Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2020
    M T W T F S S
     1
    2345678
    9101112131415
    16171819202122
    23242526272829
    3031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

ኮሮና ቫይረስን በቻይና እና በኮርያ የቀሰቀሰው አንድ የፕሮቴስታንት ቸርች ኑፋቄ ነው ተባለ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2020

አቴይዝም (አምላክየለሽነት) + ፕሮቴስታንቲዝም + ኮሙኒዝም + እስላሚዝም + ሂንዱይዝም + ቡድሂዝም + ፌሚኒዝም + ሰዶሚዝም + ቩዱይዝም + ዋቀፌታይዝም = አደገኛ ቫይረስ

ፕሮቴስታንት ነኝ” የሚለው የዋቄዮአላህ ልጅ አብዮት አህመድ አሊ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ወደ ቻይና በመላክ የኮሮና ቫይረስ ተሸካሚ እንዲሆን አድርጎታል። ቫይረሱ መቀስቀሱ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለታል። አምና ልክ በዚህ ዕለት የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን በደብረዘይትሆራ እንዲከሰከስ ያደረገው አብዮት አህመድ ነው የሚል ስሜት አሁንም አለኝ(በወቅቱ የእስክንድር ነጋ ጉዳይ በጣም አስደንግጦት ስለነበር ዓለም አቀፍ አትኩሮት የሚስብ ድርጊት መፈጸም ነበረበት / የአዲስ አበባ ባላደራ ምክር ቤት (ባልደራስ)፣ በዛሬው ዕለት (መጋቢት 21 ቀን 2011 .) ሊሰጥ የነበረው ጋዜጣዊ መግለጫ፣ በፖሊስ ሀይሎች ሊሰረዝ ችሏል)

የቦይንግ 737 ማክስ 8 አውሮፕላን ሞዴል ችግር እንዳለበትና ቀደም ሲልም በኢንዶኔዥያ መከስከሱ በወቅቱ ለግራኝ አህመድ ጥሩ አጋጣሚ ፈጥሮለት ነበር። ሰውየው በጋኔን የተሞላና የሚመራ ነው!

አሁንም የቫይረሱና የአባይ ወንዝ ድራማ  ከታገቱት / ምናልባትም ከገደላቸው እህቶቻችን  ጉዳይ ሰውን ለማራቅ እንዲችል ይረዳው ዘንድ ጥሩ አጋጣሚ ተፈጥሮለታል። ደግሞም ተቀዳሚ ሊሆን የሚገባውን ይህን አንገብጋቢ ጉዳይ በማስረሳቱ ረገድ ስኬታማ እንደሆነ እያየነው ነው።

___________________________

Leave a Reply

Fill in your details below or click an icon to log in:

WordPress.com Logo

You are commenting using your WordPress.com account. Log Out /  Change )

Facebook photo

You are commenting using your Facebook account. Log Out /  Change )

Connecting to %s

 
%d bloggers like this: