ከእነ አብርሃ እና አጽብሃ ዘመን ጀምሮ በመንግስት ደረጃ (ሕዝቡን አይወክልም)የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት የሆነችው ፋርስ/ ኢራን በተለያዩ መቅሰፍቶች ስትመታ ቆይታለች። ከሃገራችን ነገሥታት በኃይሉም ሆነ በሃይማኖታዊ ቅድስናው ዋና የነበረው ንጉሥ ካሌብ በሃገረ ናግራን(ያሁኗ የመን)
”ጌታዬ ሆይ! የክርስቲያኖችን ደም እመልስ ዘንድ እርዳኝ፣ እኔ በጦሬ ብዛት አልመካም፣ እኔ ተሸንፌ ክርስትና ከሚናቅ እዚሁ ግደለኝ”
ብሎ በመጸለይ በእግዚአብሔር እርዳታ ክርስቲያን ወገኖቻችንን ከጨካኙ ንጉሥ ፊንሐስ ነፃ አወጣቸው። ብዙም ሳይቆይ አላርፍ ያለችው ፋርስ ወገኖቻችንን በማጥቃት የመንን ከኢትዮጵያ በመንጠቋ በጥቂት ዓመታት ውስጥ የእስልምና መቅሰፍት ተልኮባት አሁን ኢራን የተባለች እስላማዊት ሃገር ልትሆን በቅታለች። እስልምና ለመቅሰፍት ነው የሚላከውና!
በቅርብ ጊዜ እንኳን፡ የኦጋዴን ጦርነት እየተባለ በሚታወቀው የ1969/1970 ዓ.ም የኢትየ–ሶማሊያ ጦርነት ወቅት፡ በመጨረሻው ንጉስ ሻህ ሞሐመድ ሬዛ ፓሕላቪ ስትመራ የነበረችው ኢራን የሶማሊያውን ፕሬዚደንት ሲያድ ባሬን በመደገፍ የጦር መሳሪያዎችንና ተዋጊዎችን ወደ ሶማሊያ በመላክ ሶማሊያ ኢትዮጵያን እንድትወርር ትልቅ አስተዋጽዖ አበርክታ ነበር። ይህንም ተከትሎ ኢራን ሌላ መቅሰፍት መጥቶባት አያቶላ ኮሜኒ የተባለ አክራሪ እስላም ሻህ ሞሐመድ ሬዛ ፓሕላቪን ከሥልጣን አስወግዶ እስከ ዛሬ ድረስ የዘለቀችውን አስከፊዋን የኢራን ኢስላማዊት ሬፓብሊክን መሠረተ።
የኢራን እስላማዊት ሬፓብሊክ በዚህ ዘመንም ኢትዮጵያን ከመንተናኮል አልተቆጠበችም። ዛሬም በሶማሊያ፣ በጂቡቲ፣ በሱዳንና በኤርትራ በኩል በመግባትና ከእነ ቱርክና ካታር ጋርም በማበር የኢትዮጵያ ጠላት ለሆነው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ድጋፍ ለመስጠት ስትሞክር ትታያለች። የሀሰተኛው ነብይ መሀመድ አማችና አራተኛው ከሊፋ አሊ ቢን አቢ ጣሊብ የሺያ እስልምና መስራች መሆኑን እናገናዝበው።
እነዚህ ኢትዮጵያን ለዘመናት የሚተናኮሏት ሃገራትና ሕዝቦች፤ ሱኒ ሆኑ ሺያ፣ ሱፊ ሆኑ አህማዲያ ሁሉም የሃገራችንና እግዚአብሔር አምላኳ ጠላቶች ናቸው። እግዚአብሔርን እና ሕዝቡን መፈታተናቸውንና መተናኮላቸውን እስካላቆሙና ክርስቶስን እስካልተቀበሉ ድረስ የኮሮና ቫይረስ አይደለም እሳት እንደሚወርድባቸው ከወዲሁ ይወቁት።
ኮሮና ቫይረስ በቅርቡ ከቆም ከተማ ወደ መካ ሃጅ ታደርጋለች።
UPDATE: እዚህ ቪዲዮው ላይ የሚይታየው ምክትል ሚንስትር የወረርሽኙን በኢራን በጣም የመስፋፋት ዜና “ውሸት ነው!” እያለ ሲያቃልል ነበር። አሁን እራሱ ተያዘ፣ ተገለለ።