Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • May 2023
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Airport’

Five Hurt When Plane and Bus Collide at Los Angeles Airport

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 11, 2023

✈️ Several people were hurt when a plane hit a shuttle bus Friday at Los Angeles Airport, the third similar incident in the past month.

The American Airlines plane was being towed from a gate to a parking lot when it collided with the bus, the Independent reported Saturday.

Aerial video footage over the southern side of the runways shows multiple emergency vehicles and crews assessing the damage, according to KTLA

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

7 Years Later U.S. Begins Ebola Screenings at Airports for Uganda Travelers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2022

💭 ከ ሰባት ዓመታት በኋላ ዩ.ኤስ. አሜሪካ ለኡጋንዳ ተጓዦች በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኢቦላ ወረርሽኝ ምርመራ ማድረግ ጀመረች።

👹 ሉሲፈራውያኑ ሰሞኑን ከሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ጎን በኡጋንዳ ላይም ከፍተኛ ትኩረት አድርገዋል። ምስጢሩ፤ ወርቅነው። በኡጋንዳ ከአስራ ሁለት ትሪሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የወርቅ ክምችት ተገኝቷል የሚል ዜና ሰሞኑን በመናፈስ ላይ ነው።

.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያዋረደውን የቀድሞውን የኬኒያን ፕሬዚደንትን ኡሁሩ ኬኒያታን አንስቶ ቅጥረኛውን ዊሊያም ሩቶን ከተካ በኋላ፤ ወስላታው ሩቶ የመጀመሪያውን ጉብኝቱን ያካሄድው በአዲስ አበባ ነበር፤ የኢትዮ ቴሌኮምን ለመውረስና ለአረመኔው ግራኝ አንድነትን ለማሳየት። በበነገታውም ሩቶ ያመራው ወደ ኡጋንዳ ነበር። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዎሪ ሙሴቬኒ ጄነራል ልጅ ምናልባት በሲ.አይ.ኤ በኩል ለመፈንቅለ መንግስት እየተዘጋጀ ሊሆን ይችላል፤ ሰሞኑን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር የሆኑት ልጃቸው ጄነራል ካይኒሩጋባ የኬንያን ዋና ከተማ ናይሮቢን፤ እወራለሁ፤ በቀናት ውስጥ መቆጣጠር እችላለሁለማለት ደፍረው ነው ነበር። የኡጋንዳ መሪዎች ከሕወሓት ጋር ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፣ ተዋጊዎች በኡጋንዳ ይሰለጥናሉ…የሚሉ ዜናዎችንስ ስንሰማ አልነበረምን? ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ የኢቦላ ወረርሽኝ በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት በመሰራጨት ላይ ነው።

👉 ምስጢሩ ወርቅ + ዕጣን + ከርቤ ሊሆን ይችላል/ነውም!

👹 ሉሲፈራውያን ተስፋ ቆርጠዋል፤ ስለዚህ ወርቅን፣ ዕጣንና ከርቤን ለማጥፋት ቆርጠው ተነስተዋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ አንዱ ተልዕኮ የሦስቱም ውድና ብርቅዬ ነገሮች ምንጭ አክሱም ጽዮን በመሆኗ ነው።

የዕጣን ዛፎቹ (የጦርነቱ አንዱ ተልዕኮ ይህን እንደ ኮሮና ያሉ ወረርሽኞችን የሚከላከለውን ዕጣን የሚያወጣውን የሕይወት ዛፍለሉሲፈራውያኑ አንጋፋ የዓለማችን መድኃኒት ዓምራች ኩባንያዎች ሲባል ማውደም መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር።

ዕጣን እና ከርቤ ምናልባት በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜያቸው በጣም የታወቁ ናቸው። እነዚህ የዛፍ ጭማቂዎች በዓለም ዙሪያ ለስድስት ሺህ ዓመታት ያህል በጣም የተከበሩ ናቸው። እነዚህ ጥሩ መዓዛ ያላቸው የዕጣንና ከርቤ ዛፎች “በቅርቡ ወደ መጥፋት ሊያመሩ ይችላሉ።” የሚለው ስጋት መሰማት ከጀመረ ዓመታት አስቆጥሯል። የእነዚህ ዛፎች መነሻ ከአክሱም ጽዮን ነው።

🛑 ታዲያ ወርቅን፣ ዕጣንን እና ከርቤን በጣም ውድ የሚያደርጋቸው ነገር ምንድን ነው?

  • ወርቅ = ኢየሱስ የዘላለም ንጉሥ ነው።
  • ዕጣን = ኢየሱስ የሁሉ አምላክ ነው።
  • ከርቤ = ኢየሱስ የማይሞት ነው።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው (አምሐ አድርገው የመስጠታቸው) ምስጢር እንደምንድን ነው ቢሉ፡

ወርቅ፡

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፰፤]❖❖❖

፩ ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ እኵል ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ።

፪ በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።

፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።

፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።

👹 The Luciferians are desperate for:

  • GOLD = Jesus is King of The Ages
  • FRANKINCENSE = Jesus is The God of all
  • MYRRH = Jesus is the Immortal One

💭 FRANKINCENSE protects against CORONAVIRUS

GOLD = A Sign that Jesus is The King of Israel, of The Entire Universe, and of The Kingdom of God to come.

FRANKINCENSE = A Symbol of Jesus’ Priestly Role. Signify the fact that Jesus is God, since incense is for worship, and only God may be worshiped.

MYRRH = is for the Lord Jesus who has come to die as the perfect sacrifice for the people. For the dead were anointed with myrrh, as Jesus Himself was anointed.

💭 The U.S. Centers for Disease Control and Prevention (CDC), Department of Homeland Security (DHS), and Customs and Border Protection (CBP) on Thursday implemented Ebola testing for travelers who have visited Uganda within the past 21 days.

Uganda is currently battling an Ebola outbreak that killed at least nine people over the past two weeks.

The U.S. Embassy in Uganda advised travelers that flights from Uganda to the United States must arrive at five selected airports — JFK, Newark, Atlanta, Chicago O’Hare, or Dulles — so they can be screened. The embassy reassured travelers that the risk of contracting Ebola is “currently low.”

The United States normally receives about 140 passengers per day who have visited Uganda recently, and more than half of them already pass through those five airports.

Similar steps were taken in March 2021, when travelers from the Democratic Republic of Congo and Guinea were routed through six U.S. airports for Ebola screening.

The Ugandan Ebola outbreak is troubling to international health officials because it managed to spread for three weeks before the first case was formally noted on September 20. It also seems to be spreading with unusual speed, although the total number of cases remains low. Ebola can remain undetected inside a human carrier for long periods of time and can be spread by animals.

As of Thursday, there have been 43 confirmed cases and nine fatalities from the outbreak, most of them in Uganda’s central administrative and commercial hub of Mubende. Six of the infections, and four of the fatalities, occurred among healthcare workers. To date, no infections have been reported outside of Uganda.

Uganda’s health ministry believes at least 18 other people may have died from Ebola before the outbreak was declared but the bodies were buried before they could be tested.

Uganda is suffering from the relatively uncommon Sudan strain of Ebola, for which there is currently no approved vaccine. Six possible vaccines are under development, with the most promising candidate developed by the U.S. National Institute of Allergy and Infectious Diseases (NIAID) in Bethesda, Maryland. NIAID is reportedly considering a small shipment of its vaccine to Uganda within the next week for emergency use.

The outbreak is already the largest faced by Uganda in over 20 years and World Health Organization (W.H.O.) emergency operations manager Dr. Fiona Braka warned on Thursday that “we still haven’t reached the peak.”

Braka noted that contact tracing has been completed for only about three-quarters of the people exposed to Ebola, since it was circulating for some days before the outbreak was officially declared, so people carrying the highly infectious disease might have moved outside the controlled area in Uganda.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Storm Eunice at London Airport: Pilots Struggle to Land Planes Safely

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 18, 2022

💭 Planespotters sometimes get a ribbing but one man’s enthusiastic efforts documenting the battles of pilots to land at Heathrow in Storm Eunice on Friday has earned him a worldwide fan club. With a breathless, but knowledgeable commentary Big Jet TV – which normally specialises in what most people would regard as the fairly dull comings and goings from one of Europe’s busiest airports – is providing a ringside seat to a day of high drama. Viewers are tuning into Jerry Dyer’s channel on YouTube in their thousands as he livestreams dramatic scenes of passenger jets being buffeted side to side as pilots struggle to land them safely. It makes for strangely riveting viewing and, as more and more people have shared the link, his followers have rocketed. More than 190,000 people at any one time are logged onto his YouTube channel on Friday, with Mr Dyer providing a dramatic account of crews’ efforts as planes queue above the airport to land.

Read in full here: https://www.telegraph.co.uk/news/2022…

👉 Courtesy: The Telegraph

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Afghanistan and Ethiopia: War or Peace? | አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያ፤ ጦርነት ወይስ ሰላም?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 8, 2021

In both cases, Ethiopia and Afghanistan, the speed of the collapse of government forces was (and is) remarkable. The reasons for this are complex, with differences between the two situations, along with some similarities.

👉 Two events stand out for me this year.

The first was on 18 June when I visited Mekelle, the capital of the Ethiopian province of Tigray. Ethiopian Airlines had resumed a scheduled flight service after the rebels of the Tigrayan People’s Liberation Front (TPLF) had retreated into the hills in the face of an invasion by the Ethiopian National Defence Force (ENDF) at midnight on 3/4 November 2020.

The war came after months of simmering tensions between the government of Prime Minister Ahmed Abiy and the TPLF, which refused to join his new Prosperity Party, a successor to the ruling Ethiopian People’s Revolutionary Democratic Front (EPRDF), which had ruled Ethiopia since the collapse of the Marxist Derg regime in 1991.

I took a (very) battered taxi around Mekelle, which had to be bump-started, the driver always positioning it carefully on a slope whenever we stopped. “No parts”, he said of the ancient Toyota, though no money was a more likely reason, given its state. The driver filled up from small bottles of petrol bought on the side of the road, two litres at a time, literally a hand-to-carburettor existence.

My meetings with the UN humanitarian office and the university done and dusted, and having successfully stayed out of the way of the ultra-aggressive ENDF patrols, I made my way back to the airport for the return to Addis. There I stopped at a small kiosk selling Tigrayan trinkets. Business had been “very slow”, said the assistant, “since the war”. Having bought something which I explained was for my daughters, he thrust two small wooden crucifixes into my hand. “These are for your children,” he insisted, “since you have been kind to me. Thank you.”

Prime Minister Abiy had declared the war against Tigray to be over on 28 November with the fall of Mekelle to his ENDF, working in conjunction with Amhara “special forces” militia and, though denied at the time, Eritrean troops.

Just 10 days after I was in Mekelle, the rebel Tigray Defence Force (TDF) retook the city and advanced across the Tigrayan borders into the Amhara and Afar regions. Since then, TDF military gains have increased in tempo from steady to rapid.

In spite of Abiy’s latest attempt to launch an offensive against the TDF this October, today the rebels are less than 350km from Addis Ababa, threatening to cut the capital’s trade lifeline with the port of Djibouti to its northeast. This led Abiy to declare the State of Emergency this week, calling on residents to take up arms to defend the city against the rebels’ advance which was, he said, “pushing the country to its demise”.

In early July, I was in the province of Bamiyan, Afghanistan. I went there to meet the governor and to film near the Buddha statues which were infamously blown up by the Taliban in 2001 after declaring that they were unacceptable “idols”. I was working in the Arg, the Presidency, as part of an attempt to determine a fast-track method for regional peace — an effort best summarised as “too little, too late”.

In Afghanistan, just the following month, the 400,000-strong armed forces and police collapsed in the face of a Taliban advance. Between 9 July, when we left Kabul, the Taliban’s control of districts was at 90 out of 398; by 16 August, all bar seven districts were under Taliban authority. By 31 August, it was all over; the US and its allies had left, and the Taliban was in charge.

In both cases, Ethiopia and Afghanistan, the speed of the collapse of government forces was (and is) remarkable. The reasons for this are complex, with differences between the two situations, along with some similarities.

In Afghanistan, despite the numbers of government forces, at least on paper, much of the fighting was done by a small number of special forces, around 10% of the total. A combination of their exhaustion, malign regional actors (if for different reasons) in both Iran and Pakistan, an inability to manage Afghan materiel resupply by air, and the suddenness of the US pullout (the nadir of which was the departure from Bagram Air Base in the middle of the night on 2 July without informing their Afghan allies), reinforced a self-fulfilling prophecy of collapse, as one district after another folded.

In the end, the Taliban won the psychological war as much as the military contest.

In Ethiopia, Abiy’s attempts to bolster his forces by employing Eritreans along with Amharic militia and, latterly, fresh recruits from among the youth and retired soldiers, have served to demonstrate his weakness while scarcely adding to his military capability. Addis Ababa’s military reliance on the national arch-enemy in Eritrea at critical moments has hardly elevated Abiy’s popularity. In Afghanistan, of course, the regime was dependent on external support in the US; when that went away, it collapsed, spectacularly.

The presence of the US also turned the struggle into a regional religious jihad. But the post-Taliban project after 2001 suffered from the strength of the pull of tribal and religious identities over Afghan nationalism.

Ethiopia has faced the same challenges, where internal peace has been rare and the history between different ethnic groups — the Oromo, Amhara, Somalis and Tigrayans among them — less a source of unity than division. One group’s national hero is another’s imperialist conqueror and land grabber.

While government efforts have endeavoured to promote the functioning of a central, federal state through state-led infrastructure and a growing economy, the absence of a national cause at least as coherent (or as existential) as that of the Tigrayans has indubitably shaped their political direction as much as their relative martial prowess. The cause of Ethiopian nationalism has not been helped by widespread inequalities along ethnic, urban-rural and religious lines, frictions heightened by social media. Economic contraction and rising unemployment haven’t helped, now over 29%, with inflation touching 27%.

While both countries have been brutalised by their experiences, the psychological war is also important. Abiy has lost this battle, just as President Ashraf Ghani did in Afghanistan. In the last major towns to fall, Kombolcha and Dessie, just 350km to the north of Addis Ababa, the ENDF gave up without a fight, getting into their (and other people’s) vehicles and fleeing south. This is partly because the TPLF has proven to be so much better at the media battle, but also because Abiy has not enjoyed a good relationship with the press, not least given the government’s tendency to turn the internet on and off to suit its ends, which has backfired badly. His increasingly belligerent rhetoric, which includes calling on citizens to“bury” the rebels, has undermined his credibility internationally, a perception worsened, ironically, by his award of the Nobel Peace Prize in 2019.

For Ethiopia, as Afghanistan, the components of a negotiated peace include the realisation by the conflicting parties that they have more to gain by ending fighting than continuing with it, that the international community pushes them to the table, and method, timing and leadership.

Both countries have faced a restive region. Kabul’s problems related directly to Pakistan’s support of the Taliban and that was rooted in Islamabad’s relationship with India and with its own domestic tapestry inside Pakistan. Iran had its own interests, centring on the removal of the US at whatever cost.

Ethiopia is in the centre of a particularly difficult and increasingly complex region. Sudan has just suffered a military coup (again), where the military component of a joint government removed its civilian counterparts from power, a putsch supposedly supported, inter alia, by Egypt. Both allegedly support the TDF against Addis, not least given mutual fears about Ethiopia’s Grand Renaissance Dam on the Nile. Eritrea’s role is well known, in part because of historical enmities between the Tigrayans and President Isaias Afwerki in Asmara, while Ethiopian troops have reportedly used weapons supplied by China, Turkey and the United Arab Emirates, among others, to strike Tigrayan targets.

And there is the question of leadership failures and frailties.

Ghani failed to consolidate his military forces and give them reason to keep fighting. Abiy has relied on increasingly belligerent rhetoric to inspire dramatic acts of heroism and bravery against the advancing TPLF, one so far unmatched by military training, discipline and, it seems, motivation.

In between bouts of intellectual pomposity, Ghani tried to get a peace process going, but was let down by his US allies, who made peace with the Taliban in Doha in February 2020 while excluding Kabul. Abiy has been far less willing, talking up war rather than peace, not least since any acceptance of a negotiation process would involve tacit acceptance of the status of the opposition, weakening his legitimacy and credibility as the government in place.

The role of the international community in Ethiopia is different, though the country receives more than $5-billion in annual aid. It is not overwhelmingly dependent, as Afghanistan was, on one external actor (in the US), or vulnerable to one malign neighbour (Pakistan). But this does not entirely discount the role to be played by outsiders in urging both parties to the negotiating table through a measure of carrot and stick, including sanctions, and in placing their weight behind African mediation efforts. For instance, if Abiy does not play ball, mention of the rescinding of his Nobel Peace Prize might help to focus his mind.

Abiy so far has lacked strategic nous, reacting to events rather than having a grand plan for peace. Like Ghani, he is a reluctant peacemaker, making concessions only under duress. Both leaders’ handling of the military has been chaotic and amateurish. Abiy’s ethnic profiling of Tigrayans in business, in airport queues and in carrying out atrocities has not only undermined his cause, but ensured deep-seated enmities.

It is said that competent people choose to have smart, challenging folk around them. The Arg became a notorious echo chamber of ideas, Ghani surrounding himself with kinsmen and acolytes, some of whom were notorious for seeking rent through government connections. From all accounts, Abiy lacks the feedback loops that make leaders sensitive to events and receptive to good ideas. But he does not lack for messianic certainty.

Still, it’s difficult to negotiate a peace settlement from a position of weakness, no matter the level of confidence on the part of leadership. This is a lesson for Abiy as much as it was for President Ghani.

A military stalemate in Ethiopia would now require a stiffening of ENDF resolve and a consolidation of forces hitherto unseen. But it would be necessary if a peace process is to take root, since victorious armies generally don’t see the point in making peace when they are advancing — as the Taliban showed.

The way forward for peace in Ethiopia has to centre, first, on acceptance of a ceasefire by all sides in exchange for various confidence-building measures including the restoration of humanitarian access and services such as banking and electricity to Tigray. Getting to this point, however, demands mediators being allowed to freely travel to Tigray to shop these suggestions, which until now Abiy has been reluctant to do, out of fear of undermining his own position.

Thereafter there is a need for a settlement. Whether this allows Abiy to remain in office is one key question, one that is increasingly unlikely given the brutality of the occupation of Tigray. Any deal will also have to involve Oromia opposition groups, which have linked up with the TDF. This has to entail opening further lines of communication with plausible Oromo intermediaries, some of whom are in jail. Thus, releasing political prisoners would be another confidence-building measure.

Finally, all this would have to be thrashed out at some sort of national dialogue, implicit in which is an acceptance by the government that it is prepared to accept and facilitate a peaceful handover. Most likely this would have to be based on a Tigrayan acceptance of a subordinate role that would leave the TPLF in control of Tigray itself, but without major strength in the federal government.

Such a peace process will depend on a coordinated international effort in getting behind an indigenous process, involvement that is willing to hold Ethiopian feet to the fire.

Ghani missed several opportunities to make peace with the Taliban. The most notable was after the 2019 national election, when he was elected with less than 10% of nearly ten million registered voters. If he had used that moment to reset national politics, and to form an inclusive government, how different things might have been.

Abiy, like Ghani, fears that negotiation means equivalence of the cause of the national government with the rebels. So far, his favoured approach to nation-building has only worsened the political crisis, in so doing never failing to miss an opportunity.

Like Ghani, Abiy risks making himself dispensable to the interests of peace.

Source

👉 Afghans Facing ‘Hell on Earth’ as Winter Looms

👉 “I never saw hell before but I saw it in Tigray

👉 Tigray’s “Living Hell” for Its Women and Girls

💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።

🔥 Ethiopia Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”

አውሬው ተለቅቋል፡ አውሬው ከግራ ከቅኝ፡ ከላይ ከታች፡ ከውጭ ከውስጥ እያለ ይፈታተነናል። አውሬው በተከታዮቹ አማካይነት ምድረ ሞርያን እና ምድረ ኢትዮጵያን ለመዉረር ዳር ዳር ይላል። የኢትዮጵያ አምላክ ግን እንደተለመደው በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሠፈረው መንፈሳዊ ሠራዊቱ አማካይነት በዝምታ ይከታተላቸዋል።

ከየመን እስከ ሶማሊያ ከባህረ ገሊላ እስከ ቪክቶሪያ ሃይቅ ድረስ የአውሬው ሠራዊት እየቀበረ ያለውን ወጥመድ የኢትዮጵያ አምላክ ፎቶ በማንሳት ላይ ይገኛል።

የአውሬው አገልጋዮች፡ ሸህ ቢን ላድንን ወደ ሶማሊያ ሃጂ አልሳርካዊንን ደግሞ ወደ ጋዛ ለማሸጋገር ዝግጁ ይመስላሉ፡ እስካሁን ካልተሸጋገሩ።

ሊያውቁትና ሊቀበሉት ያልፈለጉት የእስራኤል አምላክ ቅዱስ መንፈስ በምድረ ኢትዮጵያ እንደሚገኝ ደርሰውበታል። ኢትዮጵያን ሊደፍሩ ይፈልጋሉ፡ ግን እስካሁን አልተቻላቸውም፡ ስለዚህ፡ በአውሬው ዓይን ከኢትዮጵያ ጋር በብዙ ነገሮች ተመሳሳይነትን በምታሳየው፡ ነገር ግን የቅዱሱ መንፈስ ተቃራኒ መንፈስ በተንሰራፋባትና የኢትዮጵያ ጆግራፊያዊ የመስተዋት ግልባጭ በሆነችው በ አፍጋኒስታን አስፈላጊ ያልሆነ ትኩረት በማድረግ ከፍተኛ መስዋእትን በመክፈል ላይ ይገኛሉ።

በአሜሪካ ግዛቶች ብዙ ጥፋት የሚያስከትሉት አውሎ ንፋሶች መነሻ የኢትዮጵያ ተራሮች መሆናቸውን መመልከት የቻለው የጠፈር መርማሪው አሜሪካዊ ድርጅት፡ “NASA” ለኢትዮጵያ መንግስት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደሚከፍል ይታወቃል። የሚገርመውና ብዙዎቻችንን ምናልባት ሊይስደነግጥ የሚችለው ነገር፡ በመስከረም ፩፩ ፪ ሺ ፩ ዓ.ም. ሽብርተኞች በኒውዮርክ ከተማ ላይ ጥቃት ባደረጉበት በአዲሱ አመታችን መግቢያ እለት፡ “ISS” በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፋዊው የህዋ መመርመሪያ ጣቢያ፡ የኦርቢታዊ ቦታ አቅጣጫው፡ (Orbital Position) ልክ አፍሪቃ ቀንድ ላይ ማረፍ እንደነበረበት፡ ነገር ግን ፕላኑ በጊዜው በስራ ላይ እንዳልዋለ ጭምጭምታዎች መሰማታቸው ነው። ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከክትባት እንቆጠብ

እ.አ.አ በ August 1, 1989ዓ.ም. “The Sun” ተብሎ የሚታወቀው ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የመንገድ ወሬ አሳዳጅ ጋዜጣ፡ “Big Brother’s Coming!” በሚል ርዕስ፡ በላብራቶሪ ውስጥ የተፈጠረ የአሳማ ጉንፋን ኤፒደሚ ገብቷል ይባልና የክትባት ዘመቻ ይካሄዳል ፣ ክትባቱ የሚያስፈልግበትም ምክኒያት በዚህ ሰበብ ህዝቡን ሁሉ በጸረ–ክርስቶሱ የአውሬው መርዝ ለመንደፍ በማሰብ ነው የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር።

ጋዜጣው ገና ከ 20 ዓመታት በፊት እንዲህ የሚል ነገር በገጾቹ ላይ አስፍሮ ነበር፡

“Coded microchips implanted in every person in the country would tie all of us into a master computer that could track anyone down at any moment, and plans for such a system are already under way whether you like it or not!”

ይቀጥልና…

“The tiny transmitters can be injected painlessly from a tiny gun in humans without them even knowing it through a nationwide vaccination program.”

በመጨረሻም፡

“All the government would have to do is make up something like the swine flu vaccine.”

በማለት ጽፎ ነበር።

እነዚህ የዲያብሎስ አገልጋዮች፡ እንዲህ የመሳሰሉትን ሴራዎች ገና ጥንት ነው ሲጠነስሱ የቆዩት። እግዚአብሔር ይይላቸው፡ እግዚአብሔር ከተንኮላቸው ሁሉ ይጠብቀን።

ባካችሁ እኛ አንተነኳኮል፡ አንድከም፡ በመጨቃጨቅ በመሰዳደብ አውሬውን አንመግብ። እንቀራረብ፡ እንሰባሰብ፡ እንተሳሰብ፡ እንተባበር፡ እንፈቃቀር፡። በኋላ አቅሙም ጊዜውም ስለማይኖረን እንዳይዘገይብን።

💭 ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

የኢትዮጵያ ጠላቶች አገሪቷን ለመቆጣጠር ዳርዳር እያሉ ነው፡ የወረራውም ጊዜ እየተቃረበ ነው፤ አገራችን ከባሕር እንድትነጠል ተደርጋለች፤ በኤርትራ የሚገኙት ልጆቿም እንዲያምጹ፡ ጥላቻ እንዲገዙ ተደርገዋል፤ በዚህም ምክኒያት አደገኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ምድር ሰላም ጠባቂ መስሎ ሰተት ብሎ በመግባት ሥራውን እየሰራ ነው፤ ባካባቢዋ የሚገኙትም አገሮች አንድ ባንድ በጠላቶቻችን እጅ ሥር በመግባት ላይ ናቸው፤ በአየር ላይም መንኮራኩሮቻቸው በተራቀቁ ሌንሶች ታጥቀዋል ወደ አገራችንም ላይ ካነጣጠሩ ውለው አድረዋል።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው። የአረብ ጸደይ የሚል እንቅስቃሴ እንዲደረግ በመገፋፋት ደግሞ ውጭ የሚገኙ የሰሜን አፍሪቃና የመካከለኛው ምስራቅ ተወላጆች በምን ዓይነት መልክ መንግሥታቱን መገለባበጥ እንደሚችሉ አስፈላጊውን ልምድ በመቅሰም ላይ ናቸው፤ ውጭ የሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ለዚህ ዓይነቱ ሉሲፈራዊ ዘመቻ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ በመዘጋጀት ላይ ይገኛሉ። እሽ፡ አሁን ሰሜን አፍሪቃ በነርሱ እጅ ገብታለች፣ ጅቡቲና ኬኒያ ሁልጊዜ የነርሱ ናቸው፤ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ሶማሊያና የመንም በቅርቡ ሙሉበሙሉ በነርሱ እጅ ይወድቃሉ፤ የዓለም ትኩረት በ አፍጋኒስታን፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ፍልስጤምና ግብጽ ላይ ነው፤ ነገር ግን ትልቁ የሉሲፈር ዓይን ግን በኢትዮጵያ ላይ ነው ያረፈው።

ይህች ብዙ ምስጢር የተደበቃበት አገራችን ምን ያህል ድብቅ ኃብት እንደያዘች ለኛ ለሞኞቹ ነው እንጂ እስካሁን ያልተገለጥልን፣ ሉሲፈርማ ገና ድሮ ከአዳምና ሔዋን ጊዜ አንስቶ ነው ይህን ምስጢር ያውቅ የነበረው። አሁን የቴክኖሎጂ ነገር እጅግ እየተራቀቀ በመጣበት ዘመናችን የሉሲፈር ምርጥ ልጆች የምስጢሩ ተካፋዮች ለመሆን በቅተዋል ፤ በዓይኖቻችን ሊታዩ የማይቻሉትን አንዳንድ ረቂቅ ነገሮችንም ለማየት እየተቻላቸው ነው፤ ታይተው የማይታወቁ፡ እኛ መናፍስት የምንላቸውን ነገሮች ለመከታተል ችሎታውን እያገኙ ነው። ከዚህ ቀደም ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤ ይህ ቦታ የኢትዮጵያ ምስጢራት ከተደበቁባቸው ቦታዎች አይርቅም፤ እነዚህ ቦታዎች የኢትዮጵያን ብርቅ ገዳማት የሚያጠቃልል ነው። የሉሲፈር ሠራዊት ይህን ቦታ ቃኝቶ ደርሶበታል፣ የነካተሪናን አውሎ ነፋስ የሚቀሰቅሰው የእግዚአብሔር አምላክ እስትንፋሽ፣ ኃያሎቹ ቅዱሳናት ከሚገኙባቸው የኢትዮጵያ ተራራዎችና ገዳማት እንደሚፈልቅ ተገንዝበወታል።

የሉሲፈር ወገኖች ባወጡት ፕላናቸው፤ “የኢትዮጵያ ሕዝብ በረሃብና በሽታዎች እንዲደክምና እንዲዋረድ ይደረጋል፡ በኋላም ማንነቱን ለማወቅ ስለሚሳነው ፣ አገሩን እየለቀቀ መሰደድ ይጀምራል፣ በመጨረሻም አገሩን፣ ወገኑን፣ እራሱንም አሳልፎ እስከመሸጥ ይደርሳል” የሚል ሃሳብ አላቸው። ይህንንም ዕቅዳቸውን አሁን በሥራ ላይ ለማዋል በመታገል ላይ ይገኛሉ። ግማሹ የሕዝባችን ክፍል አውቆም ሆነ ሳያውቅ ለአገሪቷ ጠላቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይሠራል፤ እነርሱንም በማገልገል ላይ ይገኛል፣ ገንዘብና ቁሳቁስ እንዲያፈቅር ተደርጓል፣ ሰይጣን ለ6ሺህ ዓመታት ያህል የተዋጋለትን ክቡር ነፍሡን ለሰይጣን አርበኞች አሳልፎ በመስጠት አንድ ቀን የማይቆየውን ጊዜአዊ እርካታ በመሸመት ላይ ይገኛል።

“ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” – ማር. 8 ፥ 36 –

በመጨረሻ ብዙ ተዓምር እንደምናይ፡ የኢትዮጵያ ጠላቶችም አንድ በአንድ እንደሚቀነጠሱ፡ ዓለምም ለመገረም እንደሚበቃ አንጠራጠር። አንመለስም፤ ንስሐ አንገባም ብለው የከበቡን ኃይሎች ውጊያውን የተያያዙት እጅግ በጣም ግዙፍ ከሆነውና ከማይሸነፈው ኃይል ጋር ነው።

____________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Kabul Airport is to Addis Ababa’s as ex-Afghan President A. Ahmadsai is to Ethiopia’s A. Ahmed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 8, 2021

💭 As Taliban took over Afghanistan presidential palace after president Aschraf Ghani Ahmadsai has fled to Dubai – in Ethiopia, the Oromo Taliban CRIME MINISTER Abiy Ahmed will also soon be deposed by Tigrayan Zionists and forced to leave the Arat Kilo palace forever. This evil and monstrous war criminal will be brought to justice. His dream of creating an „Oromo Islamic Emirate„ will remain a dream.

The Taliban declared the Islamic Emirate of Afghanistan from the Presidential Palace in Kabul.

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የክፉው አብይ አህመድን ሴት ደፋሪ ወታደሮችን ወደ ትግራይ ያጓጉዛል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ አስገድዶ ደፋሪ ወንጀለኞችን ከአፍጋኒስታን ካቡል ያወጣል። ዋዉ!

Ethiopian Airlines transports Evil Abiy Ahmed’s rapist soldiers to Tigray.

Ethiopian Airlines evacuates Rapists out of Kabul, Afghanistan. Wow!

ወሲባዊ ጥቃቶችን በመፈጸም በአሜሪካ የተፈረደበት መሀመዳዊ አስገድዶ ደፋሪ ጋደር ሄይዳሪ በኢትዮጵያ አየር መንገድ የመልቀቂያ በረራ አሜሪካ ገባ። አሁን በዋሽንግተን ዲሲው የዳልስ አውሮፕላን ማረፊያ ታስሯል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ላለፉት ሁለት ዓመታት የኮሮና ታክሲ ሆኖ አሜሪካኖችን አገለገለ። ዛሬ የኢትዮጵያ አየር መንገድ ለተራቡትና ለተጠሙት፣ ጤንነታቸው ለታወከባቸውና ሕክምና ለሚፈልጉት የትግራይ አባቶቻችን እና እናቶቻችን፣ ወንድሞቻችን እና እኅቶቻችን ምግብ፣ ውሃ፣ ብርድ ልብስና መድኃኒት በማመላለስ ፈንታ ኦሮሞ ሴት ደፋሪ አውሬ ወታደሮችን ወደ ትግራይ፣ ምስጋና ቢሶቹን የአፍጋኒስታን ሴት ደፋሪዎችን ደግሞ ወደ አሜሪካ ያመላልሳል። በዚህ አላበቃም፤ ይህን ሁሉ ወንጀል ለመፈጸም ኢትዮጵያዊየሆነውን ነገር ሁሉ ለማስወገድ በሉሲፈራውያኑ ሥልጣን ላይ የተቀመጠው አረመኔው የዛሬዋ ኢትዮጵያ መሪከኢትዮጵያ አየር መንገድ ይልቅ በኤሚራቶች፣ በቱርክ፣ በሳውዲ፣ በኬኒያ እና በሩዋንዳ አየር መንገዶች መርጦ እንዳሰኘው በመብረር ላይ ይገኛል።

Convicted rapist who was deported from US in 2017 is arrested at Washington’s Dulles International Airport after catching Ethiopian Airlines evacuation flight out of Kabul

Ghader Heydari, 47, boarded evacuee flight but was flagged by border officials

How he got on flight unclear because it’s ‘unlikely’ he had Special Immigrant Visa

Man whose name matches pleaded guilty to rape in Ada County, Idaho, in 2010 A convicted rapist who was deported from the US in 2017 has been arrested at Washington’s Dulles International Airport after catching Ethiopian Airlines evacuation flight out of Kabul.

Ghader Heydari, 47, boarded a flight for evacuees but was flagged by border officials upon arrival into Washington.

He was being held at the Caroline Detention Facility in Bowling Green, Virginia, according to DailyWire, after his criminal and immigration history was pointed that.

He was released in December 2015, according to state records, and was deported from the country in 2017.

When Heydari arrived in the US on the evacuation flight, officials tried to persuade him to cancel his request to enter but he appears to have refused.

The U.S. evacuated 13,400 people from Kabul last Thursday, taking the evacuees to bases in Qatar, Bahrain or Germany before they return to the states.

They flew 5,100 people out of Kabul on US military planes. Another 8,300 were saved by coalition flights. The total – 13,400 – was drastically less than the 19,000 rescued the previous day.

Senator Ted Cruz responded to the situation on Twitter, “Biden’s evacuation from Afghanistan has been chaos. He’s bringing TENS OF THOUSANDS of people into America without thorough vetting. We have a moral obligation to get Afghans who fought with us out of harm’s way. But all unvetted evacuees should be housed in safe 3rd countries.”

💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።

🔥 Ethiopia Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”

አውሬው ተለቅቋል፡ አውሬው ከግራ ከቅኝ፡ ከላይ ከታች፡ ከውጭ ከውስጥ እያለ ይፈታተነናል። አውሬው በተከታዮቹ አማካይነት ምድረ ሞርያን እና ምድረ ኢትዮጵያን ለመዉረር ዳር ዳር ይላል። የኢትዮጵያ አምላክ ግን እንደተለመደው በኢትዮጵያ ተራሮች ላይ በሠፈረው መንፈሳዊ ሠራዊቱ አማካይነት በዝምታ ይከታተላቸዋል።

ከየመን እስከ ሶማሊያ ከባህረ ገሊላ እስከ ቪክቶሪያ ሃይቅ ድረስ የአውሬው ሠራዊት እየቀበረ ያለውን ወጥመድ የኢትዮጵያ አምላክ ፎቶ በማንሳት ላይ ይገኛል።

የአውሬው አገልጋዮች፡ ሸህ ቢን ላድንን ወደ ሶማሊያ ሃጂ አልሳርካዊንን ደግሞ ወደ ጋዛ ለማሸጋገር ዝግጁ ይመስላሉ፡ እስካሁን ካልተሸጋገሩ።

ሊያውቁትና ሊቀበሉት ያልፈለጉት የእስራኤል አምላክ ቅዱስ መንፈስ በምድረ ኢትዮጵያ እንደሚገኝ ደርሰውበታል። ኢትዮጵያን ሊደፍሩ ይፈልጋሉ፡ ግን እስካሁን አልተቻላቸውም፡ ስለዚህ፡ በአውሬው ዓይን ከኢትዮጵያ ጋር በብዙ ነገሮች ተመሳሳይነትን በምታሳየው፡ ነገር ግን የቅዱሱ መንፈስ ተቃራኒ መንፈስ በተንሰራፋባትና የኢትዮጵያ ጆግራፊያዊ የመስተዋት ግልባጭ በሆነችው በ አፍጋኒስታን አስፈላጊ ያልሆነ ትኩረት በማድረግ ከፍተኛ መስዋእትን በመክፈል ላይ ይገኛሉ።

በአሜሪካ ግዛቶች ብዙ ጥፋት የሚያስከትሉት አውሎ ንፋሶች መነሻ የኢትዮጵያ ተራሮች መሆናቸውን መመልከት የቻለው የጠፈር መርማሪው አሜሪካዊ ድርጅት፡ “NASA” ለኢትዮጵያ መንግስት በብዙ ሚሊዮን የሚቆጠር ዶላር እንደሚከፍል ይታወቃል። የሚገርመውና ብዙዎቻችንን ምናልባት ሊይስደነግጥ የሚችለው ነገር፡ በመስከረም ፩፩ ፪ ሺ ፩ ዓ.ም. ሽብርተኞች በኒውዮርክ ከተማ ላይ ጥቃት ባደረጉበት በአዲሱ አመታችን መግቢያ እለት፡ “ISS” በመባል የሚታወቀው ዓለም አቀፋዊው የህዋ መመርመሪያ ጣቢያ፡ የኦርቢታዊ ቦታ አቅጣጫው፡ (Orbital Position) ልክ አፍሪቃ ቀንድ ላይ ማረፍ እንደነበረበት፡ ነገር ግን ፕላኑ በጊዜው በስራ ላይ እንዳልዋለ ጭምጭምታዎች መሰማታቸው ነው። ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከክትባት እንቆጠብ

እ.አ.አ በ August 1, 1989ዓ.ም. “The Sun” ተብሎ የሚታወቀው ታዋቂ የእንግሊዝ አገር የመንገድ ወሬ አሳዳጅ ጋዜጣ፡ “Big Brother’s Coming!” በሚል ርዕስ፡ በላብራቶሪ ውስጥ የተፈጠረ የአሳማ ጉንፋን ኤፒደሚ ገብቷል ይባልና የክትባት ዘመቻ ይካሄዳል ፣ ክትባቱ የሚያስፈልግበትም ምክኒያት በዚህ ሰበብ ህዝቡን ሁሉ በጸረ–ክርስቶሱ የአውሬው መርዝ ለመንደፍ በማሰብ ነው የሚል ዘገባ አቅርቦ ነበር።

ጋዜጣው ገና ከ 20 ዓመታት በፊት እንዲህ የሚል ነገር በገጾቹ ላይ አስፍሮ ነበር፡

“Coded microchips implanted in every person in the country would tie all of us into a master computer that could track anyone down at any moment, and plans for such a system are already under way whether you like it or not!”

ይቀጥልና…

“The tiny transmitters can be injected painlessly from a tiny gun in humans without them even knowing it through a nationwide vaccination program.”

በመጨረሻም፡

“All the government would have to do is make up something like the swine flu vaccine.”

በማለት ጽፎ ነበር።

እነዚህ የዲያብሎስ አገልጋዮች፡ እንዲህ የመሳሰሉትን ሴራዎች ገና ጥንት ነው ሲጠነስሱ የቆዩት። እግዚአብሔር ይይላቸው፡ እግዚአብሔር ከተንኮላቸው ሁሉ ይጠብቀን።

ባካችሁ እኛ አንተነኳኮል፡ አንድከም፡ በመጨቃጨቅ በመሰዳደብ አውሬውን አንመግብ። እንቀራረብ፡ እንሰባሰብ፡ እንተሳሰብ፡ እንተባበር፡ እንፈቃቀር፡። በኋላ አቅሙም ጊዜውም ስለማይኖረን እንዳይዘገይብን።

💭 ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

የኢትዮጵያ ጠላቶች አገሪቷን ለመቆጣጠር ዳርዳር እያሉ ነው፡ የወረራውም ጊዜ እየተቃረበ ነው፤ አገራችን ከባሕር እንድትነጠል ተደርጋለች፤ በኤርትራ የሚገኙት ልጆቿም እንዲያምጹ፡ ጥላቻ እንዲገዙ ተደርገዋል፤ በዚህም ምክኒያት አደገኛው የተባበሩት መንግሥታት ድርጅት በኢትዮጵያ ምድር ሰላም ጠባቂ መስሎ ሰተት ብሎ በመግባት ሥራውን እየሰራ ነው፤ ባካባቢዋ የሚገኙትም አገሮች አንድ ባንድ በጠላቶቻችን እጅ ሥር በመግባት ላይ ናቸው፤ በአየር ላይም መንኮራኩሮቻቸው በተራቀቁ ሌንሶች ታጥቀዋል ወደ አገራችንም ላይ ካነጣጠሩ ውለው አድረዋል።

በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው። የአረብ ጸደይ የሚል እንቅስቃሴ እንዲደረግ በመገፋፋት ደግሞ ውጭ የሚገኙ የሰሜን አፍሪቃና የመካከለኛው ምስራቅ ተወላጆች በምን ዓይነት መልክ መንግሥታቱን መገለባበጥ እንደሚችሉ አስፈላጊውን ልምድ በመቅሰም ላይ ናቸው፤ ውጭ የሚገኙ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ለዚህ ዓይነቱ ሉሲፈራዊ ዘመቻ አውቀውም ሆነ ሳያውቁ በመዘጋጀት ላይ ይገኛሉ። እሽ፡ አሁን ሰሜን አፍሪቃ በነርሱ እጅ ገብታለች፣ ጅቡቲና ኬኒያ ሁልጊዜ የነርሱ ናቸው፤ ሱዳን፣ ኡጋንዳ፣ ሶማሊያና የመንም በቅርቡ ሙሉበሙሉ በነርሱ እጅ ይወድቃሉ፤ የዓለም ትኩረት በ አፍጋኒስታን፣ ኢራቅ፣ ሶሪያ፣ ፍልስጤምና ግብጽ ላይ ነው፤ ነገር ግን ትልቁ የሉሲፈር ዓይን ግን በኢትዮጵያ ላይ ነው ያረፈው።

ይህች ብዙ ምስጢር የተደበቃበት አገራችን ምን ያህል ድብቅ ኃብት እንደያዘች ለኛ ለሞኞቹ ነው እንጂ እስካሁን ያልተገለጥልን፣ ሉሲፈርማ ገና ድሮ ከአዳምና ሔዋን ጊዜ አንስቶ ነው ይህን ምስጢር ያውቅ የነበረው። አሁን የቴክኖሎጂ ነገር እጅግ እየተራቀቀ በመጣበት ዘመናችን የሉሲፈር ምርጥ ልጆች የምስጢሩ ተካፋዮች ለመሆን በቅተዋል ፤ በዓይኖቻችን ሊታዩ የማይቻሉትን አንዳንድ ረቂቅ ነገሮችንም ለማየት እየተቻላቸው ነው፤ ታይተው የማይታወቁ፡ እኛ መናፍስት የምንላቸውን ነገሮች ለመከታተል ችሎታውን እያገኙ ነው። ከዚህ ቀደም ይህን ጽሑፍ አቅርቤ ነበር፤ ይህ ቦታ የኢትዮጵያ ምስጢራት ከተደበቁባቸው ቦታዎች አይርቅም፤ እነዚህ ቦታዎች የኢትዮጵያን ብርቅ ገዳማት የሚያጠቃልል ነው። የሉሲፈር ሠራዊት ይህን ቦታ ቃኝቶ ደርሶበታል፣ የነካተሪናን አውሎ ነፋስ የሚቀሰቅሰው የእግዚአብሔር አምላክ እስትንፋሽ፣ ኃያሎቹ ቅዱሳናት ከሚገኙባቸው የኢትዮጵያ ተራራዎችና ገዳማት እንደሚፈልቅ ተገንዝበወታል።

የሉሲፈር ወገኖች ባወጡት ፕላናቸው፤ “የኢትዮጵያ ሕዝብ በረሃብና በሽታዎች እንዲደክምና እንዲዋረድ ይደረጋል፡ በኋላም ማንነቱን ለማወቅ ስለሚሳነው ፣ አገሩን እየለቀቀ መሰደድ ይጀምራል፣ በመጨረሻም አገሩን፣ ወገኑን፣ እራሱንም አሳልፎ እስከመሸጥ ይደርሳል” የሚል ሃሳብ አላቸው። ይህንንም ዕቅዳቸውን አሁን በሥራ ላይ ለማዋል በመታገል ላይ ይገኛሉ። ግማሹ የሕዝባችን ክፍል አውቆም ሆነ ሳያውቅ ለአገሪቷ ጠላቶች በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ ይሠራል፤ እነርሱንም በማገልገል ላይ ይገኛል፣ ገንዘብና ቁሳቁስ እንዲያፈቅር ተደርጓል፣ ሰይጣን ለ6ሺህ ዓመታት ያህል የተዋጋለትን ክቡር ነፍሡን ለሰይጣን አርበኞች አሳልፎ በመስጠት አንድ ቀን የማይቆየውን ጊዜአዊ እርካታ በመሸመት ላይ ይገኛል።

“ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?” – ማር. 8 ፥ 36 –

በመጨረሻ ብዙ ተዓምር እንደምናይ፡ የኢትዮጵያ ጠላቶችም አንድ በአንድ እንደሚቀነጠሱ፡ ዓለምም ለመገረም እንደሚበቃ አንጠራጠር። አንመለስም፤ ንስሐ አንገባም ብለው የከበቡን ኃይሎች ውጊያውን የተያያዙት እጅግ በጣም ግዙፍ ከሆነውና ከማይሸነፈው ኃይል ጋር ነው።

________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Chaotic Scenes at Kabul Airport | ዋ! ሰዶም እና ገሞራ አዲስ አበባ እጅሽን ቶሎ ስጭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 16, 2021

☆ እግዚኦ! ሰዎች ከC17 አውሮፕላን ሲወድቁ! People falling off a C-17 plane

በቅርቡ በትግራይ ተመትቶ የወደቀውን C-130 አውሮፕላን እናስታውሳለን!?

☆ Coming to Addis Ababa Soon ☆ በቅርቡ ወደ አዲስ አበባ ይመጣል

💭 እጅግ ብዙ አፍጋኒስታናውያን በካቡል ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ ታርካውን አቋርጠው ፣ ምናልባትም እንደ ታክሲ በሚያገለግለው የአሜሪካ አየር ኃይል የትራንስፖርት አውሮፕላን ላይ ለመሳፈር እየሞከሩ ነው።

ሌሎች አስገራሚ ፊልሞች ቀደም ሲል የተጨናነቀውን እና የተጨናነቁትን የአየር ማረፊያዎችን መጨናነቅን ጨምሮ በማሽኮብከቢያው አውራ ጎዳና ላይ ከፍተኛ ትርምስ አሳይተዋል። የአፍጋኒስታን መንግስት ከወደቀ ከአንድ ቀን በኋላ አርፈው በሚገኙ የመንገደኞች አውሮፕላን ተሳፍሮ ከዋና ከተማዋ ከካቡል ለማምለጥ ሲታገሉ ታይተዋል።

Large crowds of Afghans crossing the tarmac of Kabul International Airport, apparently trying to board a taxiing U.S. Air Force transport plane.

Other dramatic footage showed scenes of utter chaos on the runway, including civilians frantically clambering up an already overcrowded and buckling set of airstairs. It was a desperate bid to board a parked passenger plane and escape the city a day after the government’s collapse.

በታሊባን ወረራ ምክንያት ሰዎች ከሀገራቸው ለመሸሽ ወደዚህ የተስፋ መቁረጥ ደረጃ መወሰዳቸው በጣም አሳፋሪ ነው። የግራኝ የገንዘብ ሚንስትሩ አህመድ ሸዴ ከሳምንታት በፊት ስምንት ልጆቹን በዚህ መልክ ለማስወጣት እንደሞከረ ሆኖ ነው የታየኝ።

ይህን መሰል ጉድ በአዲስ አበባው ቦሌ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳይከሰተ፤ አዲስ አበቤዎች እጃቸውን ለጽዮን ልጆች እጃቸውን በመስጠት የአረመኔውን ኦሮሞ አገዛዝ ፈላጭ ቆራጮችን እጅ ቶሎ ማሰር ይኖርባቸዋል። እነ ግራኝ የኢትዮጵያውያንን ደም ለዋቄዮ-አላህ በበቂ አስገብረውና የኢትዮጵያን ኃብትም ሙሉ በሙሉ ዘርፈው ካሸሹ በኋላ የአረብ ኤሚራቶች ባቀረቡላቸው አውሮፕላኖች ከእነ ድኽነታችሁና ሃዘናችሁ ትተዋችሁ ለማምለጥ ሽርጉድ በማለት ላይ ናቸው። እንደለመዱት ጊዜ ለመግዛት ሞኙን ኢትዮጵያዊ በማጭበርበር ላይ ናቸው። እንደ አፍጋኒስታን ከአውሮፕላን ላይ እየወደቁ ከመሞት ብሎም ለሜዲተራንያን እና ቀይ ባሕር አሣ ነባሪዎች ቀለብ መሆን የማትሹ ከሆናችሁ እነ ግራኝን ቶሎ ያዟቸው! ፍጠኑ! ፍጠኑ! ፍጠኑ!

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Mysterious Airbase Under Construction on Strategic Island off Yemen | Assab 2.0 of UAE?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 25, 2021

The airbase also gives the controller access for operations into the Red Sea

A mysterious airbase is being built on a volcanic island—the Mayun Island off Yemen. No country has claimed the structure being built in the Bab el-Mandeb Strait.

The strait is one of the world’s crucial maritime chokepoints for both energy shipments and commercial cargo.is linked to the United Arab Emirates, AP reports.

Officials in Yemen’s government say that the UAE is behind the current attempt too. In 2019, UAE had announced that it was withdrawing its troops from a Saudi-led military campaign battling Yemen’s Houthi rebels.

Whoever controls an airbase on the Mayun island is automatically elevated to a position of power, as it allows them to launch airstrikes into conflict-ridden Yemen. The airbase also gives the controller access for operations into the Red Sea, the Gulf of Aden and nearby East Africa.

Dump trucks and graders building a 6,070-foot runway on the island can be seen on satellite images from Planet Labs Inc as of April 11.

Military officials have said that the recent tension between Yemeni President Abed Rabbo Mansour Hadi and the UAE was partly due to UAE demanding that the Yemeni government sign a 20-year lease for Mayun island.

The strategic location of the island also known as Perim island has been recognised internationally. The island was under British control until 1967 when they departed from Yemen.

Ass per a 1981 CIA analysis, the Soviet Union, allied with South Yemen’s Marxist government, upgraded Mayun’s naval facilities but used them intermittently.

Source

Officials in Yemen’s Internationally Recognized Government Now Say The Emiratis Are Behind This Latest Effort

The apparent decision by the Emiratis to resume building the air base comes after the UAE dismantled parts of a military base it ran in the East African nation of Eritrea as a staging ground for its Yemen campaign.

While the Horn of Africa “has become a dangerous place” for the Emiratis due to competitors and local war risks, Mayun has a small population and offers a valuable site for monitoring the Red Sea, said Eleonora Ardemagni, an analyst at the Italian Institute for International Political Studies. The region has seen a rise in attacks and incidents.

NYPost

🔥 “UAE Drone Massacre of Tigrayan Civilians | የኤሚራቶች ድሮን ድብደባ በንጹሐን የትግራይ ነዋሪዎች ላይ”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

👉 “የክርስቲያኖች ሃገር ነኝ” የምትለዋ ግን የኤዶማውያኑ ሃገር የሆነችው ባቢሎን አሜሪካ ተዋጊ ድሮኖቿን በጥንታዊው የትግራይ ክርስቲያን ሕዝብ ላይ ለመሞከር የእስማሌላውያኑን ሃገር ባቢሎን ኤሚራቶችን ተጠቀመች። እግዚአብሔር አያድርገው እንጂ እስክ ሁለት መቶ ሺህ ክርስቲያን ትግራዋይን ጨፍጭፋለች የሚል ግምት አለኝ። ይህ በደንብ ታቅዶ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ የተካሄድ የድሮን 🔥ጂሃድ ነው 🔥

👉 It’s Drone Jihad Against ❖ Christian Ethiopia – that Babylon America executed via UAE.

ከግራኝ አብዮት አህመድ እና ከ ኢሳያስ አፈቆርኪ እኩል የጦር ወንጀለኞች የሆኑት ኤሚራቶች ይህን ጭፍጨፋ በሚገባ ስለተረዱት በአሜሪካ ገፋፊነት ከአሰብ ባፋጣኝ ለቅቀው ወጡ። አሄሄሄ!

👉 “አረብ ኤሚሬቶች በጽዮን ልጆች ላይ የድሮን ጭፍጨፋ ተልዕኳቸውን ካሟሉ በኋላ አሁን ከአሰብ ሊወጡ ነው”

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ለመላው ዓለም ሁከትን፣ ባርነትንና ሞትን እያነፈሱ ነው | የኢትዮጵያ በሚያሚ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 12, 2021

ለራሳቸው ሲባልና ኢትዮጵያንም ላለምጉዳት የዋቄዮ-አላህ ልጆች ስልጣን ላይ በጭራሽ መውጣት አልነበረባቸውም/የለባቸውም! “የተቀደውን ለውሾች አትስጡ” ይለናል ቅዱስ ቃሉ [ማቴ.፯፥፮ ]። በዚህች ዓለም ላይ ለእያንዳንዱ ሕዝብ የራሱ የምትሆን ሃገር እግዚአብሔር ሰጥቶታል። ከካርቱም እስከ አስመራ፣ አዲስ አበባ፣ ነቀምትና ሞቃዲሹ ድርሰ ያሉትን ግዛቶች እግዚአብሔር የሰጠው ለአክሱም ጽዮን/ ለኢትዮጵያ ልጆች ብቻ ነው። ስለዚህ በራሳቸው ምስክርነት “ኢትዮጵያውያን አይደለንም” የሚሉት የዋቄዮ-አላህ-ልጆች በኢትዮጵያ ግዛቶች በትዕግስት ተቀብሎ ባኖራቸው አክሱማዊ/ኢትዮጵያዊ በዘረጋው ታሪካዊ ሥርዓት ሥር እስካልኖሩ ድረስ ከኢትዮጵያ ግዛቶች ተጠርገው የመውጣት ግዴታ አለባቸው። አማሌቃውያንን ያስታውሱ!

ለእውነት እንመስክርና፤ እስኪ ያለፉትን ሦስት ዓመታት እንዲሁም በደርግ እና ኃይለ ሥላሴ የነበረችውን ኢትዮጵያ በ፳፯ ዓመታት አጭር ጊዜ ብቻ ከራሳቸው በበለጠ ለተቀሩት የኢትዮጵያ ጎሳዎችና ነገዶች በረከቱን፣ ሰላሙን እና ብልጽግናውን ይዘውላቸው መጥተው በመምጣት ሲያስተዳደሩ ከነበሩት የአክሱም ጽዮን ልጆች ጊዜ ጋር እናወዳድራቸው። እያየነው አይደልም፤ የኢትዮጵያ ሕዝብ በሲዖል ነው እየኖረ ያለው፤ ቤተ ክርስቲያንም በስደት ላይ ነው የምትገኘው። የአክሱም ጽዮን ልጆች ያን በረከተ ያመጡት ምንም ዓይነት ተወዳጅነት እና ምስጋና ሳያገኙ ነው። ኢትዮጵያውያን ለአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ካሳዩት ፍቅር አንድ አስረኛውን እንኳን ለአክሱም ጽዮን ልጆች አሳይተዋቸው ቢሆን ኖሮ በኢትዮጵያ ተዓምር ለማየት በበቃን ነበር። አለመታደል ሆኖ አብዛኛው “ኢትዮጵያዊ” በዋቄዮአላህአቴቴ አዚም ተይዟል። አሁን የምመኘው የትግራይ + ኤርትራ + ላሊበላን ሕብረት ነው፤ ይህ መሳካት አለበት፤ ሲሳካም ከካርቱም እስከ ሞቃዲሾ የሚዘልቁት ሁሉም ታሪካዊዎቹ የኢትዮጵያ ግዛቶች ወደ ታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ባጭር ጊዜ ውስጥ ይመለሳሉ።

😈 ዛሬ የዋቄዮአላህ ልጆች በአክሱም ጽዮን ላይ የሚያካሂዱት ጂሃድ አልበቃቸውም፣ በትግራይ የሚያፈሱት የንጹሐን ደም አላቆማቸውም፤ በመቀጠል ወደ መስቀል አደባባይ ሄደው አጋንንታቸውን በአራገፉበት ዕለት ፍልስጤማውያን አጋሮቻቸው ከጋዛ ወደ ቅድስት ሃገር እስራኤል ሮኬቶቻቸውን መተኮስ ጀመሩ። ይህን ሳይና በትግራይ ሕዝብ ላይ እየደረሰ ካለው ግፍ ጋር ሳነጻጽረው፤ “ጥጋበኞች!” አልኩኝ። በትግራይ ሕዝብ ላይ የተካሄደውን ዓይነት ጭፍጨፋን እስራኤል በፍልስጤሞች ላይ ብትፈጽም ኖሮ ጥጋበኞቹ ፍልስጤማውያን እና አጋሮቻቸው ዓለምን ምን ያህል ባናወጧትና በዚህም በኑክሌር ጪስ ታፍነው ባለቁ ነበር።

😈 የዋቄዮአላህአቴቴ ባሪያዎች ለኢትዮጵያ ብቻ አይደለም መጥፎ ዕድልን፣ ሁከትን፣ ባርነትንና ሞትን ይዘው የመጡት ለመላው ዓለም እንጂ የአቴቴ እርኩስ መንፈስ/ነፋስ ከኢትዮጵያ ወጥቶ በአውሮፓና አሜሪካም በመራገብ ላይ ይገኛል። መቼ ነው አንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አብራሪ አውሮፕላኗን እንዲህ አራግቧት የሚያውቀው? እኔ አይቼ አላውቅም። ያው እንግዲህ በማራገቢያው የሚመራው የኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያን ከዳር እስከ ዳር እያራገባት ነው።

💭 የኢትዮጵያ አየር መንገድ #B777-200F #Cargo ከሳንቲያጎ ዴ ቺሌ ወደ ሚያሚ፡ ፍሎሪዳ

እሑድ/መጋቢት ፲፱/፪ሺ፲፫ ዓ.ም / ቅዱስ ገብርኤል March 28/2013

💭 #B777 አውሮፕላኑ ቀጥታ ወደ ኤሚሬትስ

አየረ መንገድ አውሮፕላን አመራ። ኦሮሞዎች

ኢትዮጵያን ለኤሚሬቶች እየሸጧት አይደል፤

በሆራ የተከሰከሰው 737 MAX 8 አውሮፕላንም

በመጋቢት ፩/፪ሺ፲፩ ዓ./በእሑድ ዕለት ነበር

💭 እሑድ ሚያዝያ ፳፭/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ሆሳዕና(ሁለት ጨረቃዎች!)

በዚሁ በሚያሚ አውሮፕላን ማረፊያ ብዙዎችን ‘ጉድ!’ ያሰባለ የጡጫ ውጊያ ተቀሰቀስ…(በጥባጯ = አቴቴ?)

👉 ሰሞኑን እየታየ ካለው ክስተት ጋር እነዚህን አስገራሚ ግጥምጥሞች እናነጻጽራቸው፦

✞✞✞ በሆሣዕና ፪ሺ፲፫ ሰኞ ዕለት ነበር ብፁዕነታቸው አቡነ ማትያስ ያን ቃለ መጠይቅ ያደረጉት✞✞✞

💭 “ሆሣዕና ፪ሺ፲፫/ 2013 .| ሁለት ጨረቃዎች? | Two Moons?

💭 “የጽዮንን ተራራ በድሮኖቻቸው የደፈሩት አህዛብ ኤሚራቶች እየፈሩና እየተጨነቁ ነው”

👉 ሁለት ጨረቃዎች(ፕላኔቶች) በዱባይ ሰማይ?

👉 ለኤሚራቶች ድሮን መልስ ከአክሱም ትግራይ?

💭 ነሐሴ ፪ሺ፲፪ ዓ.ም ፥ በርሚንግሃም ከተማ፤

ኦሮሞዎቹ የዋቄዮ/አላህ እና አቴቴ ልጆች ሰልፍ የወጡበት ቦታ ላይ የሴት ቅርጽ ያለው ምስል እየር ላይ ታየች፤ አቴቴ?”

💭“ጋላዎች ገዳይ ጋኔናቸውን ባራገፉባት የእንግሊዝ ከተማ አቴቴታየች

ኦሮሞ ሙስሊሞች በብሪታንያ ሁለተኛ አንጋፋና የጂሃድ ዋና ከተማ በ በርሚንግሃም ኢትዮጵያ ውስጥ በተዋሕዶ ክርስቲያኖች ላይ የሚካሄደውን ጀነሳይድ ለመደገፍ በወጡባቸው ጎዳናዎች አየር ላይ ‘አቴቴ’ ነገር ታየች።

💭 “ኢትዮጵያን አትንኳት | ኮሮሞ ፍዬሎች አዲስ አበባን ፣ ባፎሜት ፍዬሎች ለንደንን ወረሩ

💭 “የፍጻሜው ዘመን ምልክቶች | የክትባት ባላባት ቢል ጌትስ ክተማ በቁራዎች ጨለመች”

💭 “ፒኮክ የአሕዛብ አምላክ ትንሳዔ | የጌታን ትንሣኤ በሰዶምና ጎሞራ ትንሳዔ የመተካት ዲያብሎሳዊ ሤራ

በስቅለት ዕለት በኢትዮጵያ ሰማይ የማርያም መቀንት፡ “ለዋው! ውጤት” ብቻ የታየን ይመስለናልን? በትንሣኤ ዕለት ሕፃናትን ቤተ ክርስቲያን ውስጥ መርዘው የገደሏቸው እንዲያው ባጋጣሚና በስህተት ይመስለናልን? ዐቢይ ፒኮክ አህመድ የአቴቴን እህት፤ የትንሳዔ ምልክት የሆነችውን ግራኙን የሕንዱን አምላክ ሺቫን ፒኮክ በትንሣኤው ዕለት ብቅ ያደረጋትስ በአጋጣሚ ይመስለናልን?

💭 “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን

_________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦሮሞዎች ኢትዮጵያን አዋረዷት! | Ethiopian Airlines Lands at Wrong Airport

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 5, 2021

👉 የኢትዮጵያ አየር መንገድ በግንባታ ላይ ባለና በተሳሳተ አውሮፕላን ማረፊያ አረፈ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ቁጥር ET871 ትናንትና ጠዋት ከአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ወደ ናዶላ ዛምቢያ ሊጓዝ ነበር። በረራው የተከናወነው በአምስት ዓመቱ ቦይንግ 737-800 የምዝገባ ኮድ ET-AQP / ኢቲኤኬፒ ነው። አውሮፕላኑ የተሳሳተ አውሮፕላን ማረፊያ እንዳረፈ ተዘግቧል።

አውሮፕላኑ በንዶላ ውስጥ ጥቅም ላይ እየዋለ ባለው ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በሲዶል ሙዋንሳ ካፕዌፕዌ አውሮፕላን ማረፊያ ማረፍ ነበረበት፡፡ በምትኩ አውሮፕላኑ ወደ አዲሱ ኮፐርቤል ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ አረፈ ፣ በከተማው ውስጥ አዲሱ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ በመጠናቀቅ ላይ ነው ፣ ግን ገና አልተከፈተም፡፡ አውሮፕላኑ እንደምንም በአዲሱ አውሮፕላን ማረፊያ በአጋጣሚ አረፈ። ካረፈ በኋላ በቀላሉ ወደ ማኮብኮቢያ መንገዱ ላይ እንደገና ተነስቶ ወደ ትክክለኛው አየር ማረፊያ አረፈ። ዋው!

እንግዲህ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ልክ በጦር ሠራዊቱ እና በሌሎች ብዙዎች ተቋማት እንዳደረገው ትግራዋይ የሆኑትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ ሰራተኞችንም እንደ ወንጀለኛ እያደነ ከስራዎቻቸው አባሯቸዋል። ይህ ወራዳ አውሬ የዱባይ ማምለጫውን ለማመቻቸት ሲል ወደ አስመራ እንኳን በኢትዮጵያ አየር መንገድ ሳይሆን መቶ ሲህ ዶላር ከፍሎ በኤሚራቶች አየር መንገድ እንደበረረ አይተነዋል። ቅሌታም!

መች በዚህ አቆመ፤ ግራኝ አብዮት ለኩሽእስላማዊት ኦሮሚያ ፕሮጀክቱ ሰማዕትነትን ለመቀበል ሲል፤ ኢትዮጵያን፣ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክህነትን፣ ኤርትራን + ትግራይን + አማራን + የተባበሩት መንግስታትን + የፍሪቃ ሕብረትን + የኖርዌይ ኖቤል ኮሚቴን አፈራርሷል። በተጨማሪ የኢትዮጵያ አየር መንገድን፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክንና የኢትዮጵያ ቴሌኮምን ለክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርኮችና አረቦች ለመሸጥ ወስኗል። በአንድ ድንጋይ አስራ አንድ ወፍ!

የቀድሞው ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ በአንድ ወቅት ኦሮሞ ሀገር ማስተዳደር አይችልም! ብለው ነበር። ሌላ ጊዜም ለኦሮሞ ስልጣን መስጠት ለህፃን ውሀ በብርጭቆ መስጠት ነውብለው ነበር። 100% ትክክል ነበሩ!

አረመኔው አብዮት አህመድ እና ኢትዮጵያን ወደ ገደል እየመሯት ያሉት ኦሮሞዎች ኢትዮጵያ” የሚባለው ስም እንዲዋረድና በማላው ዓለም እንዲጠላ ተግተው በመስራት ላይ ናቸው። ኦሮሞዎቹ ይዋሻሉ + ይሰርቃሉ + ያርዳሉ + ይጨፈጭፋሉ + ወንድማማቾችን ያጣላሉ + ክርስቲያኖችን ያሳድዳሉ + ዓብያተ ክርስቲያናትንና ገዳማትን ያፈራርሳሉ።

ግራኝ ዳግማዊ የግራኝ ቀዳማዊን ተልዕኮ እያስቀጠለ ነው፤ “ኢትዮጵያ” የሚለውን ስም አጠልሽቶ እና ሃገሪቷንም አፈራርሶ ምናባዊዋን “ኩሽ-ኦሮሚያ” የተሻለችና የበለጠች አድርጎ መመስረት ነው፤ “Order out of chaos”

አረመኔው ግራኝ ትግሬ ኢትዮጵያውያን በጥይት፣ ረሃብና በሽታ ከጨረሰ በኋላ ወደ አማራው ይዞራል፤ በቀላሉም ይጨፈጭፈዋል። እነ ጂነራል አሳምነው ባሮሜትር ነበሩ! አንድ ቢሌይን ዶላር ለኩሽኦሮሚያ እስላማዊት ሬፐብሊክ ምስረታ!

ትናንትናም ዛሬም እያለቁ ያሉት ሰሜን ኢትዮጵያውያን ናቸው፤ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ለኩሽ-እስላማዊት ኦሮሚያ ህልማቸው አመቺ የሆነውን ጊዚ በመጠበቅ ላይ ናቸው፤ ልክ ከ500 ዓመት በፊት እንደነበረው። ያኔም የሰሜኑ ክፍል በጦርነት፣ በረሃብና በሽታ ሲያልቅ ነበር በቱርክ የተደገፉት ጋላዎች እስከ ጎንደር ድረስ (አማራው ተዳቅሎ ጋላማራ በመሆን የተዳከመበትና የወደቀበት ምክኒያት)ዘልቀው ከንጹሕ ኢትዮጵያውያን ደም ጋር በመዳቀል የበከሏቸው። የእነ አፄ ምኒልክ፣ የእነ እቴጌ ጣይቱ፣ የእነ አፄ ኃይለ ሥላሴ፣ የእነ መንግስቱ ኃይለ ማርያም፣ የእነ ሳሞራ ዩኑስ፣ የእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ዲቃላነት ኢትዮጵያን የት እንዳደረሳት ፊት ለፊታችን እያየነው ነው። ዛሬ በትግራይ እየታየ ያለው ያስገድዶ መድፈር ጂሃድ የዚህ የጋሎች መንፈስ መስፋፊያ ስልት አንዱ አካል ነው። እንዲያውም በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት ዋናው ዓላማ የአስገድዶ መድፈር ጂሃድ ነው፤ የትግራይን ሴቶች አስገድዶ በመድፈር ዲያብሎሳዊውን የአቴቴ መንፈስ ለማስራጨት ነው። 

ለፖለቲካ ሥልጣናችሁ ስትሉ ከእነዚህ ጋላ ወራሪ አረመኔዎች ጋር “የስትራቴጂክ ህብረት ፈጥረናል፡ በሚል ተልካሻ አካሄድ የምታብሩ አልማር-ባይ የትግራይ ወገኖች ጽዮን ማርያም እና የትግራይ እናቶች ይፋረዷችኋል!

Ethiopian Airlines flight ET871 was scheduled to operate from Addis Ababa, Ethiopia, to Ndola, Zambia, this morning. The flight was operated by a five year old Boeing 737-800 with the registration code ET-AQP.

It’s being reported that the plane ended up landing at the wrong airport:

The plane was supposed to land at Simon Mwansa Kapwepwe Airport, which is the international airport currently being used in Ndola. Instead the plane landed at Copperbelt International Airport, which is the new international airport in the city that’s nearing completion, but not yet open. Somehow the aircraft landed at the new airport by accident. After landing it simply taxied back to the runway, took off, and landed at the correct airport nearly on schedule.

AN Ethopian Airlines is allegedly to have landed at the new Simon Mwansa Kapwepwe Airport which is under construction in Ndola,

instead of the current one in use.

Pilot error comes as the foremost obvious reason.

AN Ethopian Airlines is allegedly to have landed at the new Simon Mwansa Kapwepwe Airport which is under construction in Ndola, instead of the current one in use. Pilot error comes as the foremost obvious reason

How could something like this happen?

As advanced as aviation is, this is far from the first time that a plane has landed at the wrong airport, and it will be far from the last time.

As of now we don’t have much information about what exactly happened, though I’m sure more details will emerge once there’s an investigation. A few things stand out:

Based on my understanding, the new airport looks a lot more like a major airport than the current one; of course that doesn’t justify landing at the wrong airport, but if they were on a visual approach, it explains what could have contributed to this

I wonder if the ATC audio from this will be released; was there a lapse in communication, or how did neither the pilots nor controllers realize the plane was landing at the new airport?

I don’t believe the airport under construction has an operational tower, so it’s pretty amazing that despite landing at the wrong airport, the plane still arrived on-time; did the pilots just make the decision to take off, or was there any dialogue with authorities at the airport?

Bottom line

While details are still limited as of now, it’s being reported that an Ethiopian Airlines 737 accidentally landed at the wrong airport in Zambia today. Instead of landing at the current international airport in the city, the plane instead landed at the new international airport under construction, about 10 miles away. The plane ended up taking off pretty quickly, and still arrived at the correct airport on-time.

I’ll be curious to see if this is investigated more closely, and if so, what the cause of this is determined to be.

__________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ላይ ተንኮል የሚሠራ የላሊበላ አባቶች ያሥሩታል | የጀርመን ፕሬዚደንት በአዲስ አበባ ታሠሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2019

ላሊበላን ከጎበኙ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ነበር የታሠሩት። ይህ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፤ እ..አ እ..አ በ 2014 .ም፤ ወስላታው ሽታይንማየር ገና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እያሉም በአዲስ አበባ ተመሳሳይ ችግር ገጥሟቸው ነበር።

በብዙ ጀርመኖች ዘንድ የሚጠሉት ሶሻሊስቱ ፕሬዚደንት፡ ፍራንክቫልተር ሽታይንማየር ለተንኮል ነበር ወደ

ኢትዮጵያ የተጓዙት።

ይህን ዜና ሁሉም የጀርመን ሜዲያዎች በሰፊው አቅርበውታል፤ በተለይ በኢንተርኔት ጋዜጦች ላይ የሚሰጡት በጣም ብዙ የአንባብያን አስተያየቶች ለፕሬዚደንቱም ሆነ ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጥላቻና ንቀት የተሞላባቸው ነው።

ለምሳሌ፦

“ፕሬዚደንቱ እዚያው ይቅሩ፤ አውሮፕላናቸውም በአዲስ አበባ ይቆይ ምናልባት የኢትዮጵያ ወጣቶች ወደ አውሮፓ ከሚሰደዱ የሥራ ዕድል ይፈጥርላቸው ይሆናል።”

ፕሬዚደንቱ በታክሲ እስክ ሜዲተራንያን ባሕር ድረስ ይምጡና በጀልባ እንዲሻገሩ እናደርጋቸዋለን።”

ምናለ ሁሉም የፓርላማ አባላት አጅበውት ቢሆን እና ሁሉም እዚያ ተቀርቅረው ቢሆን?!“

ይሄ ሰውዬ አይናፍቀንም፤ እዚያው በርበሬ የሚበቅልበት አገር ቢቀር ይሻለዋል”

ኢትዮጵያ ቆንጆ ነች አሉ፤ ግን የፕሬዚደንቱ እዚያ መሆን፡ ለኢትዮጵያውያኖች የስደት መንስኤ ይሆናቸዋል”

____________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: