__________________________
Archive for July 28th, 2021
ሚሌት ብርሃነ መስቀል Millete Birhanemaskel on #TigrayGenocide
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 28, 2021
Posted in Ethiopia | Tagged: Abiy Ahmed, Aksum, Anti-Ethiopia, Axum, መንግስቱ, መድፈር, ሚሌት ብርሃነ መስቀል, ምኒልክ, ረሃብ, ትግራይ, ኃይለ ሥላሴ, ኖቤል ሽልማት, አረመኔነት, አብይ አህመድ, ኢሳያስ አፈወርቂ, ኤርትራ, ወንጀል, የጦር ወንጀል, ግራኝ አህመድ, ግድያ, ጠላት, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ፀረ-ኢትዮጵያ ሤራ, ፋሺዝም, Eritrea, Famine, Genocide, Haile Selassie, Human Rights, Humanitarian, Isias Afewerki, Lawlessness, Menelik, Mengistu, Rape, Tigray, Tigray Action Committee, War Crimes | Leave a Comment »
አማራው ለዋቄዮ-አላህ ደሙን ሊገብር በአክሱም ጽዮን ላይ ለ፪ኛ ጊዜ ክተት አወጀ
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 28, 2021
👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም
“ሠራዊታችን የት ገባ? ላለፉት ዘጠኝ ወራት ለዋቄዮ–አላህ ደማቸውን እንዲገብሩ የተደረጉት አምስት መቶ ሺህ የሚሆኑት አማራዎችና ደቡብ ኢትዮጵያውያን የት ገቡ?” ብሎ የሚጠይቅ አባት፣ እናት፣ ወንድም፣ እኅት፣ ወገን የለም። ምክኒያቱ? ዛሬ በውጭም በውስጥም ያሉትን ‘ግማሽ ኢትዮጵያውያን‘ የተቆጣጠራቸው የአህዛብ ዋቄዮ–አላህ–ዲያብሎስ እርኩስ መንፈስ ነውና ነው።
አዎ! በኦሮሚያ ሲዖል የሚቃጠሉትን ወገኖቻችንን አይደለም ነፃ ለማውጣት ክተት ያወጁት፣ በቤኒሻንጉል እና ወለጋ እንደ አሳማ በጅምላ ተገድለው በጅምላ የሚቀበሩትን አባቶች፣ እናቶች፣ ወንድሞችና እኅቶችና ሕፃናቱን እንዲሁም እነ ጄነራል አሳምነውን፣ ኢንጂነር ስመኘውን እና የደምቢዶሎ ተማሪ ሰዎች ለመበቀል አይደለም አካኪ ዘራፍ እያሉ በመጮኽ ለቀጣዩ ጦርነት የሚዘጋጁት፤ ይህ ሁሉ ክተት ምንም ባላደረጋቸው፤ ምንም ነገር ሳይዘርፍና ሳያወድም ለሃያ ዓመታት በትጋት ያሳመራትን አዲስ አበባን በሰላም አስረክቧቸው ወደ ትንሽየዋ ቅድስት ምድር ትግራይ በገባው ተዋሕዶ ክርስቲያን ወንድማቸውን ተከትለውት በመሄድ ለመግደል ከፍተኛ ዲያብሎሳዊ ወኔ ስላላቸው ነው።
ወንድማማቾችን እርስበርስ የሚያባሏቸው ኦሮሞዎቹ፣ እስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ምን ያህል እየተደሰቱ እንደሆነ እያየናቸው ነው። አዎ! ከአረብ መሀመዳውያን እና ከአውሮፓ ፕሮቴስታንቶች ትምህርት ቀስመው መንፈሳዊ ድጋፍ እየተደረገላቸው የመስፋፋት ሕልማቸውን ዕውን ለማድረግ ቆርጠው የተነሱት ወራሪዎቹ ኦሮሞዎች መላው የኢትዮጵያን ግዛቶች ለመቆጣጠር ቀደም ሲል እንደ ጥንታውያኑ ሃያ ሰባት፣ ዛሬም እንደ ጌዲኦ ያሉትን የኢትዮጵያ ነገዶች በቀጥታ ማጥፋት ያልቻሏቸውንና የማይችሏቸውን ታላላቅ ብሔሮችና ጎሳዎች እርበርስ ይባሉ ዘንድ የዋቄዮ–አላህ–አቴቴ አጋንንታቸውን አሰራጭተው እርስበር እያባሏቸው። በአሁን ሰዓት ትግራዋያንን ከአማራ ጋር፣ አፋሩን ከሶማሊያው ጋር፣ በደቡብም ወላይታውን ከጋሞ ጋር፣ በጉራጌም መሰንቃን ከማረቆ ጋር፣ በጋምቤላም ንዌርን ከአኝዋክ ጋር፣ ጌዲዮውንም ከሲዳማ ጋር ወዘተ አንድ በአንድ እርስበርስ እያባሉት ነው። እኔን እጅጉን የሚያሳዝነኝ የሦስት ሺህ ዓመት ሥልጣኔ አለን” የሚሉት ሰሜናውያኑ ይህን የኦሮሞዎች ፋሺስታዊ ተንኮል ለይተው በማጋለጥ ለመዋጋት ፈቃደኞች አለመሆናቸው ነው።
በተለይም ኦሮሞው አፄ ምኒልክ ከኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ጋር አብረውና በእነርሱም ተመርተው ከመቶ ሠላሳ ዓመታት በፊት በፈጠትሩት የከፋፍሎ ግዛ ሥርዓት ላልተፈጠሩበት የሁለተኛ ዜጋ ሰለባነት ተጋልጠው የቆዩት የሆኑት የጽዮን ልጆች ይህን የኦሮሞዎች ተንኮል እንደ አባቶቻቸው እንደ እነ አፄ ዮሐንስ አርቀው በማሰብ ለይተው በመጠቆም ኦሮሞዎችንና በእነርሱ እጅ የገቡትን አማራዎች (ኦሮማራዎች) በቆራጥነት ሊያንበረክኳቸው ይገባል። ቆርጠው ከተነሱ ደግሞ ማንም እንደማያቆማቸው እያየነው ነው። የማንንም እርዳታ ሳይዙ! በትንሹ ከምጽዋ እስከ ሐረር ቁልቢ ገብርኤል፣ ከጎንደር እስከ አዲስ አበባ/የረር ድረስ ያሉት ግዛቶች ሁሉ የአክሱማውያኑ ኢትዮጵያውያን ግዛቶች መሆናቸው በይፋ መነገርና በጽዮን ልጆች አመራርም ሥር መዋል ይኖርባቸዋል። በኢትዮጵያ ሌሎች ነገዶች፣ ብሔረሰቦችና ጎሣዎች እንዳይጠፉ የምንሻ ከሆነና ኢትዮጵያዊ የሆኑትን ሁሉንም ሕዝቦች ለማዳን ያለው አማራጭ ይህ ብቻ ነው፤ አለበለዚያ ሁሉም እርስበርስ ተላልቆ አገራችንን ልናጣት ነው።
ኦሮሞዎች/ጋላዎች ፳፯/27 የኢትዮጵያ ነገዶችን ከመቶ ዓመታት በፊት ሙሉ በሙሉ ማጥፋታቸውን እና ዛሬ ደግሞ የኢሮብና ጌዲኦ በሔረሰቦች በሦስት ዓመት የኦሮሞዎች አገዛዝ ብቻ በመጥፋት ላይ መሆናቸውን ከግንዛቤ እናስገባው! ይህ ከባድ የማንቂያ ደወል ነው!
💭 እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤
❖በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ❖
❖❖❖[መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮]❖❖❖
፲፮ እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ
፲፯ ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
፲፰ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
፲፱ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።
☆ባሕርዳር እና ደሴ ትናንትና ዛሬ☆
❖በአክሱም ጽዮን ላይ ክተት!❖
ልብ በሉ፦ የስጋ ማንነት እና ምንነት ያላቸውን ዲቃላዎችን እነ ምኒልከን + አባ ጂፋርን ነው የሚጠሩት፤ በመተማ ላይ ደማቸውን ስላፈሰሱላቸው ስለ ክርስቲያኑ ጀግና ስለ አፄ ዮሐንስ ትንፍሽ የለም! አይ ቃኤላውያን ኦሮማራዎች!
☆ባሕርዳር እና ደሴ ከሦስት ወራት በፊት☆
“አብይ አህመድ ገዳይ፣ አታላይ ሌባ!”
👉 አህዛብን እና መናፍቃንን ሳይቀር የሳበ ድንቅ የግሪክ ኦርቶዶክስ የውዳሴ ማርያም ዝማሬ
💭 አስተያየቶቹን እዚህ ገብቶ ማንበብ ይቻላል፦
✞✞✞ ነቢዩ ሕዝቅኤል ስለ እርሷ መሰከረ ድንቅ በሆኑ ታላቅ ቁልፍ የተዘጋች ደጅ ከወደ ምሥራቅ አየሁ አለ፤ ከኃያላን ጌታ በቀር ወደ እርሷ ገብቶ የወጣ የለም ቅድስት ሆይ ለምኝልን። ኖኀትም ደጅም መድኃኒታችንን የወለደች ድንግል ናት እርሱን ከውለደች በኋላ እንደ ቀድሞው በድንግልና ኑራለችና መጥቶ ምሕረት ከሌለው ጠላት እጅ ያዳነን ጌታን የወለድሽ ሆይ የማኅፀንሽ ፍሬ የተባረከ ነው፤ አንድቺ ፍጽምትና የተባረክሽ ነሽ የእውነተ አምላክ በሆነ በክብር ባለቤት ዘንድ ባለሟልነትን አግኝተናልና። በምድር ላይ ከሚኖሩ ሁሉ ይልቅ ገናንተና ክብር ላንቺ ይገባል የአብ ቃል መጥቶ በአንቺ ሰው ሆነ ከሰው ጋራም ተመላለሰ መሐሪ ይቅር ባይና ሰውን ወዳጅ ነውና በልዩ አመጣጡ አዳነን ቅድስት ሆይ ለምኝልን። ✞✞✞
__________________________________
Posted in Ethiopia | Tagged: Abiy, Ahmed, Aksum, Amhara, Anti-Ethiopia, Axum, ሁመራ, መተማ, ሱዳን, ባሕር ዳር, ባርነት, ትግራዋይ, አማራ, አማራ ክልል, አረመኔነት, አብይ አህመድ, አክሱም, አፄ ምንሊክ, አፄ ዮሐንስ, ክተት, ዋቄዮ-አላህ, ዘር ማጥፋት, ደሴ, ግራኝ አህመድ, ጥላቻ, ጦርነት, ጭካኔ, ጭፍጨፋ, ጽዮን ማርያም, ፋሺዝም, Crime, Ethiopia, Ethnic Cleansing, Genocide, Humera, Tigray, War, Western Tigray, Zion | Leave a Comment »