Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2021
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    262728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

War in Ethiopia: Holy City Axum Staged Massacre | Guerra na Etiópia Cidade Sagrada Foi Palco de Massacre

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 15, 2021

💭 የብራዚል ሜዲያ፤

በኢትዮጵያ በትግራይ ላይ በሚካሄደው ጦርነት እጅግ አስከፊ ከሆኑት ጭፍጨፋዎች መካከል አንዱ በተቀደሰ መሬት ላይ የተከናወነ ሲሆን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች እግዚአብሔር ለሙሴ የሰጠው አሠርቱ ትእዛዛትን የየዘው ጽላተ ሙሴ ይገኛል ብለው በሚያምኑባት አክሱም ከተማ ውስጥ ነው

በጣም እሩቅ የሆኑትና እንደ ጃፓን እና ብራዚል የመሳሰሉት ሃገራት ሳይቀሩ በትግራይ እየተካሄደ ስላለው ጭፍጨፋ፣ በአክሱም ስለተፈጸመው ግፍ፣ ስለ አክሱም ጽዮን እና ስለ ሙሴ እንዲህ ያወሳሉ ፥ “ኢትዮጵያዊ ነኝ፣ ክርስቲያን ነኝ” የሚለው ወገን ግን “አለማጣ እርስቴን ካላስመለስኩ፣ ከአረብ እና ቱርክ አህዛብ ጋር አብሬ ተዋሕዶ ትግራዋይን ካልጨፈጨፍኳቸው፣ በረሃብ ካልጨረስኳቸው!” ይላል። ያለማቋረጥ ለዘጠኝ ወር ያህል!

💭 ይገርማል፤ ከጥቂት ሰዓታት በፊት ባቀረብኩት ቪዲዮ ‘ሙሴን’ እንዲህ በማለት ጠቅሼው ነበር፤

ሙሴ እግዚአብሔር ላለው ፈጣሪና ገዥ ሕግ የሠራው የ “መገናኛ” ድንኳንም የሚናገረው ስለሁለቱ ፈጣሪና ገዥ የሕግ አካላት ነው። በዚህም የመገናኛ ድንኳን ውስጥ የተገለጠው የረቀቀውና የመጠቀው አንዱና ዋናው መለኮታዊ ምስጢር ደግሞ የሰውን ልጅም ይሁን ዓለማትን(ሥነፍጥረታትን) በመልካቸውና በምሳሌያቸው ለስማቸውና ለክብራቸው የፈጠሩ ሁለት ሕጎች መኖራቸው ነው። በፊተኛይቱም ድንኳን (እስራኤል ዘስጋ/ሐጋር/እስማኤል)መልክ በምሳሌ የተለጠው እጅግ አስፈሪውና አስደንጋጩ እውነት ደግሞ ሳጥናኤል የራሱ የሁኑትን ዓለማትን (ሥነፍጥረታትን ሁሉ)የፈጠረበት ሕግ እና ሥርዓት መሆኑን ማወቅ አለብን።”

💭 One of the worst massacres of the civil war in Ethiopia took place on sacred ground: precisely in a city where Christians believe the ten commandments given by God to Moses are kept.

👉 Courtesy: Band Jornalismo

________________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Twitter picture

You are commenting using your Twitter account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: