Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Brainwashing’

70 ሰዎች ከ 70 አገራት አሜሪካውያንን ሲኮርጁ | ኢትዮጵያዊቷስ? “ማርያምን!” አለችን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 29, 2018

እራሱን ለመሆን የማይፈልግ ሰው ከንቱ፣ ደካማና ውዳቂ ነው። አንዳንዶች የራሳቸውን ቋንቋ ትተው እንግሊዝኛ በመቀላቀል ለመንጠራራት ሲሞክሩ ሳይ በጣም እንቃቸዋለሁ….አዲስ አበባ ወጣት ሴቶቹ በደንብ መናገር በሚችሉት አማርኛቸው መካከልIt’s like…ወደዚያ ለመሄድ ስልit’s like…እያሉ ሲቀባጥሩ ስሰማቸው፡ “ምን ያህል እንደሚያስጠላባቸው ባወቁት” ያስብላል።

የራሱን ትቶ የሌላውን የሚኮርጅ እንደ አውራሪስ ይደነባበራል!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ቀጣፊው ፍየል Al Jazeera | “ኢትዮጵያውያን ህጻናት ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ የተሻለ መናገር ጀምረዋል” ይለናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 13, 2017

ከእኛ ከእራሳችን ጉያ ወጥቶ ልናስብበት የሚገባንን ጉዳይ ጠላታችን ይጠቁመናል። ልክ ባለፉት ሳምንታት ላይ፣ በሊቢያ የሚታየውን አንገፍጋፊ የባርነት ቅሌት ለመቃወም ለንደን ያሉ አፍሪቃውያን ሲወጡ ወኪላቸውና አፈቀላጢያቸው የነበረው አረቡ ግለሰብ እንደነበረው።

አልጀዚራ የሰጠን ማብራሪያ፦ የአረብ ሳተላይት ብዙ የህፃናት ፕሮግራምን በአረብኛ ስለሚያስተላልፍ ነው የሚል ነው

የተበላሸ ሰዓት በቀን ሁለቴ ትክክል ነው። አዎ! አልተሳሳቱም፤ ስይጣን ከሁሉም አቅጣጫ ነው በህጻናቶቻችንና በሴቶቻችን ላይ ጦረንቱን የከፈተባቸው። ኢትዮጵያን ቀስበቀስ፣ በማዝናናትና በጸጥታ እንደ ሱዳን ለማውደቅ ነው እነዚህ እርኩስ አረቦች እና እ/ንግሊዞች በመታገል ላይ ያሉት።

ፀሐይ” የሚለውን የህጻናት ፕሮግራም የባሃይ እስላሞች ነበር የሠሩት፤ እነርሱም እባባዊ ድብቅ መልዕክቶች ያዘሉትን ተንቀሳቃሽ ስዕሎች አዝናኝ በሆነ መልክ በማቅረብ ህጻናቶቻችን ቅንጭላት ውስጥ ለመግባት ሞክረዋል።

ቃና ቴሌቪዥን ሊዘጋ ነው የሚል ጭምጭምታ ሰሞኑን ሲወራ፡ በሉሲፈራውያኑ ዔሳውያን የምዕራቡ ግብዞች ደጋፊነት የተቋቋመው የእስማኤላውያኑ አልጀዚራ ከትናንትና ወዲያ ባወጣው ርዕስ ሥር የሚከተለውን አለ፦

የቃና ቲቪ መከፈት የሜዲያ ነፃነት መኖሩን ያመለክታልን?

በዚህም ጽሑፍ፦

  • ቃና የውጭ አገር ፊልሞችን በአማርኛ ተርጉሞ እንደሚያሳይ
  • ቃና በጣም ብዙ ተመልካቾች እንዳሉት
  • ቃና የኢትዮጵያውያን ባህል ለማሻሻል (ለመለወጥ) እንደሚሞክር
  • ቃና ከአፍጋኒስታን እንደሚተላለፍ
  • በአረብሳት ብዙ ፕሮግራሞች በአረብኛ እንደሚተላለፉ
  • ስለዚህ የኢትዮጵያ ህፃናት ከአማርኛ ይልቅ አረብኛ የተሻለ እንደሚናገሩ

አስቀምጦልናል።

ያው እንግዲህ፤ ዓላማቸው ምን እንደሆነ ዓይናችን ያያል፤ የሚፈልጉትንም ፊትለፊት በድፍረት እየነገሩን ነው።

አልጀዚራን ቢቢሲን እና ሲኤን ኤን የመሳሰሉትን የቴሊቪዝን ጣቢያዎች፣ አልፎ አልፎ ሞኒተር ለማድረግ ካልሆነ በቀር ከፍቼ የማየት ፍላጎት የለኝም፤ ድህረገጾቻቸው ውስጥ መግባት ካቆምኩ ብዙ ጊዜ ሆኖኛል፤ የተያያዘ ነገር ከሌለ።

ግን፤ ተንኮለኞቹ አልጀዚራና ቢቢሲ እንደ ኢትዮጵያ ክርስቲያናዊ በሆኑ ሕዝቦች ላይ መጥፎ አቋም እንዳላቸው የሚታወቅ ነው።

ለምሳሌ አልጀዚራ ለኦሮሞዎች እንታገላለን ለሚሉት ጡት ነካሽ ከሃዲዎች፡ መድረኩን መስጠቱ የሚገርመን ነገር አይደለም። ኦሮሞ የሚለው ኮድ እስላም ለማለት ነው፤ ልክ አማራ ወይም ትግሬ በሚሉት ኮድ ጀርባ በክርስቲያኖች ላይ ቀስታቸውን ማነጣጠራቸውን እንደሚደብቁት

ዋናው ዲያብሎሳዊ ዓላማቸውም ኢትዮጵያን እና ኢትዮጵያዊ የሆነውን ነገር ሁሉ ማጥፋት ነው።

የአልጀዚራ ጽሑፍ ላይ፦ ቃና ቲቪ “የመግባቢያ ቋንቋ” (ሊንጉዋ ፍራንካ) አማርኛ የውጭ ፊልሞችን እየቀረበ ለሁሉም ያቀርባል፣ ኢትዮጵያ ከ80 በላይ ቋንቋዎች የሚነገሩባት አገር ስለሆነች በአማርኛ ነው የሚግባቡት አለ። የተንኮለኛው እንግሊዛዊ መልዕክት ግን “የኢትዮጵያ ብሔሮች ከ25 ዓመታት በኋላ እነደ ቀደሙ እርስበርስ በአማርኛ መግባባት ስለማይችሉ አሁን እንግሊዝኛን እና አረብኛን የግድ መጠቀም ይኖርባቸዋል” ማለቱ ነው። አሁን ባይቻልም በመጪዎቹ ዓመታት።

አንድ ዓለም ሥርዓትን ለመመስረት የተፈቀደላቸው ቋንቋዎች፦

  • እንግሊዝኛ
  • ስፓኒኛ
  • ፈረንሳይኛ
  • ሩሲያውኛ
  • ቻይንኛ
  • አርብኛ

ብቻ ናቸው (ሁሉም የተባበሩት መንግስታት የመስሪያ ቋንቁዎች ናቸው)

ስለዚህ አንዱ ዓላማቸው፦

ኢትዮጵያኛውን ቋንቋ፡ ልክ ግእዝን ቀስበቀስ እንዳደከሙት፣ አማርኛውንም ቀስበቀስ አጥፍተው በእንግሊዝኛና አረብኛ መተካት ነው። ቀደም ሲል በአውሮፓውያን ግፊት ኦሮምኛ በላቲን እንዲጻፍ የተደረገውም በዚህ መንገድ አማርኛን ማጥቃት እንዲችል ነው።

በሴቶች እና በህፃናት ላይ እየደረሰ ያለው ጥቃት፦

ምዕራባውያኑ ዔሳውያኑ የሠሯቸውን ካርቱኖች በአረብኛ በማቅረብ ህፃናቶቻችንን ገና በልጅነታቸው ሲያጠምዱ ሴቶቻችንን ደግሞ በቱርክ ድራማ እየመረዙ ነው።

ቪዲዮው ላይ የሚታዩት ውብ መንፈሳውያን ህፃናት አያሳዝኑንምን? እነዚህ ንጹሕና የዋህ ህፃናት ምን ዓይነት ወደፊት እያዘጋጃችሁልን ነው? ለራስችሁ ብቻ አታስቡ የኛን ወደፊት አታበላሹብን የቤት ስራችሁን ስሩ፣ ተዋጉልን እንጂ! እያሉ እኮ ነው። ምን ዓይነት ጭካኔ ነው? መላዕክቶቻቸው እኮ ሁሉንም ይቀርጻሉ፤ ኧረ በኋላ እንዳይረግሙን!

እግዚአብሔር እነዚህን እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን እርኩሶች ከአጠገባችን ያርቅልን፣ ውድቀታቸውንም ያፋጥንልን!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Schools, Fake News & Demonic Indoctrination

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 29, 2017

What Do You Know? ‘60 Minutes’ Is Shocked Educated, Young Lefties Fall for Fake News

This past Sunday’s edition of 60 Minutes featured a piece by CBS’s Scott Pelley examining the idea of fake news, but it was far from perfect with a glaring omission, a shocked host and guest that liberals fall for fake news, and downright hypocrisy from the network that promulgated Dan Rather’s fake news.

Going first to who falls for fake news, Pelley’s examples were heavily skewed to so-called right-of-center falsehoods like Pizzagate or Hillary Clinton having Parkinson’s Disease.

Pelley repeatedly told viewers that fake news was an issue on both sides, but never provided any proof until the nine-minute-mark of the 13-minute exposé with two ludicrous headlines about President Trump using drugs and having cancer.

It was soon after this that guest and internet advertising firm” CEO Jeff Green dropped this admission that both he and Pelley seemed befuddled by:

JEFF GREEN: So the first thing that we found out is that it is definitely a phenomenon that affects both sides.

PELLEY: Liberals and conservatives?

GREEN: Yes. There is no question they’re both affected.

There was yet another surprise in store for these hardcore liberals. After citing a case of left-wing fake news about Congress plotting to overthrow President Trump,” Green revealed that fake news readers on the left were more likely to be affluent and college educated.” At the other end, right-leaning fake news overwhelmingly attracted readers in their 40s and 50s.”

Green admitted that thisshocked me,” and Pelley had a similarly flabbergasted look. Green added that he thought the same way that many Americans perhaps think is that fake news was a phenomenon that only tricked the uneducated,” but, alas, “not true — just not — the data shows it’s just not true.”

The glaring omission appeared a few minutes earlier while Pelley spoke to Jestin Coler, who made real money on fake news” but overseeing two of them that fooled people (National Report and the Denver Guardian).

Touting the fact that he pushed people’s buttons on issues such as abortion and ObamaCare” and reading headlines from some other Coler stories, Pelley shamefully left out the fact that Coler was not a Republican but a registered Democrat.

Hilariously, the pathetic National Public Radio (NPR) found the time to include this tidbit when they profiled Coler on November 23’s All Things Considered:

Coler, a registered Democrat, says he has no regrets about his fake news empire. He doesn’t think fake news swayed the election.

There are many factors as to why Trump won that don’t involve fake news,” he says. “As much as I like Hillary, she was a poor candidate. She brought in a lot of baggage.”

Also worth noting was Pelley’s lengthy time spent promoting fake news promulgator and far-right commentator Mike Cernovich, who told Mediaite after it aired that he found it to be fair” andgood journalism.”

When it comes to pushing fake news, 60 Minutes has little room to talk. They most notably peddled the fake 2004 Rather story about then-President George W. Bush, but they had some other hits as well.

Continue reading…

Students Support Religious Freedom for Muslims, Not Christians

Several students at the University of Wisconsin-Madison admit that Muslims should not be forced by law to do business with Christians. Those same students, however, had a hard time agreeing that Christians or conservative Americans have the right to decline work that conflicts with their conscience or religion.

In a viral video published by Arizona-based nonprofit Alliance Defending Freedom (ADL), students were asked if they support Sophie Theallet’s decision not to dress Melania Trump.

Several students agreed that Theallet — one of many fashion designers declining to dress the first family — has every right to refuse to dress Mrs. Trump.

The students were also asked if a Muslim singer solicited by a Christian church to sing had a right to refuse.

Again, the students agreed that the Muslim singer has a right to not sing in a Christian church.

Yeah, if that goes against your religious view, I feel you have a right to turn that down,” one student said.

The students also said that a law forcing Muslims to sing inside a Christian church should not exist.

When asked if a Christian photographer should be allowed by law to decline to shoot a same-sex wedding, the students appeared torn.

For them,” the ADL notes, “it seems that the freedom to live and work according to your beliefs really depends on what you believe.”

Incidentally, Wisconsin resident Amy Lawson, a blogger and owner of Amy Lynn Photography, is challenging a state law forcing her to take photographs for a same-sex marriage.

Watch the full ADL video below:

Source

Good work. I love seeing hypocrisy exposed, and the confused faces that go with it.

Christian Student Is Suspended For ‘threatening’ His Muslim Professor After He ‘confronted Her For Saying The Crucifixion Was A Hoax And Jesus’ Disciples Didn’t Believe He Was God’

__

Posted in Conspiracies, Faith, Infos, Media & Journalism, Psychology | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: