
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
_______________
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 5, 2022
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
_______________
Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: 9/11, Addis Ababa, Anti-Ethiopia, Atheism, Atrocities, Axum, ሉሲፈራውያን, ሤራ, ሸንዜን, ትግራይ, ቻይና, አረመኔነት, አዲስ አበባ, ኢ-አማኒ, ኢትዮጵያ, እሳት, ወንጀል, ግፍ, ጠላት, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ, ፍትሕ, ፎቅ, Blockade, China, Genocide, Shenzhen, Skyscraper, Starvation, Tigray | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 19, 2022
የሳዑዲ ንጉስ አብዱላዚዝ የልጅ ልጅ ከኦፔክ የነዳጅ ዘይት ምርት ቅነሳ ጋር በተቆራኘ አሜሪካ የያዘቸውን አቋም በመቃወም ሳዑዲ አረቢያ እንደምተበቀላት ለማስፈራራት ሞክሯል። ልዑል ሳዑድ አል-ሻላን፤ ሳዑዲ አረቢያ የተፈጠረችው በጂሃድና በሰማዕትነት በኩል መሆኗን ፕሬዚደንት ጆ.ባይድን ያስታውሱ ዘንድ ከጂሃዳዊ ዛቻ ጋር አሳስቧል። ከአረቦች + ቱርኮች + ኦራኖች በኩል የኢትዮጵያን እናት አክሱም ጽዮንን በማስጨፍጨፍ ላይ ያሉት ፕሬዚደንት ባይድን ወይ ሳዑዲ አረቢያን ለማጣት በጣም ቅርብ የሆኑ ይመስላሉ፤ አሊያ ደግሞ ልክ እነ ጆርጅ ቡሽ በመስከረም ፩ዱ ጥቃት ከባቢሎን ሳዑዲ ጋር አብረው በኒው ዮርክ ላይ ጥቃት እንደፈጸሙት፤ አሁንም በሳዑዲ በኩል ‘ፔትሮዶላርን’ በዘዴ ለመግደል ሤራ እየጠነሰሱ ሊሆን ይችላል።
❖ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቀን 11. September 2001 (፩ መስከረም ፲፱፻፺፬/ 1994 ዓ.ም)
እ.ኤ.አ. መስከረም 11 ቀን 2001 ዓ.ም.
የአሜሪካ የንግድ አየር መንገዶችን በመጥለፍ በአሜሪካ ከተሞች ላይ ጥቃቶቹን ከሰነዘሩት አስራ ዘጠኝ ሙስሊም ጂሃዳውያን መካከል አስራ አምስቱ የሳዑዲ ዜጋዎች ናቸው። ምናልባት ዛሬም በአሜሪካ በርሃዎች ተንደላቅቆ እየኖረ ሊሆን የሚችለው ጂሃዳዊ ኦሳማ ቢን ላደን ከሳውዲ አረቢያ በጣም ሀብታም ቤተሰቦች አንዱ ነበር።
ከመስከረም ፩ዱ ጥቃት በኋላ የያኔው የቡሽ አስተዳደር የሳዑዲ አረቢያን በሽብሩ ተሳታፊነት አቅልሏል። በተጨማሪም ኃያላን ሳውዲዎችን ከእስላማዊ አክራሪነትና ሽብርተኝነት የገንዘብ ድጋፍ ጋር ሊያገናኙ የሚችሉ መረጃዎችን አፍኗል። የቡሽ ዋይት ሀውስ በዋሽንግተን ውስጥ ትልቅ የፖለቲካ ተጽእኖ ካላቸው የአሜሪካ አጋሮች እና ከጥቃቱ ጋር ሳዑዲ ሊኖራት ስለሚችለው ግንኙነት ከአለም ትልቅ ነዳጅ ካላቸው ሀገራት ጋር ያለውን ግንኙነት ማበላሸት አልፈለገም ነበር። ይህ ዛሬም ቢሆን ሚስጥራዊ ነው።
☆ ያልተመደበ የኤፍ.ቢ.አይ ማስታወሻ በሳዑዲ መንግስት እና በ9/11 ጥቃት መካከል ቀጥተኛ ግንኙነት መኖሩን አረጋግጧል
☆ አዲስ ማስረጃ ‘የሳውዲ መንግስት ከ9/11 ጠላፊዎች ጋር እንደሠራ ያሳያል‘
በብሪታንያ ፖሊስ የቀረበው መረጃ እንደሚያሳየው የሳውዲ አረቢያ መንግስት ሰራተኛ ኦማር አል ባዩሚ ጥቃቱን ከመፈጸማቸው ከአንድ አመት በፊት ሁለቱን የ9/11 ጠላፊዎችን አስተናግዶ ነበር።
😈 Saudi King Abdulaziz’s grandson sharply rebuked Joe Biden for threatening to retaliate against OPEC+ oil production cuts. Saudi Prince Saud al-Shaalan reminded President Biden that Saudi Arabia was formed through jihad and martyrdom. It appears that President Biden is dangerously close to losing Saudi Arabia as a U.S. Ally.
❖ Ethiopian New Year’s Day 11. September 2001 (1. Meskerem 1994)
☪ Of the 19 Muslim Jihadists who hijacked four U.S. commercial airliners on the morning of September 11, 2001, 15 were citizens of Saudi Arabia — and of course, Osama bin Laden was a member of one of Saudi Arabia’s wealthiest families.
Immediately after the attacks, the Bush administration downplayed the Saudi connection and suppressed evidence that might link powerful Saudis to the funding of Islamic extremism and terrorism. The Bush White House didn’t want to upset its relationship with one of the world’s largest oil-producing nations, which was also an American ally with enormous political influence in Washington, and much of what the FBI discovered about possible Saudi links to the attacks remains secret even today.
Evidence made available by the British police shows Omar al-Bayoumi, a Saudi Arabian government operative, hosting two of the 9/11 hijackers a year before they carried out the attacks.
ልዑል ሳዑድ አል-ሻላን፤ ሳዑዲ አረቢያ የተፈጠረችው በጂሃድና በሰማዕትነት በኩል መሆኗን ፕሬዚደንት ጆ.ባይድን ያስታውሱ ዘንድ ከጂሃዳዊ ዛቻ ጋር አሳስቧል። ከአረቦች + ቱርኮች + ኦራኖች በኩል የኢትዮጵያን እናት አክሱም ጽዮንን በማስጨፍጨፍ ላይ ያሉት ፕሬዚደንት ባይድን ወይ ሳዑዲ አረቢያን ለማጣት በጣም ቅርብ የሆኑ ይመስላሉ፤ አሊያ ደግሞ ልክ እነ ጆርጅ ቡሽ በመስከረም ፩ዱ ጥቃት ከባቢሎን ሳዑዲ ጋር አብረው በኒው ዮርክ ላይ ጥቃት እንደፈጸሙት፤ አሁንም በሳዊዲ በኩል ‘ፔትሮዶላርን’ በዘዴ ለመግደል ሤራ እየጠነሰሱ ሊሆን ይችላል።
❖ የኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ቀን 11. September 2001 (፩ መስከረም ፲፱፻፺፬/ 1994 ዓ.ም)
እ.ኤ.አ. መስከረም 11 ቀን 2001 ዓ.ም. የአሜሪካ የንግድ አየር መንገዶችን በመጥለፍ በአሜሪካ ከተሞች ላይ ጥቃቶቹን ከሰነዘሩት አስራ ዘጠኝ ሙስሊም ጂሃዳውያን መካከል አስራ አምስቱ የሳዑዲ ዜጋዎች ናቸው። ምናልባት ዛሬም በአሜሪካ በርሃዎች ተንደላቅቆ እየኖረ ሊሆን የሚችለው ጂሃዳዊ ኦሳማ ቢን ላደን ከሳውዲ አረቢያ በጣም ሀብታም ቤተሰቦች አንዱ ነበር።
ከመስከረም ፩ዱ ጥቃት በኋላ የያኔው የቡሽ አስተዳደር የሳዑዲ አረቢያን በሽብሩ ተሳታፊነት አቅልሏል። በተጨማሪም ኃያላን ሳውዲዎችን ከእስላማዊ አክራሪነትና ሽብርተኝነት የገንዘብ ድጋፍ ጋር ሊያገናኙ የሚችሉ መረጃዎችን አፍኗል። የቡሽ ዋይት ሀውስ በዋሽንግተን ውስጥ ትልቅ የፖለቲካ ተጽእኖ ካላቸው የአሜሪካ አጋሮች እና ከጥቃቱ ጋር ሳዑዲ ሊኖራት ስለሚችለው ግንኙነት ከአለም ትልቅ ነዳጅ ካላቸው ሀገራት ጋር ያለውን ግንኙነት ማበላሸት አልፈለገም ነበር። ይህ ዛሬም ቢሆን ሚስጥራዊ ነው።
በብሪታንያ ፖሊስ ያቀረበው መረጃ እንደሚያሳየው የሳውዲ አረቢያ መንግስት ሰራተኛ ኦማር አል ባዩሚ ጥቃቱን ከመፈጸማቸው ከአንድ አመት በፊት ሁለቱን የ9/11 ጠላፊዎችን አስተናግዶ ነበር።
😈 Saudi King Abdulaziz’s grandson sharply rebuked Joe Biden for threatening to retaliate against OPEC+ oil production cuts. Saudi Prince Saud al-Shaalan reminded President Biden that Saudi Arabia was formed through jihad and martyrdom. It appears that President Biden is dangerously close to losing Saudi Arabia as a U.S. Ally.
❖ Ethiopian New Year’s Day 11. September 2001 (1. Meskerem 1994)
☪ Of the 19 Muslim Jihadists who hijacked four U.S. commercial airliners on the morning of September 11, 2001, 15 were citizens of Saudi Arabia — and of course, Osama bin Laden was a member of one of Saudi Arabia’s wealthiest families.
Immediately after the attacks, the Bush administration downplayed the Saudi connection and suppressed evidence that might link powerful Saudis to the funding of Islamic extremism and terrorism. The Bush White House didn’t want to upset its relationship with one of the world’s largest oil-producing nations, which was also an American ally with enormous political influence in Washington, and much of what the FBI discovered about possible Saudi links to the attacks remains secret even today.
☆ Declassified FBI memo confirmed direct connection between Saudi government and 9/11
☆ New evidence ‘shows Saudi government operative with 9/11 hijackers‘
Evidence made available by the British police shows Omar al-Bayoumi, a Saudi Arabian government operative, hosting two of the 9/11 hijackers a year before they carried out the attacks.
______________
Posted in Ethiopia, War & Crisis | Tagged: 9/11, Addis Abeba, Aksum, Anti-Ethiopia, Anti-Orthodox, Antichrist, Axum, ልዑል, ሳዑዲ አረቢያ, ሽብር, ባቢሎን, አህዛብ, አሜሪካ, አረመኔነት, አክሱም, አዲስ አበባ, ኤሚራቶች, ኤርትራ, ዘር ማጥፋት, የክርስቶስ ተቃዋሚ, ጀነሳይድ, ጂሃድ, ጆ ባይድን, ጥላቻ, ጭካኔ, ፀረ-ኦርቶዶክስ ሤራ, ፋሺዝም, Babylon, Genocide, Jihad, Joe Biden, Massacre, Prince, Saudi Arabia, Tigray, USA, War, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 10, 2022
❖❖❖ሕዝባችንን ከዘመነ ማርቆስ ወደ ዘመነ ሉቃስ በሰላም፣ በጤና እና በድል ያሻግርልን❖❖❖
በዚህ የአዲሱ ዓመት ዋዜማ እንዲህ ያለ ርዕስ ይዘን ለመምጣት መገዳደችን ያሳዝናል። ነገር ግን ጠላቶቻችን የቁስልና ሕመሙን ዘመን አራዝመውብናልን ዛሬ ከመቼውም በላይ ባገኘነው መንገድ ሁሉ፣ እግዚአብሔር በሰጠን ስጦታ፣ ኃይልና አቅም ልንዋጋቸው ግድ ይለናል።
የፊንላንዱን የውጭ ጉዳይ ሚንስትር የፔካ ሃቪስቶን እና የአሜሪካዊውን የምክር ቤት አባል ብራድ ሼርማንን ምስክርነት ደጋግመን ሰምተናል። አውሮፓውያን፣ አሜሪካውያንን፣ አረቦችን፣ ቱርኮችን፣ ኢራናውያንን ብሎም አፍሪቃውያንን ጋብዞ፤ “ሰሜኑ ኢትዮጵያውያን በተለይ በትግራይ ያሉት ጽዮናውያን የእናንተም የእኛም ጠላቶች ናቸውና ተባበረን ከምድረ ገጽ እንድናጠፋቸው ከጎናችን ሁኑ!” ብሎ በግልጽ እየተናገረ ከባድ የዘር ማጥፋት ወንጀል በመፈጸም ላይ ያለ ብቸኛው የዓለማችን አገዛዝ በአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሚመራው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ነው። ስለዚህ ለሕዝባችን፣ ለቤተሰባችን፣ ለልጆቻችን፣ ለሃገራችን፣ ለሃይማኖታችን፣ ለግዕዝ ቋንቋችንና ባጠቃላይም ለመንፈሳዊው ማንነታችንና ምንነታችን ስንል በመጪው ዓመት ግራኝን እና የሚከተሉትን ጭፍሮቹን ፤ ከፊሎቻችን በአባቶቻችን ጸሎትና ድግምት ከፊሎቻችን ደግሞ እያሳደድን በቆራጥነት በእሳት የምንጠርግባቸውን ቀናት ማመቻቸት ይኖርብናል። ይህ የእያንዳንዱ ጽዮናዊ ግዴታ ነው፤ በእነ ደብረ ጽዮን ተስፋ አታድርጉ፤ ከፈለጉ ለእነርሱ ቀላል ነበር፤ እነ ግራኝን መጥረግ ይችሉ ነበር፤ ግን ለሕዝብ የቆሙ ስላልሆኑና አውሬውንም እንዳይነካባቸው ስለሚፈልጉ/ እንዳይነኩት ስለታዘዙ በጭራሽ እንደማይጠርጉት ከበቂ ጊዜ በላይ አይተናል።
👉 በሚቀጥሉት ቀናት፣ ሳምንታትና ወራት በእሳት መጠረግ ያለባቸው የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ቁንጮዎችና አጋሮቻቸው በጥቂቱ፦
ወዘተ.
በተረፈ ለሌሎቻችን፤ መጭው የ ፳፻፲፭ አመት፡ የሰላም፣ የፍቅር፣ የጤና እና የደስታ ዘመን ይሁንልን !!!
ጽዮናዊው ሕዝባችን ከአፈኑት፣ ካገቱት፣ ከሚያስርቡትና ከሚጨፈጭፉት አረመኔጠላቶቹ የሚድንበት፤ በሕዝባችን ላይ መከራና ግፍ ያመጡት የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጭፍሮች ተጠራርገው የሚወገዱበት ዓመት ይሁንልን። አሜን!
ዘመን አልፎ ዘመን ሲተካ
ሳር ቅጠሉ ሁሉ ሲፈካ
ዝናም በሙቀት ሊተካ
ብርሃን ጨለማን ሲተካ
እንቁጣጣሽ፡ እንቁጣጣሽ!!
ደህና ጊዜን ይዘሽ ደግሞ ደግሞ ያምጣሽ።
እርቅ ነው ፍቅር ነው ለኛ አዲስ ዘመን፡
የሚታረቀውን እናቀናለን፡ አረሙን እንነቅላለን።
፳፻፲፭ የጽዮናዊቷ ኢትዮጵያ ጠላቶች የሚያፍሩበት፡
ልዩ ዘመን ሕዝባችን ነቅቶ የሚታገልበት።
እንቁጣጣሽ በያመቱ ያምጣሽ!
መልካም አዲስ አመት!
🌱 መልካም አዲስ ፳፻፲፭ አመት – Happy Ethiopian New 2015 Year! 🌱
❖❖❖ ENKUTATASH ❖❖❖
Enkutatash in Ethiopia, a part of the American roster of holidays, in a way that is very similar to St. Patrick’s Day or Cinco de Mayo. Columbus Day, for example, was popularized out of Denver, CO back in the mid 19th century as a way of promoting Italian culture.
Enkutatash is the name for the Ethiopian New Year, and means “gift of jewels” in the Amharic language. The story goes back almost 3,000 years to the Queen of Sheba of ancient Ethiopia and Yemen who was returning from a trip to visit King Solomon of Israel in Jerusalem, as mentioned in the Bible in I Kings 10 and II Chronicles 9. She had gifted Solomon with 120 talents of gold (4.5 tons) as well as a large amount of unique spices and jewels. When the Queen returned to Ethiopia her chiefs welcomed her with enku or jewels to replenish her treasury.
Six events are observed every Ethiopian New Year, seven in each hundred year and eight in each thousand year. The Ethiopian calendar celebrates New Year on Meskerem first to commemorate the receding of the great storm during the time of Noah and beheading of Kidus Yohannes, (St. John the Baptist). Hence, the Ethiopian New Year is also known as Kidus Yohannes in memory of the saint and his sacrifice.
Kontakion of St. John the Baptist, Tone 5
The beheading of the glorious Forerunner was a divine dispensation that the coming of the Savior might be preached to those in hell. Lament then, Herodias, that thou didst demand a murder despising the law of God and eternal life.
Today is a little Great Friday, a second Great Friday. For today the greatest man among those born of women, John, the Holy Forerunner and Baptiser of the Lord, is murdered. On Great Friday, people murdered God, crucified God. On today’s holy great feast, people murdered the greatest of all men. It is not I who chose to use the expression “the greatest.” What are my praises of the great and glorious Forerunner of the Lord, whom the Lord praised more than anyone among men, more than any of the apostles, the Angels, the Prophets, the Righteous Ones, the Sages? For the Lord declared of him:
“Among them that are born of women there hath not risen a greater than John the Baptist…” (Matthew 11: 11).
“Our battle is not against flesh and blood, but against principalities, against powers, against the rulers of the darkness of this world, against spiritual wickedness in the heavenly places” (Ephesians 6:12).
______________
Posted in Ethiopia | Tagged: 9/11, Abiy Ahmed, Addis Ababa, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, መስከረም, ረሃብ, ትግራይ, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አዲስ አበባ, አዲስ ዓመት, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤዶማውያን, እስማኤላውያን, እንቁጣጣሽ, ኦርቶዶክስ, ኦሮሚያ, ኦሮሞ, ክርስትና, ወንጀል, ዘመነ ሉቃስ, የጦር ወንጀል, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮናውያን, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Ethiopian New Year, Ethiopian Orthodox, Famine, Genocide, Massacre, Rape, St.Luke, Tewahedo, Tigray, War Crimes | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 2, 2021
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
፻/ 100% ትክክል! አዎ! ዓለም ሰምቶት ለማያወቀው ግፍ፣ ለጭፍጨፋ፣ ለረሃብ፣ ለበሽታ፣ ለአድሎና ለስደት እየተጋረጡ ያሉት ተዋሕዶ ክርስቲያኖች ብቻ ናቸው፣ እየወደሙና እየታቃጠሉ ያሉት የተዋሕዶ ክርስትና ገዳማትና ዓብያተ ክርስቲያናት እንዲሁም ለአዳም ዘር ሁሉ እስከ ፍጻሜ ዘመን ድረስ በጽዮናውያን እምነተ ጽኑነት እንዲቆዩ የተደረጉ ታሪካዊ ቅርሶች ናቸው። አዎ! የፕሮቴስታንት ቸርች ወይም የሙስሊም መስጊዶች ሲፈርሱ አናይም፤ “አል-ነጃሽ”ም ሆን ተብሎ ነው በግራኝና ቱርክ ሞግዚቱ እንዲፈርስ የተደረገው። በአክሱም ጽዮን ጂሃዳዊ ጭፍጨፋ መላው የኢትዮጵያ ሕዝበ ክርስቲያን ይነሳብናል ብለው ስለተደናገጡ። አዎ! እነዚህ የዲያብሎስ ጭፍሮች አንድ ሺህ ክርስቲያን ገድለው፤ አንድ ሙስሊም ይገድላሉ፣ መቶ ዓብያተ ክርስቲያናት አቃጥለው፤ አንድ መስጊድ ያቃጥላሉ፣ ዘጠኝ “መድኃኒት” ሰጥተው አንድ መርዝ ጠብ ያደርጋሉ። ይህ ጌታችን መድኃኔ ዓለም ከተሰቀለበት ዕለት አንስቶ ሲከተሉት የነበረ እባባዊ አካሄድ ነው።
የኤዶማውያኑ፣ የእስማኤላውያኑ እና የኦሮሞዎቹ ዋና ተልዕኮ “ኢትዮጵያውያኑ” ኢትዮጵያዊነታቸውን፣ ተዋሕዶ ክርስትናቸውን እንዲሁም ግዕዝ ቋንቋን እርግፍ አድርገው በመተው እንደ ሱዳን የወደቁ ሕዝቦች እንዲሆኑ ማድረግ ነው። ያው! በዘመናችን ደግሞ በዲቃላው ምኒልክ በኩል የተጀመረውን ጂሃድ አንድ በአንድ እየተገበሩት ነው።
ታዲያ ይህ በእንዲህ እያለ፤ አሁን መጠየቅ ያለብን፤ የ፫ሺህ ዓመት ሥልጣኔ ያላቸው ጽላተ ሙሴን በእጃቸው ያደረጉ፣ ጽዮን ማርያምን እና ቅዱሳኑን ከጎናቸው ያሰለፉት አክሱማውያን፣ ከምኒልክ እስከ ግራኝ አብዮት ባሉት ዘመን እንዴት የኦሮሞዎች፣ የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ሤራ ሰለባዎች በቀላሉ ለመሆን በቁ? ዛሬም የኤርትራም የትግራይም ተጋሩዎች በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቻቸውን በደማቸው እየገበሩ ሳለ፤ ለኢትዮጵያ ኢትዮጵያዊነት ይህ ነው የሚባል አስተዋጽኦ ያላበረከቱት ኦሮሞዎች የራሳቸውን ልጆች ሳይገብሩ በእጅ አዙር በኩል የኢትዮጵያውያንን ደም እያፈሰሱና የ አዲስ አበባን፣ ቤኒሻንጉልን እና ወሎን በሮች ቁልፎች ከጽዮናውያን ለመቀበል በመጠባበቅ ላይ ናቸው። ይህን መሰሉ ሞኝነትና የዋሕነት የተሞላበት ክስተት በጽዮናውያን ዘንድ እንዴት በተደጋጋሚ ሊከሰት ቻለ? መቼ ነው ጽዮናውያን ማንነታቸውንና ምንነታቸውን ብሎም ታሪካቸውን በአግባቡ ተረድተው እግዚአብሔር የሰጣቸውን ነገር ሁሉ “የኛ ነው” በማለት ከምስጋና ጋር ለመያዝ ዝግጁዎች የሚሆኑት? ምናልባት እንደ አፄ ካሌብ ያለ መሪ ሲመጣ?
የጽዮንን ልጆች መፈታተን፣ መተናኮል እና ለማጥፋት መሻት ከጥንት ጀምሮ የኤዶማውያኑ እና የእስማኤላውያኑ እስራኤል ዘ–ስጋ ሕልምና ተግባር ነው። እኛ ከምናውቀው ታሪክ እንኳን እንነሳ ብንል፤ በኢትዮጵያ አክሱም/ትግራይ የሚገኙትን ጽዮናውያኑን የጽላተ ሙሴ ጠባቂ አባቶቻችንና እናቶቻችንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት በ፮/6ተኛው መቶ ክፍለ ዘመን (ከወረርሽኞች ሁሉ የከፋው666 እስልምና የተገለጠበት ዘመን) ዘመቻው ተጧጡፎ ነበር።
በቁስጥንጥንያ እና አክሱም መኻል ምን ተፈጠረ? ግብጻውያን ክርስቲያኖችን ይተናኮሉ የነበሩት ቁስጥንጥናውያን በኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖችም ላይ ተንኮል ሠርተው ይሆን? ከዚህ ዘመን አንስቶ ዓለምን የለወጡ ወረርሽኞች የያኔዎቹን ኃያላን መንግስታትን ክፉኛ አጠቋቸው።
በቢዛንታይን / በቁስጥንጥንያ፤ በንጉሠ ነገሥት ዮስጢያኖስ (እ.አ.አ ፭፻፳፯፥፭፻፷፭/ 527-565 ከክርስቶስ ልደት በኋላ) ዘመነ መንግሥት ውስጥ ከተከሰቱት ወረርሽኞች መካከል አንዱ(የዩስጢያኖስ ወረርሽኝ ፭፻፵፩፥፭፻፵፪/ 541-542) በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሰዎችን ሕይወት ቀጥፏል። ወረርሽኙ ለ፪፻፳፭/225 ዓመታት ያህልበባሕረ ሜዲትራኒያኑ ዓለም የሚኖሩ ብዙ ሚሊየን ሰዎችን ጠርጓል።ወረርሽኙ የጠፋው በ፯፻፶/ 750 ዓ.ም. ላይ ነበር። ወረርሽኙ ከኢትዮጵያ በግብጽ በኩል ተሰራጭቷል ተብሎ ይታመናል። ጽላተ ሙሴን፣ በጽዮን ተራራ የሚገኙትን ቅዱሳን እና የአባይ/ተከዜ ወንዞችን እናስታውስ!
የመላው ዓለም ታሪክን ከተመለከቱ፤ ሙሉውን የ ፭፻/ 500 ዎቹ መካከለኛ በእያንዳንዱ ታላላቅ ስልጣኔ ላይ ከፍተኛ ጥፋት ታይቶ ነበር። ያልተለመዱ የአየር ሁኔታዎች፣ መጥፎ ሰብሎች፣ እንደዚሁም ከዚህ አይነት አደጋ ጋር ሊዛመዱ የሚችሉ ሌሎች ክስተቶች የታዩባቸው ዘመናት ነበሩ።
👉 ሮማዊው ግዛት ወደቀ
👉 የቻይና ኩን ሥርወ–መንግሥት አከተመ
👉 በጃፓን የሞኖኖቤ / ሶጋ ጦርነት በመቀስቀሱ የሺንቶ እምነት ተወግዶ የቡድሃ እምነት የበላይነቱን ያዘ
👉 በኮሪያ የሶስት ነገስታት ሶስትዮሽ ጦርነት
👉 የእስልምና ወረርሽ የመካከለኛው ምስራቅን አጥለቀለቀው
👉 በሕንድ ውስጥ ከፍተኛ ዕልቂት
👉 ‘በዛሬውዎቹ የአሜሪካ ግዛቶች’ ይገኝ የነበረው ጥንታዊው የማያ (ሜክሲኮ) ሥርወ-መንግሥት ውድቀት። 2012/2021 ዓ.ም’ ን የፍጻሜ ዘመን መጀመሪያ አድሮ የቆጠረው የማያ ካሌንደር ከኢትዮጵያ የሔኖክ ካሌንደር ጋር ዝምድና እንዳለው ይነገራል።
✞✞✞ የቅዱሳን ሕይወት (ክብረ ቅዱሳን)✞✞✞
✞ የ፮/6ኛው መቶ ክፍለ ዘመንበአውሮፓውያኑ ዘንድ ይፈሩ የነበሩትና በአውሮፓ ላይ ከፍ ያለ ተጽእኖ የነበራቸው አንጋፋው ንጉሠ ነገሥት ቅዱስ ካሌብ✞
በ፮/6ኛው መቶ ክፍለ ዘመን የኢትዮጵያ (የአክሱም) መንግሥት ቀይ ባሕርን ተሻግሮ እስከ ደቡብ ዓረብ (የመን)ድረስ ግዛቱን አስፍቶ እንደነበር ይታመናል። ከ፬፻፺፭–፭፻፳፭ /495-525 ዓ.ም. የነገሡት አጼ ካሌብ በየመን (ናግራን/Najran) አካባቢ የሚገኙ ክርስቲያኖች ድሁ ንዋስ (ፊንሐስ) በተባለ አይሁዳዊ ከደረሰባቸው ጥቃት ለመከላከል መቶ ሃያ ሺህ/120.000 ሠራዊት በ፷/60 መርከቦች አዝምተው ከጥቃት ታድጓቸዋል። አጼ ካሌብ ከየመን በድል ከተመለሱ በኋላ ድል ያቀዳጀውን ክርስቶስን አመስግነው፣ አክሊለ ንግሡን (ዘውዱን) ወደ ኢየሩሳሌም ለመታሰቢያ ልከው፣ ልቻቸው ገብረ መስቀልን በምትኩ አንግሠው ቀሪ ሕይወታቸውን ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ አባ ጰንጠልዮን አክሱም አካባቢ በመሠረቱት ገዳም በምናኔ አሳልፈዋል።
ከአብርሃና አጽብሓ ቀጥሎ ከተነሡት ቅዱሳን ነገሥታት ክርስትናን በማስፋፋትና በመንከባከብ ከፍ ያለ አስተዋጽኦ ያደረጉት ከ፬፻፹፭፥፭፻፲፭/485-515 ዓ.ም. የነበሩት አፄ ካሌብ ናቸው፡፡
አፄ ካሌብ ስለ ክርስትና መስፋፋት፤ ስለ ክርስቲያኖች አንድነት ብዙ ተጋድሎን ከተጋደሉና ከአሳለፉ በኋላ መንግሥታአውን ለልጃቸው ለአፄ ገብረ መስቀል አስረክበው፤ መንነው፤ ልብሰ ምንኩስናን ለብሰው ከአክሱም ወደ ሰሜን ምሠራቅ በሚገኘው በአባ ጰንጠሌዎን ገዳም በሚገኘው ዋሻ የምናኔ ሥራቸውን ቀጥለዋል፡፡ ከዚህም ጋር ቤተ መንግሥታቸውን ለቀው በመነኑበት ሰዓት እጅግ በጣም ከፍተኛ የሆነውን ማለትም የነገሡበትን ዘውድ ወደ ጌታ መቃብር ጎልጎታ ልከው በምናኔ 12 ዓመታት ከተጋደሉ በኋላ በ536 ዓ.ም. ግንቦት 20 ቀን አርፈዋል፡፡ አፄ ካሌብ በምንኩስናና በምናኔ ሕይወት የቅዱሳንን አሠረ ጽድቅ ፈጽመው ያለፉ ደገኛ ንጉሥ ስለነበሩ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን ቁጥራቸው ከቅዱሳን ነው፡፡ (የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ታሪክ በብፁዕ አቡነ ጎርጎርዮስ 1974 ዓ.ም.)
አፄ ካሌብ የታዜና ልጅ ሲሆኑ የኖሩበትም ዘመን ከ417 እስከ 527 ዓም ነው። በኢትዮጵያ ክርስትና ከተሰበከ ወዲህ ከነገሱ የአክሱም ነገሥታት ከኢዛና ቀጥሎ ከፍ ያለ ስም ያላቸውና ከፍተኛ ተግባርም ያከናወኑ ናቸው። በአፄ ካሌብ ዘመነ–መንግስት ኢትዮጵያ ከከፍተኛ ብልፅግና እና የስልጣኔ ደረጃ ላይ የደረሰች ቢሆንም የሰላም ጊዜ ግን አልነበረም። አገሪቱ በውስጥም ሆነ በውጭ የተለያዩ ጦርነቶች ነበሩባት። ስለአፄ ካሌብ ዘመነ ስልጣኔ ጦርነት ብዙ ማስረጃዎች በድንጋይ ላይ ከተቀረፁ ፅሁፎች ተገኝተዋል።
የአፄ ካሌብን ታሪክ አስመልክቶ በተወሳ ቁጥር በብዙ ፀሐፊዎች የሚጠቀሰው በደቡብ አረብ የደረጉት ዘመቻ ነው። አፄ ካሌብ ወደደቡብ አረብ (ወደ አሁኑ የመን) ያደረጉት ዘመቻ አላማ ሀይማኖታዊ፣ ፖለቲካዊና ምጣኔ ሃብታዊ ፍላጎት እንደነበረው ታዉቁዋል። ከአፄ ካሌብ በፊት የነበሩት የአክሱም ነገስታት የጦር አበጋዞቻቸውንና እንዲያም ሲል አልጋዎራሾቻቸውን እየላኩ በደቡብ አረብ ዉጊያ አድርገዋል። ይሁንና ግን ንጉሡ ራሱ የጦርነቱ መሪ በመሆን ከኢትዮጵያ ውጭ ውጊያ ያካሄደ ንጉስ አፄ ካሌብ የመጀመሪያው እንደነበሩ የታሪክ ማስረጃወች ይጠቁማሉ። አፄ ካሌብ ጦርነቱን አውጀው እና ሰራዊታቸውንም ይዘው ባህር ተሻግረው ለዘመቻ ከመሄዳቸው በፊት የህዝብን ድጋፍ ጠይቀዋል ። በዚያን ዘመን ህዝቡ የሃይማኖት መሪዎችን አጥብቆ ያዳምጥ ስለነበር “የአክሱም ህዝበ ክርስትያን ርቀው እንዳይሄዱ” የሚለዉን ትእዛዝ በማንሳት ወደ ደቡብ አረብ ሄደው ለሚያደርጉት ጦርነት ድጋፋቸውን እንዲሰጡ ከዘጠኙ ቅዱሳን አንዱ የነበሩትን ጰንጠልዮንን ጠየቁ። አቡነ ጴንጠልዮንም ሙሉ ድጋፋቸውን ከመስጠታቸውም በላይ ጦርነቱን በአሸናፊነት አጠናቀው በክብር ወደመናገሻ ከተማቸው አክሱም እንደሚመለሱ ያላቸውን መልካም ምኞት ገለፁላቸው። አፄ ካሌብ ይህን መሰል ማበረታቻ ከጳጳሱና በእሳቸው በኩል ከሕዝበ–ክርስትያኑ ካገኙ በሁዋላ ሰራዊታቸውን የምያጉጉዙበት ብዙ መርከቦችን አዱሊስ አጠገብ በነበረው የመርከብ መስሪያ ማሰራት ቀጠሉ።
በአፄ ካሌብ ዘመን የኢትዮጵያ መርከቦችን አሠራር አስመል ክተው የባዛንታይነ የታሪክ ፀሐፊዎች መጠነኛ ሃሣብ አስፍረው አልፈዋል፡፡ አንደነሱ አባባል ከሆነ በዚያን ዘመን የኢትዮጵያ መርከ ቦች የሚገጣጠሙት በምስማር ሳይሆን በገመድ ነበር፡፡ ይህም የሆነበት ምክንያት በዚያን ዘመን ኢትዮጵያ ውስጥ በቂ ብረት ባለ መመረቱ ነበር፡፡ ያም ሆኖ ግን የመርከቦቹ መጠን በሮማውያን መንግሥት እና በአካባቢው ከሚሰሩት ያነሰ አልነበረም፡፡ አፄ ካሌብ ወደ ደቡብ አረብ የሚዘምተውን ሠራዊት በባህር ላይ የሚያጓጉዙ በት በኪራይ የተገኙ 110 መርከቦች እና አዱሊስ አጠገብ ገበዛን በሚባል የመርከብ መንቢያ ቦታ ያሠሯቸው 120 መርከቦች በአን ድነት 230 መርከቦችን አሠማርተው እንደነበር የፅሁፍ ማስረጃ ዎች ያሪጋግጣሉ፡፡ በነዚህ መርከቦች የተጓጓዘውን የአፄ ካሌብ የሠ ራዊት ብዛት በተመለከተ አንዳንዶቹ የፅሁፍ ማስረጃዎች 32,000 ነው ሲሉ ሌሎቹ ቁጥሩን ወደ 70,000 ያደርሡታል፡፡ አፄ ካሌብ ሠራዊታቸውን እጓጉዘው ደቡብ እረብ በደረሱ ጊዜ የዚያ አገር መሪ የነበረው ዱነዋስ የአክሱም ንጉሥ ጦር በመገስገሥ ላይ መሆ ኑን ተገንዝቦ ነበርና በወደቡ ላይ መርከቦቹ ጭነታቸውን እንዳያራግፉ ረጅምና የማይበጠስ ሰንሰለት አጋደመበት። ይህንንም የሚ ጠባበቁ ወታደሮች ዘብ እቆመበት፡፡ በዚህም ምክንያት የአፄ ካሌብ መርከቦች ደቡብ አረብ ሢደርሱ መልህቅ ጥለው ጦሩን ወደየብሶ ለማራገፍ ሳያስችሰው ቀረ፡፡ ከላይ የፀሐይ ሙቀት ከታች ቅዝቃዜ ሢ ያጠቃው የሠራዊቱ መንፈስ እንዳይዳከም ያሰቡት ንጉሡ ወ ደቡ ራቅ ብለው በመጓዝ አመቺ በሆነ ቦታ እየቆሙ የተወሰነውን ወታደር አራገፉ እና ወደቡን ይጠብቁ የነበሩትን የዱነዋሰ ወታ ደሮች ከበስተጀርባቸው ሄደው አጠቋቸው፡፡ ሠንሠለቱም ተበጠሠና ለብዙ ቀናት ባህር ላይ ይጉላላ የነበረው ጦር ወርዶ የዱነዋስን ጦር በብርቱ ተዋግቶ ድል አደረገ፡፡ አፄ ካሌብ በመጨረሻ በአሁኑ የየመን ዋና ከተማ ሰንዓ ደርሰው ሰላምን ካፀኑ በኋላ በቂ የጦር ኃይል ትተው በድል አድራጊነት ወደእከሉም ተመለሡ።
የአፄ ካሌብን ወደ ኢትዮጵያ መመለስ የደቡብ አረብ መሪ ዱነዋስ በሰማ ጊዜ በዚያ የሚገኘውን የንጉሡን ወኪል ወታደሮች በየ ጊዜው ጦርነት እያደረገ ማጥቃት ጀመረ፡፡ ይህንም የጦርነት ዜና አክሱም በደረሰ ጊዜ እፄ ካሌብ በቂ ቁጥር ካለው ወታደር ጋር አብርሃ የሚባለውን የጦር አበጋዝ ወደደቡብ እረብ ላኩት፡፡ አብርሃ እጅግ ስሙ የተጠራ የጦር አበጋዝ ነበረና የዱነዋስን ሠራዊት ደምስሶ የአካባቢውን ሰላም እንደገና አስጠብቆ ተመለሰ፡፡ አፄ ካሌብ ከደቡብ አረብ ዘመቻ መልስ ጥቂት ዓመታት እንደቆዩ ልብሰ- ግሥታቸውን አውልቀው አልባሌ ልብስ ለብሰው አባ ጰንጠሊዮን ገዳም ገብተው ዘጉ፡፡ አፄ ካሌብ የገዳም ኑሮ ለመኖር በወሰኑ ጊዜ ሥልጣናቸውን በፈቃዳቸው ከነበራቸው አራት ወንዶች ልጆች ለአንደኛው ማስረከባቸው በህይወት ታሪካቸው ተፅፏል፡፡ አፄ ካሌብ የገዳም ኑሮ በጀመሩበት ወቅት ዘውዳቸውን ኢየሩሳሌም በሚገኘው በኢየሱስ ክርስቶስ መቃብር ላይ በተሰራው ቤተክርስቲያን መንበ ር ላይ እንዲያስቀምጡት ወደዚያ መላካቸው ተፅፏል፡፡ ኢየሩሳሌ ሴም ብዙ ጊዜ ስስተወሪረች ግን የአፄ ካሌብ ዘውድ :እስከዛሬ:ድረስ: ተጠብቆ ለመቆየት አልቻለም። አፄ ካሌብ ፃድቅ የተባሉ ሢሆን መታሰቢያ ቀናቸውም ግንቦት ፳/20 ቀን ነው፡፡
✞✞✞አብርሃ ወ አጽብሃ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት። የሁለቱ ወንድማቾች የመቃብር ስፍራቸው ውቅሮ አካባቢ ነው።✞✞✞
በፊት እንደተገለጸው አብርሃ አሪየልን ገሎ በመንገሱ የኢትዮጵያው ንጉስ አፄ ካሌብ ተናደዱ፡፡ በመናደዳቸውም አብርሃን ለመውጋት ምለው ነበር፡፡ አብርሃ በብልጠቱ ማህላቸውን ካስነሳቸው በኋላ አምኖ ሊቀመጥ ባለመቻሉ የሚያስደስታች ነገር ለመስራት ብዙ ይጥር ነበር፡፡ ሰዎች ከየመንም ተነስተው ሆነ ከሌላ ቦታ የመንን አቋርጠው ወደ ካባ (መካ) ሲሄዱ ያያል፣ ይሰማል፡፡ አሁን ባብ አል–የመን የሚባለው አካባቢ በጣም ግዙፍ ቤተክርስቲያን ለመስራት አሰበ፡፡ ያሰበውን ቂም ይዞብኛል ብሎ ለፈራው አፄ ካሌብ ‹‹…እነሆ በረከት ንጉስ ሆይ የሚያስደስትህ ከሆነ ይህን ልስራ..›› አለ፡፡ ፍቃድም አገኘ፡፡ ረጅም ጊዜ የወሰደ “አል ቊለይስ” የተባለ ቤተክርስቲያን አሰራ። በአይነቱም ሆነ በግዝፈቱ በዛን ወቅት በጣም የተለየ እጹብ ድንቅ ነበር፡፡ እንዲያውም ከቁስጥንጥንያው ሃጊያ ሶፊያ መድኃኔ ዓለም ቤተ ክርስቲያን ሕንፃ እስከታነጸበት ዘመን ድረስ በዓለም ድንቁ የቤተክርስቲያን እርሱ ሊሆን እንደሚችል በብዙዎች ዘንድ ይነገራል። በየመኑ ጦርነት ምን እንደረሰበት አናውቅም እንጂ እስከ ቅርብ ጊዜ ድረስ ይህ ታሪካዊ ቤተክርስቲያን ለጉብኝት ክፍት ሆኖ ነበር፡፡
አብርሃ እንዲህ ሲል አዋጅ አስነገረ፡፡ “..እዚሁ በቅርቡ ትልቅ ቤተክርስቲያን እንደ መካ ያለ ስለሰራን መካ በመሄድ ፋንታ እዚህ ተጠቀሙ፡፡ ይህ ማለት እምነታሁን ለውጡ ማለት አይደለም፡፡ ሁሉም በእየእምነቱ” አለ፡፡ “ከመካ የመጣ ሰው ወደዚህ ቤተክርስቲያን በመግባት ቤተክርስቲያኑን በሰገራ እና በሽንት አቆሸሸው!“ ይላል ታሪክ፡፡ ሲቀጥልም አብርሃ ይህንን በተመለከተ ጊዜ ንዴቱን መቆጣጠር አልቻለም ነበር። ስለዚህ ሰራዊት አዘጋጅቶ መካን ለመውረርና ለማጥፋት ወሰነ። ምነው ያኔ አጥፍቶት ቢሆን! ግድየለም አሁንም እንደ ሙስሊሞቹ ‘ትንቢት‘፤ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ይህን የ666 መሳለሚያ ጥቁር ድንጋይ እንደሚያፈርሰው ይጠቁመናል። የተበላሸም ሰዓት በቀን ሁለቴ ትክክል ነውና ይህን ትንቢት መድኃኔ ዓለም ያስፈጽመው!
ካዘጋጀው ፲፫/13 ዝሆኖች መካከል ሙሃሙድ የሚባል ግዙፍ ዝሆን ይገኝበታል። (The year of elephant) ተብሎ ያ–ወቅት የሚጠራው በዚህ ምክንያት ነው) ለጦርነቱ ጉዞ ሰራዊቱን ለማሰባሰብ ‹‹እንቁም›› ያለበት ቦታ ዛሬ ድረስ ‹‹ንቁም›› ተብሎ ይጠራል፡፡ ታክሲ ገብተህ ንቁም ብትል እዛው ወስደው ያወርዱሀል፡፡ ጉዞው ተከውኖ አብርሃ እያሸነፈ መካ ደረሰ። የሀሰተኛው ነብይ አያት አብዱል ሙጠሊብ ያቀረቡትን እርቀ ሰላም አልቀበል ብሎ ካባን ለማፍረስ ጉዞውን ቀጠለ። የመሀመድ አያትም ከተማዋ ከሚደርስባት ሰማያዊ መቅሰፍት ይጠበቊ ዘንድ ከከተማ ወጥተው ወደ ከፍታ ቦታ ከነቤተሰቦቻቸው እንዲሸሹ ለሰዎች ነገሩ፡፡ ሽሽቱ ቀጠለ..…
የአብርሃ ጦር መካ መግቢያ ላይ አልሙሃሲር የተባለ ሸለቆ እንደደረሰ በወፍ መንጋ ተከበበ ተደበደበም። አብርሀም ከዚህ ጥቃት ለመሸሽ ወደ የመን ተመለሰ። ዳሩ ግን በመንገድ ሳለ በጥቃቱ ስጋው ተበጣጥሷል። (ይህ ነው ቢባልም ጂዛን ላይ እንደሞተ ነው የሚነገረው፡፡ ያውም ወፏ የያዘችውን አጥንት ስትለቀው ወርዶ በረቀሰው የሚልም አለ፡፡)
አብርሃ በስልጣን ላይ ባለበት ወቅት ያው ለንጉስነቱ እንዲሰግዱለት እንዳስገደዳቸው እነሱም አንሰግድም እንዳሉት ይነገራል፡፡ ታዲያ ብልሁ አብርሃ የቤቶቻቸውን በሮች ከአንድ ሜትር ትንሽ ብቻ ከፍ አድርጎ በማሰራቱ ሲወጡ እና ሲገቡ የግዳችን ሰገዱለት ይባላል፡ ለዚህ ይባላል ግን ማረጋጫ አለው፡፡ አሁን አሮጌው ሰነዓ የሚባለው ባብ አል–የመን ያሉ በእሱ ጊዜ የተሰሩ 14000 ቤቶች ምስክርነት ለመስጠት ቆመዋል፡፡
ከእስልምና እምነት መምጣት በፊት አረቦች የሚኖሩት መካ፣ ያትሪብ/መዲና (የአይሁዶች ከተማ ነበረች) ወዘተ ተብለው ይጠሩ በነበሩ ሠፈሮች አካባቢ ነበር። አረቦች የአስተዳደር ሥርዓት ፣ የህግ ሥርዓት ወይም የእደ ጥበብ ስምሪት አልነበራቸውም። መንግሥትና መንግሥታዊ አስተዳደር የሚባል ነገርም አያውቁም ነበር። ቁሬሺ፣ ባኑ ሃሺም፣ ባኑ ኡማያ ወዘተ በሚባሉ ጎሳዎች ተለያይተው ግን ይጣሉ ነበር። ጣዖት አምላኪዎችም ነበሩ። ካባ የተባለ ድንጋይም ያመልኩ ነበር። እስከ አራት መቶ ዓ.ም. አካባቢ አረቦች ለሚናገሩት ቋንቋ መፃፊያ ፊደል አልነበራቸውም። ከእስልምና መምጣት አስቀድሞ በንግግር ግጥም መፎካከር የአረቦች ባህል ነበር። እጅግ በጣም ግጥም የሚገጥመውን ሰው መጅኑን እያሉ ይጠሩት ነበር። አረቦች ከእስልምና በፊት የነበረውን ዘመን ጃሂሊያ ወይም የድንቁርና ዘመን ብለው ይጠሩታል።
በዚህ ጊዜ ነበረ አንድ መሀመድ የሚባል አረብ መካ አጠገብ በሚገኜው የሂራ ኮረብታ ላይ ሳለሁ ጅብሪል ነገረኝ ብሎ አዲስ እምነት በአቅራቢያው ላሉ ሰዎችና ለዘመዶቹ የሰበከው። በልዩ ልዩ የምዕራባዊ ትረካዎች እንደሚነገረው መሀመድ በሂራ ኮረብታ ላይ ጅብሪል ነገረኝ ካለበት ጊዜ በፊት እሱ በሚኖርበት አካባቢ ክርስትናን ለማስፋፋት ክርስቲያኖች ብቅ ይሉ እንደነበረ ይነገራል። ከነዚህም ውስጥ ዋናዎቹ ኢትዮጵያውያን ነበሩ። ከኢትዮጵያውያንም መካከል የሂመራ (የየመን) ንጉሥ አብርሃ አረቦች ወደ ሰንዓ መጥተው በሰንዓ የተገነባውን ትልቁን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተ ክርስቲያን ተደብቀው በመጸዳዳት ባረከሱ ጊዜ አረቦቹን ለመቅጣትና የመካን የካባ ጣዖት ለማፍረስ ሥንቅ በዝሆኖች ጭኖ ያደረገው ዘመቻ ይታወሳል። መሀመድ ይዞት ለተነሳው እምነት መሠረተ ሃሳቡን ያገኘው ክርስትናን ለማስፋፋት እሱ ወደሚኖርበት አካባቢ ከሄዱ ኢትዮጵያውያን የወንጌል አስተማሪዎች መሆኑን በእስልምና እምነት በተለይም በቁርአን ውስጥ ያሉ ጭብጦች ያመለክታሉ።
የእስልምና እምነት ውስጥ ኢየሱስ ክርስቶስ “ኢሳ” የሚባል ስም ነው የተሰጠው። በሌሎች አገሮች የነበሩ ወንጌላውያን ኢየሱስ ክርስቶስን፥ “የሽዋ” ወይም “ሄሱስ” ወይም “ጀሽዋ” ወይም “ጂሰስ” ወይም “አየሱስ” እያሉ ነበር የሚጠሩት። በእስልምና ውስጥ ላለው “ኢሳ” ለሚለው ቃል በጣም የሚቀርበው የግዕዙ “ኢየሱስ” ሲሆን ቀጥሎም የግሪኩ “አየሱስ” ነው። መሀመድ ቃሉን ከግዕዙ ወይም ከግሪኩ መውሰዱን ለመለየት ቀላሉ ማነጻጸሪያ መሀመድ “ማርያም” የሚለውን ቃል ከየት እንዳገኘው መለየት ነው። በእስልምና “ማርያም” የሚለው ቃል ድንግል ማርያምን ለመጥራት የሚጠቀሙበት ሲሆን ቃሉ በግሪክ “ማሪያ” የሚል ሲሆን በግዕዝ ደግሞ “ማርያም” ነው። ለድምዳሜ በቂ ባይሆኑም ከነዚህ አጠራር በቀላሉ መሀመድ ቃሉን ከግዕዝ ሰዎች እንዳገኘው መንገዱን ያሳያል። እብራይስጥና ግዕዝ ተቀራራቢ በመሆናቸው ምክንያት አጋጣሚውን በመጥለፍ አንዳንድ ታሪክን ለመሠሪ ዓላማ ለመጠቀም የተነሱ ምዕራባውያን እና አይሁድ ነን ባዮች መሀመድ የእስልምና እምነትን መሠረተ ሃሳብ ያገኘው ከአይሁዶች ነው ለማለት ይቃጣቸዋል። ነገር መሀመድ ሃሳቡን ከአይሁዶች እንዳላገኘው ብዙ ማስረጃወችና አመልካቾች አሉ። በመጀመሪያ አይሁድ በኢየሱስ ክርስቶስ አያምኑም። ስሙንም አይጠሩም። እንኳን አምላክ ነቢይ ነውም አይሉም። ቅድስት ድንግል ማርያምንም በእምነታቸው አያውቋትም። በተጨማሪ “ኤልያስ” የሚለውን መጠሪያ እስላሞች የሚጠሩት እንደ ግዕዙ “ኤልያስ” ብለው እንጂ እንደ እብራይስጡ “ኤልያሁ” ብለው አይደለም። በተለይም ደግሞ የእስላሞች ቁርአን መጠሪያው “መጽሐፍ” ተብሎ ነው። “መጽሐፍ” የአረብኛ ቃል አይደለም ከግዕዝ ውጭ በሌላ ቋንቋ ውስጥም አይገኝም። እስልምና ቃሉን የወሰደው ከግዕዝ ነው። ሙስሊሞች ግን “ቁርአን ከአላህ በወረደ በጥንታዊው ንጹሕ አረብኛ ቋንቋ ነው ሙሉ በሙሉ የተጻፈው” ይላሉ። ይህ ክስተት ብቻ የእስልምናን እምነት በዜሮ ያባዘዋል!
ከሁሉም በላይ ደግሞ አዲሱን እምነቱን እንዳያስፋፋ በመካና በመዲና ተቃውሞ ሲያጋጥመውና በዳሩል ናድዋ የተሰበሰቡት የቁሬሺ ጎሳ ባላንጣዎቹ ተከታዮቹን ሊገድሉ ሲያሳድዷቸው ፥ መሀመድ ለተከታዮቹ፣ “ፍትህን ሳያጓድል የሚያስተዳድር ደግ ንጉሥ በእውነት ምድር በሐበሻ አገር ይገኛልና ወደ እርሱ ሂዱ። ያስጠጋችኋል።”[5] አላቸው። ተከታዮቹም ወደ አክሱም ተሰደዱ። ንጉሠ ነገሥቱም ተቀብለው አስትናገዷቸው። እዚህ ላይ ትኩረት የሚያስፈልገው “የሐበሻው” ንጉሥ ደግ መሆናቸውን ማን ነገረው? ፍትሕን ሳያጓድሉ የሚፈርዱ መሆናቸውንስ እንዴት አወቀ? የሚለው ጥያቄ ነው። ከአይሁድ ወይም ከግሪክ ወይም ከፋርስ ወደ አረብ አገር የሚመጡ ሰዎች ስለ “የሐበሻ” ንጉሥ ደግነት ሊነግሩት አይችሉም። ስለ ኢትዮጵያ ንጉሥ ደግነት ለመሀመድ ሊነግሩ የሚችሉት ከኢትዮጵያ ወደ አረቦች ሠፈር የሄዱ ኢትዮጵያዊ የክርስትና ተከታዮች ወይም የወንጌል መምህራን ናቸው። እንግዲህ እነዚህ መረጃዎች የሚያሳዩት መሀመድ እስልምናን ለወገኖቹ ለመስበክ መነሻ የሚሆነውን ትምህርት ያገኘው ከኢትዮጵያውያን መሆኑን ነው።
የመሀመድ ተከታዮች አክሱም እንደደረሱ መልካም መስተንግዶ እንደተደረገላቸው የአረብ ተራኪዎች እራሳቸው ዘወትር ይመሰክራሉ። በተለይም ደግሞ ቁሬሺ የሚባሉት የመሀመድ ተቃዋሚዎች አክሱም ድረስ ለንጉሠ ነገሥቱ እጅ መንሻ ይዘው በመምጣት በሽሽት የመጡት የመሀመድ ተከታዮች ወንጀለኞች ናቸውና ስጡን፣ ወደ አረብ አገር መልሰን እንውሰዳቸው ብለው ሲጠይቋቸው ንጉሠ ነገሥቱ የሁለቱንም ወገን ቃል ካዳመጡ በኋላ ስደተኞቹን አሳልፌ አልሰጥም ማለታቸው እስካሁን ይነገራል። እነዚህ የመሀመድ ተከታዮች የሆኑ ስደተኞች ወደ አረቦች አገር ቢመለሱ አደጋ ላይ እንደሚወድቁ ያዩት ነጉሠ ነገሥቱ ስደተኞቹ በሂመራ (የመን) እንዲሠፍሩና እንዲኖሩ ፈቀዱላቸው። አሁንም እዚህ ላይ ከላይ የተጠቀሱት ነዳጅ ፈላጊ ሃሰተኛ ምዕራባዊ ተራኪዎችና አይሁድ ነን ባዮች ከእስልምና በፊት የመንን ፋርሶች አጥቅተው ይዘዋት ነበር የሚል ሃሰት ይተርካሉ። ከነሱ የሃሰት ትረካ ሌላ እነሱ ለሚሉት ነገር ጭብጥ ማስረጃ የለም። የመን የኢትዮጵያውያን ምድር እንደነበርችና በውስጧም ከኢትዮጵያውያን በቀር አረብ የሚባል ጎሳ እንዳልነበረባት፣ አረብኛ ቋንቋም እንዳልተነገረባት ይልቁንስ የሂመራ ሰዎች የሚናገሩት ቋንቋ፣ የሚጽፉትም ጽሁፍ ግዕዝ እንደነበረ፣ ባህላቸውም “የሐበሻ” እንደነበረ የሚያረጋግጡ በጣም በርካታ ማስረጃዎች አሉ። የመሀመድ ተከታዮች በኢትዮጵያ ከተሰደዱ በኋላ ጊዜው ሲረጋጋ አንዳንዶቹ እየተመለሱ እስልምናን አስፋፉ። ከሞት አፋፍ ላይ ደርሶ የነበረው እስልምና በኢትዮጵያው ንጉሥ ደግነት ምክንያት እንደገና አንሰራራ።
እንግዲህ ይህን የመሰለ መስተንግዶ የተደረገላቸው አረቦች ግን እስልምናቸውን ሲያስፋፉም ሆነ ሲገድሉ፣ በመሬት ንጥቂያም ላይ ሲሰማሩ ርኅራኄ ያደረገችላቸውን ኢትዮጵያ በርኅራኄ አይን አይተዋት አያውቁም። ብዙ አረቦች “ኢትዮጵያ ስላስጠጋቻችሁ እሷን አትንኩ” ብሎ መሀመድ ተናግሯል ሲሉ ይደመጣሉ። ይሁንና ከእስልምና በኋላ አረቦች ኢትዮጵያን ሳይነኩ የሰነበቱበት ዘመን የለም። ከእስልምና ማንሰራራት በኋላ ኢትዮጵያ በእስልምና የደረሰባትን ውድቀት ሲመለከቱ ንጉሠ ነገሥቱ ለነዛ ለተሰደዱ አረቦች ያደረጉላቸው መስተንግዶ ከደግነትም አልፎ የየዋህነት/የሞኝነት/አጠንቅቆ ያለማወቅ እንደነበር አዙሮ ለሚያይ ሁሉ ግልጽ ሆኖ ይታያል። ንጉሠ ነገሥቱ እጃቸውን ዘርግተው አረቦቹን መቀበላቸው ለኢትዮጵያ ተናዳፊ እባብን እጅ ዘርግቶ እንደመቀበል ነው የሆነባት።
የመንን ወሰዱ። ኢትዮጵያውያንን አረዱ። የቀሩትንም መንገድ ላይ ጣሏቸው።
የየመን አክሃዳሞች ከተደረገላቸው ከዚህ ሁሉ ቸርነት በኋላ አረቦች እስልምናን ለማስፋፋትና የሌሎችን መሬቶች ለመንጠቅ ሲሰማሩ የመጀመሪያ ሰለባ ያደረጉት የኢትዮጵያን አውራጃ ሂመራን (የመንን) መውረርና የራሳቸው ማድረግ ነበር። አረቦች በሂመራ በኢትዮጵያውያን ላይ የሠሩት ግፍ ምዕራባውያን አፍሪካውያንን በባርነት ቀንበር ከገዙበት ግፍ ቢበልጥ እንጂ አያንስም። አረቦች ሂመራን (የመንን) ሲወሩ መጀመሪያ በሰንዓ የሚገኘውን እጅግ የተዋበውን የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ቤተክርስቲያን ነበር ያፈረሱት። ክርስቲያኖችንም አረዱ። የቀሩትን ኢትዮጵያውያን አስገድደው አሰለሟቸው። በባርነትም ገዟቸው። የመንንም አጥለቀለቋት። እጅግ የሚዘገንኑ ግፎችንም በኢትዮጵያውያን ላይ ፈጸሙባቸው። ልጆቻቸው ታሪካቸውን እንዳያውቁ አደነቆሯቸው። የሚበሉት፣ የሚጠጡትና የሚለብሱትም አሳጧቸው። አክሃዳም (ጠራጊወች) የሚል ስምም አወጡላቸው። አክሃዳሞች ከሽንት መጥረግና ከጫማ ማጽዳት ውጭ ሌላ ሥራ አይፈቀድላቸውም፡፤ ልጆቻቸውም አይማሩም። አረቦች “እቃህን ውሻ ቢነካው እጠበው፤ አክሃዳም ከነካው ግን ጣለው” የሚል ፈሊጥ አውጡ። አረቦች አክሃዳም እያሉ የሚጠሯቸውን ሥራና ትምህርት ብቻ ሳይሆን የከለከሏቸው ሰው መሆንን ጭምር ነው።
ከየመን ወረራ በኋላ አረቦች እስልምናን በማንገብ የሌሎች ሰዎችን መሬቶች ለመንጠቅ ወደ ሰሜን አፍሪካ፣ ወደ መካከለኛው ምስራቅና ወደ ፋርስ ዘመቱ። የተከላከሏቸውን በጎራዴ እያረዱ ገደሉ፣ የቀሩትን እስላም አደረጓቸው፣ መሬታቸውንም ሁሉ ወሰዱ። በተለይ ጥቁሮችን በማጥፋት ከሲሶ በላይ የሚሆነውን የአፍሪካ መልክአ ምድር በንጥቂያ ወሰዱ። ኢትዮጵያን በዙሪያዋ ከበቧት። በግድም በውድም ብዙ ኢትዮጵያውያንን አሰለሙ። በዳር ድንበርም በማህል አገርም ያሉ ኢትዮጵያውያንን ካሰለሙም በኋላ የክርስቲያን መንግሥት ስለሆነ ለመካከለኛው መንግሥት አትገዙ፣ ጎጦቻችሁንም ከመካከለኛው መንግሥት ገንጥሉ የሚሉ ፋትዋዎችን በመደንገግ ሙስሊም የሆኑትን ኢትዮጵያውያን በኢትዮጵያ ላይ ለጦርነት በማነሳሳት ኢትዮጵያን በአመጽ ለብዙ መቶ ዓመታት አስጨነቁ። የባህር በሮቿንም ያዙ።
አረቦች ቢዛንቲያ/ ቆስጠንጥኒያ ተብሎ የሚጠራውን አገር በንጥቂያ ከወሰዱ በኋላ ኦስማንየ የሚባል የቱርክ የእስልምና መንግሥት ተቋቁሞ እሱም በመስፋፋትና እስልምናን በማስፋፋት ብዙ የዓለም ክፍሎችን ይቆጣጠር ጀመር። ኦስማንየ የተባለው የእስልምና ቀንበር ጫኝ ወደ ኢትዮጵያ መጥቶ ኢትዮጵያውያን ሙስሊሞችን መሣሪያ በማስታጠቅ ኢትዮጵያን ለብዙ አመታት በአመጽና በጦርነት አደቀቁ። በተለይም አህመድ ግራኝ በመባል የሚታወቀውን ሙስሊም በማስታጠቅ ከምሥራቅ ኢትዮጵያ እስከ ሰሜን ኢትዮጵያ ድረስ በጦርነት አመሷት። አብያተ ከርስቲያናትን አወደሙ። ቅዱሳን መጻሕፍትን አቃጠሉ። ካህናትን እና ምእመናንን አረዱ። የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት የአረብ ስደተኞችን ካስተናገዱ ጊዜ ጀምሮ እስከ ዛሬ ድረስ በችግር፣ በጦርነትና በሰላም ማሳጣት አረቦች እንዳመጡት እስልምና ኢትዮጵያን ያዎካት የለም። የአረቦች እስልምና አዋኪነቱ በማበጣበጥ ብቻ የተገታ አይደለም። ታሪክንም በመበረዝ ጭምር ነው።
በተለይ ባለፉት ሃምሳ አመታት በአረባዊው በግብጽ መንግሥትና ካይሮ በሚገኘው የዓለም ሙስሊሞች እንዲከተሉት የእስልምና መመሪያ ወይም ፋትዋ ማፍለቂያ ማእከል በሆነው በአል–አዛር ተቋም አበረታችነት በኢትዮጵያ የተኪያሄዱት ሁከቶች ኢትዮጵያን ትልቅ አደጋ ላይ የጣሉ ነበሩ። ይህ የአረቦች የአመጽ ጥንስስ በኢትዮጵያ ብዙ ደም ካፈሰሰ በኋላ “ኤርትራ” ተብላ የምትጠራውን የኢትዮጵያ አካል ከነነዋሪዎቿ ከኢትዮጵያ ገንጥሏል። በእስልምና ስም የሚመጣው የአረቦች የብጥብጥ እርሾ በሰሜን፣ በማሀል አገር፣ በምሥራቅ ኢትዮጵያ፣ በደቡብ ኢትዮጵያ፣ በሶማሊያ ወዘተ እስካሁን ድረስ ጥፋቱን እንደቀጠለ ነው።
አረቦች እስልምናን ተጠቅመው በሚፈጥሩት ሁከት ምክንያት ኢትዮጵያ በመታመሷና ድህነትም ላይ በመውደቋ በተለይ ባለፉት አርባ አመታት ውስጥ ብዙ ኢትዮጵያውያን አገራቸውን ኢትዮጵያን ትተው በመሰደድ በተለያዩ የዓለም አገሮች ተበታትነዋል። ከነዚህም ውስጥ ጥቂቶቹ ወደ አረቦች አገር ወደ ሳዑዲ አረቢያ ተሰድደው በዛ እስከ አሁን ይኖራሉ። ሆኖም ግን ከዚህ ቀደም በታህሳስ ወር ፪፲፻፬ ዓ.ም. ሰላሳ አምስት የሚሆኑ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋህዶ ምእመናን የክርስቶስን ልደት በቤታቸው ተሰብስበው ስላከበሩ የሳዑዲ አረቢያ መንግሥት እነዚህን ክርስቲያኖች በእሥራትና በድብደባ ካንገላታቸው በኋላ ክሳዑዲ አረቢያ አባሯቸዋል። አረቦች የመጀመሪያው ሂጅራ እያሉ በሚያስታውሱት ስደታቸው ከአረብ አገር ተሰድደው ወደ ኢትዮጵያ መጥተው ኢትዮጵያውያን ላደረጉላቸው አቀባበል፣ የተሰደዱትንም ችግር እንዳያገኛቸው በኢትዮጵያ እንዲኖሩ መልካም መኖሪያ ለሰጧቸው ኢትዮጵያውያን የከፈሉት ውለታ እነሆ ኢትዮጵያውያን በአረቢያ በተሰደዱ ጊዜ ዱላ፣ እሥራትና ካገር ማባረር ሆነ። ዛሬም እንደትናንትናው አረቦች ኢትዮጵያውያንን የማጥቃትና የማዋረድ ሥራቸውን ቀጥለውበታል። በተለይ ሰሞኑን በሳዑዲ አረቢያ ኢትዮጵያውያንን እያሳደዱ በመያዝ እየደበደቡ አጉረዋቸዋል። አንዳንዶችንም ገድለዋቸዋል። ኢትዮጵያውያን ሴቶችን ከቤታቸው እያወጡ አስራ አምስት እና ሃያ እየሆኑ ሰብአዊነት በሌለው ሰይጣናዊ ሁኔታ ደፍረዋቸዋል። ከቤታቸውም ከተሰደዱበትም ቦታ እያወጡ ጥለዋቸዋል። የርኅራኄ መስተንግዶ የተደረገላት ቄዳር ግፍን መለሰች። በቄዳር ድንኳኖች ውስጥ ያላችሁት የኢትዮጵያ ሙስሊሞች ኢትዮጵያውያን ወገኖቻችሁ ተመልከቱ። ሰላምን ከሚጠሉ ጋር ነፍስ ብዙ ጌዜ ኖረች። ኢትዮጵያ ማረፊያ ሰጥታ ሰላምን ለቄዳር ልጆች ሰጠች፣ የቄዳር ልጆች ግን ስላምን ነሷት። መኖርያቸው ለራቀ፣ በቄዳር ድንኳኖች ላደሩ ወዮ፥ እግዚአብሔር ተናግሯልና እንደ ምንደኛ ዓመት በአንድ ዓመት ውስጥ የቄዳር ክብር ሁሉ ይጠፋልና።
✞✞✞መድኃኔ ዓለም የተመሰገነ ይሁን።✞✞✞
💭 ፀረ-ክርስቶስ ቱርክ ጥንታዊውን የቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያንን መስጊድ ልታደርገው ነው
ዛሬ የወጣው መረጃ እንደሚጠቁመን ደግሞ ከመጭው 15 ሐምሌ ጀምሮ ይህን ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ መስጊድ በማድረግ እስላሞች ገብተው እንዲሰግዱ እንደሚደረግ ነው።
የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ ኮሮና አልበቃ ብሏት በቅድስት ሶፊያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ውስጥ ሰሞኑን በድፍረት የአዛን ጋኔን እየለቀቀች ነው። በሃገራችንም እየተሠራ ያለው ይህ ነው። ቤተ ክርስቲያን አቅራቢያ መስጊድ የሚገነቡት ያለ ምክኒያት አይደለም፤ ክርስትናን መዋጋትና ለማጥፋት መታገል የመሀመዳውያኑ አምልኮታዊና ታሪካዊ ግዴታ ነውና። ነቀርሳ ጤናማውን ህዋሳታችንን ካላጠቃ እራሱን በልቶ ይሞታል።
ዓለም በኮሮና ቫይረስ ተናውጣልች፤ በቱርክም በብዙ ሺህ የሚቆጠሩ ሰዎች በቫይረሱ እንደተያዙ ይታወቀል (ኤርዶጋን ደብቆታል)፤ በክርስቶስና ልጆቹ ላይ ከፍተኛ ጥላቻ ያላቸው ሸሆችና ኢማሞች ግን በክርስቲያኖች ቁስል ላይ ጨው ለመጨመር እዚህ ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ውስጥ ገብተው አስቀያሚውን የአዛን ጩኸት ያሰማሉ። አቤት ድፍረት! አቤት ቅሌት! ቱርክ መጥፊያዋ ተቃርቧል! እርኩሶች! ልሳናቸው ይዘጋባቸው!
ሌላ የሚገርመው፤ ልከ የኮሮና ቫይረስ በቻይና መቀስቀሱ እንደተሰማ ቱርክ በሃገሯ የሚገኙትን በሚሊየን የሚቆጠሩና “ስደተኞች” የተባሉትን መሀመዳውያን ወራሪዎችን ወደ ኦርቶዶክስ ግሪክ በጉልበት ለማስገባት መወሰኗ ነው።
የክርስቲያኖች ዋና ከተማ የክርስቲያኑ ንጉሥ የቆስጠንጢኖስን ሀገር የነበረችውን የዛሬዋን ቱርክ በአጭር ጊዜ ተቆጣጠረ። የቅድስት ሀጊያ ሶፊያንም ቤተመቅደስ ተቆጣጥሮ መስጊድ አደረገው።
ቱርክ የአውሮጳ ኅብረት አባል ለመሆን ጥያቄ ባቀረበች ጊዜ ከመስፈርቶቹ አንዱ የክርስቲያኖች ንብረት የነበረውን አስደናቂውን የሀጊያ ሶፍያ ቤተመቅደስ ከመስጊድነት ወደ ቤተመቅደስነት ለክርስቲያኖች እንድታስተላልፍ ነበር የተጠየቀችው ይባላል። ነገር ግን የቱርክ መንግሥት ቤተመቅደሱን ለክርስቲያኖች አልመልስም። መሥጊድ መሆኑንም አስቀርቼ የሚጎበኝ ሙዚየም አደረገዋለሁ ባለው መሠረት አሁን የቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ካቴድራል መስጊድ መሆኑ ቀርቶ ሙዚየም ሆኖ ይጎበኛል። በነገራችን ላይ ክቡ አጼ ኃይለሥላሴ ያሠሩት የአክሱም ጽዮን ቤተክርስቲያን ህንጻ ዲዛይን በቀጥታ በቱርክ ኢስጣንቡል ከሚገኘው ከቅድስት ሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን የተቀዳ ነው።
እናስታውስ፤ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ቀዳማዊ ግራኝ አህመድን አሰማርታ አባቶቻችን ካህናትን፣ ምዕመናንን ስታሳርድ፣ ዓብያተ ክርስቲያንን ስታቃጥልና ስትዘርፍ የነበረችው ቱርክ ናት ፣ ዛሬም ከቱርክ ድጋፍ በማግኘት ላይ ያለው የዳግማዊ ግራኝ አህመድ አሊ ኦሮሞ ሠራዊት ተመሳሳይ ተግባር በመፈጸም ላይ ነው። የሚገርም አይደልም? እነዚህ ከሃዲዎችም ልክ እንደ ቱርክ የኮሮና ቫይረሰን መስፋፋት ተገን አድርገው በድፍረትና በንቀት ክርስቲያኖችን በመተናኮል ላይ ናቸው።
እ.አ.አ (532-537)በንጉሠ ነገሥት ዮስጢያኖስ የተመሠረተውና “ሀጊያ ሶፊያ” ወይም “ቅድስት ጥበብ” በሚለው የመድኃኔዓለም ስሙ የተሰየመው ይህ የእግዚአብሔር ወልድ ቤተ ክርስቲያን በቁስጥንጥንያ መንበር ታላቁ ሕንጻ ቤተ ክርስቲያን ሲሆን እጅግ አስደናቂ የሕንጻ ጥበብ የታየበትና የብዙ ቅዱሳን አጽም ያረፈት ታላቅ ካቴድራል ነበረ። በኦርቶዶክሳዊያንና በዓለም የክርስትና ታሪክ ውስጥ ታላቅ ሥፍራ ያለውና በዩኔስኮ ከተመዘገቡ የዓለም ቅርሶች አንዱ የሆነው ይህ ቤተ ክርስቲያን በ1453 ዓ ም ቁስጥንጥንያ፡ ያሁና ኢስታምቡል፡ በኦቶማን ቱርክ እጅ ስትወድቅ በሱልጣን መሀመድ ዳግማዊ ትእዛዝ ወደ መስጊድነት ተቀይሯል። ከ1935 ዓ ም እስከ ዛሬም ድረስ ደግሞ ወደ ቤተ–መዘክርነት ተቀይሮ የቀደመ ታሪኩ ብቻ እየተነገረ ለጎብኚ ክፍት ሆኖ ይገኛል። አሁን እብዱ የቱርክ ፕሬዚደንት ሬሴፕ ጣይብ ኤርዶጋን በሙስሊም ወንድሞቹ ግፊት ይህን ታሪካዊ ቤተክርስቲያን መስጊድ የማድረግ ፍላጎት እንዳለው አውስቷል።
የክርስቲያን ሃገራትን በመውረር እስካሁን ድርስ ይዛ የቆየችው የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ መጥፊያዋ ተቃርቧል፤ ቁስጥንጥንያንም ለግሪኮችና አርመኖች በቅርቡ ትመልስ ዘንድ ትገደዳልች፤ ስልዚህ በጣም ያቁነጠንጣታል ያለው። እንደ እኛዎቹ ሁሉንም ነገር “ኬኛ” ትላለች። አውሮፓ የእኔ ነው፣ ሰሜን አፍሪቃ የእኔ ነው ትላለች። እንዲያውም “አሜሪካን እኛ ቱርኮች ነን ያገኘነው” በማለት እብዱ ኤርዶጋን በቅርቡ ቀለባብዶ ነበር። “ኬኛ” የመሀመዳውያን መንፍስ እንደሆነ እያየን ነው?
የሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን ወደ ቀደመ ክብሩ መመለስ በዓለም ዙሪያ ለሚገኙ ኦርቶዶክስ ምእመናን ታላቅ ደስታ የሚሆን ነው። በዓለም ዙሪያ ብዙ የኦርቶዶክስ አብያተ ክርስቲያናት በሀጊያ ሶፊያ ቤተክርስቲያን ሕንጻ አምሳል መሠራታቸውም ለቤተክርስቲያኑ የሠጡትን ትልቅ ሥፍራ የሚያስረዳ ነው። ሀጊያ ሶፊያን መስለው ከተሠሩ ቤተክርስቲያኖች መካከል በግብጽ ካይሮ የሚገኘው የዘይቱን ቅድስት ማርያም ቤተ ክርስቲያንና በኢትዮጵያ የሚገኘው የርእሰ አድባራት አክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን ይጠቀሳሉ። በቱርክ እና ግብጽ የሚገኙት ሙስሊሞችም አብዛኛዎቹን መስጊዶቻቸውን ከዚህ ድንቅ ቤተክርስቲያን ሕንፃ ኮርጀው ነው የሠሯቸው።
ቀድሞ ቁስጥንጥንያ ዛሬ ደግሞ ኢስታንቡል በመባል የምትታወቀው የግሪኮችና አርመኖች ከተማ ስሟን ያገኘችው „εἰς τὴν πόλιν“ „is tim boli (n)„ ከሚለው የግሪክኛ ቃል ነው። “ከተማው” ወይም “በከተማው” ማለት ነው፤ ለቁስጥንጥንያ። የኦርቶዶክስ ጠላት የሆኑት ቱርኮች ግሪክ ኦርቶዶክሶችን የጎዱ ስለመሰላቸው ነበር ቁስጥንጥንያን ኢስታንቡል ብለው የሰየሙት። ልከ በአገራችንም ከሃዲዎቹ የዋቄዮ አላህ ልጆች ኦርቶድክስ ኢትዮጵያን ያሸነፉ መስሎ ስለታያቸው አዲስ አበባን “ፊንፊኔ” ብለው ለመጥራት ይታገላሉ፤ ግን ፊንፊኔ የአማርኛ ቃል መሆኑን አላወቁም ነበር።
💭 ኦርቶዶክስ አገራት ብሔራዊ የሀዘን ቀን አወጁ
ሰዶማውያኑ ቱርኮች የቅድስት ሶፊያን ቤተ ክርስቲያን መስጊድ በማድረጋቸው።
ከስድስት መቶ ዓመታት በፊት ሰዶማውያኑ ቱርኮች የኮኒስታንቲኖፕልን ከተማ ወርረው ሲይዙ በዚህ ታሪካዊ የቤተ ክርስቲያን ሕንፃ ውስጥ በጣም ብዙ ዲያቆናት፣ ካህናት ፣ ቀሳውስትና ጳጳሳት ምዕመናቱ ፊት በግፍ ታርደው ለሰማዕትነት በቅተዋል። ዛሬም ቱርኮች እጅግ በጣም ይቅበዘበዛሉ፤ ቤተክርስቲያኑን መስጊድ ያደርጋሉ፤ ወታደሮቻቸውን ወደ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ሊቢያ፣ ሰሜን ቆጵሮስ፣ ካታር፣ አዘርቤጃን ወዘተ ይልካሉ፤ ለዳግማዊ ግራኝ አህመድና ኦሮሚያ ለተባለው ህገ-ወጥ ክልል መሣሪያዎችን በድብቅ ያቀብላሉ። በሃገራችን እየተካሄደ ያለው ጭፍጨፋ የቱርኮችና አረቦች ድጋፍ አለው!
የተዋሕዶ ልጆች፤ “ቤተሰብ ሜዲያ፣ አደባባይ ሜዲያ፣ ዘመድኩን በቀለ” እነዚህ ከሃዲዎች ለኦሮሙማ ፕሮጀክት የሚሰሩ ከሃዲዎች ናቸው፤ ገንዘባችሁን፣ ጊዜያችሁን እና አትኩሮታችሁን አትስጧቸው! እንዳትቆጩ፤ በቅርብ የምታዩት ነው!
“አማራ” ነን የሚሉ ሜዲያዎች እየተገደለ ላለው ወገኑ መቆም ሲገባቸው ለሚገላቸው ግራኝ አብዮት አህመድ ወግነው ሌላውን ወገናቸውን በጅምላ ያስጨፈጭፋሉ። ስለጽዮን ዝም ያሉ የኢትዮጵያ ጠላቶች ናቸው።
መልዕክቱን የሚያጅቡት ምስሎች ላይ የተቀመጡት ሜዲያዎች/ዩቲውብ ቻነሎች በአሁኑ ሰዓት ጭንብላቸውን በመግለጥ ማንነታቸውንና ምንነታቸውን አሳውቅውናል። ያሳዝናል፤ ስላወቅን ግን እግዚአብሔር የተመሰገነ ይሁን! እያንዳንዷ ቀን የፈተና ቀን ናት፤ በተለይ ለአማራ ኢትዮጵያውያን፤ ምክኒያቱም፤ ሌላ ጊዜ የምመለስበት በጣም ቁልፍ የሆነ ርዕስ ነው፤ ዲቃላዎቹ ጋላማራዎች ብዙ ድራማ እየሠሩና ዥዋዥዌ እየተጫወቱ አማራ ኢትዮጵያውያንን ከጽዮን ለመነጠል በሁሉም አቅጣጫ ብዙ ሙከራ በማድረግ ላይ ናቸውና ነው።
የየዋሁን መንጋቸውን ማንነትና ምንነት ለመቀየር የተጠቀሱት ሜዲያዎች በጣም የተራቀቀ ዲያብሎሳዊ ሥራ እየሠሩ ነው፤ አንዴ ቀዝቃዛ ውሃ፣ ሌላ ጊዜ ሙቅ ውሃ፣ አንዴ ሃዘን ሌላ ጊዜ “ደስታ” በመስጠት ብሎም አንዴ ተቃዋሚ፣ ሌላ ጊዜ ደጋፊ ሆነው በመምጣት የነፍስ እደና ዘመቻ ነው የተያያዙት ብል አላጋነንኩም። ብዙ ጊዜ የምንሰማው ነው፤ “አብዮት አህመድ ጥሩ ሲሰራ እናመሰግነዋለን፣ መጥፎ ሲሰራ እንወቅሰዋለን!” የሚል ተልካሻ አቋም በመያዝ መሰራት ከሚገባው ሥራ ብዙውን በማዘናጋት ላይ ናቸው። ዲያብሎስም እኮ ብዙ በጎ ነገሮችን ይሠራል፤ አይደል እንዴ? ለክርስቶስ እኮ ዓለምን ሁሉ ላውርስህ”ብሎት ነበር።
✞✞✞ [የማቴዎስ ወንጌል ምዕራፍ ፬፥፰፡፲] ✞✞✞
“ደግሞ ዲያቢሎስ እጅግ ረጅም ወደ ሆነ ተራራ ወሰደው፥ የዓለምንም መንግሥታት ሁሉ ክብራቸውንም አሳይቶ። ወድቀህ ብትሰግድልኝ ይህን ሁሉ እሰጥሃለሁ አለው። ያን ጊዜ ኢየሱስ። ሂድ፥ አንተ ሰይጣን ለጌታህ ለአምላክህ ስገድ እርሱንም ብቻ አምልክ ተብሎ ተጽፎአልና አለው።”
***በፍሬዎቻቸው ይታወቃሉ***
በዘመነ ወረርሽኝ፣ ወገን በተቀሩት የሃገራችን ክፍሎች እንደ ዝንብ በሚረግፉበት፣ ዓለም ከፍተኛ የኢኮኖሚና ማሕበረሰባዊ ቀውስ ውስጥ በገባችበት በዚህ አስከፊ ወቅት፤ ወደ እግዚአብሔር እጆቻችንን ዘርግተን እንደመጮኽ፤ እየገደላቸው ያለውን ገዳያቸውን “እሰየው፣ በለው! ከሰይጣንም ጋር ተሰለፌ ትግሬዎችን እዋጋለሁ፣ አስደሳች ድል! ቅብርጥሴ” የጦርነት ከበሮ እየመቱ ደስታቸውን በመግለጽ ላይ ያሉት ግብዞች ሊውጣቸውን ሊሰለቅጣቸው የጓጓውን ዘንዶ እየቀለቡት እንደሆነ እንዴት መረዳት ተሳናቸው? አባቶቻችን የወንድማቸው ደም ሲበቀሉ ነበር የሚፎክሩት ይህ ግራ የተጋባ ትውልድ ግን ወንድሙን ገድሎ ይፎክራል፤ ይህን ያህል ጥላቻ ለትግሬ ወገናቸው! አባታቻን አባ ዘ–ወንጌል ካስጠነቀቁን ነገሮች መካከል “ባስከፊው በዚህ ጊዜ ፀረ–ትግሬ የሆነ አቋም እንዳይኖረን” ነው። ለእኔ ወገኑን ለመውጋት ጦርነት ካወጀው ቆሻሻው ግራኝ አብዮት ይልቅ እነዚህ ውዳቂዎች ናቸው በይበልጥ የከፉት የኢትዮጵያ ጡት ነካሾች!
ስለዚህ የጽዮንን ተራሮች በጭራሽ አምባና መሸሸጊያ አይሆኗቸውም፤ ከዝርዝሩ ተወግደዋል/ተሠርዘዋልና!
✞✞✞ [መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፷፰፥፴፡፴፩] ✞✞✞
“በሸምበቆ ውስጥ ያሉትን አራዊት፥ በአሕዛብ ውስጥ ያሉትን የበሬዎችንና የወይፈኖችን ጉባኤ ገሥጽ፥ እንደ ብር የተፈተኑት አሕዛብ እንዳይዘጉ፤ ሰልፍን የሚወድዱትን አሕዛብን በትናቸው። መኳንንት ከግብጽ ይመጣሉ፤ ኢትዮጵያ እጆችዋን ወደ እግዚአብሔር ትዘረጋለች።”
_____________________________________
Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: 9/11, Abiy Ahmed, Aksum, anti- Tigray, Axum, ማሳደድ, ስደት, ሽብር, ሽብርተኝነት, ቁስጥንጥንያ, ትግራይ, አሜሪካ, አብይ አህመድ, አክሱም ጽዮን, አዋጅ, ኤሚራቶች, እስልምና, ኦሮሞዎች, ክህደት, ወረርሽኝ, ዘረኝነት, ዘር ማጥፋት, የጦር ወንጀል, ዮስጢያኖስ, ዲያቆን ቢኒያም ፍሬው, ጀነሳይድ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፍርድ, Ethnic Cleansing, Genocide, Humanitarian Crisis, Jihad, Jusinian, Persecution, Plagues, Rape, Terror, Tigray, USA | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 1, 2021
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
⚠️ዋ! ዋ! ዋ!⚠️
☆ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ – ኢትዮጵያን እያሳጣን ነው!☆
የዚህ ዘገባ ፀሐፊ የልብ ትርታዬን ያዳመጠ ይመስላል፤ “በቃ ከአፍጋኒስታን መውጣቷ ነው ፣ እንደው ግን አሁን አሜሪካ ትግራይን ከኢትዮጵያ እና ከኤርትራ ለማዳን ታስባለችን?” በማለት በአረመኔው የኦሮሞ አገዛዝ በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ስላለው ከባድ ወንጀል እና አሜሪካ ልትወስደው ስለሚገባት እርምጃ አግባብ ባለው መልክ ይጠይቃል!
ለማንኛውም ኢትዮጵያን የሚወድ፣ ለሕዝቧ እና ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ እምነቷ የቆመ ሁሉ አረመኔዎቹ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እና ኢሳያስ አፈወርቂ እንዲወገዱ ብቻ አይደለም መታገል አለበት፤ በወገኑ ላይ የሚደረሰው ስቃይ እንዳይቀጥል የሚሻና፣ አገሩን ማጣት የማይፈልግ ከሆነ፤ ሌላ ምንም አማራጭ የለውም፤ እነዚህ ሁለት ፍጥረታት የኢትዮጵያ እና አምላኳ ዋና ጠላቶች የሚሠሩ ቅጥረኞች ናቸውና ባፋጣኝ በእሳት መጠረግ አለባቸው። ጀግናው የጽዮን ሠራዊት የግድ በብርጌድ የተደራጀውን እና አድካውሚውን ብሎም ብዙ የምስኪኖች ሕይወት ቀጣፊውን ውጊያ ከከተማ ወደከተማ እየዞረ መድከም የለበትም። ከአሥር የማይበልጡ ቀልጣፋ ጦረኞችን የያዙ ኮማንዶዎችን ወደ አዲስ አበባ እና አስመራ በመላክ ግራኝን እና ኢሳያስን በመድፋት ይህን ጦርነት ቶሎ መግታት ይቻላል።
በተለይ አማርኛ እና ኦሮምኛ ተናጋሪ የተዋሕዶ ልጆች ከጽዮን ሠራዊት ጋር በውድም በግድም ከመተባበር ሌላ ምን አማራጭ የላችሁም፤ ያው ለሦስት ዓመታት አየናችሁ እኮ! በኦሮሚያ ሲዖል እርጉዝ ሴቶች በአስቃቂ ሁኔታ በሜንጫ ሲታረዱ፣ ሴት ተማሪዎች ታግተው ሲሰወሩ፣ ካህናትና ቀሳውስት ከእነ ቤተ ክርስቲያናቸው በእሳት ሲጋዩ፣ ባሕር ዳር ገብተው እነ ጄነራል አሳምነውን በመግደል ሬሳዎቻቸውን እንደ ውሻ መንገድ ለመንገድ ሲጎትቱባቸው፤ ኧረ ስንቱ ጉድ ሲፈጸም እንደ ወንድ ተነስታችሁ ግራኝን ለመፋለም ፈቃደኞች አልነበራችሁም። ይባስ ብላችሁ “ሕዝቤ” በምትሉት ላይ ለመሳለቅ ከገዳያቸው ጎን በመሰለፍ ለአሥር ወራት ያው እስከ ዛሬው ዕለት ድረስ በጽዮናውያን ላይ ክተት ታውጃላችሁ። እንግዲህ አሁን ወይ የሕይወትን ጎዳና ትመርጣላችሁ አሊያ ደግሞ ሞት ልክ እንደ ታማኝ በየነ የእያንዳንዳችሁን ቤት ያንኳኳል። ሰዓቱ እየሄደ ነው! መኖርና በሕይወት ጎዳና መራመድ የምትሹ ከሆነ ባፋጣኝ ከጽዮናውያን ጋር ይቅርታ እየጠየቃችሁ ተቀላቀሉ።
ከሃያ ዓመታት በፊት በኢትዮጵያ የአዲስ ዓመት ዕለት ዓለምን የቀየረው የመሀመዳውያኑ የመስከረም ፩ዱ ጥቃት በመጭው መስከረም ፩/ አዲስ ፪ሺ፲፬ ዓ.ም በኢትዮጵያ የሰፈነውን የዋቄዮ-አላህ-ዲያብሎስ አገዛዝ ለመገርሰስ ትልቅ ዕድል አለ።
በነገራችን ላይ፤ ሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች በመጭው መስከረም አንድ በኢትዮጵያ አየር መንገድ በኩል ምን ለመሥራት አቅደው ነበር? 😛
➡ በድጋሚ፤
💭 አፍጋኒስታን እና ኢትዮጵያን እንዲሁም ክትባትን አስመልክቶ ከ፲፪/ 12 ዓመታት በፊት የሚከተለውን ጽሑፍ ጫር ጫር አድርጌ ነበር።
“በተለይ አፍጋኒስታን ልክ የኢትዮጵያ ዓይነት ተራራማ የመልክዓምድራዊ ባሕርይ ስላላት ለወታደራዊ ልምምድ አመች ነች፤ የኔቶ ወታደሮችም ለኢትዮጵያ ወረራ የሚረዳቸውን ብዙ ልምድ በ አፍጋኒስታን በመቅመስ ላይ ናቸው።“
🔥 Ethiopia Conspiracy
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009
💭 “ኢትዮጵያ ተከባለች”
To most Americans the collapse of Afghanistan called into question Washington’s ability to manage the world. After devoting 20 years, thousands of lives, and trillions of dollars to creating a stable, democratic, and liberal Afghanistan, the entire Potemkin structure collapsed in 11 days.
Hundreds of thousands fled as the Taliban successively captured provincial capitals. Tens of thousands thronged the Kabul airport in a desperate effort to escape the newly proclaimed Islamic Emirate of Afghanistan. If only a few of them had joined the security forces that were supposed to sustain their country, instead of leaving the fight to those who decided the regime was not worth defending, perhaps the outcome would have been different.
Many liberal Afghans likely will be trapped in a future that looks more like the past. Perhaps stable though intolerant Islamist rule. Perhaps regime breakdown and renewed civil war. Perhaps domestic conflict spurred by foreign intervention. Whatever the outcome, Washington dramatically demonstrated yet again that militarized social engineering is an art Americans have yet to learn.
However, other crises loom around the globe and, of course, those who demanded that America stay in Afghanistan now insist that Washington take on these new responsibilities, presumably to demonstrate improved levels of competence. Consider the extraordinarily brutal tricorner battle ongoing among Ethiopia, Eritrea, and Tigray.
The complex confrontation returns a peaceful region to its terrible past of war and oppression. Eritrea spent three decades fighting for independence from Ethiopia as the latter moved from monarchy to communist dictatorship to generic authoritarian rule. Eritrea gained its independence in 1993 and created a regime so infamously cruel and repressive that it was known as the North Korea of Africa (according to Freedom House, Eritrea actually is less free than the North, rating just 2 out of 100). Five years later Ethiopia and Eritrea staged a short-lived border war, finally forging a peace treaty in 2018. Last year fighting erupted between the Ethiopian government and local security forces in the Tigray region, which long had dominated the country’s politics. Eritrea joined Ethiopia and the fighting continues. (The relationship between Addis Ababa and Asmara is complicated, but Ethiopia has enabled Eritrea’s atrocious Afwerki regime to escape what had been well-deserved diplomatic isolation.)
The conflict is largely unknown to the American republic. However, it is a true humanitarian horror. Alas, US efforts to halt hostilities have proved unavailing.
The Washington Post recently detailed the many offenses committed by the parties. For instance, Eritrean forces “have committed among the war’s worst atrocities, including civilian massacres and rapes meant to be so violent they render victims infertile. In its sanctions announcement, the Treasury Department said that Eritrean defense forces have gone house-to-house in search of Tigrayan families to evict and men and boys to execute. Those who survive must leave behind dead loved ones or face execution.”
Although Addis Ababa is slightly less repressive – only South Sudan, Syria, and Turkmenistan reach Eritrea’s depths, according to Freedom House – Ethiopia’s “troops have committed many of the crimes for which the United States is sanctioning Eritrea. Amnesty International reports that Ethiopian government forces and allied militias have also weaponized rape. Ethiopian soldiers have forced Tigrayan women into sexual slavery, engaged in gang rapes and targeted Tigrayan women fleeing to neighboring Sudan.”
Lest you decide to toss in your lot with Tigray, however, its forces seem no less cruel. Explained the Post: “civilians fleeing the conflict are accusing Tigrayan forces of committing a range of atrocities, including door-to-door executions, as they have widened the conflict beyond the borders of their own region. Displaced people blame Tigrayan troops for ‘killings, widespread looting and the indiscriminate shelling of civilian areas,’ Agence France-Presse reported.”
This is a terrible conflict and utterly wrong for all concerned. Of course, the combat should end. But what can the US do?
The Biden administration has not been silent. The Atlantic Council’s Cameron Hudson allowed: “In fairness to President Joe Biden’s administration, its efforts have not been half-hearted. The White House has doubled down on diplomatic engagement by appointing veteran diplomat Jeffrey Feltman as the first-ever special envoy to the region, while also dispatching Cabinet secretaries, cajoling a reluctant U.N. Security Council to speak up, and corralling like-minded allies to keep the up the diplomatic pressure.”
However, the result, which should surprise no one, was zilch. If countries and regions are willing to accept the high cost of going to war, why should we expect “diplomatic pressure” to halt the fighting? It’s worth making the effort, but that is likely to have an impact only if all parties are reluctant combatants or fear losing. Neither apparently is the case here. Unsurprisingly, then, Hudson worried that the administration relied too long on diplomacy: “Now, as the death toll continues to mount and more recruits join the fray, its delay in utilizing those measures is beginning to undermine its credibility.”
He suggested applying Magnitsky Act sanctions against human rights abusers. He also urged Washington to “sanction a wider range of individuals and entities. Potential targets could include individuals who are intentionally blocking humanitarian aid shipments; those using social media and other information platforms to incite violence and foment hate; and anyone seeking to undermine diplomatic efforts to achieve a cease-fire and long-term political settlement.”
No doubt, such penalties would inconvenience the guilty. However, they would do little to change government policy. Local elites typically are more committed to the regime than to foreign visas and bank accounts.
Moreover, Hudson advocated a formal ban on arms sales, a sensible step, though sometimes doing so has disproportionate and perverse impacts on combatants. With Ethiopia continuing to purchase weapons from such countries as Iran and Turkey, a unilateral prohibition would have only limited impact, causing him to call for a UN embargo, which would require Chinese and Russian acquiescence, no sure bet.
Avoiding the quagmire of secondary and financial sanctions, by which the US penalizes other nations’ individuals and companies, Hudson advocated targeting local firms involved in the war effort, such as Ethiopian Airlines and the Commercial Bank of Ethiopia. Hudson argued that “stiff sanctions against them could curtail the government’s ability to make war and push the companies’ executives to use their own influence over [Prime Minister] Abiy to pursue peace.” These steps would damage national prestige and marginally weaken Ethiopia’s war-making ability, but businessmen would remain unlikely to challenge their authoritarian political leaders. The war almost certainly would continue.
Indeed, when have economic penalties caused governments to yield what they consider to be vital security or political interests? The Trump administration increased sanctions on a gaggle of states, some serious enough to be termed “maximum pressure.” However, the result was a complete bust. Although China, Cuba, Iran, North Korea, Russia, Syria, and Venezuela all felt varying degrees of pain, none changed their policies as a result.
Even the Washington Post, which ran an editorial urging the Biden administration to Do Something!, acknowledged a sense of futility: “US sanctions against Eritrea probably will not force Eritrean troops out of the conflict. The United Nations sanctioned Eritrea for nine years, in part for refusing to withdraw troops from neighboring Djibouti, and the country did not relent. But they should be a warning shot, signaling to Ethiopia’s government and to Tigrayan forces that the world is watching this horrific war – and that the United States will act. The United States should use whatever leverage it has not only to end human rights abuses but also to force both sides to the bargaining table.”
This is a terribly unserious argument from a supposedly serious publication. Today the world is not watching and certainly is not acting, at least in ways that do much more than irritate Ethiopia and Eritrea. To grandly intone that “the United States will act” commits it to do so. But how? Surely not military action. Financial sanctions, to isolate the two governments from the world economy, would raise hackles across Europe, China, and Russia which have tired of American overreach wherever Washington sought to conscript the world for its political priorities. Anyway, near total sanctions were imposed on Sudan, but did not halt the fighting in Darfur and elsewhere.
Moreover, there is a downside to such measures. Admitted Hudson: “Critics may argue that the punitive measures outlined here would disproportionally harm the Ethiopian government, further imperil bilateral relations, diminish American influence and drive Addis Ababa deeper into the clutches of Tehran, Moscow and Beijing.” Such has been the case in the past; for example, Beijing gained economic influence in Burma and Sudan when both were under sanctions by the West.
Hudson expressed hope to counter the appeal of China and other states: “this is precisely why the use of tough sanctions must be accompanied by a continued commitment to diplomacy and dialogue, as well as an articulation of the conditions necessary for these sanctions to be removed.” However, if Addis Ababa and Asmara are determined to prosecute the war and can receive many of the same economic benefits from other countries, they are unlikely to go with US commitments and articulations.
The ongoing conflict in the Horn of Africa is horrendous. However, the US has little leverage over the contending parties. Long ago President George H.W. Bush proclaimed “that what we say goes,” delusional hubris that wasn’t even true then. It certainly isn’t true today. American policymakers must come to terms with the fact that the US is a hyperpower no longer.
Washington should work with European and African states to press for an end to the battle over Tigray, as well as greater freedom in Ethiopia and especially Eritrea. The US also should look for support in unusual places. Moscow and Beijing might be willing to cooperate to promote stability in the Horn of Africa for economic reasons even if they are less concerned about the ongoing human carnage.
However, Washington is likely to be most effective if it moderates its ambitions. US hubris doesn’t have a good track record of late, even when deployed with the best humanitarian intentions. These days what we say increasingly goes nowhere.
______________________________________
Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: 9/11, Abiy Ahmed, Afghanistan, Aksum, anti- Tigray, Axum, ማሳደድ, ስደት, ሽብር, ሽብርተኝነት, ታሊባን, ትግራይ, አሜሪካ, አብይ አህመድ, አክሱም ጽዮን, አዋጅ, አፍጋኒስታን, ኤሚራቶች, ኦሮሞዎች, ክህደት, ዘረኝነት, ዘር ማጥፋት, የጦር ወንጀል, ጀነሳይድ, ጠላት, ጥላቻ, ጦርነት, ጭፍጨፋ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, Ethnic Cleansing, Genocide, Humanitarian Crisis, Jihad, Persecution, Rape, Taliban, Terror, Tigray, USA | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 25, 2020
በትናንትናው የሳውዲ ብሔራዊ ቀን የሳውዲ አየር ሃይል ጠያራዎች የአየር ላይ ትዕይንት ሲሰሩ ፥ አብራሪው “ታስሯል” ተብሏል። ሄሄሄ!
Back to the Future – Airshow during the Saudi National Day celebrations, Sep 24 / 2020
_____________________________
Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: 9/11, Airshow, ሽብር, ተዋጊዎች, አውሪፕላን, አደጋ, ውዲ ብሔራዊ ቀን, ጠያራ, ፎቆች, Saudi Arabia | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2020
[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፯፥፰]
“አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።”
👉 አውሬው አላህ ደም ይወዳል!ደም ሙስሊሞች ጀነት(ሲዖል)የሚገቡበት መሳሪያቸው ነው” ይለናል ታዋቂው የኢትዮጵያ ሙስሊም ሸህ።
አዎ! እስልምና = ደም + ደም + ደም። የገዳይ ዓለም ሰማይ ደም እየለበሰ ነው፤ በእስልምና የተጨፈጨፉት ክርስቲያኖች ደም ይጣራል!
ድንግል ማርያም እስልምናን እና የግማሽ ጨረቃ ጣዖቱን ከምድረ ገጽ ታጠፋቸዋለች!
👉 የእስልምና “ቅድስት” ሃገር ሲዖል ናት!
በበርሃማዋ የአጋንንት መፈልፈያ ሳውዲ አረቢያ ሰሞኑን ከኢትዮጵያ የሄደና ያልተለመደ ኃይለኛ ዝናብ፣ ጎርፍ፣ መብረቅ፣ ሰማዩን ደም ቀለም ያለበሰው የአሸዋ አውሎ ነፋስ እና አንበጣ መንጋ ሲፈራረቁባት እያየን ነው።
ቪዲዮው ላይ እነደምናየው በመካው ካባ ጥቁር ድንጋይ ዙሪያ የተገነባው ፎቅ አናት ላይ አስገራሚው መብረቅ የውሻ ቅርጽ ሰርቷል። እስልምና ፍቅር የማያውቅ የጥላቻ አምልኮ ነውና ውሻን በተለይ ጥቁር ውሻን በጣም ይጠላል። ምክኒያቱ ውሾች እርኩስ መንፈስን ማየት ስለሚችሉና እስልምናን እርቃኑን ስለሚያስቀሩት ነው። ስለዚህ ሙስሊሞች ውሾችን በጣም ይጠሏቸዋል።
በቪዲዮው የተካተቱት አስገራሚ ክስተቶች፦
👉 መካ ፤ መስከረም ፪ / ፪ሺ፲፫ ዓ.ም
የአሸዋ አውሎ ነፋስ፣ ዶፍ፣ ጎርፍ፣ በሳውዲ ወኪል በግራኝ አብዮት አህመድ የፈሰሰው የንጹሐን ኢትዮጵያውያን ደም ይጣራል
👉 በመስከረም ፩ የታዩት ትልቅ ምልክቶች፤ መካን እና ኒው ዮርክን ምን ያገናኛቸዋል? ከ፲፱ ዓመታት በፊት፤ ልክ በመስከረም ፩ የሳውዲ አረቢያና ግብጽ ዚጎች በኒው ዮርክ ከተማ ላይ የሽብር ጥቃት ፈጽመው ሦስት ሺህ አሜሪካውያንን ገደሉ። በኒው ዮርክ ከተማ የሚገኘውን ዝነኛውን “የነፃነት ኃውልት/ “ ይህን ነበልባሉን በቀኝ እጇ የያዘችውን ሴት የምትታይባትን ኃውልት በስጦታ መልክ ለአሜሪካ ያበረከተችው ፈረንሳይ ነበረች። ለመሆኑ ይህች ሴት ማን ናት?
👉 ከአምስት ዓመታት በፊት ልክ በዚህ ወቅት ባቀረብኩት ቪዲዮ፤ 9/11
ቅዳሜ መስከረም ፩፤ ፪ሺ፰/2008 ዓ.ም
ኃይለኛ ዝናብና ነፋስ የተገነደሰው የግንባታ ክሬን በመካ መስጊድ ላይ ወድቆ ፫/3 (፭/5ሺ ይደርሳሉ ተብሏል) ሃጂዎችን ገደለ
👉 አውሬው አላህ ደም ይወዳል!ደም ሙስሊሞች ጀነት(ሲዖል)የሚገቡበት መሳሪያቸው ነው” ይለናል ታዋቂው የኢትዮጵያ ሙስሊም ሸህ። አዎ! እስልምና = ደም + ደም + ደም። በእስልምና የተጨፈጨፉት የክርስቲያኖች ደም ይጣራል! ድንግል ማርያም እስልምናን እና የግማሽ ጨረቃ ጣዖት ከምድረ ገጽ ታጠፋለች
👉 በሳውዲዋ መካ መጥቶ የነበረውን መቅሰፍት እናስታውሳለንን?
👉 ከ ፭ ዓመታት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ‘ቅ/ ገብርኤል ጽላት’ ይሆን?
👉 Could The Crane Collapse in New York Be Related to The Mecca Collapse on 9/11?
👉 September 11: A Conspiracy Against Jesus, The Virgin Mary & Ethiopia?
👉 የ9/11 ጥቃት አሜሪካውያን በደገፏቸው አረቦች ተከሰተ ዛሬ ደግሞ አሜሪካውያን በሚረዷቸው ኦሮሞ ሙስሊሞች
______________________________
Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 9/11, Antichrist, መስከረም ፩, መብረቅ, መካ, ሳውዲ አረቢያ, አረቦች, አውሎ ነፋስ, አዲስ ዓመት, ኢትዮጵያ, እስልምና, ካባ, ጎርፍ, ፀረ-ተዋሕዶ, ፀረ-ኢትዮጵያ, Flood, Judgement Day, Kaaba, Lightning, Mecca, Sandstorm, Saudi Arabia, Terror | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 6, 2020
በአክሱም ኃውልት አምሳያ ተሠርቶ በዋሽንግተን ከተማ የቆመው ታሪካዊ ሐውልት ትናንትና አስደናቂ መብረቅ ጎበኘው።
ከዚህ ጋር በተያያዘ ባለፈው ጥቅምት ወር ላይ ይህን ቪዲዮ በተዘጋው ቻነሌ በኩል አቅርቤ ነበር። ቀጥሎ በድጋሚ አቀርበዋለሁ። በጥሞና እንከታተለው!
ረሳነው? | የአክሱም ሐውልት በመብረቅ የተመታበት ምስጢር
ከ82 ዓመታት በፊት የተሰረቀው የአክሱም ሐውልት፡ ሐሙስ፡ ጥቅምት18 ቀን1930 ዓ.ም እ.አ.አ ጥቅምት 28 ቀን 1937 ፡ በፋሺስቱ የኢጣሊያ መሪ በቤኒቶ ሙሶሊኒ ተመርቆ ሮም ከተማ ላይ በይፋ ተተከለ። ሐውልቱ የቀድሞው የአፍሪቃ ሚንስቴር ዋና ሕንፃ፡ በኋላም ላይ የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት (FAO) ዋና መሥሪያ ቤት ከሆነው ህንፃ ፊት ለፊት እንዲቆም ተደረገ፤ (ልብ እንበል፤ ድርቅና ረሃብ ከኢትዮጵያ ጋር በተያያዘ እንዲታወቁ ፀረ–ኢትዮጵያ ሤራውን ጠነሰሱ)
+ የሮም ኦሎምፒክስ 10. September 1960ቅዳሜ, ጳጉሜ 5 / 1952 ዓ.ም (እንቁጣጣሽ ዋዜማ)
ቍ.11 ያረፈበትን ሸሚዝ ለብሶ የነበረው ጀግናው ኢትዮጵያዊ አበበ ቢቂላ ልክ የአክሱም ሐውልት ጋር ሲደርስ ጫማውን አውልቆ ጣለ፤ የኦሎምፒክ ማራቶንን አሸነፈ፤ ፋሺስቶችን አዋረዳቸው። ኢትዮጵያን የያዘ አሸናፊ ነው!
ቍ. 11 ፥ September 11 New York / አዲስ ዮርክ ፥ አዲስ ዓመት ፥ አደ/ዲይ/ስ አበባ ፥ አበበ ቢቂላ ፥ አበባ በቀለ።
+ አክሱም/Axum ፥ ኒው ዮርክ/New YorkማክሰኞSeptember 11 / 2001 – መስከረም 1 / 1994 ዓ.ም ፥ እንቍጣጣሽ
ሰማይ ጠቀስ ፎቆች ሁሉ በአክሱም የአወቃቀር ንድፍ ነው የሚሠሩት። በኒው ዮርክ ከተማ ተሠርተው የነበሩት መንትያዎቹ የአለም ንግድ ማዕከል ሕንፃዎች በመሀመዳውያኑ የሽብር ጥቃት ፈራረሱ። አክሱም በሳባውያን የግማሽ ጨረቃ አምላክ “አልማቃህ” ላይ + ነጎድጓድ / መብረቅ…በሌላ ጊዜ እመለስበታለሁ።
+ የአክሱም ሐውልት በሮማ January 2001 – ጥር 1993 ዓ.ም
ኢጣልያ በዲያብሎሳዊ ቅጥፈትና በፈርኦናዊ ትዕቢት ሐውልቱ ይበላሻል፣ በመንገድ ላይ ሊፈራርስ ስለሚችል አልመልስም አለች።
+ July 18, 2001 – ረቡዕ, ሐምሌ 11 / 1993 ዓ.ም
የአክሱምን ሐውልት ለማስመለስ ኢትዮጵያ ጩኸቷን አሰማች፤ በኋላም ላይ በሮማው የተባበሩት መንግስታት የምግብ እና እርሻ ድርጅት(FAO) ዋና መሥሪያ ቤት በሆነው ህንፃ ረሃብን የተመለከተ ስብሰባ ላይ ተግኘትው የነበሩት ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ ኢጣሊያ ሐውልቱን ለኢትዮጵያ በፍጥነት እንድትመልስ ጥሪ አቀረቡ።
+ ሮማ 27 May 2002 – ሰኞ, ግንቦት 19 / 1994 ዓ.ም ፥ የቅዱስ ገብርኤል ዕለት
የአክሱም ሐውልት በመብረቅ ተመታ።
+ July 19, 2002 – ዓርብ, ሐምሌ 12 1994 ዓ.ም
የኢጣልያ መንግስት የአክሱምን ሐውልት ለመመለስ ተስማማ፤ “ኡ!ኡ! ሌላ ጣጣ ሳይመጣብን ኧረ ቶሎ ውሰዱልን!” አለ፡ በድንጋጤ፡ የወቅቱ የኢጣልያ ጠቅላይ ሚንስትር ሲልቪዮ ቤርሉስኮኒ።
+ ማክሰኞ, April 19, 2005 – ሚያዝያ 11 / 1997 ዓ.ም
የአክሱም ሐውልት ወደ ኢትዮጵያ ተመለሰ።
በነገራችን ላይ፡ “ጉግል” ገብታችሁ በአማርኛው “የአክሱም ሐውልት(በሁሉም ‘ሐ‘ዎች)ጻፉ፤ 16ሺህ ፣ “አክሱም” በሚለው ደግሞ 294ሺህ የፍለጋ ውጤቶች ብቻ ይገኛሉ፤ አዎ! ስለ አክሱም እና ስለ አክሱም ሐውልት…ዋው! በላቲኑ ግን “The Obelisk of Axum” 107ሺህ ወይንም በ ”Axum“ 3ሚሊየን የፍለጋ ውጤቶች ይወጣሉ… አስገራሚ ነገር ነው!
Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: 9/11, መብረቅ, ሮም, ሽብር, ኒው ዮርክ, አሜሪካ, አክሱም, ኢትዮጵያ, ኢጣሊያ, ዋሽንግተን, የአክሱም ሐውልት, የኢትዮጵያ ጠላቶች, የእግዚአብሔር ቁጣ, ፋሺዝም, God's Judgment, Italy, Lightning, Rome, The Axum Obelisk | Leave a Comment »