Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘አቡነ ተክለሐይማኖት’

አሕዛብ በሠሩት ጕድጓድ ወደቁ፥ በዚያችም በሸሸጓት ወጥመድ እግራቸው ተጠመደች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 3, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ከ ምዕራፍ ፮ እስከ ፲]✞✞✞

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፱]❖

  • አቤቱ፥ በልቤ ሁሉ አመሰግንሃለሁ፥ ተአምራትህንም ሁሉ እነግራለሁ።
  • በአንተ ደስ ይለኛል፥ ሐሤትንም አደርጋለሁ፤ ልዑል ሆይ፥ ለስምህ እዘምራለሁ።
  • ጠላቶቼ ወደ ኋላ በተመለሱ ጊዜ፥ ይሰናከላሉ ከፊትህም ይጠፋሉ።
  • ፍርዴንና በቀሌን አድርገህልኛልና፤ ጽድቅን እየፈረድህ በዙፋንህ ላይ ተቀመጥህ።
  • አሕዛብን ገሠጽህ፥ ዝንጉዎችንም አጠፋህ፥ ስማቸውንም ለዘላለም ደመሰስህ።
  • ጠላቶች በጦር ለዘላለም ጠፉ፥ ከተሞቻቸውንም አፈረስህ፥ ዝክራቸውም በአንድነት ጠፋ።
  • እግዚአብሔር ግን ለዘላለም ይኖራል፥ ዙፋኑንም ለመፍረድ አዘጋጀ፤
  • እርሱም ዓለምን በጽድቅ ይፈርዳታል፥ አሕዛብንም በቅንነት ይዳኛቸዋል።
  • እግዚአብሔርም ለድሆች መጠጊያ ሆናቸው፥ እርሱም በመከራቸው ጊዜ ረዳታቸው ነው።
  • ስምህን የሚያውቁ ሁሉ በአንተ ይታመናሉ፥ አቤቱ፥ የሚሹህን አትተዋቸውምና።
  • ፲፩ በጽዮን ለሚኖር ለእግዚአብሔር ዘምሩ፥ በአሕዛብም መካከል አደራረጉን ንገሩ፤
  • ፲፪ ደማቸውን የሚመራመር እርሱ አስቦአልና፥ የድሆችንም ጩኸት አልረሳምና።
  • ፲፫ አቤቱ፥ እዘንልኝ፥ ጠላቶቼም የሚያመጡብኝን መከራ እይ፥ ከሞት ደጆች ከፍ ከፍ የምታደርገኝ፤
  • ፲፬ ምስጋናውን ሁሉ እናገር ዘንድ፤ በጽዮን ልጅ በደጆችዋ በማዳንህ ደስ ይለኛል።
  • ፲፭ አሕዛብ በሠሩት ጕድጓድ ወደቁ፥ በዚያችም በሸሸጓት ወጥመድ እግራቸው ተጠመደች።
  • ፲፮ እግዚአብሔር ፍርድን በማድረግ የታወቀ ነው፤ ኃጢአተኛው በእጆቹ ሥራ ተጠመደ።
  • ፲፯ ኃጢአተኞች ወደ ሲኦል ይመለሳሉ፥ እግዚአብሔርን የሚረሱ አሕዛብም ሁሉ።
  • ፲፰ ድሀ ለዘላለም አይረሳምና፥ የችግረኞችም ተስፋቸው ለዘላለም አይጠፋም።
  • ፲፱ አቤቱ፥ ተነሥ፤ ሰውም አይበርታ፥ አሕዛብም በፊትህ ይፈረድባቸው።
  • አቤቱ፥ ፍርሃትን በላያቸው ጫንባቸው፤ አሕዛብ ሰዎች እንደ ሆኑ ይወቁ።

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲]❖

  • አቤቱ፥ ለምን ርቀህ ቆምህ? በመከራም ጊዜ ለምን ትሰወራለህ?
  • በኃጢአተኛ ትዕቢት ድሀ ይናደዳል፤ ባሰቡት ተንኰላቸው ተጠመዱ።
  • ኃጢአተኛ በነፍሱ ፈቃድ ይወደሳልና፥ ዓመፀኛም ይባርካል።
  • ኃጢአተኛ እግዚአብሔርን አበሳጨው፥ እንደ ቍጣውም ብዛት አይመራመረውም በእርሱ ፊት እግዚአብሔር የለም።
  • መንገዱ ሁሉ የረከሰ ነው፥ ፍርድህም በፊቱ የፈረሰ ነው፥ ጠላቶችንም ሁሉ ይገዛቸዋል።
  • በልቡ ይላል። ለልጅ ልጅ አልታወክም ክፉም አያገኘኝም።
  • አፉ መርገምንና ሽንገላን ተንኰልን የተመላ ነው፤ ከምላሱ በታች ጉዳትና መከራ ነው።
  • በመንደሮች መሸመቅያ ይቀመጣል ንጹሓንን በስውር ይገድል ዘንድ፤ ዓይኖቹም ወደ ድኃ ይመለከታሉ።
  • እንደ አንበሳ በችፍግ ዱር በስውር ይሸምቃል፤ ድሀውን ለመንጠቅ ያደባል፤ ድሀውን ይነጥቀዋል በአሽክላውም ይስበዋል።
  • ድሀ ይዋረዳል፥ ይጐብጣል፤ በኃያላኑም እጅግ ይወድቃል።
  • ፲፩ በልቡም ይላል። እግዚአብሔር ረስቶኛል፤ ፈጽሞም እንዳያይ ፊቱን ሰወረ።
  • ፲፪ አቤቱ አምላክ ሆይ፥ ተነሥ እጅህም ከፍ ከፍ ትበል፤ ድሆችን አትርሳ።
  • ፲፫ ኃጢአተኛ ስለ ምን እግዚአብሔርን አስቈጣው? በልቡ። አይመራመረኝም ይላልና።
  • ፲፬ አየኸው፥ አንተ ክፋትንና ቍጣን ትመለከታለህና በእጅህ ፍዳውን ለመስጠት፤ ድሀ ራሱን ለአንተ ይተዋል፥ ለድሀ አደግም ረዳቱ አንተ ነህ።
  • ፲፭ የኃጢአተኛንና የክፉን ክንድ ስበር፥ የኃጢአቱንም ብድራት ክፈል ሌላ እስከማይገኝ ድረስ።
  • ፲፮ እግዚአብሔር ለዘላለም ይነግሣል፤ አሕዛብ ከምድሩ ይጠፋሉ።
  • ፲፯ እግዚአብሔር የድሆችን ምኞት ሰማ፥ ጆሮውም የልባቸውን አሳብ አደመጠች፥
  • ፲፰ ፍርዱ ለድሀ አደግና ለችግረኛ ይደረግ ዘንድ፥ ሰዎች በምድር ላይ አፋቸውን ከፍ ከፍ ማድረግ እንዳይደግሙ።

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 3, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😲 እነዚህን ተዓምረኛ ቀናት በጥሞና እየታዘብናቸው ነውን? እንግዲህ ሁሉም ነገር ከፈረንጆቹ አዲስ ዓመት መግቢያ ጋር ተገጣጥሟል፤

ቢዘገይም እና ጎሳንም አስመልክቶ በጭራሽ ማውሳት አልነበረባቸውም የሚል እምነት ቢኖረኝም እንኳ፤ ነገር ግን፤ የሲአትሉ አቡነ ሉቃስ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ስለ አረመኔው ጋላኦሮሞ ስለ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የተናገሩት ሁሉ ትክክል እና ተገቢም ነው። የተዋሕዶ ካህናት፣ ቀሳውስት፣ ዲያቆናት፣ መምህራን እና አገልጋዮች ገና ያኔ አክሱም ጽዮን ስትጠቃ በአደባባይ ወጥተው ሊናገሩበት የሚገባ ጉዳይ ነው። ያኔ ይህን ባለማድረጋቸው ግራኝ እራሱ በጣም ተገርሞ ነበር። እኔም ላለፉት አምስት ዓመታት በየጊዜው ስለው የነበረው ነው፤ ይህ አረመኔ እና አጋሮቹ አንድ በአንድ በእሳት መጠረግ አለባቸው።

በዚሁ በቅዱስ ገብርኤል ዕለት ነበር የሚከተለውን ተመሳሳይ መልዕክት ያዘለውን ቪዲዮ ልኬው የነበረው፣ መገጣጠሙ ድንቅ ነው፤

Armenian & Ethiopian Christians Should Revive ‘Operation Nemesis’ | The World Doesn’t Care About Us

💭 የፍትሕ ክወና / ኦፕሬሽን ኔሜሲስ

የሉሲፈራውያኑ ወኪል አረመኔው ጋላኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ከሶማሌላንድ ጋር “የወደብ ስምምነት አደረገ” ተባለ

👉 በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ በመፈጸም ላይ ላለው የዘር ማጥፋት ወንጀል በጽኑ ተጠያቂ ከሆኑት አውሬዎች መካከል አንዱ የሆነው ጂኒ ጃዋር መሀመድ በጋላኦሮሞው / ኦሮማራው ቅጥረኛ ጋዜጠኛ ደረጀ አማካኝነት ቃልምልልስያደረግ ዘንድ ተደረገ። ሁሉም ግልጽ ስለሆነ እና አስፈላጊም ስላልሆነ ቃለ መልልሱንና አቅለሽላሹን ፍየላዊ የጂኒ ጃዋርን ድምጽ በጭራሽ መስማት ስለማልፈልግ አልተከታተልኩትም፤ ለሦስት ደቂቃ ያህል ግን ቻት ክፍሉን ስቃኝ የጂሃድ ፊሽካውን በሚጠብቁት በዋቄዮአላህባፌሜትሉሲፈር የጂኒ ጃዋር ደጋፊዎች ተሞልቶ ነበር።

ጋላኦሮሞዎች ከጂሃድና ከወራሪመጤሰፋሪ አጋሮቻቸው ከሆኑት ከሶማሌዎች ጋር አብረው በርበራን የጦር መሳሪያ እና ጂሃዳውያን ማስገቢያ ብሎም እንደ እባብ ጂፋር አባታቸው የባሪያ ንግድ ማካሄጂያ ወደብ ለማድረግ አቅደዋል።

ይህ ሁሉ ሤራ የተጠነሰሰው ገና ዱሮ ሻዕብያውያንን፣ ሕወሓቶችንና ኦነጋውያንን በኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና በእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ፍላጎት፣ እቅድ እና አስተባባሪነት ከሶማሊያዎች ጋር ተናብበው እንዲሠሩ ሲደረግ ነበር። ነፍሳቸውን ይማርላቸውና ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ገና ትግልላይ እያሉ ለተወሰኑ ዓመታት በሶማሊያ እንዲኖሩ መደረጉ የዚህ ሤራ አካል ነበር። ነገር ግን መለስ ዜናዊ በኋላ ላይ መንቃትና ሉሲፈራውያኑን መካድ ሲጀምሩ ብለውም ለኢትዮጵያ ከልባቸው መሥራት ሲጀምሩ ነበር በእነዚሁ ኃይሎች የተገደሉት።

😈 ፀረጽዮን ሰንሰለት፤👉 ኦባማ + አፈወርቂ + ደብረ ጽዮን + አብዮት አህመድ + ፋርማጆ + ጃዋር + ሙስጠፌ + ኢልሃን ኦማር + ኳታር + ሚነሶታ

😈 ቍራው ኦሮሞ ድመቶቹን ተጋሩን እና አምሓራዎችን እርስበርስ እያባላ እስላማዊት ኦሮሚያን ሊፈጥር?

👉 በእነዚህ ቀናት፤ ኢትዮጵያ የብሪክስ አባለ ሆነችተባለ። አሁን የብሪክስ አባላት አሥር/10 ናቸው። ልብ እንበል አሥር፤ ይህ ይፋ ከመሆኑ አንድ ቀን አስቀድማ አርጀንቲና የብሪክስ አባልነት እቅዷን ሆን ተብሎ እንድትሰርዘው ተደርጋለች

... ከጃንዋሪ 1-2024 ጀምሮ አሠርቱ/10ቱ ነገሥታት *በይፋ* በዓለም መድረክ ላይ ይገኛሉ። እነርሱም፤ ብራዚል፣ ሩሲያ፣ ሕንድ፣ ቻይና ፣ ደቡብ አፍሪካ ፣ ግብፅ፣ ኢራን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ የተባበሩት አረብ ኤምራቶች እና ኢትዮጵያ።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯]❖

  • ፲፪ ያየሃቸውም አስሩ ቀንዶች ገና መንግሥትን ያልተቀበሉ አስር ነገሥታት ናቸው፥ ዳሩ ግን ከአውሬው ጋር ለአንድ ሰዓት እንደ ነገሥታት ሥልጣንን ይቀበላሉ።
  • ፲፫ እነዚህ አንድ አሳብ አላቸው፥ ኃይላቸውንና ሥልጣናቸውንም ለአውሬው ይሰጣሉ።
  • ፲፬ እነዚህ በጉን ይወጋሉ፤ በጉም የጌቶች ጌታና የነገሥታት ንጉሥ ስለ ሆነ እነርሱን ድል ይነሣል፥ ከእርሱም ጋር ያሉ የተጠሩና የተመረጡ የታመኑም ደግሞ ድል ይነሣሉ።
  • ፲፭ አለኝም። ጋለሞታይቱ የተቀመጠችባቸው ያየሃቸው ውኃዎች፥ ወገኖችና ብዙ ሰዎች አሕዛብም ቋንቋዎችም ናቸው።
  • ፲፮ ያየኃቸውም አስር ቀንዶችና አውሬው ጋለሞታይቱን ይጣላሉ፤ ባዶዋንና ራቁትዋንም ያደርጓታል፥ ሥጋዋንም ይበላሉ፥ በእሳትም ያቃጥሉአታል።
  • ፲፯ እግዚአብሔር አሳቡን እንዲያደርጉ አንድንም አሳብ እንዲያደርጉ የእግዚአብሔርም ቃል እስኪፈጸም ድረስ መንግሥታቸውን ለአውሬው እንዲሰጡ በልባቸው አግብቶአልና

💭 Ethiopia | The Luciferians Want War & The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies Fulfilled

End Time Revelation: The end times are unfolding before our very eyes. The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies: Russia, Iran and Muslim Nations against spiritual Israel which is Christianity – Orthodox Christianity.

ሉሲፈራውያኑ የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟሉ ዘንድ ሁኔታዎችን በጥድፊያ በመግፋት ላይ ናቸው፤ በተለይ በኢትዮጵያ።

👉 በእነዚህ ቀናት፤ የኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና የእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን የጦር መርከቦች፣ ድሮኖችና ወዘተ. በቀይ ባሕር ዙሪያ ከፍተኛ እንቅስቃሴ በማድረግ ላይ ናቸው። ኢራን ሳትቀር የጦር መርከብ ወደ ቀይ ባሕር ልካለች

💭 “ኢትዮጵያ ተከብባለች – አዎን ከሁሉም አቅጣጫ!”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 23, 2012

👉 በእነዚህ ቀናት በጃፓን ኃይለኛ የመሬት መንቀጥቀጥ ተከሰተ ፥ አውሮፕላኖች ጋዩ

🔥 At least 55 Dead After Earthquake Rocks Japan on New Year’s Day | Artificial EMF?

👉 በትናንትናው ዕለት ደግሞ ሌላ ድራማ፤ የናቶ አባል የሆነችው የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወደ ዩክሬን የሚሄዱ የሮያል ብሪታኒያ ባህር ኃይል ፈንጅ አዳኝ መርከቦችን በጥቁር ባሕር እንዳያልፉ አገደች

ለፅንስትከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ አስቀድሞ በማኅፀን ለተፀነስከው ፅንስትህና በታኅሣስ ፳፬/24 ቀን ለተውለድከው መወለድም ሰላም እላለሁ።

ለዝክረ ስምከ ተክለ ሐይማኖት ሆይ የስምህ የመነሻ ፌደሉ ትዕምርተ መስቀል ለሆነው ስም አጠራርህ ሰላም እላለሁ። እሱም ገናና የከበረ ስም ነው።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከአረጋዊ ተክል የተገኘህ አዲስ የተክል አበባ ነህ። የሌዊና የይሑዳ ካህናት ይህ ሰማያዊ መልአክ ነውን ወይስ ምድራዊ ሰው እያሉ ስለ አንተ ይደነቃሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ስግደትህ በማዕረገ መላእክት ደረጃ ነውና አከናውነህ የሠራሃት ጸሎትህ ባለ ዘመናችን ሁሉ ከጦርነትና ከጽኑ መከራ ሁሉ ጠባቂ ትሁነን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ መሥዋዕትን የምታሣርግ ታላቅ ካህን የእግዚአብሔር ባለሟል ነህና ቀንዶቹ ዓሥር ከሆኑ ከእባብ መተናኮልና አንደበቱ ሁለት ከሆነ ሰው ፀብ በክንፈ ረድኤትህ ሠውረህ አድነኝ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን! አሜን! አሜን!

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Pentagon Buys Elon’s Starlink for Ukraine | So, US is Directly Involved in Ukraine War

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2023

💭 ፔንታጎን የኢሎን ማስክን ስታርሊንክን ለዩክሬን ገዛላት | ስለዚህ ዩኤስ አሜሪካ በቀጥታ በዩክሬን ጦርነት ውስጥ ገብታለች

የሚገርም ነው፤ ዛሬ አቶ ኢለን ማስክ እንደገና የዓለማችን ቍ. ፩ ኃብታም ሰው መሆኑ ተገልጧል። በተጨማሪ ከወራት በፊት ልክ በዚህ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ነበር ኢለን ማስክ የሰይጣንን ልብስና የተዘቀዘቀውን መስቀል ለብሶ ብቅ ማለቱን መረጃ አቀብዬ የነበረው።

💭 SpaceX’s Starlink, the satellite communications service started by billionaire Elon Musk, now has a Department of Defense contract to buy those satellite services for Ukraine, the Pentagon said on Thursday.

“We continue to work with a range of global partners to ensure Ukraine has the resilient satellite and communication capabilities they need. Satellite communications constitute a vital layer in Ukraine’s overall communications network and the department contracts with Starlink for services of this type,” the Pentagon said in a statement.

Starlink has been used by Ukrainian troops for a variety of efforts, including battlefield communications.

SpaceX, through private donations and under a separate contract with a U.S. foreign aid agency, has been providing Ukrainians and the country’s military with Starlink internet service, a fast-growing network of more than 4,000 satellites in low Earth orbit, since the beginning of the war in 2022.

The Pentagon contract is a boon for SpaceX after Musk, the company’s CEO, said in October it could not afford to indefinitely fund Starlink in Ukraine, an effort he said cost $20 million a month to maintain.

Russia has tried to cut off and jam internet services in Ukraine, including attempts to block Starlink in the region, though SpaceX has countered those attacks by hardening the service’s software.

The Pentagon did not disclose the terms of the contract, which Bloomberg reported earlier on Thursday, “for operational security reasons and due to the critical nature of these systems.”

💭 Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Elon Musk Wears Satanic Costume with Baphomet on it For Halloween

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

I’m OK! with going to hell, if indeed that is my destination, since the vast majority of all humans ever born will be there,” Elon Musk

😲 Whaat!? The guy is traveling faster than his SpaceX’s Falcon rocket to enter hell!

“ወደ ሲኦል ከመሄድ ጋር እኔ ምንም ችግር የለብኝም! በእርግጥ መድረሻዬ ይህ ከሆነ ፤ በምድር ላይ ከተወለዱት የሰው ልጆች መካከል አብዛኞቹ እዚያ ይኖራሉና” ኢለን ማስክ

😲 ምንን!? ሰውዬው ገሃነም ለመግባት ከ SpaceX’s Falcon የጠፈር ሮኬቱ በበለጠ ፍጥነት እየተጓዘ ነው!

💭 የዓለማችን ቍ. ፩ ባለኃብትና አዲሱ የትዊተር ባለቤት፤ ኢለን ማስክ ለሰይጣናዊው የሃሎዊን-ኢሬቻ በዓል የባፎሜት-ፍዬል ያለበትን ሰይጣናዊ ልብስ ለብሶ ታይቷል።

ይህ አያስገርምም! የኢለን ማስክን የሕይወት ታሪክ ያነበበ፤ ይህ ትውልደ-ደቡብ አፍሪቃ የሆነ ግለሰብ ባጭር ጊዜ ውስጥ እንዴት ይህን ሁሉ ኃብት ሊያካብት ቻለ? ማን ፈቅዶለት? ብሎ እራሱን ለመጠየቅ ይደፍራል። ኢለን ማስክ ወንዳ-ገረድ’ የተባለ ልጅ ሲኖረው፤ ደቡብ አፍሪቃዊው የእርሱ አባትም ከሚያሳድጋት ሴት ልጁ ሁለት ልጆች ወልዷል። ኢለን ማስክ አባቱን በጣም እንደሚጠላው ደጋግሞ ያወሳል። እነ ኢለን ማስክ + የፌስቡኩ ማርክ ዙከርበርግ + የአማዞኑ ጄፍ ቢዞስ + የጉግሉ ሰርጌ ብሪን + የአፕሉ ቲም ኩክ + የማይክሮሶፍቱ ቢል ጌትስ + ለጂኒው ግራኝ አብዮት አህመድ የኖቤል ሰላም ሽልማት እንዲሰጠው ያደረገውና በእርሱም በኩል ኢትዮጵያውያንን ወደ አውሬነት ለመቀየር ያስችል ዘንድ (ጦርነቱ ወደ አዲስ አበባ እንዳይገባ የተፈለገበት አንዱ ምክኒያት፤ እንዳይፈርስ) ይሆን ዘንድ “የሳይንስ ማዕከል” (ሰው ሰራሽ የማሰብ ችሎታ / የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ተቋም)እንዲቋቋም ያደረገው ሴሰኛው ጀፍሪ ኤፕሽታይን ሁሉም ከጠፍር የመጡ ወይንም ከኒፌሊም ጋር ተዳቅለው የተገኙ የሳጥናኤል ፍጥረታት ሆነው ነው የሚታዩኝ። ሁሉ ነገራቸው በጣም አጠያያቂና አወዛጋቢ ነው!

💭 እስኪ የሚከተሉትን የሁለት ‘ባለጌ‘ ግለሰቦች ሥራ በኢትዮጵያ እንመልከት። እንዴት ነው፡ የግለሰቦቹን ማንነት የሚያጣራ አካል የለምን? ልጆቻችን እንዲበከሉና እንዲኮላሹ፡ ሴቶቻችን ነፍሳቸውን/ሕይወታቸውን እንዲነጠቍ ማን ይሆን አሳልፎ የሚሰጣቸው!?

😈 Troll or Nod to Satan

👉 Courtesy: Lifesitenews

💭 Elon Musk dresses up as ‘devil’s champion’ with baphomet image for Halloween

Many observers are concerned about the implications of Musk’s satanic costume, which they see as an intentional reflection of his beliefs and identity.

Elon Musk, the new CEO of Twitter and the richest man in the world, donned a “Devil’s Champion” costume to a Halloween bash on Monday evening, complete with a Baphomet icon and an upside-down cross.

Musk wore the red leather, gladiator-like costume from the shop Abracadabra NYC to model Heidi Klum’s 21st annual Halloween party at New York City’s Moxy Hotel, the Associated Press reported.

One Twitter user compared the costume’s insignia, which emblazoned a chest plate as well as two arm plates, to a satanic baphomet image that likewise sports an inverted cross, showing their close resemblance to each other.

While Musk is widely praised by conservatives for his free speech stance, his outfit immediately sparked concern, among Christians especially, over its blatantly satanic imagery.

“Musk’s take on free speech should be celebrated but as of right now it’s quite fair to question why the world’s richest man, who is also a major U.S. Defense contractor (SpaceX) and is the owner of [Neuralink], a company attempting to hook the human brain up to computers, is wearing the Baphomet coupled with inverted crosses as if it’s a badge of honor,” remarked Anthony Scott for the Gateway Pundit.

One of the most “liked” responses to Musk’s costume on Twitter was, “I love when they tell you exactly who they are like this. And then people think you’re crazy when you simply pay attention.”

While mainstream media commentators have disparaged apprehension over the costume as needless “obsession” over something “harmless,” the costume does call into question Musk’s beliefs, loyalties and spiritual practices, other remarks by Musk considered, since the satanic Baphomet image traditionally represents evil.

As Scott has suggested, his true beliefs are consequential not only because of his wealth and his popularity with the youth, but because of the potentially unprecedented human influence baked into a brain-computer interface (BCI) implant being developed by his company Neuralink.

Musk believes use of such BCIs will soon become commonplace and has predicted on a May 2020 Joe Rogan podcast that humans will “telepathically” communicate with each other within “five to 10 years” if progress goes smoothly.

Such technology raises hugely consequential ethical questions that can be approached in very different ways depending on one’s moral framework.

While Musk’s moral beliefs are unclear, his interviews and comments indicate that he rejects God and traditional religions. He shared in an interview earlier this year that he does not “worship” anything, but instead “devote[s]” himself “to the advancement of humanity.”

When actor Rainn Wilson asked Musk if he prayed, he responded, “I didn’t even pray when I almost died of malaria.”

Musk also flippantly addressed the idea of going to hell earlier this year, after a man named Mohammed asked Musk to “confess” that there is a God before his “last heartbeat.”

“Thank you for the blessing, but I’m ok with going to hell, if indeed that is my destination, since the vast majority of all humans ever born will be there,” Musk replied.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቍራዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች በአክሱም ጽዮን ላይ ጦርነት የከፈቱበት የሐዘን ዕለት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 3, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 ልክ ጦርነቱ እንደጀመረ ከሁለት ዓመታት በፊት ያቀረብኩት ጽሑፍ፤ ዲያብሎስ ጠላት የቀድሞውን ቻኔሌን ስላዘጋብኝ ይህን ቪዲዮ ዛሬ በድጋሚ ልኬዋለሁ።

ታዲያ አማራን + ኤርትራን + ትግራይን እርስበርስ ለማባላት በከፍተኛ ወኔ የተነሳው ጋላ-ኦሮሞው ቍራ ይህን እግዚአብሔር አጥብቆ የሚጸየፈውን ተግባር ሲፈጽም ዛሬ በገሃድ እያየነው አይደለምን? በደንብ እንጂ!

🐦 አታላዩና አምታቹ ቁራ ነፃነትና ሕይወት አፍቃሪዎቹን 🐈 ድመቶች እርስበርስ ሲያባላቸው / “አማራና ትግሬ ተባበሩ፤ የተነሳባችሁን ጠላት ቄሮ ቁራ በአንድነት አባርሩ”

ኢትዮጵያን ለማዳን የተፈጠረ ትልቅ ዕድል፤ / ፪ሺ፲፫ ዓ./ አቡነ ተከለ ሐይማኖት

👉 ካልደፈረሰ አይጠራም ፥ ይህን ዕለት በሚገባ እናስታውሰው

🔥 አክሱም ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ቀዩን የጦርነት ዘመቻ በከፈቱበት የሁለተኛው ዓመት መታሰቢያ ዕለት፤ “ተኩስ ለማቆም ተስማምተናል፣ ሰላም አውርደናል፣ ታርቀናል!” አሉን። እንደው ለዚህ አሳዛኝ ድራማ ይህን ዕለት የመረጡት በአጋጣሚ? በጭራሽ በአጋጣሚ አይደለም! ወዮላቸው!

አዎ! ከአንድ ሚሊየን በላይ የማይፈልጓቸውንጽዮናውያንን ጨፍጭፈው ካስወገዷቸው በኋላ፣ ትልቅ መንፈሳዊነትን፣ ጽዮናዊነትንና ኢትዮጵያዊነትን የሚንጸባርቁትን አብያተ ከርስቲያናትንና ገዳማትን ካፈራረሷቸው በኋላ፣ የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ በበቂ ካስተዋወቁ በኋላ፣ የሚገዛላቸውን ጥቂት ነዋሪ ብቻ በህይወት እንዲቀር ካደረጉ በኋላ ጦርነቱን በጋራ ያቀዱት የምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ ረዝራዥ የሆኑት የሻዕቢያ/ህወሓት/የኢሕአዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/ኢዜማ/አብን/ቄሮ/ፋኖ/ ከሃዲዎች፤ “ተኩስ ለማቆም ተስማምተናል፣ ሰላም አውርደናል፣ ታርቀናል!”። ልብ እንበል ስለ ኤርትራ አንድም ቃል አልተነፈሱም፤ ስለዚህ ስምምነቱን ያልፈረመው አረመኔው ኢሳያስ አፈወርቂ እነዚህ ቡድኖች የማይፈልጓቸውን የተረፉ ጽዮናውያንን መጨፍጨፉን እንዲቀጥል አዘውታል/ፈቅደውለታል ማለት ነው።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

😇 ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

💭 በጽዮናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ እንደጀመረ ይህን ጥያቄና መልስ አቅርቤ ነበር፤

👉 ለመሆኑ ይህ ጦርነት ማንን ነው “የሚጠቅመው”?

💭 የቁራ እና ድመት ባሕርይ እንደሚከተለው ይገለጻል፦

🐦 ቁራ (የአእዋፋት ቤተሰብ) = ቄሮ / ኦሮሞ

  • ሥጋዊነት
  • የሞትና ባርነት ምልክት
  • መጥፎ ዕድል አብሳሪነት
  • ነጣቂ / ቀማኛ
  • ከዳተኛነት
  • ምኞተኛነት
  • ተለዋዋጭነት
  • ጥገኛ፣ በሌሎች ላይ ተጠቃሚነት
  • ምስጋና ቢስነት
  • እርካታ ቢስነት
  • አታላይነት ፣ አምታችነት ፣ ተንኮለኛነት
  • ቁራን – ቁራና/ኮሮና – ቄሮ

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፰]

ከአርባ ቀንም በኋላ ኖኅ የሠራውን የመርከቢቱን መስኮት ከፈተ፥

ቁራንም ሰደደው፤ እርሱም ወጣ፤ ውኃው ከምድር ላይ እስኪደርቅ ድረስ ወዲያና ወዲህ ይበር ነበር።

ርግብንም ውኃው ከምድር ፊት ቀልሎ እንደ ሆነ እንድታይ ከእርሱ ዘንድ ሰደዳት።

ነገር ግን ርግብ እግርዋን የምታሳርፍበት ስፍራ አላገኘችም፥ ወደ እርሱም ወደ መርከብ ተመለሰች፥ ውኃ በምድር ላይ ሁሉ ስለ ነበረ፤ እጁን ዘረጋና ተቀበላት፥ ወደ እርሱም ወደ መርከብ ውስጥ አገባት።

🐈 ድመት(አንበሣ የድመት ቤተሰብ ነው) = አምሐራ / ትግሬ

  • መንፈሳዊ
  • የነፃነትና የሕይወት ምልክት
  • ትዕግስተኛ፤ እርምጃ ለመውሰድ ትክክለኛውን ጊዜ በትዕግሥት መጠበቅ
  • በራስ የመመራት ነፃነት ፣ ግን በማኅበራዊ ግንኙነቶች መደሰት
  • የጀብድ መንፈስ ፣ ድፍረቱ
  • ከራስ ጋር ጥልቅ ፣ ዘና ያለ ግንኙነት
  • ከውስጥ ወደ ውጭ ፈውስ
  • የማወቅ ጉጉት ፣ የማያውቁትን ወይም ያልታወቁትን ነገሮች ፍልጋ

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፭፥፭]

ከሽማግሌዎቹም አንዱ። አታልቅስ፤ እነሆ፥ ከይሁዳ ነገድ የሆነው አንበሳ እርሱም የዳዊት ሥር መጽሐፉን ይዘረጋ ዘንድ ሰባቱንም ማኅተም ይፈታ ዘንድ ድል ነሥቶአል አለኝ።”

💭 ቁራ እና ድመት

ቁራው ለድመቶቹ፦ “ሂዱና እርስበርስ ተጣሉ እንጂ፤ ይህን ቦታ ለእኔ ልቀቁልኝ፤ ጣራ ኬኛ”

ተዓምር ነው! በጣም የሚደንቅ እኮ ነው፤ ቁራዎቹና ድመቶቹ በሃገራችን ላይ በተለይ ላለፉት ፻፶/150 ዓመታት ያህል በግልጽ ሲታዩ የነበሩትንና ኢትዮጵያን በባርነት ቀንበር የያዟትን ክስተቶች ነው የሚያንጸባርቁት።

ቁራዎቹ ኦሮሞዎች ደመቶቹን አምሐራዎችና ትግሬዎች እርስበርስ እያባሉ እነርሱ ደማቸውን ሳያፈሱና ልጆች እየፈለፈሉ እንደ ግራር በመላዋ ኢትዮጵያ ለመስፋፋት በቅተዋል። ዛሬም እንደምናየው ቁራዎቹ ኦሮሞዎች ድመቶቹን አምሐራዎችና ትግሬዎች እርስበርስ ለማባላትና ኢትዮጵያንም ሙሉ በሙሉ ለመቆጣጠር ሽርጉድ ሲሉ ይታያሉ። መጥፊያቸው ተቃርባለችና ይሞክሯት!

ለዚህም እኮ ነው ዘወርወር ብለን በጥሞና ስናይ ቄሮዎቹ/ኦሮሞዎቹ የግራኝ አብዮት አህመድ መንጋዎች ከሞትና ባርነት አፈር የተገኙና ሥጋዊ የሆኑት ቆለኞቹ የሆኑት።

የእግዚአብሔር ሕግ የአምላክ ሕግ ነው፤ የፉክክር ጉዳይ አይደለም፤ እግዚአብሔር ነብያቱን፣ ሐዋርያቱንና ቅዱሳኑን ሁሉ ከደገኞቹ እስራኤላውያን ዘር ሲመርጥ ዓለምን ሁሉ የማገልገል ተፈጥሯዊ ብቃት ስላላቸው ነው። ለምን እስራኤላውያንን መረጠ የሙሉ ከሆነ የዲያብሎስ ልጆች ናቸው ማለት ነው።

የእግዚአብሔር ምድር የሆነችውን ኢትዮጵያንም የመምራት፣ የመንከባከብና ከመጥፎ ነገሮች ሁሉ ጠብቆ የማቆየት ኃላፊነት የተሰጣቸው ከነፃነትና ሕይወት አፈር የተገኙትን መንፈሳዊ የሆኑት ደገኞች ናቸው። የፉክክር ጉዳይ አይደለም፤ በዝቅተኛ ቦታ ከሚገኘው የሞትና ባርነት አፈር የተገኙት ሥጋውያኑ ቆለኞች ኢትዮጵያ ሃገራችንን የመምራት ወይም የማስተዳደር ኃላፊነት አልተሰጣቸውም። ዛሬ የሥልጣኑን ወንበር የያዙት እነዚህ ቆለኞች በእግዚአብሔር ላይ ያመጹ የዲያብሎስ ልጆች ስለሆኑ ነው ኢትዮጵያ አሁን የምትገኝበት መቀመቅ ውስጥ የገባችው።

የይሑዳ አንበሳን የሚጠላ አንድ ቆለኛማ “ጠማማ መሪ” በምንም ዓይነት ተዓምር በረከት፣ ብልጽግና እና ሰላም ለኢትዮጵያ ሊያመጣ አይችልም። በተቃራኒው ይህ “ጠማማ መሪ” ለኢትዮጵያ መጥፎ ዕድልን፣ ነፃነትአልባነትን፣ በሽታን፣ ረሃብንና ሞትን ይዞ ነው የመጣው፤ ከሞትና ባርነት አፈር የተገኘ ነውና።

ስለዚህ አሁን ከነፃነትና ሕይወት አፈር የተገኙት ደገኞቹ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔር በኃላፊነት ያስረከባቸውን ሃገር ነፃነት ለማስጠበቅ እና የሕይወትንም ዛፍ ለመትከል በተፈጥሮ የተሰጣቸውን የተዋጊነት መንፈስ በመቀስቀስ ስልጣን ላይ ያሉትን ቆለኛማዎች መጠረራረግ ይኖርባቸዋል። ይህ ባፋጣኝ መደረግ ያለበት ተግባር ነው!

ድመት,ቁራ,እንስሳት,ኢትዮጵያ,አምሐራ,ትግሬ,ኦሮሞ,ግጭት,ወፎች,ስጋዊ,መንፈሳዊ,Crow,Raven,Cats,አብይ አህመድ

💭 “የአማራ ፋሺስት ፋኖ የአድዋ ድል ስጦታ ለትግራዋያን | የዘር ማጽዳት ወንጀል በሁመራ”

ጋላው ያሰለጠነውን አማራ ይገድላል፤ አማራ ያስለጠነውን ትግሬን ይገድላል፤ ዋው!

ቁራው (ጋላው/ጋላማራው ግራኝ) ሁለቱን ወንድማማች ድመቶች(አማራ እና ትግሬን)ገደል እየከተተ አባላቸው፤ ከዚያ የተቀሩትም እርስበርስ እንዲባሉ ቪዲዮ አንስቶ ለቀቀው፤ የወረራ ህልሙ በጋላማራ ድጋፍ ለጊዜው ተሳካላት!

[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮]

፲፮ እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ

፲፯ ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥

፲፰ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥

፲፱ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።

______________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Force -Ready to Respond- to Ethiopia Crisis to Protect the Fascist Oromo Regime of A. Ahmed – Like in Ukraine

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል ✞ ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 በጂቡቲ የሚገኘው የአሜሪካ ሃይል በኢትዮጵያ ቀውስ ላይ ምላሽ ለመስጠት ዝግጁ ነው ፥ የአረመኔውን ግራኝ አብዮት አህመድን ፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ለመከላከል ፥ ልክ እንደ ዩክሬን። ለሁለቱም አካላት (ለግራኝና ለሕወሓት)ገና ከጅምሩ ፥ ገና ከሃምሳ ዓመታት በፊት ጀምሮ ፥ ትዕዛዝ እየሰጡ ያሉት ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና እስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ናቸው።

😈 ሞት ለኤሳውኤዶም ቤት 😈

❖ ❖ ❖ አብ ወልድ መንፈስ ቅዱስ፤ ሥሉስ ቅዱስ ሆይ በስማችሁ ብዙ ተአምራትን ያደረገና ኮከብ ክብርየተባለ የሰማዕታት አለቃ በሚሆን በኃያሉ በቅዱስ ጊዮርጊስ ላይ ለመፍረድ በልዳ ሀገር የተሰበሰቡትን ፯(ሰብዓ)ነገሥታትን ደምስሰው እንዳጠፏቸው፡ የተነሱብንን የጽዮንን ተቃዋሚዎች፣ የኔንም/የኛንም ጠላቶች ሁሉ ይደመስሱልን ዘንድ እማፀናለሁ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ፣ ነበልባላዊ በሚሆን ቃላችሁ ሥልጣናችሁ ይንደዱ ይቃጠሉ፣ በሲዖል የጨለማ አዝቀት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ፣ ኅዘን ከላያቸው አይራቅ፣ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ።

የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ መንጋው 😈 ሁሉ የአክሱም ጽዮን ኢትዮጵያውያን ከምድረ ገጽ ላይ እንዲጠፉ የሚፈልጉ ናቸውና እነሱን ራሳቸውን እንደቃየልና ይሁዳ በዱርና በበረሃ በታትኗቸውና ሲቅበዘበዙ ይኑሩ።

ያለምንም ጉድለት በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ ወዳጅ መስለው ጽዮናውያንን በመጠጋት፣ እያታለሉና በየዋሕ እንግዳ ተመስለው አክሱም ጽዮንን ያጠቋትን የጽዮን ጠላቶች የሆኑትና በጽዮን ልጆች ላይ በጣም ብዙ ግፍ ያደረሱት የዋቄዮአላህአቴቴ ጭፍሮች እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ተከታይ አህዛብ፣ እባብ ገንዳ መንጋው 😈 ሁሉ የእግዚአብሔር ቃል መቅ ያውርዳቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይረደው። አሜን! አሜን! አሜን!❖ ❖ ❖

✞✞✞[፩ኛ የጴጥሮስ መልእክት ምዕራፍ ፬፡፲፭፥፲፱]✞✞✞

ከእናንተ ማንም ነፍሰ ገዳይ ወይም ሌባ ወይም ክፉ አድራጊ እንደሚሆን ወይም በሌሎች ጒዳይ እንደሚገባ ሆኖ መከራን አይቀበል፤ ክርስቲያን እንደሚሆን ግን መከራን ቢቀበል ስለዚህ ስም እግዚአብሔርን ያመስግን እንጂ አይፈር። ፍርድ ከእግዚአብሔር ቤት ተነሥቶ የሚጀመርበት ጊዜ ደርሶአልና፤ አስቀድሞም በእኛ የሚጀመር ከሆነ ለእግዚአብሔር ወንጌል የማይታዘዙ መጨረሻቸው ምን ይሆን? ጻድቅም በጭንቅ የሚድን ከሆነ ዓመፀኛውና ኃጢአተኛው ወዴት ይታይ ዘንድ አለው? ስለዚህ ደግሞ እንደ እግዚአብሔር ፈቃድ መከራን የሚቀበሉ፥ መልካምን እያደረጉ ነፍሳቸውን ለታመነ ፈጣሪ አደራ ይስጡ።”

😈 DEATH UNTO THE HOUSE OF ESAU-EDOM 😈

The Hegelian process of Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር) echoes the motto of alchemy, Solve et Coagula, which was adopted by Freemasonry and by Luciferian esoterism. It is the motto that appears on the arms of Baphomet, the infernal idol adored by the highest levels of the Masonic sect, as is admitted by its most authoritative members. In his essay Lucifer Rising, Philip Jones specifies that the Hegelian dialectic “combines a form of Christianity as thesis with a pagan spiritualism as antithesis, with the result of a synthesis that is very similar to the Babylonian mystery religions.”

👉 The Ukraine war shows us

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

☆ The United Nations

☆ The European Union

☆ The African Union

☆ The United States, Canada & Cuba

☆ Russia

☆ Ukraine

☆ China

☆ Israel

☆ Arab States

☆ Southern Ethiopians

☆ Amharas

☆ Eritrea

☆ Djibouti

☆ Kenya

☆ Sudan

☆ Somalia

☆ Egypt

☆ Iran

☆ Pakistan

☆ India

☆ Azerbaijan

☆ Amnesty International

☆ Human Rights Watch

☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)

☆ The Nobel Prize Committee

☆ The Atheists and Animists

☆ The Muslims

☆ The Protestants

☆ The Sodomites

☆ TPLF?

💭Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become freinds – as they are all united in the anti-christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

❖ The Almighty Egziabher God & His Saints

❖ St. Mary of Zion

❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, foreign and satanic ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them

✞✞✞[Isaiah 33:1]✞✞✞
“Woe to you, O destroyer, While you were not destroyed; And he who is treacherous, while others did not deal treacherously with him.
As soon as you finish destroying, you will be destroyed; As soon as you cease to deal treacherously, others will deal treacherously with you.”

✞✞✞[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፴፫፥፩]✞✞✞

አንተ ሳትጠፋ የምታጠፋ፥ በአንተም ላይ ወንጀል ሳይደረግ ወንጀል የምታደርግ ወዮልህ! ማጥፋትን በተውህ ጊዜ ትጠፋለህ፤ መወንጀልንም በተውህ ጊዜ ይወነጅሉሃል።

_________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

መታሰብያቸው ለዘላለም ከሚኖረው ቅዱሳን ውስጥ አንዱ ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት ናቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 1, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😇 ሰባት ዓመት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሀገር፥ ለቤተክርስቲያን፥ ለምዕመናን እና ለዓለም ሁሉ የጸለዩት የቅዱሱ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረዲኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።

፲፰፻፺፰ ዓ.የተመሠረተውና ውቡ የአዲስ አበባ ደብረአሚን አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን ፪ሺ፲፩ ዓ.

አረመኔው ግራኝና ኦሮሞ ሰአራዊቱ ግባቸውን መትተዋል፤ ከ፩ ሚሊየን በላይ ተዋሕዷውያንን ጨፍጭፈዋል፣ ገዳማቱንና ዓብያተክርስቲያኑን አፈራርሰዋል፤ ቀሪውን ደግሞ ለረሃብና በሽታ አጋልጠው እንዲዳከሙ አድርገዋቸዋል!

በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ጥንታውያኑን ጽዮናውያንን የማጥፊያና የማዳከሚያ ጦርነት ነው። ዛሬም የምለው ነው፤ ኢአማኒያን የሆኑት የሕወሓት አመራሮችና ኦሮሞዎቹ የአክሱም ጽዮን ጠላቶች እነ ግራኝ አህመድ አሊ + ለማ መገርሳ + ጃዋር መሀመድ ይህን ጦርነት በጋራ ተናብበውና

የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ መጀመሪያ የተጋሩ ጽዮናውያንን ከዚያም ተዋሕዶ አማራዎችን ከምድረ ገጽ አጥፍቶ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን ለመመስረት ነው! ይህን መላው ዓለም ተገንዝቦታል! ዛሬ ከእስራኤል ፕሬዚደንትና የአሜሪካ ልዑካን እስከ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ድረስ ሁሉም ወደ ባቢሎን ዱባይ ያመሩት ፩ኛ ‘ድላቸውን ለማብሰር’፣ ሁለተኛ ቀጣዩን ዲያብሎሳዊ ዕቅዳቸውን ለመተገበር ነው። አደገኛ ከሆኑት የፋርማ ኢንዱስትሪ ተቋማት መካከል “ፋይዘር” የተሰኘው የክርስቶስ ተቃዋሚ ኩባንያ በተለየ ና አውሬያዊ በሆነ መልክ ቀምሞ ያዘጋጃቸውን ክትባቶቹን ለብዙ ሚሊየን ኢትዮጵያውያን እንደሚልክ በትናንትናው ዕለት አስታውቋል። ይህ ኩባንያ ዛሬ የኮሮና ክትባቶችን የሚያመርት ቍ. ፩ ኩባንያ ነው። ክትባቶቹ በተለይ የመንፈሳውያን ሰዎችን ማንነት ለመቀየር የሚያስችሉ መርዛማና ዘር-ለዋጭ ኬሚካሎችን መያዛቸውን ለአንዴም እንኳን መጠራጠር የለብንም።

ባጠቃላይ የተባበሩት መንግስታትን ጨምሮ ሁሉም ዓለም አቀፋዊ አካላትና መንግስታት፤ “Thesis-Antithesis-Synthesis(ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመር)+ ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” የተሰኙትን የጀርመኑ ፈላስፋ ጆርጅ ሄገል ያወጣቸውን ኋላ ቀር ዲያብሎሳዊ ሂደቶችን ተከትለው ነው ሁሌ የሚንቀሳቀሱት።

የሄግሊያን የቲሲስአንቲቴሲስሲንተሲስ ሂደት በፍሪሜሶነሪ/ነፃ ግንበኞች እና በሉሲፈሪያን ኢሶቴሪዝም/ምስጢረኞች ዘንድ ተቀባይነት ያለውን/ ያገኘውን የአልኬሚ፤ “Solve et Coagula (ፍታ እና አገናኝ)” የሚለውን መፈክር ያስተጋባል። ይህ በሜሶናዊ ኑፋቄ ከፍተኛ ደረጃዎች/ልሂቃን ዘንድ የተከበረው ገሃነማዊ ጣዖት በባፎሜት እቅፍ ላይ የሚታይ መፈክር ነው፣ በጣም ስልጣን ባላቸው የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮችና ስውር/ጥልቅ መንግስታት ዘንድም ተቀባይነት ያለው መፈክር ነው። በሄግሊያን ዲያሌክቲክስ፤ የክርስትና ሃይማኖት ተሲስንከአረማዊ መንፈሳዊነት እንደ ጸረ ቴሲስፀረፀረስታ ጋር ያጣመረ ሲሆን ይህም ከባቢሎናውያን ሚስጥራዊ ሃይማኖቶች ጋር በጣም ተመሳሳይ በሆነ ውህደት/መደመር ነው። “ክሪስላም/Chrislam ፣ አቃፊ ኢሬቻቅብርጥሴ ” እያሉ በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ የሚዘምቱት ለዚህ ነው።

ችግሩን በጋራ ሆነው ጦርነቱን በመቀስቀስና ወንድማማቾችን በማባላት ፈጥረውብናል አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው። መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ልዑላችንን ተቀበሉ፤ የሉሲፈርን ባንዲራ አውለብልቡ (የሕወሓትን + ብእዴንን) ሃይማኖታችሁን፣ ባሕላችሁን፣ ቋንቋችሁን ተው! ፥ ገንዘቡን ፣ ምግቡን፣ ክትባቱን ሁሉ ከእኛ ነውና የምታገኙት እኛን ከተከተላችሁ ብቻ ነው ለእርዳታየምንደርስላችሁ…” እንግዲህ የፈጣሪን ሚና መጫወታቸው ነው። እነ ግራኝ አሁን ለትግራይ ሕዝብ፤ “እኛ ስንፈቅድልህ ነው እንጀራ፣ ውሃና መድኃኒት የምታገኘው ወዘተ” በሚል ድፍረትና እብሪት እራሳቸውን እንደ አምላክ መቁጠር ይጀምራሉ። ለእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች ሃሳቡ ብቻ ምን ያህል ማራኪ እንደሆነ እንታዘበው። ግን ወዮላቸው!

የኦሮሞ ብልጽግናዎች፣ የትግራይ ሕወሓቶችና የአማራ ብእዴኖች አስቀድመው የትግራይን ሕዝብ በምርጫ እና ፈንቅል በተባለው እንቅስቃሴ ሊፈትኑትና ሙቀቱንም ሊለኩት ድራማውን ሰሩ። አዝማሚያው ስላላማራቸውና በተለይ “ፈንቅል” የተሰኘው የሳምንታት እንቅስቃሴበአማራዎች ዘንድ ድጋፍ ማግኘቱን ከተገነዘቡ በኋላ ተደናግጠው፤ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ለመክፈት ተጣደፉ። ትግራይንም ሙሉ በሙሉ ዘግተውና ባዕዳውያኑንን ሳይቀር በማስገባት እየጨፈጨፉት ነው። በተጨማሪ የተለያዩ የማጭበርበሪያ ድራማዎችን እየሠሩ ጊዜ በመግዛት ሕዝቡን ለረሃብና በሽታ እንዲጋለጥ አደረጉት። አሁን የተረፈው የትግራይ ሕዝብ አማራጭ የለሽ እንዲሆን ከተደረገ በኋላ፤ “የሰላም ድርድር” ብለው ከፍተኛ ወንጀልና ግፍ የፈጸሙትን እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊንና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን፣ እንዲሁም ሕወሓቶችን፣ ሻዕቢያን፣ ብእዴንን፣ ኢዜማን፣ ቱርክ፣ ኤሚራቶች፣ ሶማሌዎችና ሌሎች አጋሮቻቸውን ሁሉ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከተፈጸመው በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለው ግፍና ወንጀል ነፃ በማድረግ፤ ወደ ቀጣዩ ዙር የሕዝበ ክርስቲያኑን ቍጥር የመቀነሻ ዘመቻ ያመራሉ። ግን፤ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።

ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።

ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!

💭 ከሦስት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ፤

ሀገራችን ኢትዮጵያ የእነ ግራኝ አህመድ ሳትሆን የአቡነ ተክለሐይማኖት ሀገር ናት፤ በዚህም ትልቅ ተስፋ አለን፥ ነገር ግን የሕዝባችንን የስቃይ ዘመን ማሳጠር የምንሻ ከሆነ ከእነ ዶ/ር አብዮት አህመድ አሁኑኑ መራቅና ሂድ! ማለት ይኖርብናል። ዘንዶው ሰውዬ እርኩስ መንፈስ እና መጥፎ እድል ነው ለሀገራችን ይዞ የመጣው፤ የዚህም መገለጫ የሆኑትን እስልምናን እና ግብረሰዶማዊነትን ለማስፋፋት የተላከ መሆኑ ዓይናችን እያየው፡ ጆሮዋችንም እየሰማው ነው። ይህ ሰው(መንፈሱ) ከእነ መንግስቱ ኃይለማርያም የባሰ አደገኛ ሰው ነውና ቶሎ ይወገድልን ዘንድ የብጹእ አባታችንን አቡነ ተክለሐይማኖት አማላጅነት እንዳይለየን ተግተን ልንጸለይ እና ዳዊታችንንም አዘውትረን ልንደግም ይገባናል። እዚህ ላይ ባክልበት፤ በደርግ ጊዜ መንግስቱ ኃይለማርያም ብዙ የኢትዮጵያ ህፃናትን ለግብረሰዶማዊ ሙከራ ወደ ኩባ/ጓንታናሞ ልኳቸው ነበር፤ አንዷ ትንሽ ደሴት ለኢትዮጵያውያን ብቻ የተዘጋጀች ነበረች። ይህን በተመለከተ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ደርሶባቸው ስለነበረው ጉድ እና እንዴት ደብረ ሊባኖስ ሄደው ለመፈውስ እንደበቁ ከጥቂት ዓመታት በፊት ኖርዌይ ላይ በነበረ ቆይታችን በሚያሳዝን መልክ አጫውተውን ነበር። ለእነዚህ ሁለት አውሬ የሲ አይ ኤ ቅጥረኞች አሁንም ሆይሆይ የምትሉ ቶሎ ንሰሐ ግቡ!

ሰባት ዓመት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሀገር፥ ለቤተክርስቲያን፥ ለምዕመናን እና ለዓለም ሁሉ የጸለዩት የቅዱሱ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።

አባ አባ

አባ አባ ተክለሐይማኖት አብዬ//

በለኒ በለኒ ወልድዬ //

አዝማች

አባ አባ….እንኳን ሰው ምድሪቱ

አባ አባ….ፆም አያሳድርም

አባ አባአምላከ ተክልዬ

አባ አባብዬ አፍሬ አላውቅም

አባ አባምድራዊ መላክ ነህ

አባ አባየኢትሳ አንበሳ

አባ አባለደብረ ሊባኖስ

አባ አባአንተ ነህ ሞገሷ

አዝማች

አባ አባስማኒ ብያለሁ

አባ አባሳለ በሰማይ

አባ አባከኪሩቤል ተርታ

አባ አባሆነህ ስትታይ

አባ አባስምህም ሲጠራ

አባ አባገድልህ ሲነገር

አባ አባእጹብ ድንቅ ያሰኛል

አባ አባየተሰጠህ ክብር

አዝማች

አባ አባአባቴ እልሃለሁ

አባ አባ ልጄ ሆይ በለኝ

አባ አባየአባትና የልጅ

አባ አባፍቅርህ ይጽናልኝ

አባ አባንፍሮ ውሃ ጠጥቼ

አባ አባታምር አይቻለሁ

አባ አባእባብ እና ጊንጡን

አባ አባተረማምጃለሁ

አዝማች

አባ አባ… እለት በእለት ሂጄ

አባ አባ… ደጅ ስጠናው

አባ አባይሰማል ተክልዬ

አባ አባዛሬም ህያው ነው

አባ አባእንቆቅልሽ ፈቶ

አባ አባደስ አሰኝቶኛል

አባ አባየተክለሐይማኖት

አባ አባ… ብራኬው ደርሶኛል

_______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በጽዮን ለሚኖር ለእግዚአብሔር ዘምሩ፥ በአሕዛብም መካከል አደራረጉን ንገሩ | ፲፭ኛ ወር የአሕዛብ ፀረ-ጽዮናዊ ጂሃድ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🌞🌞🌞 ተክልዬ ፀሐይ የኢትዮጵያ ሲሳይ፤ “ለዓለም ጨው ለራሴ አልጫ ሆንኩ፤ ለዓለም ብርሃን ለራሴ ጨለማ ሆንኩ”🌞🌞🌞

መታሰብያቸው ለዘላለም ከሚኖረው ቅዱሳን ውስጥ አንዱ ጻድቁ አባታችን አቡነ ተክለሐይማኖት ናቸው፡፡ እግዚአብሔር አምላክን በአግባቡ ማምለክ ብናውቅብትና በተግባርም ለማሳየት ብንጥር ኖሮ እንደ አቡነ ተክለሐይማኖት ያሉትን ቅዱሳን አባቶችን ይዘን ከባዕዳውያን እስማኤላውያን ጋር አብሮ በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመተውን አረመኔ ግራኝ አብዮት አህመድንና መንጋውን ሳንውል ሳናደር ተዋግተን ባስወገድነውና ሕዝባችንንም ከጨለማ ብሎም ከዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ የባርነት ቀንበር ነፃ አውጥተን ለብርሃኑ ባበቃነው ነበር።

✞✞✞

፲፭/15 ወራት ፀረጽዮናውያን የዘር ማጥፋት ወንጀል በሰሜን ኢትዮጵያ ፥ ግራኝና ጭፍሮቹ ዛሬም የጥፋት ዘመቻቸውን በድፍረት ቀጥለውበታል።

😈አረመኔው ግራኝ ልክ በተክለ ሐይማኖት ዕለት ጦርነቱን ጀመረው፣ ባለፈው መስከረም ልክ በተከለ ሐይማኖት ዕለት በሰይጣን ምራቅ ተቀባ ፥ ልክ ጂሃዱን በጀመረበት በአስራ አምስተኛው ወር ከአህዛብ እስማኤላውያን ጋር አብሮና ተደምሮ በጽዮናውያን ላይ ጭፍጨፋ ማካሄዱን ሳይወድ በግዱ አፉን ከፍቶ ይናዘዝ ዘንድ ተገደደ።😈

አሕዛብ በሠሩት ጕድጓድ ወደቁ፥ በዚያችም በሸሸጓት ወጥመድ እግራቸው ተጠመደች”

የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝና አህዛብ እና መናፍቃን አጋሮቹ በአክሱም ጽዮን ልጆች ላይ፣ በቅዱስ ያሬድ ልጆች ላይ፣ በአቡነ አረጋዊ ልጆች ላይ፣ በአባ ዓቢየ እግዚእ ልጆች ላይ፣ በነገሥታት አፄ ካሌብ እና አፄ ዮሐንስ ልጆች እንዲሁም በፃድቁ አባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ልጆች ላይ የዘር ማጥፋት ጭፍጨፋውን ከጀመሩ ልክ ዛሬ ፲፩ኛ ወሩ ነው። አዎ! ይህን የዘር ማጥፋት ዘመቻ ጦርነቱን በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ዕለት ጀመረው። ለዋቄዮአላህሰይጣን የክርስቲያኖችን ደም የገበረበትን ዕለት እና ሥልጣኑን ለማደላደል በዓለ ንግሥናውንየሚያከብርበትን ዕለትም የመረጠው ሆን ብሎ በሰይጣናዊው ኢሬቻ ማግስት በብዚሁ ዕለተ አቡነ ተክለ ሐይማኖት ነው።

እንግዲህ ከዛሬ ጀምሮ ትግራይን ከኢትዮጵያ አባርረው፣ አማራ፣ ደቡብ፣ ከፊል ሶማሌን እና ቤኒሻንጉል ጨፍልቀው በኢትዮጵያ ስም በዋቄዮአላህዲያብሎስ መንፈስ የምትመራዋና እስላማዊት ኦሮሚያ ካሊፋትን ለመመስረት በማለም ዛሬ በመጨፈር ላይ ያሉት እነ ግራኝ አብዮት አህመድም በእሳት እንደሚጠረጉ ለእነርሱ በቆመው ሕዝባቸውም ላይ እሳቱ እንደሚወርድባቸውና በፈርዖን ግብጽ የታዩት መቅሰፍቶች ሁሉ እንደሚመጡባቸው ምንም አልጠራጠርም። በእግዚአብሔር ፈቃድ እኛም የተቻለንን ሁሉ እናደርጋለን።

አዎ! የማይገባቸውን ያልማሉ፤ ዲያብሎሳዊ እቅዳቸውም ይሄ ነው፤ ነገር ግን በጭራሽ አይሳካላቸውም፤ የማይሳካላቸውም በተዋጊዎቹና በጦረኘኞቹ ኃይል አይደለም፤ እኛ ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን የጽዮን ልጆች እስካለን ድረስ ምንም ነገር እንደማይሳካላቸው፣ እርስበርስ እንደሚተላለቁ፣ እንደማይሳካላቸውና አንድ በአንድ ከሃገረ እግዚአብሔር በእሳቱና በመቅሰፍቱ ተጠረራረገው ወደ ኤርታ አሌ እንደሚጣሉ በአባታችን በአቡነ ተክለ ሐይማኖት ስም ቃል ልገባ እወዳለሁ።

✞✞✞ደብረ አሚን አቡነ ተክለ ሐይማኖት ቤተክርስቲያን ፥ አዲስ አበባ ፥ በ፲፰፻፺፰ ዓ.ም ተመሠረተ✞✞✞

ሰባት ዓመት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሀገር፥ ለቤተክርስቲያን፥ ለምዕመናን እና ለዓለም ሁሉ የጸለዩት የቅዱሱ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረዲኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።

✤✤✤ ተክለ ሐይማኖት ማለት “የሐይማኖት ተክል፣ ተክለ አብ ተክለ ወልድ ተክለ መንፈስ ቅዱስ” ማለት ነው፡፡

ድቁ አባታችን በሀገራችን ኢትዮጵያ እየተዘዋወሩ ሕዝቡን ከኃጢአት ወደ ገቢረ ጽድቅ፣ ከክህደት ወደ ኃይማኖት ስለመለሱት በዚህም የተነሣ ለኢትዮጵያውያን ብርሃን ተብለዋል

ፃድቁ አባታችን ብፁዕ አቡነ ተክለ ሐይማኖት በመልአኩ ትዕዛዝ ከደብረ ዳሞ ገዳም ወደሌላ ገዳም ለመሄድ ሲነሡ አበምኔቱ አባ ዮሐኒና መነኰሳቱ ሲሸኟቸው አቡነ ተክለ ሐይማኖት አርባ ክንድ ርዝመት ባለው ገመድ ገደሉን ለመውረድ እንደጀመሩ ገመዱን ሰይጣን ከካስማው ሥር ቆረጠባቸው። ቅዱስ አባታችን ግን በዚህ ጊዜ ስድስት የብርሃን ክንፎች ተሰጣቸውና እየበረሩ ክንፎቻቸውን እያማቱ ሦስት ምዕራፍ ሄደው ሲያርፉ አበምኔቱና መነኰሳቱ አይተዋቸው እጅግ ተደስተዋል። አባታችን ወደ ትግራይ ሄደው ከአቡነ አረጋዊ ገዳም ደብረ ዳሞ ገብተው በጊዜው ከነበሩት አበምኔት ከአባ ዮሐኒ ቆብና አስኬማ ከተቀበሉ በኋላ ተመልሰው ወደ ሐይቅ በመሄድ ለአቡነ ኢየሱስ ሞዐ ቆብና አስኬማን ሰጥተዋቸዋል። ከዚያም ወደ ዋሊ ገዳም ገብተው ከቅዱሳን ጋር ተገናኝተው በትሩፋት ላይ ትሩፋትን በገድል ላይ ገድልን ጨምረዋል።

ከ ፩ሺ፪፻፷፮ እስከ ፩ሺ፪፻፷፯ /1266-1267 ዓ.ም ለአንድ ዓመት ያህል የትግራይን ገዳማት በሙሉ በመጐብኘት ወደ ኢየሩሳሌምና ወደ ግብፅም በመሄድ በዚያ ያሉ ቅዱሳት መካናትን ጎብኝተው መጥተዋል። ከዚህ በኋላ “ዳዳ” በተባለ ስፍራ ይመለክ የነበረውን ፸፭/75 ክንድ የሚረዝመውን ዘንዶ በጸሎት ኃይል በመስቀል ምልክት አማትበውበት በተአምራት ገድለውታል። በቦታው ላይ በአርባዕቱ እንስሳ ስም ቤተ ክርስቲያን አንጸው ታቦተ ሕግ አስገብተውላቸዋል። ከሴቶችና ከልጆች ሌላ ሦስት ሺህ በጣዖት የሚያመልኩ ወንዶችን አስተምረው መልሰው አጥምቀው አቊርበዋቸዋል። ✤✤✤

✤✤✤ የፃድቁ አባታችን የአቡነ ተክለ ሐይማኖት ጸሎታቸውና በረከታቸው ረድኤታቸውና ምልጃቸው በመላው ሕዝበ ክርስቲያን ላይ አድሮ ይኑር ለዘለዓለሙ፤ አሜን!✤✤✤

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ]✞✞✞

አቤቱ፥ በልቤ ሁሉ አመሰግንሃለሁ፥ ተአምራትህንም ሁሉ እነግራለሁ።

በአንተ ደስ ይለኛል፥ ሐሤትንም አደርጋለሁ፤ ልዑል ሆይ፥ ለስምህ እዘምራለሁ።

ጠላቶቼ ወደ ኋላ በተመለሱ ጊዜ፥ ይሰናከላሉ ከፊትህም ይጠፋሉ።

ፍርዴንና በቀሌን አድርገህልኛልና፤ ጽድቅን እየፈረድህ በዙፋንህ ላይ ተቀመጥህ።

አሕዛብን ገሠጽህ፥ ዝንጉዎችንም አጠፋህ፥ ስማቸውንም ለዘላለም ደመሰስህ።

ጠላቶች በጦር ለዘላለም ጠፉ፥ ከተሞቻቸውንም አፈረስህ፥ ዝክራቸውም በአንድነት ጠፋ።

እግዚአብሔር ግን ለዘላለም ይኖራል፥ ዙፋኑንም ለመፍረድ አዘጋጀ፤

እርሱም ዓለምን በጽድቅ ይፈርዳታል፥ አሕዛብንም በቅንነት ይዳኛቸዋል።

እግዚአብሔርም ለድሆች መጠጊያ ሆናቸው፥ እርሱም በመከራቸው ጊዜ ረዳታቸው ነው።

ስምህን የሚያውቁ ሁሉ በአንተ ይታመናሉ፥ አቤቱ፥ የሚሹህን አትተዋቸውምና።

፲፩ በጽዮን ለሚኖር ለእግዚአብሔር ዘምሩ፥ በአሕዛብም መካከል አደራረጉን ንገሩ፤

፲፪ ደማቸውን የሚመራመር እርሱ አስቦአልና፥ የድሆችንም ጩኸት አልረሳምና።

፲፫ አቤቱ፥ እዘንልኝ፥ ጠላቶቼም የሚያመጡብኝን መከራ እይ፥ ከሞት ደጆች ከፍ ከፍ የምታደርገኝ፤

፲፬ ምስጋናውን ሁሉ እናገር ዘንድ፤ በጽዮን ልጅ በደጆችዋ በማዳንህ ደስ ይለኛል።

፲፭ አሕዛብ በሠሩት ጕድጓድ ወደቁ፥ በዚያችም በሸሸጓት ወጥመድ እግራቸው ተጠመደች።

፲፮ እግዚአብሔር ፍርድን በማድረግ የታወቀ ነው፤ ኃጢአተኛው በእጆቹ ሥራ ተጠመደ።

፲፯ ኃጢአተኞች ወደ ሲኦል ይመለሳሉ፥ እግዚአብሔርን የሚረሱ አሕዛብም ሁሉ።

፲፰ ድሀ ለዘላለም አይረሳምና፥ የችግረኞችም ተስፋቸው ለዘላለም አይጠፋም።

፲፱ አቤቱ፥ ተነሥ፤ ሰውም አይበርታ፥ አሕዛብም በፊትህ ይፈረድባቸው።

አቤቱ፥ ፍርሃትን በላያቸው ጫንባቸው፤ አሕዛብ ሰዎች እንደ ሆኑ ይወቁ።

✞✞✞[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፲]✞✞✞

በእግዚአብሔር ታመንሁ፤ ነፍሴን። እንደ ወፍ ወደ ተራሮች ተቅበዝበዢ እንዴት ትሉአታላችሁ?

ኃጢአተኞች እነሆ ቀስታቸውን ገትረዋልና፥ ፍላጻቸውንም በአውታር አዘጋጅተዋልና፥ ልበ ቅኖችን በስውር ይነድፉ ዘንድ።

አንተ የሠራኸውን እነሆ እነርሱ አፍርሰዋልና፤ ጻድቅ ግን ምን አደረገ?

እግዚአብሔር በተቀደሰው መቅደሱ ነው፤ እግዚአብሔር፥ ዙፋኑ በሰማይ ነው፤ ዓይኖቹ ወደ ድሃ ይመለከታሉ፥ ቅንድቦቹም የሰው ልጆችን ይመረምራሉ።

እግዚአብሔር ጻድቅንና ኅጥእን ይመረምራል፤ ዓመፃን የወደዳት ግን ነፍሱን ጠልቶአል።

ወጥመድ በኅጥኣን ላይ ያዘንባል እሳትና ዲን ዐውሎ ነፋስም የጽዋቸው እድል ፈንታ ነው።

፯ እግዚአብሔር ጻድቅ ነውና፥ ጽድቅንም ይወድዳል፤ ቅንነት ግን ፊቱን ታየዋለች።

____________________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ኦሮሞ እና ኦሮሚያ የሚለውን ቃል ማን ፈጠረ? ‘ጋላ’ የሚለውስ ቃል የመጣው ከየት ነው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 9, 2021

The Oromos/Gallas who are unfortunately now in power in Addis, are a nomadic and pastoral people, who 500 years ago were living in what is present day Kenya and Tanzania, were on the move looking for greener pastures for their cattle, which were the backbone of their economy. The Oromos, contrary to current popular belief, were not organized into a single unitary state, but were a fractured society of nomads organized into Gadas. Each Gada had a leader and operated according to the interests of the Gada and not as part of a bigger entity or an Oromo nation. Some of the Gadas moved Westward from present day Kenya, past Lake Victoria and ended up in what is now Rwanda and Burundi (they may have been the ancestors of the people currently known as the genocidal Hutus, who have very close cultural ties to the Oromos that live in present day Kenya and Ethiopia).

Those nomad Gadas that moved north into Ethiopia did so in staggered waves. According to the Portuguese, the Oromos first set foot in Ethiopia in the year 1522. But their advances were checked by the Ethiopians. Only after 10 years of destructive wars between Adal and Ethiopia, which weakened both nations, were the Oromos able to move deeper into Ethiopia and Adal unopposed. Some may not know this, but the reason that the Adals built the wall of Harrer, which still stands today, was to defend the capital from the advances of the Oromo. A very interesting point that I would like to make here is that, it was because of Gragn that the Oromos got what is now largely perceived as a derogatory name – Galla. From my understanding, when Gran realized that the Ethiopians were turning the tides of war against him, he needed allies quickly and approached the Oromo Gada that had settled closest to Adal, seeking a military alliance.

💭 The Gallas had little to contribute to the Semitized civilization of Ethiopia; they possessed no significant material or intellectual culture, and their social organization differed considerably from that of the population among whom they settled. They were not only the cause of the depressed state into which the country now sank, but they helped to prolong a situation from

which even a physically and spiritually exhausted Ethiopia might otherwise have been able to recover far more quickly.

Edward Ullendorff – “The Ethiopians: An Introduction to Country and People.” Oxford University Press, 1960

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።” ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ “ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮ-አላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችል” አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በህገ-ወጧ ባሌ።

View Post

💭በርግጥ ቪዲዮው ሙሉውንና ከዚህ የከፋውን ሰዕል አይስልልንም፤ ሆኖም ግን ዛሬ ለምናየው ከፍተኛ ቀውስና ለገባንበት ጥልቅ መቀመቅ ዋንኛዎቹ ተጠያቂዎች የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ ቍ. ፩ ጠላቶችና ተጠያቂዎች ኦሮሞዎች/ጋሎች መሆናቸውን ተገንዝቦ ኦሮሞ ያልሆነው ኢትዮጵያዊ ሁሉ ፈጥኖ ትርኩትን ሊቀለብሰው ይገባል። እራሳቸውን በደንብ ሊያሳዩን አራት ዓመት ብቻ በቂ ሆነ እኮ! በተለይ አማራው የኦሮሞ አሻንጉሊት በመሆን ኦሮሞዎች ነገሮችን ሁሉ ገለባብጠው ተጋሩን በጠላትን በመፈረጅ የሚያደርገው እንቅስቃሴ እራሱን እንደሚያጠፋው ታሪክ ያስተምረናልና ከአሻንጉሊትነቱ ነፃ መውጣ መቻል ይኖርበታል። ተጋሩ እንኳን ኤርትራን ከጠቀለሉ በኋላ የመትረፍ ዕድል ይኖራቸዋል። አማራን ጨምሮ ሌሎች አናሳ ነባር የኢትዮጵያ ብሔሮች ግን ከመቶ ዓመታት በፊት ሃያ ሰባት ነባር የኢትዮጵያ ነገዶችን እና ብሔረሰቦችን ከምድረ ገጽ ያጠፏቸው ኦሮሞዎች ይውጧቸዋል ይሰለቅጧቸዋል። ለዚህ ዳግማዊ የጥፋት ማዕበልና አሳዛኝ ክስተት ደግሞ ሁሌም ተጠያቂ የሚሆኑት ኦሮሞዎችን የመዋጋት ተፈጥሯዊ ግዴታ ያለባቸው የኢትዮጵያ ባለረስቶች ተጋሩ እና አማራዎች ይሆናሉ። እግዚአብሔር አማላክ ለእያንዳንዱ ሕዝብ የራሱ የሆነ ግዛት ሰጥቶታል፤ ለኦሮሞዎች ግን በኢትዮጵያና እግዚአብሔር ሕገ መንግስታዊ ሥርዓት እንዲሁም በሰሜናውያኑ አመራር የአዲስ ኪዳኗን የእስራኤል ዘ-ነፍስን ኢትዮጵያን ቁንቋ፣ ባሕልና ሃይማኖት ተከትለውና በክርስቶስ አዲስ ዜጎች ሆነው ለመኖር እንዲችሉ ነበር በንጉሠ ነገሥት አጼ ዮሐንስ እና በአፄ ምኒልክ በኩል ስምምነት ተደርጎ እንዲኖሩ የተፈቀደላቸው እንጂ ጽዮናውያንን ከምድረ ገጽ አጥፍተው ኢትዮጵያን የክርስቶስ ተቃዋሚ በሆነውና የ’ጋላ’ክቲካውያኑ ሰው-በላሽ የኦሮሙማ ሥርዓት ለመለወጥ አይደለም።

👉 ከአራት ዓመታት በፊት ወረድ ብሎ የሚገኘውን ጽሑፍ በጦማሬ ላይ አቅርቤው ነበር። ልብ እንበል፤ በዚሁ እ..አ በ2017 .ም ላይ ሉሲፈራውያኑ ፀረኢትዮጵያ የሆኑትን ኦሮሞዎችን ስልጣን ላይ ሊያወጧቸው ሲዘጋጁ በጥቅምት ወር ላይ፤ ሰሞኑን የእሳተ ገሞራ ትዕይንት ከሚታይባት የስፔይን ደሴት ከላስ ፓልማስ በአንድ ግዙፍ ቴሌስኮፕ አማካኝነት በሰማይ ላይ አንድ ያልታወቀ ነገር ወደ ምድር እየተምዘገዘገ ሲወርድ ታየ። ይህን ያልታወቅ በራሪ ነገር፤ ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚል መጠሪያ ሰጥተውታል።

የወደቀውም ውቂያኖሶች ውስጥ ሲሆን ሸክሞቹም በመላው ዓለም ተሰራጭተዋል። ኮቪድን የመሰለ ወረርሽኝ? ምናልባት ኮቪድ የተባለውን ወረርሽኝ አመጣጥን ጠፈራዊ/ውቂያኖሳዊ እንደሆነ በስውር የሚያወሱት መረጃዎች እና ከ5ጂ ጋር የተያያዘው መላመት ይህን ጽንሰ ሃሳቤን ያረጋግጥልኝ ይሆን?

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፪፡፫]

ፊተኛውም ሄዶ ጽዋውን በምድር ውስጥ አፈሰሰ፤ የአውሬውም ምልክት ባለባቸው ለምስሉም በሚሰግዱ ሰዎች ክፉኛ የሚነዘንዝ ቍስል ሆነባቸው። ሁለተኛውም ጽዋውን በባሕር ውስጥ አፈሰሰ፤ እንደ ሞተም ሰው ደም ሆነ፥ በባሕርም ከሚኖሩት ሕይወት ያለበት ነፍስ ሁሉ ሞተ።”

የሉሲፈራውያኑ ግብረ ሃይል የወረርሽኙን አመጣጥ በደንብ እንደለዩት በየጊዜው የሚያሳዩን ምልክቶች ይጠቁሙናል። ባዮዌፖን ከኮቪድ ቫይረስ ጋር ይመሳሰላል፣ነገር ግን ፕላኔቶችን ከአገሬው ተወላጅ ባዮ ህይወት ለብዙ አሥርተ ዓመታት ለማፅዳት በቋሚነት ለመቀየር የተነደፈ ተከታታይ ‘ወረርሽኝ’ ይሆን? የእግዚአብሔርን በጎች፤ ጥንታውያን ሕዝቦችን ለማጥፋት በሉሲፈራውያኑ/’ጋላ’ክቲካውያኑ የተነደፈ? ምናልባት ይህ ምድር ያጋጠማት የ’ጋላ’ክቲክ ጦርነት የመጀመሪያው ማስረጃ ሊሆን ይችል ይሆን?

👉 አሁን ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው፤

💥 ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” የሚለው ከአሜሪካዋ የሃዋይ ደሴት ነገዶች ቋንቋ የፈለሰ ሲሆን ትርጉሙም ስካውት ወይም መልእክተኛማለት ነው። የዚህ ቃል ድምጽ አጋንንታዊ ቀለም አለው።

💥ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua” = ኦሮሙማ/ኡማ(የሙስሊም ኡማ (ህዝብ/ማህበረሰብ)ታከለ ኡማ ወዘተ. “ኦሮሞዎች ከማደጋስካር/ከውቂያኖስ/ባሕር የወጡ ናቸው” ሲባል ሰምተናል

💥ን የመሰሉ አናባቢ ፎነሞች የበዙባቸው/የሚደጋገሙባቸው እንደ ኦሮምኛ፣ አረብኛ፣ ሃውሳ፣ ዮሩባ፣ ኪስዋሂሊ፣ ሂንዲ፣ የሰሜን አውሮፓ ቋንቋዎች ወዘተ የመሳሰሉት ቁንቋዎች መንፈሳዊነት የሌላቸው ወይንም አጋንንታዊ የሆኑ ቋንቋዎች ናቸው። በሰሜን አውሮፓ ብሎም ሰሜን አውሮፓውያን በብዛት በሚገኙባቸው እንደ ሚነሶታ ባሉ የሰሜን አሜሪካ ግዛቶች የሰፈሩት ኦሮሞዎች እዚያ መስፈራቸው ብሎም የላቲን ፊደላትን ለመገልገል (“የእኛን ቋንቋ በደንብ ይገልጹልናል!” ይላሉ) መምረጣቸው ምንን ይጠቁመናል?

💥 አብዛኛዎቹ በ ‘ ‘‘ ‘የሚጀምሩ ቃላቶች አጋንንታዊ ናቸው። ለምሳሌ፤

ኦውሙአውማ/ኡሙአሙአ/Oumuamua

ኦሮሞ/ ኦሮሙማ/ኡማ

ኦሚክሮን/Omicron ወረርሽኝ

ኦማር

ኦማን (ከሰሜን ኢትዮጵያ የተሰረቁ የዕጣን ዛፎች የተተከሉባት፣ በተቃራኒው ሉሲፈራውያኑ የቡና እና ጫት ዛፎችን/ተክሎችን ወደ ኢትዮጵያ አስገብተው ተክለዋቸዋል፤ የዛሬዋ ኢትዮጵያ መዘዝ አንዱ መንስዔ)

ኦሉሴጎን ኦባሳንጆ

ኦባማ

ኦፕራ

ኦቦቴ

ኦዚል/አዛዝኤል

ኦዲን (በሰሜን አውሮፓ፤ በኖርዌይ/ ኖርስ አፈ ታሪክ ውስጥ ካሉት ዋና አማልክት አንዱ ንው። ከጥንት ጀምሮ ኦዲን የጦርነት አምላክ ነበር። እነ ኖርዌይ ጦረኛውን ኦርሞው ግራኝን የወንጀል መሸፈኛውን የኖቤል ሽልማትን አስቀድመው ሰጡት)

ዖዳ ዛፍ

ዖዛ (መጽሐፈ ሳሙኤል ካልዕ ምዕራፍ ፮፥፯)

የእግዚአብሔርም ቍጣ በዖዛ ላይ ነደደ፥ እግዚአብሔርም ስለ ድፍረቱ በዚያው ቀሠፈው፤ በእግዚአብሔርም ታቦት አጠገብ በዚያው ሞተ

ኦምሪ /ዘንበሪ የአክዓብ አባት (መጽሐፈ ነገሥት ቀዳማዊ ምዕራፍ ፲፮)

፳፭ ዘንበሪም በእግዚአብሔር ፊት ክፉ አደረገ፥ ከእርሱም አስቀድሞ ከነበሩት ይልቅ እጅግ ከፋ።

፳፮ በናባጥም ልጅ በኢዮርብዓም መንገድ ሁሉ በምናምንቴም ነገራቸው የእስራኤልን አምላክ እግዚአብሔርን ያስቈጡት ዘንድ እስራኤልን ባሳተበት ኃጢአት ሄደ።

፳፯ የቀረውም ዘንበሪ ያደረገው ነገር፥ የሠራውም ጭከና፥ በእስራኤል ነገሥታት ታሪክ መጽሐፍ የተጻፈ አይደለምን?

፳፰ ዘንበሪም ከአባቶቹ ጋር አንቀላፋ፥ በሰማርያም ተቀበረ፤ ልጁም አክዓብ በፋንታው ነገሠ።

💭 ከሶሪያ በኋላ | ሮማውያኑ ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ሴራ እየጠነሰሱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2017

😈 “ገዳይ አብይ ለዚህ ነው የተሸለምከው | ግፍና ሰቆቃ በዶዶላ | አኖሌዎች የክርስቲያን ሴቶችን ጡት ቆረጡባቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2019

____________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Is Ethiopia The New Syria? ኢትዮጵያ አዲሲቷ ሶሪያ ናትን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 8, 2021

👉 From The Washington Examiner, by Michael Rubin

“To Be a Tigrayan in Abiy’s Ethiopia is to be a Dead Man Walking.”

“በአብይ ኢትዮጵያ ትግራዋይ መሆን ማለት በእግር የሚሄድ የሞተ ሰው ነው።”

“Turkish-backed forces pursued a similar strategy of demographic transformation as they sought to pursue an ethnic cleansing in Syrian districts along the Turkish frontier of their native Kurdish populations”

💭My Note: This was exactly what has happened to the Christians of Northern Ethiopia 500 years ago – and the Turks plus their Adal and Oromo Muslim allies are trying to achieve the same today by pursuing ethnic cleansing of Christian Northern Ethiopians.

Let’s remember, The Oromos/Gallas who are now unfortunately in power in Addis, are a nomadic and pastoral people, who 500 years ago were living in what is present day Kenya and Tanzania, were on the move looking for greener pastures for their cattle, which were the backbone of their economy. The Oromos, contrary to current popular belief, were not organized into a single unitary state, but were a fractured society of nomads organized into Gadas. Each Gada had a leader and operated according to the interests of the Gada and not as part of a bigger entity or an Oromo nation. Some of the Gadas moved Westward from present day Kenya, past Lake Victoria and ended up in what is now Rwanda and Burundi (they may have been the ancestors of the people currently known as the genocidal Hutus, who have very close cultural ties to the Oromos that live in present day Kenya and Ethiopia).

Those nomad Gadas that moved north into Ethiopia did so in staggered waves. According to the Portuguese, the Oromos first set foot in Ethiopia in the year 1522. But their advances were checked by the Ethiopians. Only after 10 years of destructive wars between Adal and Ethiopia, which weakened both nations, were the Oromos able to move deeper into Ethiopia and Adal unopposed. Some may not know this, but the reason that the Adals built the wall of Harrer, which still stands today, was to defend the capital from the advances of the Oromo. A very interesting point that I would like to make here is that, it was because of Gragn that the Oromos got what is now largely perceived as a derogatory name – Galla. From my understanding, when Gran realized that the Ethiopians were turning the tides of war against him, he needed allies quickly and approached the Oromo Gada that had settled closest to Adal, seeking a military alliance.

💭 The Gallas had little to contribute to the Semitized civilization of Ethiopia; they possessed no significant material or intellectual culture, and their social organization differed considerably from that of the population among whom they settled. They were not only the cause of the depressed state into which the country now sank, but they helped to prolong a situation from which even a physically and spiritually exhausted Ethiopia might otherwise have been able to recover far more quickly.

Edward Ullendorff – “The Ethiopians: An Introduction to Country and People.” Oxford University Press, 1960

💭 ጋላዎቹ ለኢትዮጵያ ሴማዊነት ሥልጣኔ የሚያበረክቱት ምንም ነገር አልነበረም ፤ እነሱ ጉልህ የሆነ ቁሳዊ ወይም አእምሯዊ ባህል አልነበራቸውም ፣ እና ማህበራዊ አደረጃጀታቸው ከሰፈሩበት ህዝብ በእጅጉ ይለያል። አገሪቱ አሁን ወደ ገባችበት አሳዛኝ ሁኔታ መንስኤዎቹ ከመሆናቸው በተጨማሪ የአገሪቷ የውድቀት ጉዞ ይራዘም ዘንድ ረድተዋል፣ በአካልም በመንፈሳዊም የተዳከመችዋ ኢትዮጵያያ ያለበለዚያ በፍጥነት ማገገም በቻለች ነበር።

ኤድዋርድ ኡለንዶርፍ፤ኢትዮጵያውያን ፥ ስለ ሀገራቸው እና ሕዝባቸው መግቢያ።” ኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ ሕትመት፣ እ..1960 .

💭 አዎ! ይህ መራራው ሐቅ ነው፤ ተወደደም ተጠላም እውነታው ይሄ ነው፤ ትናንትናም ዛሬም ለኢትዮጵያ ምንም በጎ ነገር ስላላበረከቱና የታሪካዊቷ ኢትዮጵያ አካል ስላልሆኑ/መሆን ስለማይፈልጉ ኢትዮጵያን ማፈራረስ ዋናው ፍላጎታቸው፣ ምኞታቸውና ዕቅዳቸው መሆኑን ዛሬም ከክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ እና አረቦች ጋር በድጋሚ የፈጠሩት ህብረት በግልጽ ያሳየናል። አንድ ክርስቲያን የሆነ ማህበረሰብ በጭራሽ ከዚህ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ ጋር ሊያብር ወይም ለእርሱ ድጋፍ ሊሰጥ አይችልም። ይህን ካደረገ በክርስቶስ ላይ ትልቅና ወደ ሲዖል የሚያስወስድ ክህደትና ወንጀል ፈጽሟል! ይህን ሰማይ ላይ የተጻፈውን እውነታ ዋጥ እናድርገውና ጠላታችንን እያወቅን ብሎም በጉን ከፍዬሎቹ እየለየን አካሄዳችንን እናስተካክል፤ ዛሬ እያየን ያለነው እኮ አንድ በአንድ ይህንኑ ነው፤ አባቶቻችን እና እናቶቻችን ከመቶ ዓመታት በፊት ያሳለፉትን ነው በሚያሳዝንና በሚያስቆጣ መልክ በቪዲዮ እያየነው ያለነው። የውድቀታችን አንዱ ምክኒያትም ይህን እውነታ ተቀብለን አስፈላጊውንና የሚጠበቀብንን የቤት ሥራ ለመስራት ፈቃደኞች ባለመሆናችን ነው። የሚፈላ ውሃ ውስጥ ሆና፤ “ተውኝ፣ ሞቆኛል! አትንኩኝ! አታውጡኝ!” እንደምትለዋ ሞኝ እንቁራሪት ስለሆንን ነው። ጀግናው ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ እንዴት እንደናፈቁኝ!

💭 ከሶሪያ በኋላ | ሮማውያኑ ሉሲፈራውያን በኢትዮጵያ ላይ ከባድ ሴራ እየጠነሰሱ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 3, 2017

😈 “ገዳይ አብይ ለዚህ ነው የተሸለምከው | ግፍና ሰቆቃ በዶዶላ | አኖሌዎች የክርስቲያን ሴቶችን ጡት ቆረጡባቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 30, 2019

“የወገኖቼን ሞት ማየት አልችልም ፣ እነሱን እየገነዝኩ እኔም እሰዋለሁ!!” የዶዶላ ሰማዕታት

“ያው! የአኖሌን ኃውልት ያሠሩት ዐቢይ አህመድ እና እባብ አገዳዎች(አባ ገዳዎች) በ፳፩ኛው ክፍለዘመንም የኢትዮጵያውያንን ጡትና ብልት በመቁረጥ ላይ ናቸው።

ቱርክ በሶሪያ ጥንታውያን ክርስቲያኖችን ለመጨረሻ ጊዜ ከሶሪያ በማጽዳት ላይ ነች፤ ወኪሏ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ደግሞ ለግብጽ ሲባል“ኦሮሚያ” ከተባለው ክልል ክርስቲያኖችን አንድ በአንድ እየጠራረገ ነው።

ወገኖቼ፡ ይሄ በዓለም ዓቀፍ ደረጃ የሚያስወነጅል ከፍተኛ የዘር ማጥፋት ድርጊት ነው፤ ጀነሳይድ ነው!!! ገና ያልተሰማ ስንት ጉድ ሊኖር እንደሚችል መገመት አያዳግትም። በጣም የሚያስገርም ነው፤ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዝምታ ያደነቁራል! ሁሉም ፀጥ!

ዐቢይ ረዳቱን ጂኒ ጃዋርን “ወደ መካ ሳውዲ አረቢያ፣ ወይ ደግሞ ወደ ቱርክና ሚነሶታ ሂድና እዚያ ጠብቀኝ!” ሊለው ይችላል። ይህን ካደረገ ለፍትህ የቆሙ ኢትዮጵያውያን የግራኝ ዐቢይ አህመድን መኖሪያ ቤት ከብበው አናስወጣህም ማለት አለባቸው። የሙአመር ጋዳፊን ቀን ፈጣሪ ያዘዘባቸው ዕለት ጣርና መከራቸው ይበዛል፤ ሞትን ቢመኟትም አያገኟትም!

😈 ለዚህ ሁሉ ግፍና ሰቆቃ ተጠያቂው ፻/100% እባቡ ግራኝ አብይ አህመድ ነው! መቶ በመቶ!”

💭 It has now been over a decade since Syria erupted into civil war. The uprising was spontaneous and spread like wildfire. Within weeks, President Bashar Assad had lost control over huge swaths of Syrian territory. The Assad family’s demise appeared inevitable. Rather than flee, however, Assad increased the brutality.

Neither fighting nor atrocities in Syria were random. Both sides fought for control over Homs, a small city literally at the crossroads of the country: Whichever faction controlled Homs could control commerce across Syria. Meanwhile, both Assad and the radicalized opposition sought to cleanse regions along sectarian or ethnic lines. The Syrian air force focused its assaults on Sunni population centers in order to change the demography of the Sunni heartland. Turkish-backed forces pursued a similar strategy of demographic transformation as they sought to pursue an ethnic cleansing in Syrian districts along the Turkish frontier of their native Kurdish populations.

While Russia, Iran, and Lebanese Hezbollah came to Assad’s defense and Turkey supported the radical Sunni opposition, moderate forces found no patron, especially as the Obama administration chose to sit on the sidelines. There was some support for the Syrian Kurds as they struggled against the Islamic State, but it was little, late, and undercut by former President Donald Trump.

Today, Assad has largely reestablished control over Syria. Moving forward, even if the United States follows the Arab lead to normalize relations with Assad, U.S. leverage over the Syrian dictator will be minimal. Assad now associates survival with intransigence and feels mass murder and ethnic cleansing pay off.

Today, Ethiopia is rapidly becoming the new Syria.

In November 2020, Tigrayan leadership rejected Ethiopian Premier Abiy Ahmed’s order to postpone elections. They feared that he sought to follow the path of self-described reformers who consolidate dictatorship . Abiy reacted with fury, sought to decapitate the Tigrayan military leadership, and then dispatched the Ethiopian army to Mekelle, the capital of the Tigray state. While Ethiopian officials insisted Abiy’s battle was just with the Tigray People’s Liberation Front, the army not only denied food to the entire Tigray Region but also closed Tigrayan businesses in Addis Ababa and rounded up ethnic Tigrayans in internment camps. To be a Tigrayan in Abiy’s Ethiopia is to be a dead man walking.

Initially, however, Abiy’s military assaults failed.

Last June, the Tigray Defense Forces recaptured Mekelle, and subsequently, they and other regional groups began to march on Addis Ababa. Just as the Syrian opposition sought to capture Homs, Tigrayan forces sought to cut off the Chinese-built railroad and highway between Addis Ababa and Djibouti, whose port is a lifeline for Ethiopian trade. Over the past week, the United Nations and various embassies began to evacuate their staff. Abiy’s fall appeared inevitable. It has not come yet.

Instead, the Ethiopian military has regained towns in northern Ethiopia that it previously lost. Tigrayan commanders said they made a tactical withdrawal to reconsolidate their lines. Given the press blackout, it is hard to know what is true. What is certain, however, is that while Washington has remained on the sidelines, other states, including Turkey, the United Arab Emirates, and China, have provided Abiy drones and other technologies to use against the rebels and control the population.

They took a gamble. If Abiy remains, their stock will rise while America’s influence will be zero. Meanwhile, refugee flows will accelerate, and ethnic minorities will radicalize. Abiy is a Nobel laureate, and it is possible that with foreign assistance, he can outlast the opposition. But like Assad, he will then rule over a husk of a country whose potential he has largely destroyed.

There is no magic formula to resolve conflicts, but sitting on the sidelines and acting only as a diplomatic scold will never work. It is time for the U.S. to do what it refused to do in Syria: offer meaningful support to those resisting a murderous dictator.

Source

___________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »