Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 11th, 2018

ፔትራ | የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን ዞረው ይሰግዱባት የነበረቸው ከተማ በጎርፍ ተመታች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 11, 2018

ይህ የዘመኑ ምልክት ነው!

እንደ ፈርዖን ልባቸው የደነደነው አረቦቹ የኢትዮጵያ ጠላቶች ለእሳት እየተዘጋጁ ናቸው። ታይቶ የማይታወቅ ጎርፍ ሳዑዲ አረቢያን፣ ኦማንን፣ ጆርዳንን እና ሌሎች የአረብ አገራትን በማጥለቅለቅ ላይ ነው።

ቪዲዮው የሚያሳየው በጥንታዊቷ የዮርዳኖሷ ከተማ ፔትራ አካባቢ የደረሰውን ኃይለኛ ጎርፍ ነው። ይህች ከተማ ከጥንት ጀምራ በጣዖት አምላኪዎች ዘንድ የምትታወቅ ነበረች።

እንደሚታወቀው የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን እ..622 .ም እስከ 725 .ም ድረስ፡ እንደ አሁኑ ወደ መካ ሳይሆን፡ ወደ ፔትራ፡ ዮርዳኖስ ነበር ዞረው የሚሰግዱት። አይደንቅም? ወደ መካ ዞረው መስገዱን የጀመሩት (ቂብላ) ከመሀመድ ሞት በኋላ ነው ማለት ነው። ቀጣዩ ቪዲዮ ይህን አስገራሚ ትምህርት ያስተምረናል።

እያንዳንዱ ሙስሊም ፀረክርስቶስ ነው!

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፳፪]

ክርስቶስ አይደለም ብሎ ኢየሱስን ከሚክድ በቀር ውሸተኛው ማን ነው? አብንና ወልድን የሚክድ ይህ የክርስቶስ ተቃዋሚ ነው

______

Posted in Curiosity, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: