Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2020
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    242526272829  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February 29th, 2020

ኦሮሞን የፈጠረችው ጀርመን ለግብጹ ፕሬዚደንት አል-ሲሲ የቅዱስ ጊዮርጊስን የሰላም ሽልማት ሰጠች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 29, 2020

ከጥቂት ቀናት በፊት ዝነኛው የድሬስደን ከተማ የኦፔራ ቤት የቅዱስ ጊዮርጊስ ሽልማትን ለግብጹ ፕሬዚደንት አብዱልፋታህ አልሲሲ ለመስጠት ወሰነ፤ ይህም ብዙ ተቃውሞዎችን ቀሰቀሰበት። በተለይ ፕሬዚደንቱን እንዲሸልሙት የተጋበዙት ታዋቂ የጀርመን ሜዲያ ሰዎች “አምባገነኑን አልሲሲን በፍጹም አንሸልምም” ብለው በሽልማት ስነ ሥርዓቱ ላይ ለመገኘት ፈቃደኞች አልነበሩም።

እባብ አብዮትን የሰላም ሽልማት፤ ዘንዶ አልሲሲን የቅዱስ ጊዮርጊስ የሰላም ሽልማት ሰጧቸው። ዋው! እንግዲህ ይህ ሽልማት ግብጽ የባንዲራዋን ቀለማት ያዋሰቻቸውን ቅጥረኞቿን ኦሮሞዎችን እየደገፈች እንዳቀዱት ኢትዮጵያን ስላወከችላቸው መሆኑ ነው። አውሬው ኢትዮጵያን በእጁ ለማስገባት አመቺ ይሆንለት ዘንድ ከእንቁላሉ የፈለፈላቸውን ልጆቹን በየወሩ ይሸልማቸዋል። አላጋጮቹ ሉሲፈራውያን እንዲህ ነው እርስበርስ የሚሸላለሙት።

ከሐዲውና ጣዖት አምላኪው ዱድያኖስ በአምልኮ ጣዖት የፀና፣ እውነተኛውን አምላክ እግዚአብሔርንም የካደ ከመሆኑ የተነሣ የክቡር ጊዮርጊስን ራስ በሰይፍ ይቆርጡ ዘንድ አዘዘ፡፡ ድል አድራጊ ጊዮርጊስም እጅግ ደስ አለው፡፡ እሳት ከሰማይ አውርዶ ሰባውን ነገሥት ያቃጥላቸው ዘንድ መከራውም ከክርስቲያን ወገን ጸጥ ይል ዘንድ ጌታችንን ለመነው፡፡ ወዲያው እሳት ወርዶ ከሠራዊታቸው ጋር ሰባውን ነገሥታት አቃጠላቸው፡፡

የኢትዮጵያ ጠባቂ ቅዱስ ጊዮርጊስ ሆይ! ሀገራችንን በማተራመስ ላይ ያሉት ጣዖትአምላኪ የዘመኑ ዱድያኖሶች ከያዙት እርኩስ ዓላማ ኢትዮጵያን ጠብቅልን ፣ እኛን ልጆቿንም በበረከት ጎብኘን አትለየን አሜን!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጥቁር ፋሺስቶቹን ሳናንበረክክ የአድዋን ድል ማክበር ይገባናልን? | እውነት የምኒሊክ እና የአሉላ ልጆች ነንን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 29, 2020

ትልቅ ቅሌት አይደለምን?

አባቶቻችን ነጭ ፋሺስቶችን አንበረከኩ፤ ልጆቻቸው የጥቁር ፋሺስቶች መቀለጃ ሆኑ። እነዚህን ፋሺስቶች በእሳት የሚጠርግ አንድ ቆፍጣና አርበኛ ይጥፋ? እነ አፄ ምኒሊክ እና ራስ አሉላ አፈሩብን!

___________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: