👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
😇 ሰባት ዓመት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሀገር፥ ለቤተክርስቲያን፥ ለምዕመናን እና ለዓለም ሁሉ የጸለዩት የቅዱሱ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረዲኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
❖ በ፲፰፻፺፰ ዓ.ም የተመሠረተውና ውቡ የአዲስ አበባ ደብረ–አሚን አቡነ ተክለሐይማኖት ቤተክርስቲያን ፪ሺ፲፩ ዓ.ም
አረመኔው ግራኝና ኦሮሞ ሰአራዊቱ ግባቸውን መትተዋል፤ ከ፩ ሚሊየን በላይ ተዋሕዷውያንን ጨፍጭፈዋል፣ ገዳማቱንና ዓብያተክርስቲያኑን አፈራርሰዋል፤ ቀሪውን ደግሞ ለረሃብና በሽታ አጋልጠው እንዲዳከሙ አድርገዋቸዋል!
በአክሱም ጽዮን ላይ የሚካሄደው የዘር ማጥፋት ጦርነት ጥንታውያኑን ጽዮናውያንን የማጥፊያና የማዳከሚያ ጦርነት ነው። ዛሬም የምለው ነው፤ ኢ–አማኒያን የሆኑት የሕወሓት አመራሮችና ኦሮሞዎቹ የአክሱም ጽዮን ጠላቶች እነ ግራኝ አህመድ አሊ + ለማ መገርሳ + ጃዋር መሀመድ ይህን ጦርነት በጋራ ተናብበውና
የፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ የከፈተው ጦርነት ዋና ዓላማ መጀመሪያ የተጋሩ ጽዮናውያንን ከዚያም ተዋሕዶ አማራዎችን ከምድረ ገጽ አጥፍቶ እስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትን ለመመስረት ነው! ይህን መላው ዓለም ተገንዝቦታል! ዛሬ ከእስራኤል ፕሬዚደንትና የአሜሪካ ልዑካን እስከ እባቡ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ድረስ ሁሉም ወደ ባቢሎን ዱባይ ያመሩት ፩ኛ ‘ድላቸውን ለማብሰር’፣ ሁለተኛ ቀጣዩን ዲያብሎሳዊ ዕቅዳቸውን ለመተገበር ነው። አደገኛ ከሆኑት የፋርማ ኢንዱስትሪ ተቋማት መካከል “ፋይዘር” የተሰኘው የክርስቶስ ተቃዋሚ ኩባንያ በተለየ ና አውሬያዊ በሆነ መልክ ቀምሞ ያዘጋጃቸውን ክትባቶቹን ለብዙ ሚሊየን ኢትዮጵያውያን እንደሚልክ በትናንትናው ዕለት አስታውቋል። ይህ ኩባንያ ዛሬ የኮሮና ክትባቶችን የሚያመርት ቍ. ፩ ኩባንያ ነው። ክትባቶቹ በተለይ የመንፈሳውያን ሰዎችን ማንነት ለመቀየር የሚያስችሉ መርዛማና ዘር-ለዋጭ ኬሚካሎችን መያዛቸውን ለአንዴም እንኳን መጠራጠር የለብንም።
ባጠቃላይ የተባበሩት መንግስታትን ጨምሮ ሁሉም ዓለም አቀፋዊ አካላትና መንግስታት፤ “Thesis-Antithesis-Synthesis(ተሲስ ፣ ፀረ–ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)+ “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution” የተሰኙትን የጀርመኑ ፈላስፋ ጆርጅ ሄገል ያወጣቸውን ኋላ ቀር ዲያብሎሳዊ ሂደቶችን ተከትለው ነው ሁሌ የሚንቀሳቀሱት።
የሄግሊያን የቲሲስ–አንቲቴሲስ–ሲንተሲስ ሂደት በፍሪሜሶነሪ/ነፃ ግንበኞች እና በሉሲፈሪያን ኢሶቴሪዝም/ምስጢረኞች ዘንድ ተቀባይነት ያለውን/ ያገኘውን የአልኬሚ፤ “Solve et Coagula (ፍታ እና አገናኝ)” የሚለውን መፈክር ያስተጋባል። ይህ በሜሶናዊ ኑፋቄ ከፍተኛ ደረጃዎች/ልሂቃን ዘንድ የተከበረው ገሃነማዊ ጣዖት በባፎሜት እቅፍ ላይ የሚታይ መፈክር ነው፣ በጣም ስልጣን ባላቸው የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮችና ስውር/ጥልቅ መንግስታት ዘንድም ተቀባይነት ያለው መፈክር ነው። በሄግሊያን ዲያሌክቲክስ፤ የክርስትና ሃይማኖት ‘ተሲስን‘ ከአረማዊ መንፈሳዊነት እንደ ‘ጸረ ቴሲስፀረ–ፀረስታ ጋር ያጣመረ ሲሆን ይህም ከባቢሎናውያን ሚስጥራዊ ሃይማኖቶች ጋር በጣም ተመሳሳይ በሆነ ውህደት/መደመር ነው። “ክሪስላም/Chrislam ፣ አቃፊ ኢሬቻ… ቅብርጥሴ ” እያሉ በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦች ላይ የሚዘምቱት ለዚህ ነው።
ችግሩን በጋራ ሆነው ጦርነቱን በመቀስቀስና ወንድማማቾችን በማባላት ፈጥረውብናል አሁን ምላሽ እየሰጡ ነው። መፍትሔው፤ “የክርስቶስ ተቃዋሚውን ልዑላችንን ተቀበሉ፤ የሉሲፈርን ባንዲራ አውለብልቡ (የሕወሓትን + ብእዴንን) ሃይማኖታችሁን፣ ባሕላችሁን፣ ቋንቋችሁን ተው! ፥ ገንዘቡን ፣ ምግቡን፣ ክትባቱን ሁሉ ከእኛ ነውና የምታገኙት እኛን ከተከተላችሁ ብቻ ነው ‘ለእርዳታ‘ የምንደርስላችሁ…” እንግዲህ የፈጣሪን ሚና መጫወታቸው ነው። እነ ግራኝ አሁን ለትግራይ ሕዝብ፤ “እኛ ስንፈቅድልህ ነው እንጀራ፣ ውሃና መድኃኒት የምታገኘው ወዘተ” በሚል ድፍረትና እብሪት እራሳቸውን እንደ አምላክ መቁጠር ይጀምራሉ። ለእነዚህ የሰይጣን ጭፍሮች ሃሳቡ ብቻ ምን ያህል ማራኪ እንደሆነ እንታዘበው። ግን ወዮላቸው!
የኦሮሞ ብልጽግናዎች፣ የትግራይ ሕወሓቶችና የአማራ ብእዴኖች አስቀድመው የትግራይን ሕዝብ በምርጫ እና ፈንቅል በተባለው እንቅስቃሴ ሊፈትኑትና ሙቀቱንም ሊለኩት ድራማውን ሰሩ። አዝማሚያው ስላላማራቸውና በተለይ “ፈንቅል” የተሰኘው የሳምንታት ‘እንቅስቃሴ‘ በአማራዎች ዘንድ ድጋፍ ማግኘቱን ከተገነዘቡ በኋላ ተደናግጠው፤ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ለመክፈት ተጣደፉ። ትግራይንም ሙሉ በሙሉ ዘግተውና ባዕዳውያኑንን ሳይቀር በማስገባት እየጨፈጨፉት ነው። በተጨማሪ የተለያዩ የማጭበርበሪያ ድራማዎችን እየሠሩ ጊዜ በመግዛት ሕዝቡን ለረሃብና በሽታ እንዲጋለጥ አደረጉት። አሁን የተረፈው የትግራይ ሕዝብ አማራጭ የለሽ እንዲሆን ከተደረገ በኋላ፤ “የሰላም ድርድር” ብለው ከፍተኛ ወንጀልና ግፍ የፈጸሙትን እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊንና ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዙን፣ እንዲሁም ሕወሓቶችን፣ ሻዕቢያን፣ ብእዴንን፣ ኢዜማን፣ ቱርክ፣ ኤሚራቶች፣ ሶማሌዎችና ሌሎች አጋሮቻቸውን ሁሉ በትግራይ ሕዝብ ላይ ከተፈጸመው በታሪክ ተወዳዳሪ የሌለው ግፍና ወንጀል ነፃ በማድረግ፤ ወደ ቀጣዩ ዙር የሕዝበ ክርስቲያኑን ቍጥር የመቀነሻ ዘመቻ ያመራሉ። ግን፤ ወዮላቸው! ወዮላቸው! ወዮላቸው!
ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ልጆችህ በዚህ ዓለም ብዙ መከራ ቢያገኛቸውም በአንተ ዘንድ ፍጹም ሰላምና እረፍትን እንደሚያገኙ አንተን ተስፋ ያደርጋሉ።
ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ ከሐዲዎችን የምትበቀል ቄርሎስ የተባልክ አንተ ተክለ ሐይማኖት ነህ እኮን።
ቅዱሱ አባት ተክለ ሐይማኖት ሆይ፤ የሥላሴን አንድነት ሦስትነት በማስተማር ዓዋጅ ነጋሪነትህ ፍጹም ድንቅ ነው። እባቡን በእርግጫ አንበሳውን በጡጫ ብለው የሚያልፉ የሴትና የወንድ ደቀ መዛሙርት በጸጋ ወልድሃልና።
ያለምንም ተድኅሮ በሥላሴ ስም ይህን ሦስትነት አምናለሁ፤ በተንኮል ወንድማማቾችን እርስ በርስ የሚያባሉትን፣ ደንፍተው የሚያጠቁንን፣ ወዳጅ መስለው ሊያጠፉን የፈለጉትን የሚከተሉትን የጽዮንን ጠላቶች የእግዚአብሔር ቃል ይቅሰፋቸው፣ በተሣለ የመለኮት ሠይፍ አንገታቸውን ይቍረጣቸው፤ አሜን!!!
💭 ከሦስት ዓመታት በፊት የቀረበ ጽሑፍ፤
ሀገራችን ኢትዮጵያ የእነ ግራኝ አህመድ ሳትሆን የአቡነ ተክለሐይማኖት ሀገር ናት፤ በዚህም ትልቅ ተስፋ አለን፥ ነገር ግን የሕዝባችንን የስቃይ ዘመን ማሳጠር የምንሻ ከሆነ ከእነ ዶ/ር አብዮት አህመድ አሁኑኑ መራቅና ሂድ! ማለት ይኖርብናል። ዘንዶው ሰውዬ እርኩስ መንፈስ እና መጥፎ እድል ነው ለሀገራችን ይዞ የመጣው፤ የዚህም መገለጫ የሆኑትን እስልምናን እና ግብረሰዶማዊነትን ለማስፋፋት የተላከ መሆኑ ዓይናችን እያየው፡ ጆሮዋችንም እየሰማው ነው። ይህ ሰው(መንፈሱ) ከእነ መንግስቱ ኃይለማርያም የባሰ አደገኛ ሰው ነውና ቶሎ ይወገድልን ዘንድ የብጹእ አባታችንን አቡነ ተክለሐይማኖት አማላጅነት እንዳይለየን ተግተን ልንጸለይ እና ዳዊታችንንም አዘውትረን ልንደግም ይገባናል። እዚህ ላይ ባክልበት፤ በደርግ ጊዜ መንግስቱ ኃይለማርያም ብዙ የኢትዮጵያ ህፃናትን ለግብረሰዶማዊ ሙከራ ወደ ኩባ/ጓንታናሞ ልኳቸው ነበር፤ አንዷ ትንሽ ደሴት ለኢትዮጵያውያን ብቻ የተዘጋጀች ነበረች። ይህን በተመለከተ አንዳንድ ኢትዮጵያውያን ደርሶባቸው ስለነበረው ጉድ እና እንዴት ደብረ ሊባኖስ ሄደው ለመፈውስ እንደበቁ ከጥቂት ዓመታት በፊት ኖርዌይ ላይ በነበረ ቆይታችን በሚያሳዝን መልክ አጫውተውን ነበር። ለእነዚህ ሁለት አውሬ የሲ አይ ኤ ቅጥረኞች አሁንም ሆይሆይ የምትሉ ቶሎ ንሰሐ ግቡ!
ሰባት ዓመት በአንድ እግራቸው ቆመው ለሀገር፥ ለቤተክርስቲያን፥ ለምዕመናን እና ለዓለም ሁሉ የጸለዩት የቅዱሱ አባታችን የአቡነ ተክለሐይማኖት ረድኤትና በረከት ከሁላችን ጋር ይሁን።
አባ አባ
አባ አባ ተክለሐይማኖት አብዬ/፪/
በለኒ በለኒ ወልድዬ /፪/
አዝማች
አባ አባ….እንኳን ሰው ምድሪቱ
አባ አባ….ፆም አያሳድርም
አባ አባ…አምላከ ተክልዬ
አባ አባ…ብዬ አፍሬ አላውቅም
አባ አባ… ምድራዊ መላክ ነህ
አባ አባ…የኢትሳ አንበሳ
አባ አባ…ለደብረ ሊባኖስ
አባ አባ…አንተ ነህ ሞገሷ
አዝማች
አባ አባ…ስማኒ ብያለሁ
አባ አባ…ሳለ በሰማይ
አባ አባ…ከኪሩቤል ተርታ
አባ አባ…ሆነህ ስትታይ
አባ አባ…ስምህም ሲጠራ
አባ አባ…ገድልህ ሲነገር
አባ አባ…እጹብ ድንቅ ያሰኛል
አባ አባ…የተሰጠህ ክብር
አዝማች
አባ አባ…አባቴ እልሃለሁ
አባ አባ …ልጄ ሆይ በለኝ
አባ አባ…የአባትና የልጅ
አባ አባ…ፍቅርህ ይጽናልኝ
አባ አባ…ንፍሮ ውሃ ጠጥቼ
አባ አባ…ታምር አይቻለሁ
አባ አባ…እባብ እና ጊንጡን
አባ አባ…ተረማምጃለሁ
አዝማች
አባ አባ… እለት በእለት ሂጄ
አባ አባ… ደጅ ስጠናው
አባ አባ… ይሰማል ተክልዬ
አባ አባ… ዛሬም ህያው ነው
አባ አባ… እንቆቅልሽ ፈቶ
አባ አባ… ደስ አሰኝቶኛል
አባ አባ… የተክለሐይማኖት
አባ አባ… ብራኬው ደርሶኛል
_______________