Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 10th, 2020

ሙስሊሟ የቢቢሲ ጋዜጠኛ | የሠበሩንን እንግሊዞችን ሠብረናቸዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2020

በጣም አስደናቂ የሆነ ዘመን ላይ እንገኛለን፣ ወገኖቼ! የጉረኛውን ዘንዶ ዓይን በቢሊየን ፒክሰል ቁልጭ አድርጎ ላሳየንና አፉንም እንዲህ ለከፈተልን ልዑል እግዚአብሔር ምስጋና ይድረሰው!

___________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኢትዮጵያ አየር መንገድ | ረዳት ፓይለት አህመድ ኑር ሞሃመድ የአብይ አህመድ አሊ ምልምል ነበርን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2020

አብዮት አህመድ አሊ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ወደ ቻይና በመላክ የኮሮና ቫይረስ ተሸካሚ አጥፍቶጠፊ አየር መንገድ እንዲሆን መወሰኑን እያየን ነው። እንደ አጥፍቶ ጠፊ ቫይረሱ መቀስቀሱ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለታል።

አምና ልክ በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን በደብረዘይትሆራ እንዲከሰከስ ያደረገው አብዮት አህመድ ሊሆን እንደሚችል ቪዲዮው ይጠቁማል።

የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሞዴል ችግር እንዳለበትና ቀደም ሲልም በኢንዶኔዥያ መከስከሱ በወቅቱ ለግራኝ አህመድ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለት ነበር።

ብዙ አትኩሮት ያልተሰጠው አንድ መረጃ እንደሚጠቁመን በአሜሪካ አንድ ሙስሊም የአሜሪካ አየር መንገድ አውሮፕላን መካኒክ ልክ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ያወረደውን የቦይንግ 737 የ ኮምፒውተር ሲስተም በሌላ ተመሳሳይ አውሮፕላን ላይ ለማሰናከል በመሞከሩ መያዙና ሰውየውም የአይሲስ ደጋፊ መሆኑ ነበር።

ታዲያ አምና የተከሰከሰውን የኢትዮጵያን አየር መንገድ ረዳት ፓይለቱና ረዳቶቹ መካኒኮች ተተናኮለውት ይሆን? በወቅቱ የተሰማኝ አዎ! ተተናኩለውታል የሚለው ስሜት ነበር።

በተለይ መሀመዳውያን በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ዕለት በመስከረም 1 ቀን (ሴፕቴምበር 11) 1994 .ም በአሜሪካ ላይ የመንገደኞች አውሮፕላንን በመጠቀም ጥቃት ካደረሱ በኋላ መሀመዳውያንን የአውሮፕላን ፓይለት ወይም ሜካኒክ አድርጎ የሚቀጥር ተቋም እብድ ነው። ለመሀመዳውያን ከአውሮፕላን ጋር የተያያዘ ጂሃድ ትልቅ ጀብደኝነት ነው። አውሮፕላን ላይ መሞት፤ እንኳን “ኩፋሮችን” አሳፍረው፡ እንደ ሪርቫና/ኦርጋዝም ሆኖ ነው የሚታያቸው። ባለፉት ጥቂት ዓመታት የምናየው ይህን ነው። ለምሳሌ የአሜሪካ አየር መንገድ፣ የኢንዶኔዥያ እና የማሌዥያ አየር መንገዶች፤ የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በኅዳር ፲፬ ቀን ፲፱፻፹፱ ዓ.ም ከአዲስ አበባ ወደ ናይሮቢ ሲበር ተጠልፎ በህንድ ውቂያኖስ የተከሰከሰው በሙስሊሞቹ እንደነበር ይታወሳል።

በሌላ በኩል እ..አ በ 1993 .ም በፍራንክፈርት የሉፍትሃንሳ አየር መንገድን እንዲሁም1995 .ም ኦሊምፒያ የግሪክ አየር መንገድን የጠለፉት ኢትዮጵያውያን መሀመዳውያን ስላልነበሩ አውሮፕላኖቹ በሰላም ሊያርፉ በቅተው ነበር።

እስኪ ሁለቱን አህመዶች አብረን እንገምግማቸው፦ አንድም የትምህርት ቤት ተማሪ አብሮት እንደተማረ የማይመስክርለት፣ ዶክትሬቱን ከየት እንዳገኘ የማይታወቅለትና ኢትዮጵያን የሚያክል ትልቅ ሃገር ለመምራት ብቃቱም ሆነ ልምዱ የሌለው አብዮት አህመድ አሊ ኢትዮጵያን በማዋረድና በማውረድ ላይ ይገኛል፤ ሞክሼውና የጂሃድ ወንድሙ ረዳት አብራሪው አህመድ ኑር ሞሃመድ ደግሞ ባጭር ጊዜ ውስጥ ረዳት አብራሪ ለመሆን በመብቃት ታላቁን የኢትዮጵያ አየር መንገድን ክብር ለመቀነስና ለማክሰር አስተዋጽዖ አበርክቷል።

እስኪ ይታየን፤ ሁለት መቶ ሰዓታት ወይም የስምንት ቀናት ወይም የአንድ ሳምንት ብቻ የበረራ ልምድ ያለው ግለሰብ ረዳት ፓይለት ሆኖ 150 መንገደኞችን ሲያበርር፤ ያውም በብዛት የውጭ ሃገር ባለ ሥልጣን መንገደኞችን የያዘችውን አውሮፕላን።

አሁን ትልቁ ጥያቄ፤ ረዳት ፓይለት አህመድ ኑር ሞሃመድ ኢትዮጵያን ለማጥፋትና እንደ ኢትዮጵያ አየር መንገድ፣ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ፣ የኢትዮ ቴሌኮም የመሳሰሉትን “ኢትዮጵያውያን” ተቋማትን ለማራቆት የተነሳሳው የአብይ አህመድ አሊ ምልምል ነበርን?

__________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | 1 Comment »

ግብጽ | ከአባይ ውሃ ጋር በተያያዘ 45 ሰዎች በኮሮና ቫይረስ ተለከፉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 10, 2020

በወንዙ ላይ ይጓዙ የነበሩ ብዙ ቱሪስቶች በቫይረሱ ተጠቅተዋል ተብሏል።

“የሱዳን ጠቅላይ ሚንስትር ከተቃጣባቸው የግድያ ሙከራ አመለጡ” የሚለው ዜና ሌላ የአል-ሲሲና አብዮት አህመድ ድራማ ነው። ሱዳን በመተቶቿ ኢትዮጵያን ለማስተኛት፣ ለማወናበድና ለመሰለል ወደ ኢትዮጵያ መጠጋት አለባት። “ወዳጅህን ቅረበው፣ ጠላትህን በጣም ቅረበው” እንዲሉ። አዲሶቹ የሱዳንና የኢትዮጵያ ህገወጥ መሪዎች የግብጽ፣ የቱርክ፣ የተቀሩት አረቦችና ምዕራባውያን ወኪሎች ናቸው። ከሰማይ በታች ምንም አዲስ ነገር የለም፤ ይህ ሁሉ ድራማ ጊዜ መግዢያ ነው፤ ግብጽና ቱርክ ኦሮሚያ በተባለው ሲዖል አማካኝነት በቂ ወታደራዊ ዝግጅት ካደረጉ በኋላ የህዳሴውን ግድብ ለመቆጣጠር ወደ ቤኒሻንጉል ለማምራት ነው ተቀዳሚው እቅዳቸው።

እግዚአብሔር አምላክ የእነ “አሳቤ አየለ አለም” የኢትዮጵያ አምላክ ግን ዝም አይልም፤ ሴት ተማሪዎቹን አልለቅቅም፣ አባይ ኬኛ፣ ኢትዮጵያ ኬኛ በሚሉት በግብጽ፣ በቱርክ፣ በኢጣሊያ እና በኦሮሚያ ላይ መቅሰፍት ማውረድ ይጀምራል። የሶማሌ ክልል በተሰኘው ሀገወጥ ክልል የተከሰተው አጣዳፊ ተቅማጥና ትውከት /አተት/ በሽታ ምልክት ሊሆናቸው ይገባ ነበር። ጂኒዋ አተቴ ታድናቸው እንደሆነ እናያለን!

ለማንኛውም እኛ ኢትዮጵያውያን እጆቻችንን አጣጥፈን ቁጭ ማለት የለብንም፤ ከምንግዜውም በላይ ተደራጅተው ከውስጥም ከውጭም የመጡብንን ጠላቶች ለመመከት ብሎም ለአንዴ እና ለመጨረሻ ጊዜ ከኢትዮጵያ ምድር ጠርገን ለማስወጣት ቆርጠን የመነሳት ግዴታ አለብን ፤ ለሁሉም ጊዜ አለው እና አሁን “እንደ በፊቱ አንድ አድርገን ቅብርጥሴ” እያልን ወደ ኋላ ሳንመለስ መጨከኑ ያልመረጥነው ግዴታችን ነው ፤ በጉ ከፍዬሎቹ የሚለይበት ጊዜ ይህ ነው።

የግብጽና ኦሮሞ ሠራዊት ሊደርሱባቸው በማይችሉባቸው ቦታዎችና በራዲዮአክቲቭ ቆሻሻ የተሞሉ ጆንያዎችን በግዮን፣ ተከዜ፣ ዋቢሸበሌ ወዘተ አቅራቢዎች እንሰብስብ፤ ዲያስፐራው ይህን ለማደራጀት ቁልፍ የሆነ ሚና መጫወት ይኖርበታል፡፡

______________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: