Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2020
ኢትዮጵያውያን ወጣት ሴቶች ለ95 ቀናት ያህል በኦሮሞ ወንዶች ተጠልፈው ጠፍተዋል፤ ይህ “ጀብደኝነት” ያበረታታቸውና የኮሮሞ የዘረኝነት ቫይረስ የተጠናወታቸው የኢትዮጵያ ጠላቶች በቀጥታ በሚተላለፍ የቴሌቪዥን ስርጭት ላይ “የሴቶች ቀን” የተባለውን ዕለት በማስመለክት ነበር ይህን ከበታችነት ስሜት የፈለቀ መልዕክት ያስተላለፉት። የቀደሙት አባቶቻችን “እነዚህ ዘረኞች፣ ገዳዮች፣ ጡት ቆራጮችና ብልት ሰላቢዎች ናቸው”ሲሉን የነበረውን በዚህ በ21ኛው ክፍለ ዘመን እያየነው ነው። ከየት የመጡ ድውዮች ናቸው?! “Identity Crisis – የማንነት ቀውስ” የሚባለው ይህ ነው። እስኪ ውለታ እንሥራላቸውና ወደ ማደጋስካር እንመልሳቸው! ምናልባት እዚያ ማንንታቸውን በቀላሉ ማግኘት ይችሉ ይሆናል – እዚያ ብዙ ኦዳ ዛፍ አለ። ዝሆንም አይጠፋም።
የዚህ ሁሉ ድራማ አቀነባባሪ የአጀንዳ–ማርሽ–ቀያሪው አብዮት አህመድ እንደሚሆን መገመት ይቻላል። “የሰሜን ሰዎችን ሞራል ስበሩባቸው” የሚለውን ሉሲፈራዊ ታክቲክ ለመጠቀም ቆርጦ ተነስቷል። ለነገሩማ “እኛ ዝሆን ነን እንሠብራለን፣ እንበላለን፣ እንገዛለን ፥ ጊዜው የኛ ነው፤ ሠብረናቸዋል!”ብሎህ የለ አብዮት አህመድ። ምን ያድርጉ? መሪዎችህንና ኢንጂነሮችህን ሲገድሉብህ ጭጭ፣ ሴት ልጆችህን ሲገድሉብህና ሲያግቱብህ ጭጭ፣ እናቶችህን ሲያፈናቅሉብህ ጭጭ፣ ኮንዶሚኒየምህን ሲነጥቁህ ጭጭ፣ ጨቅላዎችህን ሲመርዙብህ ጭጭ፣ ካህናቶችህን ሲያርዱብህ ጭጭ፣ ቤተ ክርስቲያንህ ውስጥ ገብተው በጥይት ሲቆሉህ ጭጭ…ግን ለ27 ዓመታት ይህል ገዝተዋል የተባልት “ትግሬዎች” መቼ ነው ይህን ዓይነት ተግባር ፈጽመው የሚያውቁት?
እንግዲህ፡ “እንኳን ከኦሮማራ ቫይረስ፣ ከዋቄዮ-አላህ ባርነት ተረፍኩ” ብለህ አምላክህን እያመሰገንክ የሚካሄዱትን ነገሮች ሁሉ መዝግብ ያገሬ ልጅ፤ ሁሉንም ነገር በደንብ መዝግብ!
ግሩም መልስ ሰጥታለች እህታችን!
_________________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: መንግስት, ሴቶች, ሽብር, አብይ አህመድ, አውሬው መንግስት, ኢትዮጵያ, ኦሮሞዎች, ከንቱ ትውልድ, ዘረኝነት, የሴቶች ቀን, የታገቱ ተማሬዎች, ደምቢዶሎ, ጥላቻ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 8, 2020
[ወደ ገላትያ ሰዎች ምዕራፍ ፭፥፩]
“በነጻነት ልንኖር ክርስቶስ ነጻነት አወጣን፤ እንግዲህ ጸንታችሁ ቁሙ እንደ ገናም በባርነት ቀንበር አትያዙ።”
“ተራማጆች ሆነናል፣ ሰልጥነናል ፥ መላው ዓለም ወዶናል፣ ደስ ይበለን፤ ከግማሽ በላይ የኢትዮጵያ ባለ ሥልጣናት ሴቶች ናቸው ፥ ሂ! ሃ!!” አሉን ሲኒኮቹና ግብዞቹ ባለጊዜዎቹ። እነዚህ አላጋጮች፣ ጨካኝ የዲያብሎስ የግብር ልጆች ለመሆኑ አባትና እናት አሏቸውን? ሴት ልጆችስ ይኖሯቸው ይሆንን? ምን ዓይነት ጉደኞች ቢሆኑ ነው? ሴቶቹም ወንዶቹም ምን ያህል ቀዝቃዛ–ደም ያላቸው አረመኔዎች እንደሆኑ እያየን ነው? እግዚአብሔር የሰጣቸውን ነፃነት በመንፈግ ህፃናትንና ሴቶችን የሚያግቱትን፣ ዘር እየቆጠሩ ከክልሌ ውጡ እያሉ ንጹሃንን የሚያፈናቅሉትንና የሚገድሉትን፣ የክርስቶስን ልጆች በባርነት ለመግዛት የሚሹትን፣ ቤተ ክርስቲያንን የሚያወድሙትን አርግዘው የወለዱ እናቶች ሁሉ ማህፀናቸው እስከወዲያኛው ይዘጋ! ወልደው አይሳሙ! ይህንን እርጉም ትውልድ ያስረገዙ ወንዶች ሁሉ የዘር ፍሬያቸውን የኢትዮጵያ አምላክ እስከወዲያኛው ያመክነው! ድጋሚ ልጅ አይስጣቸው!
[ኦሪት ዘኍልቍ ምዕራፍ ፲፬፥፲፯፤፲፰]
“አሁንም፥ እባክህ። እግዚአብሔር ታጋሽና ምሕረቱ የበዛ፥ አበሳንና መተላለፍን ይቅር የሚል፥ ኃጢአተኞችንም ከቶ የማያነጻ፥ የአባቶችን ኃጢአት እስከ ሦስትና እስከ አራት ትውልድ ድረስ በልጆች ላይ የሚያመጣ ነው ብለህ እንደ ተናገርህ፥ የጌታ ኃይል ታላቅ ይሁን።”
___________________________
Like this:
Like Loading...
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: መንግስት, ሴቶች, ሽብር, አብይ አህመድ, አውሬው መንግስት, ኢትዮጵያ, ከንቱ ትውልድ, የሰብዓዊ መብት ጥሰት, የሴቶች ቀን, የታገቱ ተማሪዎች, ደምቢዶሎ | Leave a Comment »