Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • November 2018
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for November 20th, 2018

ሽህ አላህሙዲን እና ዶ/ር ግራኝ አህመድ ተገናኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 20, 2018

ስለ ጂብሪል ጋኔንነት የሚከተለውን ድንቅ ትምህርት ተማሩ፦

  • መሀመድ ክርስቶስን አልተሰቀለም በማለት ዋሽቷል፤ እራሱን ፀረክርስቶስ አድርጓል።
  • አምላካችን የሚጻረሩ መልዕክቶችን ይዘው የመጡ ነብዮችን ወደ ዓለማችን አይልክም።
  • ለመሆኑ እንደ “መልአክ” ሆኖ ወደ መሀመድ የመጣው “ጂብሪል” እራሱን አስተዋውቋልን?
  • ኃጢአተኛው መሀመድ ንጹሑን ኢየሱስን ተፃርሯል። መሀመድ በዘመነ ኦሪት፤ በሙሴ ጊዜ ቢኖር ኖሮ በድንጋይ ተቀጥቅጦ ይገደል ነበር።
  • እስልምና ከክርስቶስ በኋላ 700 ዓመታት ዘግይቶ ነው የመጣው። ከዚያም መሀመድ የተባለ ማንበብና መጻፍ የማይችል ያልተማረ ሰው ተነሳ። መሀመድ ኢየሱስ ሞቶ ከተነሳ ከ700 ዓመታት በኋላ በመምጣት ኢየሱስን መስደብ ጀመረ።
  • መሀመድ ወደ እስራኤል ሄዶ የማያውቅ መጽሐፍ ቅዱስንም መርምሮ የመረዳት ብቃት ያልነበረው ሰው ነበር። አራሜይክን የመሳሰሉ የወቅቱ ቋንቋዎች የማያውቅ ሰው ነበር። ስለዚህ ቅዱሳን መፃህፍትን ለመረዳት አይችልም ነበር።
  • ታዲያ ምንም እወቀት የሌለው መሀመድ ዋሻ ውስጥ ጂብሪል ነገረኝ በማለት በአይሁድ እና ክርስትና ላይ ዘመተ።
  • እናንተ ሙስሊሞች የምትሉት ግን ከታሪክ ይልቅ፤ መሀመድ ዋሻ ውስጥ “መልአክ” የነገረው ነገር ይበልጣል፤ አይደል?
  • እንደምትሉት ከሆነ መሀመድን ለ23 ዓመታት ያህል ሲገናኘው የነበረው “መልአክ” በመጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሰው መልአክ ነው፡ አይደል?
  • ችግሩ ግን፡ ይህ መልአክ እንደ ዘካርያስ፣ ዳንኤልና ማርያም የመሳሰሉትን የመጽሐፍ ቅዱስ ነብያትና ቅዱሳን ሲገናኝና መሀመድን ሲገናኝ ከነበረው ሁኔታ እጅግ በጣም የተለየ ነበር።
  • የእግዚአብሔር መልአክ ወደ ነብያቱና ቅዱሳኑ ሲመጣ በቅድሚያ ሰላምታ ያቀርባል፣ አትፍሩ ይላል፤ እራሱን ያስተዋውቃል፣ ከየትና ለመን እንደመጣ እንዲሁም ማን እንደላከው ይናገራል።
  • ወደ መሀመድ የመጣውና “ጂብሪል” የተባለው “መልአክ” ግን እነዚህን ነገሮች አልፈጸመም ሰላምታ አላቀረበም፣ እራሱን አላስተዋወቀም
  • ለምሳሌ ገብርኤል ለዳንኤል፣ ለዘካርያስ እና ለእመቤታችን ድንግል ማርያም፡ “ከእግዚአብሔርር የተላኩኝ መልአክ ገብርኤል ነኝ” በማለት እራሱን አስተዋውቋቸዋል።
  • ስለዚህ ለመሀመድ የመጣለት ጂብሪል ግን እራሱን አላስተዋወቀም፣ ለቅዱሱ መጽሐፋችን ቅዱሳን ያደረገላቸውን ዓይነት ነገሮች ሁሉ አላደረገለትም፤ ታዲያ ይህ ጂብሪል እንዴት አድርጎ “ገብርኤል” ሊሆን ይችላል? በጭራሽ ሊሆን አይችልም።
  • ትልቁ ችግር ይህ ነው፦ መሀመድ ከ “ጂብሪል” ጋር ለ23 ዓመታት ያህል ተገናኝቼ ነበር ሲል ያየለት አንደም ምስክር የለም።
  • ለመሆኑ ወደ መሀመድ የመጣው “ጂብሪል” መልአክ መሆኑ ምን ማረጋገጫ አለ?
  • መጽሐፍ ቅዱስ ላይ የተጠቀሰው “ገብርኤል” ከእስልምናው “ጂብሪል” በጣም የተለየ ነው።
  • እንዲያውም ይህ ጂብሪል የተባለው መልአክ መሀመድን አንቆት 3ጊዜ “አንብብ! አንብብ!|” በማለት እንዳስጨነቀው እስልምና እራሱ ይናገራል። የእግዚአብሔር መልአክ የሚያንቃቸው ወይም የሚዋጋቸው ከዲያብሎስ የሆኑትን ብቻ ነው።

ስለዚህ ጂብሪል ጋኔን ነው፥ የተላከውም ከሰይጣን ነው ማለት ነው።

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: