Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 19th, 2018

እኅተ ማርያም “ካቴድራል” አትበሉ ማለቷ ያለምክኒያት አይደለም | ኢማሙ ያለ ምንም ፈቃድ እንግሊዝ ካቴድራል ውስጥ ገብቶ ጋኔን ጠራ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 19, 2018

Blackburn IS Burning

ወቸውጉድ ያሰኛል…„ካቴድራል” ወዴት እየተለወጠ እንደሆነ እንመልከት

አቤት ጉዳችሁ ዓብያተክርስቲያናቱን ካቴድራል እያላችሁ ለምትሰይሙ!

ብዙ ሙስሊሞች በሚኖሩባት በአስቀያሚዋ የእንግሊዝ ከተማ በ ብላክበርን አንድ ካቴድራል ውስጥ የካቴድራሉ ኦርኬስትራ በሚለማመድበት ወቅት ኢማሙ ያለፈቃድ ገብቶ ዲያብሎሳዊውን የአዛን ጩኸት ለቀቀው።

ይህ ምን ያህል መንፈስን የሚያውክ አስቀያሚ ጩኸት እንደሆነ የቅዱስ መንፈስ ልጆች ያውቁታል፤ በዚህ የማይረበሽ ክርስቲያን ግን እራሱን ለቡና፣ ጫትና ጥምባሆ አሳልፎ የሰጠ መሆን አለበት።

ታላቋ ብሪታንያ እያነሰችና እየተዋረደች ነው። ለ10 ዓመታት ያህል በሙስሊሟ ፓኪስታን እስር ቤት ስትማቅቅ የነበረችውና አሁንም ከሙስሊሞች ጥላቻና የግድያ ዛቻ ተደብቃ የምትኖረው ጀግና ፓኪስታናዊት ክርስቲያን አስያ ቢቢ በእንግሊዝ ጥገኝነት እንደማታገኝ በብሪታንያ መንግስት ተነግሯታል። ንጹኋን ክርስቲያን ገበሬ ካልተገደለች ካላረድናት እያሉ የሚደነፉት ኢማሞችና ሸሆች ግን በብሪታኒያ ካቴድራሎች ውስጥ ሰተት ብለው በመግባት ጋኔን እንዲጠሩ ይፈቀድላቸዋል። ምን ዓይነት የመተሰቃቀለበት ግብዝ ዓለም ነው፡ ጃል!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: