Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ዕጣን’

A School Bus Runs on Fire in France | ፈረንሳይ ውስጥ የትምህርት ቤት አውቶቡስ ጉዞ ላይ እያለ ጋየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

🔥 እንደ እድል ሆኖ፡ ማንም አልተጎዳም፤ በደቡባዊ ፈረንሳይ ኒምም ከተማ ሲጓዝ የነበረው አውቶብስ ሙሉ በሙሉ በእሳት ከመቃጠሉ በፊት አስር ህጻናት እና የአውቶቡስ ሹፌሩ እራሳቸውን ከመኪናው ማስወገድ ችለዋል።

🔥 Fortunately, no one was hurt; 10 children and the bus driver managed to extricate themselves from the car before it was completely engulfed in flames in the city of Nimes, in southern France.

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Apocalypse in FRANCE: Celestial Warnings | The Magi & Frankincense + The Ark of The Covenant + Corona

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

🔥 አፖካሊፕስ/የዓለም ፍጻሜ በፈረንሳይ፤ መለኮታዊ ማስጠንቀቂያዎች | ሰብአ ሰገል እና ዕጣን + የቃል ኪዳኑ ታቦት + ኮሮና

🔥 Massive explosion At A Building Housing Thousands of Lithium Batteries In France

A massive explosion occurred at the Bollore Logistics facility in Grand-Couronne, France, that houses thousands of lithium batteries.

Hundreds of firefighters were battling a huge blaze that broke out last night, Monday, January 16, as the result of an explosion at a facility belonging to Bollore Logistics. Located near the city of Rouen, in the Normandy region of Grand-Couronne in northern France, the building reportedly houses thousands of lithium batteries.

  • ❖ Fire
  • ❖ France
  • ❖ Frankincense
  • ❖ The Three Wise Men (Magi)
  • ❖ Axum, Ethiopia
  • ❖ The Ark of The Covenant
  • ❖ The Genocidal War Against Axum Zion
  • ❖ FM Catherine COLONNA
  • ❖ Tomb of the Three Magi in COLOGNE (Colonia) – EAU DE COLOGNE
  • ❖ FRANKINCENSE is The Cure to the CORONA VIRUS
  • ❖ እሳት
  • ❖ ፈረንሳይ
  • ❖ ዕጣን
  • ❖ ሦስቱ ጠቢባን (ሰብአ ሰገል)
  • ❖ አክሱም ኢትዮጵያ
  • ❖ የቃል ኪዳኑ ታቦት/ ታቦተ ጽዮን
  • ❖ በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት
  • ❖ ባለፈው ሳምንት ጂኒውን ግራኝን የጎበኘችው የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ካትሪን ‘ኮሎና’
  • ❖ የሦስቱ ሰብአ ሰገል መቃብር በኮሎኝ (ኮሎኒያ) ጀርመን ፥ አዲ ኮሎኝ /EAU DE COLOGNE
  • ❖ ዕጣን የኮሮና ቫይረስ መድኃኒት ነው

☆ France – Frank – Frankincense

❖ Gold, Frankincense & Myrrh

When the wise men (or magi) found Jesus, they bowed down and presented Him gifts of Gold, Frankincense, and Myrrh [Matthew 2:11]

The three gifts had a spiritual meaning: gold as a symbol of kingship on earth, frankincense (an incense) as a symbol of deity, and myrrh (an embalming oil) as a symbol of death.

👉 Etymology: The English word Frankincense derives from the Old French expression ‘franc encens’, meaning ‘high-quality incense’. The word franc in Old French meant ‘noble, pure’. Although named frankincense, the name is not referring to the Franks.

✞ AXUM ZION = Home of The Ark of The Covenant + GOLD, FRANKINCENSE & MYRRH

🛑 Corona Virus – Lungs – Oxygen – Breath – Frankincense – Tree of Life

ኮሮና ቫይረስ – ኦክስጅን – እስትንፋስ – እጣን የሕይወት ዛፍ

🔥 በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዋና ዓላማዎች፤

  • ❖ ጥንታዊውን የአዳም ዘር ለማጥፋት
  • ❖ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለመዋጋት
  • ❖ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳከም
  • ❖ የሕይወት ዛፍን ለመቁረጥ (አዲስ የ’ሰው’ዘር ለመፍጠር)
  • ❖ የእጣንና ከርቤ ዛፎችን ለማጋየት (እንደ ኮሮና ላሉ ወረርሽኞች ፈውስ ስለሆኑና ክትባትን እንዳይፎካከሩ)
  • ❖ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት መገኛዎቹን ለማቆሸሽ (ዛሬ ወርቅ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ የጤፍ ዘሮችን ለማጥፋት (ዛሬ ጤፍ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ ውሃዎቹን (የጥምቀትና ፈውስ ጠበሎቹን) ለመበከል ብሎም ለማድረቅ። “የታሪክ አባት” በመባል የሚታወቀው ዝነኛው የግሪክ ዓለማዊ ፈላስፋ፤ ሄሮዶትስ እንኳን ከሁለት ሺህ ዓመታት በፊት እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የውሃ ምንጭ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው”።

መልካምንና ክፉን መለየት የሚያስችለው የሕይወት ወይም የእውቀት ዛፍእንዲሁም የእጣንና የክርቤ ዛፎች ብሎም የወርቅ ኮረብታዎችብዙ ቅዱሳን በሚገኙባት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነው የሚገኙት። በሕክምናው ዓለም እንኳን ብዙ የመፈወስ ብቃት ያለው ዕጣን ከእነዚህ ምስጢራዊ ዛፎች መካከል አንዱና በተለይ ለወረርሽኞች የተፈጠረ ዛፍ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት የዛፎች፣ አታክልቶች፣ እጽዋትና የጤፍና ስንዴ ሰብሎችን ጤና አዳምን ወዘተ. የማጥፊያም ጦርነት ነው። ይህች ዓለም ከእግዚአብሔር ፍጥረት የተገኙ ጥንታዊ የሆኑ ነገሮች ላይ ጂሃድ አውጃለች። ሉሲፈራውያኑም ማን/ምን የት እነድሚገኝ ያውቁታል፤ በደንብ ደርሰውበታል።

አዎ! ዛሬ ከጽዮናውያን ጤፉን፣ ገብሡን፣ ሰሊጡን ፣ ስጋውን፣ ውሃውን፣ ማሩንና ወተቱን ሁሉ ሲነጥቁ፤ ጽዮናውያንን ግን በእርዳታ ስም፤ ምንነቱና ጥራቱ ለማይታወቅ የ.ኤስ.አይ.ኤይድዱቄት ተገዥ ለማድረግ እየሠሩ ነው። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ደግሞ ለዚህ ከባድ ወንጀል ተባባሪ ለመሆን መብቃቱ እጅግ እጅግ በጣም ያሳዝናል። መሪ የለው፣ መምህር የለው፣ ጠባቂ የለው!!!

ሆኖም ሉሲፈራውያኑ ያቀዱት ሁሉ ከንቱ ሆኖ ይቀራል፤ ያው ዛሬ በመደናገጥ ላይ ናቸው፤ በመጨረሻ ምንም አይሳካላቸውም፤ ሁሉም ይወገዳሉ፤ ጥቂቶቹ የምንተርፈው ተፈጥሯዊ ህጉን እንደገና ለመከተል የምንበቃበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። እግዚአብሔር ይጠብቀን!

This week is Epiphany (Timket) , a three-day religious festival that is one of the most important events on the Ethiopian Orthodox Tewahedo calendar.

For Western Christians, Epiphany is the day the Magi visited the baby Jesus. Most Christians in the West follow the Gregorian calendar, and the holiday is celebrated on January 6 or 7. For Eastern Orthodox Christians, Epiphany celebrates the baptism of Jesus (rather than the visit of the Magi). Eastern churches using the Gregorian calendar (for example, most Greeks) also celebrate Epiphany on January 6 or 7. For those using the ‘Julian’ calendar (like Greek Old Calendarists and Ethiopian Orthodox), Epiphany falls on January 19.

Timkat is the Ethiopian Orthodox celebration of Epiphany. The Chapel of the Tablet in Axum houses The original Ark of the Covenant or Tabot. Tabot is taking out of the chapel during a Timkat. A priest carrying a covered Tabot on his head and parading through the streets to the pool area. Tabot is storing inside a ceremonial tent (Tabernacle) for first night.

Last week, France – alongside Germany’s FM – sent its Foreign Minister Catherine COLONNA to Ethiopia to meet the notorious ‘Black Hitler’ aka Abiy Ahmed Ali, who massacred, and is still starving to death over a million ancient Orthodox Christians of Axumite Ethiopia. Protecting the genocider – the ‘depopulation agent’ of the Edomite West and Ishamelite East. What an evil crime! Well, Everything Jinni Ahmed touches burns or dies!

🔥 The genocidal war against Axumite Ethiopians is a spiritual war on Christianity + The Ark of The Covenant + Gold + Frankincense + Myrrh & Tree of Life.

Magi’s Tomb in Axum (Aksum), Ethiopia

A Magi’s Tomb may have been found in Axum (Aksum), Ethiopia. The Birth of Christ is said to have taken place in the eighth year of Emperor Bazén’s reign. The Ethiopian church teaches that Emperor Bazén was one of the Magi who visited Jesus soon after his birth. He delivered the gift of Frankincense.

Emperor Bazén (Jewish), whose name also appears as Zäbe’esi Bazén, ZäBazén Balthazar or Tazén, was the seventeenth or twenty-first ruler of the Solomonic line according to the shorter King Lists or the twenty-fifth or twenty-sixth ruler of his line according to the longer King Lists.

Because papyrus and skins did not survive due to the humidity, of old it has only been oral tradition, or stone inscriptions. What we think is the Magi’s tomb, can be visited today in Axum (Aksum) as can the Boswellia grove that the frankincense most likely came from. When the Emperor returned to Axum he announced that the Messiah had been born. There are several accounts of who the Magi specifically were.

The so-called “Stone of Bazen” is now built into one of the walls of the cathedral of Maryam Tseyon at Aksum, or St. Mary of Zion. It is St. Mary of Zion where many believe the Ark of the Covenant is waiting. (Zephaniah 3:10-12: From beyond the rivers of Ethiopia my worshipers, the daughter of My dispersed ones, shall bring My offering.)

In addition to the Tomb of Bazén, located to the West of the city of Axum is what is called the Tomb of Ityopis. The Book of Aksum that was kept at St. Mary of Zion church and was written in the 14th to 17th century AD with updates in the 19th century AD states that Ityopis was the great grandson of Noah.

The late Ruth Plant identified the location per archeologist Stuart Munro-Hay.

Modern day Israel confirms the great numbers of Beta Israel living in Ethiopia. Bazen ruled at a time of great Judaic influence in Aksum. Could Bazen have been one of the great Magi that was one of Daniel’s understudies? Is the Magi’s Tomb where we think it is? Join us on a Christian trip to Ethiopia and learn for yourself.

😇 The Relics of The Three Magi in the city of COLOGNE (Colonia – Catherine COLONNA)

The Shrine of the Three Kings, also known as the Tomb of the Three Kings or the Tomb of the Three Magi, is a reliquary traditionally believed to contain the bones of the Biblical Magi, also known as the Three Kings or the Three Wise Men. The shrine is a large gilded and decorated triple sarcophagus placed above and behind the high altar of Cologne Cathedral in Germany. It is considered the high point of Mosan art and the largest reliquary in the western world.

According to legend dating to the 12th century, the relics of the Magi were originally situated at Constantinople after being discovered by Saint Helen, but brought to Milan with two small cows which transported a large sarcophagus of marble by Bishop Eustorgius I of Milan in 344, to whom they were entrusted by the Emperor Constans I. Eight centuries later in 1164, Holy Roman Emperor Frederick Barbarossa took the relics of the Magi from the Church of Saint Eustorgio in Milan and gave them to the Archbishop of Cologne, Rainald of Dassel. The Three Kings have since attracted a constant stream of pilgrims to Cologne. A part of these relics were returned to the Basilica of Sant’Eustorgio of Milan in 1904.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

7 Years Later U.S. Begins Ebola Screenings at Airports for Uganda Travelers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2022

💭 ከ ሰባት ዓመታት በኋላ ዩ.ኤስ. አሜሪካ ለኡጋንዳ ተጓዦች በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኢቦላ ወረርሽኝ ምርመራ ማድረግ ጀመረች።

👹 ሉሲፈራውያኑ ሰሞኑን ከሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ጎን በኡጋንዳ ላይም ከፍተኛ ትኩረት አድርገዋል። ምስጢሩ፤ ወርቅነው። በኡጋንዳ ከአስራ ሁለት ትሪሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የወርቅ ክምችት ተገኝቷል የሚል ዜና ሰሞኑን በመናፈስ ላይ ነው።

.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያዋረደውን የቀድሞውን የኬኒያን ፕሬዚደንትን ኡሁሩ ኬኒያታን አንስቶ ቅጥረኛውን ዊሊያም ሩቶን ከተካ በኋላ፤ ወስላታው ሩቶ የመጀመሪያውን ጉብኝቱን ያካሄድው በአዲስ አበባ ነበር፤ የኢትዮ ቴሌኮምን ለመውረስና ለአረመኔው ግራኝ አንድነትን ለማሳየት። በበነገታውም ሩቶ ያመራው ወደ ኡጋንዳ ነበር። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዎሪ ሙሴቬኒ ጄነራል ልጅ ምናልባት በሲ.አይ.ኤ በኩል ለመፈንቅለ መንግስት እየተዘጋጀ ሊሆን ይችላል፤ ሰሞኑን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር የሆኑት ልጃቸው ጄነራል ካይኒሩጋባ የኬንያን ዋና ከተማ ናይሮቢን፤ እወራለሁ፤ በቀናት ውስጥ መቆጣጠር እችላለሁለማለት ደፍረው ነው ነበር። የኡጋንዳ መሪዎች ከሕወሓት ጋር ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፣ ተዋጊዎች በኡጋንዳ ይሰለጥናሉ…የሚሉ ዜናዎችንስ ስንሰማ አልነበረምን? ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ የኢቦላ ወረርሽኝ በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት በመሰራጨት ላይ ነው።

👉 ምስጢሩ ወርቅ + ዕጣን + ከርቤ ሊሆን ይችላል/ነውም!

👹 ሉሲፈራውያን ተስፋ ቆርጠዋል፤ ስለዚህ ወርቅን፣ ዕጣንና ከርቤን ለማጥፋት ቆርጠው ተነስተዋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ አንዱ ተልዕኮ የሦስቱም ውድና ብርቅዬ ነገሮች ምንጭ አክሱም ጽዮን በመሆኗ ነው።

የዕጣን ዛፎቹ (የጦርነቱ አንዱ ተልዕኮ ይህን እንደ ኮሮና ያሉ ወረርሽኞችን የሚከላከለውን ዕጣን የሚያወጣውን የሕይወት ዛፍለሉሲፈራውያኑ አንጋፋ የዓለማችን መድኃኒት ዓምራች ኩባንያዎች ሲባል ማውደም መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር።

ዕጣን እና ከርቤ ምናልባት በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜያቸው በጣም የታወቁ ናቸው። እነዚህ የዛፍ ጭማቂዎች በዓለም ዙሪያ ለስድስት ሺህ ዓመታት ያህል በጣም የተከበሩ ናቸው። እነዚህ ጥሩ መዓዛ ያላቸው የዕጣንና ከርቤ ዛፎች “በቅርቡ ወደ መጥፋት ሊያመሩ ይችላሉ።” የሚለው ስጋት መሰማት ከጀመረ ዓመታት አስቆጥሯል። የእነዚህ ዛፎች መነሻ ከአክሱም ጽዮን ነው።

🛑 ታዲያ ወርቅን፣ ዕጣንን እና ከርቤን በጣም ውድ የሚያደርጋቸው ነገር ምንድን ነው?

  • ወርቅ = ኢየሱስ የዘላለም ንጉሥ ነው።
  • ዕጣን = ኢየሱስ የሁሉ አምላክ ነው።
  • ከርቤ = ኢየሱስ የማይሞት ነው።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው (አምሐ አድርገው የመስጠታቸው) ምስጢር እንደምንድን ነው ቢሉ፡

ወርቅ፡

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፰፤]❖❖❖

፩ ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ እኵል ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ።

፪ በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።

፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።

፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።

👹 The Luciferians are desperate for:

  • GOLD = Jesus is King of The Ages
  • FRANKINCENSE = Jesus is The God of all
  • MYRRH = Jesus is the Immortal One

💭 FRANKINCENSE protects against CORONAVIRUS

GOLD = A Sign that Jesus is The King of Israel, of The Entire Universe, and of The Kingdom of God to come.

FRANKINCENSE = A Symbol of Jesus’ Priestly Role. Signify the fact that Jesus is God, since incense is for worship, and only God may be worshiped.

MYRRH = is for the Lord Jesus who has come to die as the perfect sacrifice for the people. For the dead were anointed with myrrh, as Jesus Himself was anointed.

💭 The U.S. Centers for Disease Control and Prevention (CDC), Department of Homeland Security (DHS), and Customs and Border Protection (CBP) on Thursday implemented Ebola testing for travelers who have visited Uganda within the past 21 days.

Uganda is currently battling an Ebola outbreak that killed at least nine people over the past two weeks.

The U.S. Embassy in Uganda advised travelers that flights from Uganda to the United States must arrive at five selected airports — JFK, Newark, Atlanta, Chicago O’Hare, or Dulles — so they can be screened. The embassy reassured travelers that the risk of contracting Ebola is “currently low.”

The United States normally receives about 140 passengers per day who have visited Uganda recently, and more than half of them already pass through those five airports.

Similar steps were taken in March 2021, when travelers from the Democratic Republic of Congo and Guinea were routed through six U.S. airports for Ebola screening.

The Ugandan Ebola outbreak is troubling to international health officials because it managed to spread for three weeks before the first case was formally noted on September 20. It also seems to be spreading with unusual speed, although the total number of cases remains low. Ebola can remain undetected inside a human carrier for long periods of time and can be spread by animals.

As of Thursday, there have been 43 confirmed cases and nine fatalities from the outbreak, most of them in Uganda’s central administrative and commercial hub of Mubende. Six of the infections, and four of the fatalities, occurred among healthcare workers. To date, no infections have been reported outside of Uganda.

Uganda’s health ministry believes at least 18 other people may have died from Ebola before the outbreak was declared but the bodies were buried before they could be tested.

Uganda is suffering from the relatively uncommon Sudan strain of Ebola, for which there is currently no approved vaccine. Six possible vaccines are under development, with the most promising candidate developed by the U.S. National Institute of Allergy and Infectious Diseases (NIAID) in Bethesda, Maryland. NIAID is reportedly considering a small shipment of its vaccine to Uganda within the next week for emergency use.

The outbreak is already the largest faced by Uganda in over 20 years and World Health Organization (W.H.O.) emergency operations manager Dr. Fiona Braka warned on Thursday that “we still haven’t reached the peak.”

Braka noted that contact tracing has been completed for only about three-quarters of the people exposed to Ebola, since it was circulating for some days before the outbreak was officially declared, so people carrying the highly infectious disease might have moved outside the controlled area in Uganda.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »