Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2020
የዲያብሎስ የግብር ልጅ አብዮት አህመድ አራት ኪሎ ዋሻው ውስጥ በዝምታ ተደብቆ ሳምንታት ካሳለፈ በኋላ በእህቶቻችን መታገት ምንም ዓይነት ግፊት አለማምጣታችንን ተገንዘበና ከረባት አስሮ ከዋሻው በመውጣት በዝንጀሮዎቹ ፓርላማ ብቃ አለ። እዚያም እንደወትሮው ቀጠፈ፣ አላገጠብን፣ ተሳለቀብን፣ ዛተብን፤ በማግስቱም የማታ አውሬው ጭለማን ተገን አድርጎ በሕዝብ ላይ በሌሊት ተኩስ ከፈተ፣ ጸሎት ሲያደርሱ የነበሩትን የተዋሕዶ ልጆች ገደለ፣ በአረጋውያን እና ሕፃናት ላይ አስለቃሽ ጭስ ተኮሰ፣ ቤተክርስቲያን አፈረሰ። ይህ ሰው ልክ እንደ ዲያብሎስ አባቱ ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ ያልመጣ ሌባ ነው፤ ለኢትዮጵያ ፥ ከአንበጣ መንጋው እስክ ወረርሽኙ፣ ከመፈንቃለ እስከ መታገትና ግድያው ፥ መጥፎ ዜና፣ መጥፎ ዕድል፤ መጥፎ ዕጣ ፈንታ ይዞ የመጣ እርኩስ ግለሰብ ነው።
መድኃኔ ዓለም አውሬውን አብዮት አህመድን ከእነ ቀላቢ ደጋፊዎቹ ከኢትዮጵያ ምድር ነቅሎ ይጣልልን!!!
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 22, ታቦት, ታከለ ኡማ, አብይ አህመድ, አብዮት አህመድ, አዲስ አበባ, አፓርታይድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ መንግስት, የዋቄዮ-አላህ, ጂሃድ, ገብርኤል እና አርሴማ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፋሺዝም, Genocide | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 5, 2020
በአብዮት አህመድና ታከለ ኡማ ትዕዛዝ በጥቂቱ ሁለት የተዋሕዶ ልጆች በጥይት ተገድለዋል።
______________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 22, ታቦት, ታከለ ኡማ, አብይ አህመድ, አብዮት አህመድ, አዲስ አበባ, አፓርታይድ, ኢትዮጵያ, ኦሮሞ መንግስት, የዋቄዮ-አላህ, ጂሃድ, ገብርኤል እና አርሴማ, ግራኝ አህመድ, ፀረ-ተዋሕዶ ዘመቻ, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፋሺዝም, Genocide | Leave a Comment »