Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 4th, 2018

ለሊሳ በኒው ዮርክ ማራቶን ድል ተቀዳጀ | የኢትዮጵያን አረንጓዴ፣ ቢጫና ቀይ የሚወድ ያሸንፋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

2:05:59

ይህ በዝነኛው የኒው ዮርክ ማራቶን ታሪክ ሁለተኛው በጣም ፈጣኑ ሰዓት ነው። ለሊሳን በሁለት ሰከንዶች ልዩንት ብቻ ተከትሎ ሁለተኛ የወጣውም ወጣቱ ኢትዮጵያዊ ሹራ ኪታታ ነው።

ድንቅ አሯሯጥ ነበር! ሁለቱ ወንድሞቻችን ለፍራንክፈርቱ ጡት ነካሽ ከሃዲዎች ተገቢውን መልስ ሰጡ!

እንኳን ደስ ያላችሁ፡ ጀግኖች!

____________

Posted in Ethiopia, Infotainment | Tagged: , , , , , , | 1 Comment »

የመሀመድ ባሪያዎች ለፍጥረታት ያላቸው ጭካኔ VS. የተክልዬ ልጆች ለፍጥረታት ያላቸው ፍቅር

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

* በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ ጨካኞቹ አረቦች አገልጋይ ግመሎቻቸውን ለጎርፍ አደጋ አሳክፈው ሰጧቸው

በርሃ = ሲዖል

+ በቅድስት ኢትዮጵያ (አቡነ ተክለ ሃይማኖት ቤተክርስቲያን) የተክልዬ ልጆች ውሻዋን ከጎርፍ አደጋ አዳኗት

ለምለም = ገነት

____________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ልክ እንደ እህቶቻችን ፥ ጨካኞቹ አረቦች አገልጋይ ግመሎቻቸውንም ለኃይለኛው ጎርፍ አጋለጧቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2018

ከፍተኛ የጎርፍ መጥለቅለቅ በ ባቢሎን ሳዑዲ አረቢያ

እነዚህን ወራዳ የባቢሎን ልጆች እግዚአብሔር ይበቀላቸው!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፯]

በባቢሎን ወንዞች አጠገብ በዚያ ተቀመጥን፤ ጽዮንንም ባሰብናት ጊዜ አለቀስን።

በአኻያ ዛፎችዋ ላይ መሰንቆቻችንን ሰቀልን።

የማረኩን በዚያ የዝማሬን ቃል ፈለጉብን፥ የወሰዱንም። የጽዮንን ዝማሬ ዘምሩልን አሉን።

የእግዚአብሔርን ዝማሬ በባዕድ ምድር እንዴት እንዘምራለን?

ኢየሩሳሌም ሆይ፥ ብረሳሽ፥ ቀኜ ትርሳኝ።

ባላስብሽ፥ ምላሴ በጕሮሮዬ ይጣበቅ፤ ከደስታዬ ሁሉ በላይ ኢየሩሳሌምን ባልወድድ።

አቤቱ፥ በኢየሩሳሌም ቀን የኤዶምን ልጆች አስብ። እስከ መሠረትዋ ድረስ አፍርሱ አፍርሱ ያሉአትን።

አንቺ ወራዳ የባቢሎን ልጅ ሆይ፥ ስለ ተበቀልሽን የሚበቀልሽ የተመሰገነ ነው።

ሕፃናቶችሽን ይዞ በዓለት ላይ የሚፈጠፍጣቸው የተመሰገነ ነው።

______

Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: