Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Epiphany’

A School Bus Runs on Fire in France | ፈረንሳይ ውስጥ የትምህርት ቤት አውቶቡስ ጉዞ ላይ እያለ ጋየ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

🔥 እንደ እድል ሆኖ፡ ማንም አልተጎዳም፤ በደቡባዊ ፈረንሳይ ኒምም ከተማ ሲጓዝ የነበረው አውቶብስ ሙሉ በሙሉ በእሳት ከመቃጠሉ በፊት አስር ህጻናት እና የአውቶቡስ ሹፌሩ እራሳቸውን ከመኪናው ማስወገድ ችለዋል።

🔥 Fortunately, no one was hurt; 10 children and the bus driver managed to extricate themselves from the car before it was completely engulfed in flames in the city of Nimes, in southern France.

______________

Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Apocalypse in FRANCE: Celestial Warnings | The Magi & Frankincense + The Ark of The Covenant + Corona

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2023

🔥 አፖካሊፕስ/የዓለም ፍጻሜ በፈረንሳይ፤ መለኮታዊ ማስጠንቀቂያዎች | ሰብአ ሰገል እና ዕጣን + የቃል ኪዳኑ ታቦት + ኮሮና

🔥 Massive explosion At A Building Housing Thousands of Lithium Batteries In France

A massive explosion occurred at the Bollore Logistics facility in Grand-Couronne, France, that houses thousands of lithium batteries.

Hundreds of firefighters were battling a huge blaze that broke out last night, Monday, January 16, as the result of an explosion at a facility belonging to Bollore Logistics. Located near the city of Rouen, in the Normandy region of Grand-Couronne in northern France, the building reportedly houses thousands of lithium batteries.

  • ❖ Fire
  • ❖ France
  • ❖ Frankincense
  • ❖ The Three Wise Men (Magi)
  • ❖ Axum, Ethiopia
  • ❖ The Ark of The Covenant
  • ❖ The Genocidal War Against Axum Zion
  • ❖ FM Catherine COLONNA
  • ❖ Tomb of the Three Magi in COLOGNE (Colonia) – EAU DE COLOGNE
  • ❖ FRANKINCENSE is The Cure to the CORONA VIRUS
  • ❖ እሳት
  • ❖ ፈረንሳይ
  • ❖ ዕጣን
  • ❖ ሦስቱ ጠቢባን (ሰብአ ሰገል)
  • ❖ አክሱም ኢትዮጵያ
  • ❖ የቃል ኪዳኑ ታቦት/ ታቦተ ጽዮን
  • ❖ በአክሱም ጽዮን ላይ የተካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት
  • ❖ ባለፈው ሳምንት ጂኒውን ግራኝን የጎበኘችው የፈረንሳይ የውጭ ጉዳይ ሚንስትር ካትሪን ‘ኮሎና’
  • ❖ የሦስቱ ሰብአ ሰገል መቃብር በኮሎኝ (ኮሎኒያ) ጀርመን ፥ አዲ ኮሎኝ /EAU DE COLOGNE
  • ❖ ዕጣን የኮሮና ቫይረስ መድኃኒት ነው

☆ France – Frank – Frankincense

❖ Gold, Frankincense & Myrrh

When the wise men (or magi) found Jesus, they bowed down and presented Him gifts of Gold, Frankincense, and Myrrh [Matthew 2:11]

The three gifts had a spiritual meaning: gold as a symbol of kingship on earth, frankincense (an incense) as a symbol of deity, and myrrh (an embalming oil) as a symbol of death.

👉 Etymology: The English word Frankincense derives from the Old French expression ‘franc encens’, meaning ‘high-quality incense’. The word franc in Old French meant ‘noble, pure’. Although named frankincense, the name is not referring to the Franks.

✞ AXUM ZION = Home of The Ark of The Covenant + GOLD, FRANKINCENSE & MYRRH

🛑 Corona Virus – Lungs – Oxygen – Breath – Frankincense – Tree of Life

ኮሮና ቫይረስ – ኦክስጅን – እስትንፋስ – እጣን የሕይወት ዛፍ

🔥 በሰሜን ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው ጦርነት ዋና ዋና ዓላማዎች፤

  • ❖ ጥንታዊውን የአዳም ዘር ለማጥፋት
  • ❖ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለመዋጋት
  • ❖ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳከም
  • ❖ የሕይወት ዛፍን ለመቁረጥ (አዲስ የ’ሰው’ዘር ለመፍጠር)
  • ❖ የእጣንና ከርቤ ዛፎችን ለማጋየት (እንደ ኮሮና ላሉ ወረርሽኞች ፈውስ ስለሆኑና ክትባትን እንዳይፎካከሩ)
  • ❖ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት መገኛዎቹን ለማቆሸሽ (ዛሬ ወርቅ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ የጤፍ ዘሮችን ለማጥፋት (ዛሬ ጤፍ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ ውሃዎቹን (የጥምቀትና ፈውስ ጠበሎቹን) ለመበከል ብሎም ለማድረቅ። “የታሪክ አባት” በመባል የሚታወቀው ዝነኛው የግሪክ ዓለማዊ ፈላስፋ፤ ሄሮዶትስ እንኳን ከሁለት ሺህ ዓመታት በፊት እንዲህ ሲል ተናግሮ ነበር፤ “ረጅም እድሜ የሚያስገኘው የውሃ ምንጭ የሚገኘው በኢትዮጵያ ነው”።

መልካምንና ክፉን መለየት የሚያስችለው የሕይወት ወይም የእውቀት ዛፍእንዲሁም የእጣንና የክርቤ ዛፎች ብሎም የወርቅ ኮረብታዎችብዙ ቅዱሳን በሚገኙባት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነው የሚገኙት። በሕክምናው ዓለም እንኳን ብዙ የመፈወስ ብቃት ያለው ዕጣን ከእነዚህ ምስጢራዊ ዛፎች መካከል አንዱና በተለይ ለወረርሽኞች የተፈጠረ ዛፍ ነው። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦርነት የዛፎች፣ አታክልቶች፣ እጽዋትና የጤፍና ስንዴ ሰብሎችን ጤና አዳምን ወዘተ. የማጥፊያም ጦርነት ነው። ይህች ዓለም ከእግዚአብሔር ፍጥረት የተገኙ ጥንታዊ የሆኑ ነገሮች ላይ ጂሃድ አውጃለች። ሉሲፈራውያኑም ማን/ምን የት እነድሚገኝ ያውቁታል፤ በደንብ ደርሰውበታል።

አዎ! ዛሬ ከጽዮናውያን ጤፉን፣ ገብሡን፣ ሰሊጡን ፣ ስጋውን፣ ውሃውን፣ ማሩንና ወተቱን ሁሉ ሲነጥቁ፤ ጽዮናውያንን ግን በእርዳታ ስም፤ ምንነቱና ጥራቱ ለማይታወቅ የ.ኤስ.አይ.ኤይድዱቄት ተገዥ ለማድረግ እየሠሩ ነው። አብዛኛው ኢትዮጵያዊ ደግሞ ለዚህ ከባድ ወንጀል ተባባሪ ለመሆን መብቃቱ እጅግ እጅግ በጣም ያሳዝናል። መሪ የለው፣ መምህር የለው፣ ጠባቂ የለው!!!

ሆኖም ሉሲፈራውያኑ ያቀዱት ሁሉ ከንቱ ሆኖ ይቀራል፤ ያው ዛሬ በመደናገጥ ላይ ናቸው፤ በመጨረሻ ምንም አይሳካላቸውም፤ ሁሉም ይወገዳሉ፤ ጥቂቶቹ የምንተርፈው ተፈጥሯዊ ህጉን እንደገና ለመከተል የምንበቃበት ጊዜ ሩቅ አይሆንም። እግዚአብሔር ይጠብቀን!

This week is Epiphany (Timket) , a three-day religious festival that is one of the most important events on the Ethiopian Orthodox Tewahedo calendar.

For Western Christians, Epiphany is the day the Magi visited the baby Jesus. Most Christians in the West follow the Gregorian calendar, and the holiday is celebrated on January 6 or 7. For Eastern Orthodox Christians, Epiphany celebrates the baptism of Jesus (rather than the visit of the Magi). Eastern churches using the Gregorian calendar (for example, most Greeks) also celebrate Epiphany on January 6 or 7. For those using the ‘Julian’ calendar (like Greek Old Calendarists and Ethiopian Orthodox), Epiphany falls on January 19.

Timkat is the Ethiopian Orthodox celebration of Epiphany. The Chapel of the Tablet in Axum houses The original Ark of the Covenant or Tabot. Tabot is taking out of the chapel during a Timkat. A priest carrying a covered Tabot on his head and parading through the streets to the pool area. Tabot is storing inside a ceremonial tent (Tabernacle) for first night.

Last week, France – alongside Germany’s FM – sent its Foreign Minister Catherine COLONNA to Ethiopia to meet the notorious ‘Black Hitler’ aka Abiy Ahmed Ali, who massacred, and is still starving to death over a million ancient Orthodox Christians of Axumite Ethiopia. Protecting the genocider – the ‘depopulation agent’ of the Edomite West and Ishamelite East. What an evil crime! Well, Everything Jinni Ahmed touches burns or dies!

🔥 The genocidal war against Axumite Ethiopians is a spiritual war on Christianity + The Ark of The Covenant + Gold + Frankincense + Myrrh & Tree of Life.

Magi’s Tomb in Axum (Aksum), Ethiopia

A Magi’s Tomb may have been found in Axum (Aksum), Ethiopia. The Birth of Christ is said to have taken place in the eighth year of Emperor Bazén’s reign. The Ethiopian church teaches that Emperor Bazén was one of the Magi who visited Jesus soon after his birth. He delivered the gift of Frankincense.

Emperor Bazén (Jewish), whose name also appears as Zäbe’esi Bazén, ZäBazén Balthazar or Tazén, was the seventeenth or twenty-first ruler of the Solomonic line according to the shorter King Lists or the twenty-fifth or twenty-sixth ruler of his line according to the longer King Lists.

Because papyrus and skins did not survive due to the humidity, of old it has only been oral tradition, or stone inscriptions. What we think is the Magi’s tomb, can be visited today in Axum (Aksum) as can the Boswellia grove that the frankincense most likely came from. When the Emperor returned to Axum he announced that the Messiah had been born. There are several accounts of who the Magi specifically were.

The so-called “Stone of Bazen” is now built into one of the walls of the cathedral of Maryam Tseyon at Aksum, or St. Mary of Zion. It is St. Mary of Zion where many believe the Ark of the Covenant is waiting. (Zephaniah 3:10-12: From beyond the rivers of Ethiopia my worshipers, the daughter of My dispersed ones, shall bring My offering.)

In addition to the Tomb of Bazén, located to the West of the city of Axum is what is called the Tomb of Ityopis. The Book of Aksum that was kept at St. Mary of Zion church and was written in the 14th to 17th century AD with updates in the 19th century AD states that Ityopis was the great grandson of Noah.

The late Ruth Plant identified the location per archeologist Stuart Munro-Hay.

Modern day Israel confirms the great numbers of Beta Israel living in Ethiopia. Bazen ruled at a time of great Judaic influence in Aksum. Could Bazen have been one of the great Magi that was one of Daniel’s understudies? Is the Magi’s Tomb where we think it is? Join us on a Christian trip to Ethiopia and learn for yourself.

😇 The Relics of The Three Magi in the city of COLOGNE (Colonia – Catherine COLONNA)

The Shrine of the Three Kings, also known as the Tomb of the Three Kings or the Tomb of the Three Magi, is a reliquary traditionally believed to contain the bones of the Biblical Magi, also known as the Three Kings or the Three Wise Men. The shrine is a large gilded and decorated triple sarcophagus placed above and behind the high altar of Cologne Cathedral in Germany. It is considered the high point of Mosan art and the largest reliquary in the western world.

According to legend dating to the 12th century, the relics of the Magi were originally situated at Constantinople after being discovered by Saint Helen, but brought to Milan with two small cows which transported a large sarcophagus of marble by Bishop Eustorgius I of Milan in 344, to whom they were entrusted by the Emperor Constans I. Eight centuries later in 1164, Holy Roman Emperor Frederick Barbarossa took the relics of the Magi from the Church of Saint Eustorgio in Milan and gave them to the Archbishop of Cologne, Rainald of Dassel. The Three Kings have since attracted a constant stream of pilgrims to Cologne. A part of these relics were returned to the Basilica of Sant’Eustorgio of Milan in 1904.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጥምቀት ዕለት ወንዝ ውስጥ ልትጠመቅ ስትል የተሠወረችው ሩሲያዊቷ እናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 23, 2022

💭 አንዲት የአርባ ዓመት ጠበቃ ሴት ሁለት ልጆቿ ፊት ስትጠመቅ ሳታውቀው የወንዝ ጅረት ያለበት ጉድጓድ ውስጥ ገብታ ተሰወረች። 😢😢😢

ይህ የሆነው ባለፈው የጌታችን የጥምቀት በዓል ዕለት ጥር ፲፩/፳፻፳፪ ዓ.ም ነበር በቅዱስ ፒተርስበርግ ከተማ አቅራቢያ ክልል ውስጥ በቪራ መንደር አቅራቢያ በሚገኘው በጣም ቀዝቃዛ የሆነ ወንዝ ላይ ነው።

ከሥፍራው የተገኘው ይህ ቪዲዮ በመገናኛ ብዙኃን በሰፊው ተሰራጭቷል። ቀረጻው እንደሚያሳየው ሴትየዋ ወደ ጉድጓዱ ውስጥ እንዴት እንደዘለለች ነው። ከዚያም ወደ ውሃ ውስጥ ይጠፋል.

በኃይለኛ ጅረት ከበረዶው በታች ተጎትታለች ተብሎ ይጠበቃል። የፍለጋ ሥራ በጠላቂ ዋናተኞች አማካኝነት እስከ ምሽት ድረስ ጠላቂዎች ጋር በጥምረት ተከናውኗል። ምንም በጎ ውጤት ግን አላማጣም።

በጥምቀት ዕለት በቀዝቃዛ በረዷማ ውሃ መጠመቅ በሩሲያውያኑ ኦርቶዶክሶች ዘንድ በጣም ተወዳጅ ነው፤ ፕሬዚደንት ፑቲን በየዓመቱ በዚህ መልክ ይጠመቃሉ።

👉 ይህ በጣም ብዙ መልሶች የተሰጡት የደይሊ ሜል ዘገባ ነው፤

💭 Distressing moment Russian lawyer, 40, is swept away by a frozen river after jumping through ice to mark Orthodox Epiphany as her children scream in horror

**WARNING UPSETTING CONTENT**

❖ A mother-of-two, 40, was swept away in a frozen river in front of her children

❖ The St Petersburg lawyer plunged into the river to mark Orthodox Epiphany

❖ Footage shows a strong current pull her away in the Oredezh River, Russia

________________

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የጥምቀት ተዓምር | ኦርቶዶክስ ሩሲያ እና ዩክሬን ወደ ጦርነት ሲያመሩ ፥ ርግቧ እንደ መንፈስ ቅዱስ ወረደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 23, 2022

💭 ይህ ተዓምር የተከሰተው በዩክሬን ኦርቶዶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ቅዳሴ ወቅት ባለፈው የጌታችን የጥምቀት በዓል ዕለት ጥር ፲፩/፳፻፳፪ ዓ.ም ነበር።

😈 ልክ የኦሮሞው ቍራ አማራ እና ተጋሩ ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን እንደሚያባላቸው ፥ የኤዶማውያኑ ቍራም የሩሲያንና ዩክሬንን ኦርቶዶክስ ወንድማማቾችን ለጦርነት ዳርጓቸዋል

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮፥፲፮]

እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ…”

_______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የእስስቱ ግራኝ ፓስተር፤ “በፍል ውሃ አጥምቁኝ ምንም አልሆንም!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022

የፍል ውሃ ፓስተር

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብዙዎቻችን ኢትዮጵያን አናውቃትም ዓለም ግን ሊወራትና ሊበላት ተነስቷል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022

💥 የሚሰማው ብዙ ሆኖ የሚያስተውለው ግን ትንሽ ነው!💥

💭“የኢትዮጵያ ትንሣኤ የተዋሕዶ ክርስትና ትንሣኤ ነው፤ እግዚአብሔርን የሚያመልክ መሪ ሲመጣ ዛሬ የተደበላለቀችው/የደፈረሰችው ኢትዮጵያ ትጠራለች፤ እጇን ወደ እግዚአብሔር ዘርግታ መንፈሳዊነቷን ትቀበላለች፤ ዛሬ ሁላችንም በረሃብ፣ በሥጋ፣ በጥላቻና በእርስበርስዕልቂት ደዌ ተይዘናልና ከዚህ ሁሉ ደዌ ይፈውሰን።

ቆሻሻው የኢትዮጵያ ዘስጋ መሪ አብዮት አህመድ አሊ እርስበርስ እያባላን ነው፤ ኦርቶዶክሳውያንን በመላዋ ኢትዮጵያ እየጨረሰን ነው፣ ሁሉም ኦርቶዶክስን ማጥፋት ነው የሚሻው። እስስቱ አብዮት አህመድ የራሱን እስኪያዘጋጅና እስኪያመቻች ድረስ እያታለለ/እያጭበረበረ ይሳለቅብናል ያለው፤ ግን ጊዜው አጭር ነው እሱም ነገ ይበላል፤ እግዚአብሔር እስከተወሰነ ጊዜ እንዲያጸዳ ስለሚፈልገው ነው እንጂ እሱም አሟሟቱ የከፋ ነው፤”

ዲያቆን ቢንያም ፍሬው

እንኳን አብሮ አደረሰን! አይዞን!✞

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አንድ ጌታ፣ አንድ ሐይማኖት፣ አንዲት ጥምቀት | ምሥጢረ ጥምቀት – ጥምቀት አንዲት ናት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2022

ጥምቀት የማትደገም፣ የማትከለስ አንዲት ናት፡፡ብርሃነ ዓለም ቅዱስ ጳውሎስ ልጅነትን የምናገኝባት ጥምቀት የማትደገምና የማትከለስ አንዲት ብቻ መሆንዋን ሲያስተምር ‹‹አንድ ጌታ አንድ ሃይማኖት አንዲት ጥምቀት…አለ›› ብሏል (ኤፌ.4÷5)፡፡

ሃይማኖታቸው የቀና 318ቱ ሊቃውንትም ‹‹ኃጢአትን በምታስተሠርይ በአንዲት ጥምቀት እናምናለን፡፡›› ብለው አስተምረዋል፡፡ በዚህ የተነሣ ኣርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን አንድ ጊዜ ያጠመቀችውን ድጋሚ አታጠምቅም፡፡ ነገር ግን አማናዊቷን ጥምቀት ቀድሞም አልፈጸሙምና ከቤተ ክርስቲያናችን ውጪ በሌላ በማናቸውም ሁኔታ ‹‹ተጠምቀን ነበር›› የሚሉትን ወደ ቤተ ክርስቲያናችን ሲቀርቡ በሥርዓቷ መሠረት አስተምራ አሳምና ታጠምቃቸዋለች፡፡

በሌላ መልኩ ደግሞ ቀድሞ በኦርቶዶክሳዊት ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያናችን ተጠምቆ ኋላ ግን ወደ ሌላ እምነት ቢገባ ተናዞ (ንስሐ ገብቶ) በማየ ጸሎት (መጽሐፈ ቄደር ተደግሞለት) ይረጫል እንጂ ድጋሚ አይጠመቅም፡፡ ቄደር የንስሐ እጽበት ነው፡፡ ያደፈ ልብስ እንደሚታጠብ ሁሉ ይህም ሰው ንጽሕት እምነቱን አሳድፏልና ከኃጢአቱ ለመታጠቡ ምልክት ይሆን ዘንድ በማየ ጸሎት ይታጠባል፡፡

ጥምቀት የማይደገምበት ምክንያት

ሀ. ጥምቀት ከእግዚአብሔር ዳግም የምንወለድበት ምሥጢር ነው፡፡

የሥጋን ልደት ስንመለከት ሰው ከእናቱ ማኀፀን የሚወጣው (የሚወለደው) አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እግዚአብሔርም በእውነት አንድ ጊዜ ወልዶናል፡፡ ስለዚህ አንድ ጊዜ ብቻ እንጠመቃለን፡፡

ለ. ጥምቀት ከጌታ ሞትና ትንሣኤ ተሳታፊ የምንሆንበት ምሥጢር ነው፡፡

‹‹በጥምቀትም ከእርሱ ጋር ተቀብራችሁ በጥምቀትም ደግሞ ከሙታን ባስነሣው በእግዚአብሔር አሠራር በማመናችሁ ከእርሱ ጋር ተነሣችሁ›› (ቈላ.2÷12)፡፡ ጌታ የሞተውና የተነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡ እንዲሁም እኛ ከእርሱ ጋር የምንቀበረውና የምነሣው አንድ ጊዜ ብቻ ነው፡፡

ለምን በውኃ እንጠመቃለን

  • ፩. ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የተጠመቀው በውኃ ነው እኛም እርሱን አብነት በማድረግ በውኃ ልንጠመቅ ይገባናል (ማቴ.3÷13-16)፡፡
  • ፪. ጌታችን ለኒቆዲሞስ ‹‹እውነት እውነት እልሃለሁ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም›› ስላለ እኛም የጌታን ትእዛዝ ለመፈጸም በውኃ እንጠመቃለን (ዮሐ.3÷5)፡፡
  • ፫. ሐዋርያት ከጌታ በተማሩት መሠረት ያጠመቁት በውኃ ነው፡፡ ጴጥሮስም መልሶ ‹‹እነዚህ እንደ እኛ ደግሞ መንፈስ ቅዱስን የተቀበሉ እንዳይጠመቁ ውኃን ይከለክላቸው ዘንድ የሚችል ማን ነው? አለ›› (የሐዋ.10÷46ና 47)፡፡ ፊልጶስና ጃንደረባው ሁለቱም ወደ ውኃ ወረዱ አጠመቃቸውም (የሐዋ.8÷28)፡፡
  • ፬. ውኃ የሰውነትን እድፍ እንደሚያጠራ ሁሉ እንዲሁም ጥምቀት የነፍስን እድፍ ያስወግዳል ያነጻል፡፡
  • ፭. ውኃ መልክን ያሳያል እኛም በውኃ በመጠመቅ የሥላሴን ምሥጢር በዓይነ ኅሊናችን እናያለን፡፡
  • ፮. በጥንተ ፍጥረት መንፈስ እግዚአብሔር በውኃ ላይ ረብቦ እንደነብር መጽሐፍ ቅዱስ እንዲህ ሲል ይገልጻል፡- ‹‹የእግዚአብሔርም መንፈስ በውኃ ላይ ሰፍፎ ነበር›› (ዘፍ.1÷2)፡፡ እንዲሁም በውኃ፣ በሕይወትና በመንፈስ ያለውን ግንኚነት ማስተዋል ይገባል፡፡ ልዑለ ባሕርይ ጌታ በነቢዩ በኤርምያስ አንደበት እንዲህ ሲል ተናግራል ‹‹ሕዝቤ ሁለቱን ክፉ ነገሮች አድርገዋልና እኔን የሕያውን ውኃ ምንጭ ትተውኛል…›› (ኤር.7÷13)፡፡
  • ፯. ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ በመዋዕለ ትምህርቱ በእኔ የሚያምን መጽሐፍ እንዳለ የሕይወት ውኃ ወንዝ ከሆዱ ይፈልቃል ብሎ አስተምሯል (ዮሐ.7÷39)፡፡ ለሳምራዊቷ ሴትም ‹‹እኔ ከምሰጠው ውኃ የሚጠጣ ሁሉ ግን ለዘላለም አይጠማም፡፡ እኔ የምሰጠው ውኃ በእርሱ ውስጥ ለዘላለም ሕይወት የሚፈልቅ የውኃ ምንጭ ይሆናል እንጂ አላት›› (ዮሐ.4÷14)፡፡
  • ፰. ከላይ በተገለጸው መሠረት ውኃ የሕይወት ምልክት ነው፡፡ በተለያዩ የመጽሐፍ ቅዱስ ክፍሎች እንደምናነበው ውኃ ለሰማያዊው መንግሥት፣ ለዘላለም ሕይወት ምሳሌ ሆኖ ተገልጿል፡፡ ‹‹እርሱም በውኃ ፈሳሾች ዳር አንደተተከለች ፍሬዋን በየጊዜው እንደምትሰጥ ቅጠልዋም እንደማይረግፍ ዛፍ ይሆናል›› (መዝ. 1÷3) እና የመሳሰሉትን ሁሉ እናገኛለን (ራእይ.2÷16፣ 22÷1፣ 22÷17)፡፡
  • ፱. እንግዲህ ውኃ ከክፉ ኀሊና ለመንጻታችንና ለመቀደሳችን ማረጋገጫ መሆኑን ሐዋርያው ቅዱስ ጳውሎስ እንዲህ ሲል አስተምሯል፡- ‹‹ከክፉ ሕሊና ለመነጻት ልባችንን ተረጭተን፣ ሰውነታችንንም በጥሩ ውኃ ታጥበን፣ በተረዳንበት እምነት በቅን ልብ እንቅረብ›› (ዕብ.10÷22)፡፡
  • ፲. ለንጊኖስ የተባለው ሐራዊ (ወታደር) የጌታን ቀኝ ጎን በጦር በወጋው ጊዜ ትኩስ ደምና ውኃ ባንድነት ፈሷል (ዮሐ. 19÷34)፡፡
  • ፲፩. ደሙ ለመጠጣችን፣ ውኃው ለጥምቀታችን መሆኑን ሲያጠይቅ ነው፡፡ ይህንንም ፍቁረ እግዚእ ዮሐንስ እንዲህ ሲል ገልጾታል ‹‹በውኃና በደም የመጣ ይህ ነው፡፡ እርሱም ኢየሱስ ክርስቶስ በውኃና በደሙ እንጂ በውኃው ብቻ አይደለም፡፡… የሚመሰክሩት መንፈሱና ውኃው ደሙም እንጂ በውኃው ብቻ አይደለም፡፡… የሚመሰክሩተ መንፈሱና ውኃው ደሙም ሦስት ናቸውና፡፡ ሦስቱም በአንድ ይስማማሉ›› (1ዮሐ.5÷6-8)፡፡
  • ፲፪. ውኃ በሁሉም ቤት ይገኛል፡፡ በሀብታሙም በድኃውም ጥምቀትም ላመነ ሁሉ የተፈቀደ መሆኑን ለማጠየቅ በውኃ ሆኗል፡፡ ስለዚህም በውኃ ብቻ እንጠመቃለን፡፡ ሥርዓተ ጥምቀቱን የሚፈጽመው ካህን አሐዱ አብ ቅዱስ፣ አሐዱ ወልድ ቅዱስ፣ አሐዱ ውእቱ መንፈስ ቅዱስ ብሎ በእግዚአብሔር ቃል ሲባርከው ውኃው ተለውጦ በዕለተ ዓርብ ከጌታችን ቀኝ ጐን የፈሰሰውን ውኃ ይሆናል፡፡

ኣከባብራ በዓል ጥምቀት ኣብ ዓብይ አዲ ❖

💭 “ምስጢራዊቷ የዓብይ አዲ ከተማ | ጂኒው ከመስጊዱ ፈለቀ ፥ ግራኝ በአላሙዲን ተመለመለ | የሉሲፈር ኮከብ”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

✞✞✞ረቡዕ ፥ ሚያዝያ ፲፱/19 ፪ሺ፫ /2003 .(ቅዱስ ገብርኤል ፥ ትንሣኤ ማግስት)✞✞✞

👉 ልክ እንደ ዛሬው ያኔም ቅዱስ ገብርኤል በረቡዕ ዕለት ነበር የዋለው፤ ዋው!

ዘንድሮ ሁለት መቶ ክርስቲያን የጽዮን ልጆች በሉሲፈራውያኑ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ተጨፍጭፈው የሰማዕትነት አክሊል በተቀዳጁባት በ ዓብይ አዲ ከተማ ከ ፲/10 ዓመታት በፊት ብዙ ምስጢራዊ ነገሮች ተከስተዋል። ይህ ተሽከርካሪ ነፋስ ጋኔን (አቧራ) ከዚህ መስጊድ ከተላከ በኋላ ልክ በዓመቱ ግራኝ አብዮት አህመድ + የግብጹ ሙርሲ + ሸህ መሀመድ አላሙዲን + ፕሬዚደንት ባራክ ሁሴን ኦባማ ብጹእ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው።

💭 በሁለተኛው ክፍል ስለ ኮከቡ እና ስለ ክርስቶስ ተቃዋሚ ሃገር ስለ ቱርክ የቀረበውን መረጃ በጥሞና እንከታተለው። በጣም ጠቃሚ ነውና!

👉 ሉሲፈር የዋቄዮአላህ ባሪያውን ሙስሊሙን አብዮት አህመድ አሊን በዚህ ከአብይ አዲ መስጊድ በወጣው ጋኔን ቀብቶታልን?

😈 ከቀናት በፊት ግራኝ ለቱርኩ ኤርዶጋን የሚከተለውን መናዘዙን የማውቃቸው ቱርኮች አውስተውኛል፤

እኔ ሙስሊም ነኝ፣ ለእስልምና ጉዳይ የቆምኩ አህመድነኝ፣ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ሙስሊሞቹ ቱርኮችንና ግብጾችን ወንድሞቻችንን ያዋረዷቸውን ተዋሕዶ ትግራዋይንና አማራዎችን እርስበርስ እያባላሁ በመጨረስ ኢትዮጵያን አፈራርሰን ልክ እንደ አፍጋኒስታን ታሊባኖች የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ለመመስረት ቆርጬ ተንስቻለሁ፤ ታሪካዊዎቹን ቦታዎችን በማውደም ላይ ነኝ፣ ታሪካዊ የሆኑት የኢትዮጵያ ኤምባሲዎችንም በማዘጋትና በምትካቸውም የእስላማዊቷን ኦሮሚያ ኤሚራት ኤምባሲዎች ለመተካት አቅደናል፤ ይህ እድል እንዳያመልጠን የግራኝ ቀዳማዊን መሸነፍና ሞት አብረን እንበቀል፣ ድሮንህን ስጠኝ፣ ገንዘብ ካስፈለገም ከሸህ አላሙዲን ይገኛል‘” በማለት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ታሪካዊ ጠላት የሆነችውን የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክን ከአምስት መቶ ዓመታት በኋላ ፀረክርስቲያን ጂሃዷን እንድትደግመው በር ከፍቶላታል።

ጂኒው አብይ ከመስጊዱ በወጣው ጋኔን ልክ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ተጠመቀ ፥ በዓመቱም ብጹዕ ወቅዱስ አቡነ ጳውሎስን እና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ከእነ አላሙዲን እና ኦባማ ጋር ሆኖ በመግደል እራሱን በሉሲፈራውያኑ አስመረጠ። የተቀባው በዓብይ አዲ ጋኔን ነውን?

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አምኖ ያልተጠመቀ አይድንም | በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመተ ሁሉ እንደ አህዛብ አልዳንም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 18, 2022

💭 አንድ ጌታ፣ አንድ ሐይማኖት፣ አንዲት ጥምቀት | ኢትዮጵያ ላይ የሚኖረው የተጠመቀ ብቻ ነው

✞✞✞[ኤፌ. ፬ ፥ ፭]✞✞✞

በጥምቀት-ያልተጠመቀ የእግዚአብሔርን መንግሥት አይወርስምና

[፩ኛ ወደ ጢሞቴዎስ ምዕራፍ ፭፥፰]

ነገር ግን ለእርሱ ስለ ሆኑት ይልቁንም ስለ ቤተ ሰዎቹ የማያስብ ማንም ቢሆን፥ ሃይማኖትን የካደ ከማያምንም ሰው ይልቅ የሚከፋ ነው።”

💭 በእነዚህ ቀናት ቀንደኛው የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ እና የጥምቀቱ ጠላት ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጥምቀቱን ከኢትዮጵያዊው ለማራቅና ለመንጠቅ ብዙ ዲያብሎሳዊ ተንኮሎችን በመሥራት ላይ ይገኛል። እንደተለመደው በመቀበጣጠር፣ “ጽዮናዊውን የአጼ ዮሐንስን ቀይ፣ ቢጫና አረንጓዴ ሰንደቅ መያዝ ክልክል ነው! ወዘተ” በማለት፤ እንዲሁም የአሜሪካ ልዑካንን ወደ አዲስ አበባ በመጋበዝ።

ልብ እንበል፤ ባለፈው የጌታችን ልደት ዕለት አሰቃቂ የድሮን ጭፍጨፋዎችን በትግራይ ያካሄደው የአሜሪካ ልዑካን ከአዲስ አበባ በተመለሱ እና ግራኝ ከፕሬዚደንት ባይድን ጋር በስልክ በተነጋገረበት ማግስት ነው? አሁንስ ጽዮናውያንን በኢትዮጵያዊነታቸው ተስፋ ቆርጠው እንዲገነጠሉና የኦሮሚያ እስላማዊት ካሊፋት ምስረታ ሕልሙን ለማሳካት በወገኖቼ ላይ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ድሮኖችን በመጠቀምን ጭፍጨፋውን ይቀጥልበት ይሆን?

እንኳን ለጥምቀቱ አደረሰን!

__________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሙስሊሞች ረብሻ በአዲስ አበባ | ለጥምቀት መስቀልና ሰንደቅ በጭራሽ አትተክሏትም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 16, 2021

በአዲስ አበባ ቤቴል አካባቢ ስለኖርኩ ለዘመዶቼ ደውዬ እንደተነገረኝ እዚያ አካባቢ በሚገኘው ተቅዋ መስጅድ ፊትለፊት ላይ በተለመደው የመሀመዳውያኑ ትንኮሳ “መስጊዳችን አጠገብ ለበዓል መስቀልና ሰንደቅ አላማ አትተክሏትም” በሚል ሳቢያ የነበረው ግርግር በከፊል ይህን ይመስል ነበር።

🔥ዘመነ ዋቄዮአላህ ጂሃድ🔥

እየየን ያለነው የሽህ አራት መቶ ዓመታት የቤተ ክርስቲያን ታሪክን ነው፤ ሰይጣናዊው እስልምና ቤተክርስቲያንን ሁሌ እንዳሳደደ ነው።

ሙስሊሞች መንደራቸውን ከክርስቲያኖች ካጸዱ በኋላ አጥብቀው የሚጠሏቸውን ክርስቲያኖችን በጭራሽ አያስገቡም፤ ክርስቲያኖች ደግሞ በግብዝነት እስላሞችን እያስጠጉ ተጨፍጭፈው እስኪያልቁ ድረስ ደማቸው እየተመጠጠ ተሸክመዋቸው በባርነት ተቻችለውና ተከባበረው ይኖራሉ

ቤተሰቦቻቸው በአውሬዎቹ ቱርኮች የተጨፈጨፉባቸው አርሜኒያውን ክርስቲያን ወገኖቻችችን እንዲህ ብለው ነበር፦ “ሙስሊም ጎረቤቶቻችን የጂሃድ ፊሽካ እኪነፋላቸው ድረስ አመች የሆነውን ወቅት በትእግስት እየጠበቁ ከኛ ጋር በሰላም አብረው ይኖሩ ነበር”

_________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ከተራ በሐረርጌ | ቆሻሻ ቦታ ለጥምቀተ ባሕሩ ሰጧቸው | አራት ምእመናን ተጎድተዋል ሁለት ታስረዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 19, 2020

በጸጥታ ኃይሎች ድጋፍ ታቦታቱ ወደ ማደሪያቸው ገብተዋል።

የበፊቱን የጥምቀተ ባሕር ቦታ ነጥቀው ለመናፍቃንና አህዛብ አሳልፈው ከሰጧቸው በኋላ ክርስቲያኖችን ወደ ቆሻሻማ ቦታ ሂዱና እዚያ አክብሩ አሏቸው።

ከዲያብሎስ ጋር በመደመር እራሳቸውን ባለጊዜ ያደረጉት እነ ግራኝ አብዮት አህመድ እንዴት እንደሚደሰቱና እንደሚጨፍሩ ብልጭ ብሎ ይታየኛል። ግድየለም፤ ጊዚያቸው በጣም አጭር ነው!

እንደ መስቀል እና ጥምቀት ለመሳሰሉት ኢትዮጵያዊ ለሆኑ ሰላማዊ በዓላት ፍተሻዎች መካሄዳቸውና የጸጥታ ኃይል ማስፈለጉ በጣም የሚያሳዝን ነው። ከአራት ዓመታት በፊት ለመስቀል በዓል መንገድ ይዘጋል እንጅ ፍተሻ ምናምን አልነበረም።

ለማንኛውም የባለስልጣናቱን ስም መዝግቡልን።

____________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: