Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 29th, 2018

70 ሰዎች ከ 70 አገራት አሜሪካውያንን ሲኮርጁ | ኢትዮጵያዊቷስ? “ማርያምን!” አለችን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2018

እራሱን ለመሆን የማይፈልግ ሰው ከንቱ፣ ደካማና ውዳቂ ነው። አንዳንዶች የራሳቸውን ቋንቋ ትተው እንግሊዝኛ በመቀላቀል ለመንጠራራት ሲሞክሩ ሳይ በጣም እንቃቸዋለሁ….አዲስ አበባ ወጣት ሴቶቹ በደንብ መናገር በሚችሉት አማርኛቸው መካከልIt’s like…ወደዚያ ለመሄድ ስልit’s like…እያሉ ሲቀባጥሩ ስሰማቸው፡ “ምን ያህል እንደሚያስጠላባቸው ባወቁት” ያስብላል።

የራሱን ትቶ የሌላውን የሚኮርጅ እንደ አውራሪስ ይደነባበራል!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: