70 ሰዎች ከ 70 አገራት አሜሪካውያንን ሲኮርጁ | ኢትዮጵያዊቷስ? “ማርያምን!” አለችን?
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2018
እራሱን ለመሆን የማይፈልግ ሰው ከንቱ፣ ደካማና ውዳቂ ነው። አንዳንዶች የራሳቸውን ቋንቋ ትተው እንግሊዝኛ በመቀላቀል ለመንጠራራት ሲሞክሩ ሳይ በጣም እንቃቸዋለሁ….አዲስ አበባ ወጣት ሴቶቹ በደንብ መናገር በሚችሉት አማርኛቸው መካከል…”It’s like…ወደዚያ ለመሄድ ስል…it’s like…“ እያሉ ሲቀባጥሩ ስሰማቸው፡ “ምን ያህል እንደሚያስጠላባቸው ባወቁት” ያስብላል።
የራሱን ትቶ የሌላውን የሚኮርጅ እንደ አውራሪስ ይደነባበራል!
______
Like this:
Like Loading...
Related
This entry was posted on November 29, 2018 at 20:56 and is filed under Curiosity, Ethiopia, Infotainment.
Tagged: Americanization, ሕዝቦች, ስሜት, አሜሪካ, እራስን ማታለል, እራስን አለመሆን, ኩረጃ, የበታችነት, Brainwashing, Imitation, Language, Self Delusion. You can follow any responses to this entry through the RSS 2.0 feed.
You can leave a response, or trackback from your own site.
Leave a Reply