Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቴል አቪቭ’

‘Tel Aviv’ Written On Ethiopian Plane Causes Upset In Lebanon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 25, 2024

✈ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን ላይ የተፃፈው ‘ቴል አቪቭ’ በሊባኖስ ቅርታን እና ቁጣን ፈጥሯል።

የኢትዮጵያ አየር መንገድ በረራ ሃሙስ እለት ቤይሩት ላይ አርፎ የእስራኤል ከተማ የሆነችውን ቴል አቪቭን ስም በፎቶው ላይ በማሳየቱ የሊባኖስ ባለስልጣናት ተግሳፅን ፈጥረዋል።

ሊባኖስ በይፋ ከጎረቤት እስራኤል ጋር ጦርነት ውስጥ ነች።

አዎ! የሊባኖስ አብዛኛው ነዋሪ መሀመዳዊ ከሆነበት ወቅት ጀምሮ ህገወጧ ሊባኖስ ከአይሁዶች እና ክርስቲያኖች ጋር ጦርነት ላይ ናት።

እነዚህ ክፉዎች በጥቃቅን ነገር ሳይቀር ይህን ያህል የጥላቻ ሥራቸውን ለዓለም እንደሚያስተዋውቁ እስኪ እንየው። በተቃራኒውና ተገቢ ባልሆነና በመጭው ትውልድ በጽኑ በሚያስጠይቅ መልክ ደግሞ የእኛዎቹ ከሃዲዎች የጨፍጫፊዎቻችንን አረቦችን፣ ቱርኮችን፣ ሶማሌዎችን እና ኢራኖችን አየር መንገዶች ያለ ምንም ተቃውሞ ሰተት ብለው ወደ አዲስ አበባ እና መቅለ እንዲገቡ በማድረግ ላይ ናቸው።

ይህም በድጋሚ የሚጠቁመን ጋላኦሮሞዎቹ ኦነጎች፣ ሕወሓቶች፣ ሻዕቢያዎች፣ ብአዴኖች ወዘተ የሕዝባችን ታሪካዊ ጠላቶች ከሆኑት እስማኤላውያን ብሎም ኤዶማውያን ጋር በጥብቅ አብረው እንደሚሠሩ፤ በክርስቲያን ሕዝባችንም ላይ የተከፈተውን የዘር ማጥፋት ጂሃድ ተናብበው እንደሚያካሂዱት ነው። እኔ በዚህ ምንም ጥርጥር የለኝም።

በነገራችን ላይ፤ ሰሞኑን፤ “ሕወሓት እና ብልግና/ኦነግ ሊዋሃዱ ነው” የሚለውን ወሬ የሚነዙትም ሕወሓቶችና ብልግና/ኦነጎቹ ናቸው። እንግዲህ ሌላ የሙቀት መለለኪያ መሆኑ ነው። ሰው ሁሉም በጋራ ተናብበው እየሠሩ መሆናቸውን እየተረዳ ስለመጣም፤ “አይ፣ የለም፣ በጭራሽ አንወሃድም፣ ይህማ አይሆንም!” በማለት ሰው እንደገና፤ “የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በጋራ አላቀዱትም፤ አልተገበሩትም፤ እነርሱ እኮ ንጹሆች ናቸው!” የሚል እምነት እንዲኖራቸው ለማድረግ ሲሉ ነው። እግረ መንገዳቸውንም በጋራ ከፈጸሟቸው ግፎች እና ወንጀሎች ጊዜ በመግዛት ነገሮች እንዲረሳሱና ተጠያቂነት እንዳይኖር ለማድረግ በማሰብ ነው። ሕዝቡን ሞኝ፣ በቀላሉ የሚታለል፣ ቶሎ የሚረሳ፤ ቀጣዩንም ግፍና መከራ የሚቀበል አድርገው ስለሚያዩት ሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቻቸው የሰጧቸውን ተልዕኮ ከዚህ ሁሉ ጉድ በኋላ ዛሬም በጋራ ለመፈጸም ያልማሉ። እስኪ በተለይ እላይ ያሉትን ግለሰቦች እንመልከታቸው፤ ነፍሳቸውን ለሰይጣን የሸጡ እና በመንፈስም በስጋም የታመሙ (ሁሉም ከፍተኛ የሕክምና ክትትል የሚደረግላቸው) አውሬዎች እኮ ናቸው።

ከእግዚአብሔር ፍርድ ግን የትም አያመልጧትም፤ እነርሱን አያድርገን፤ እነዚህን አረመኔዎች እግዚአብሔር አምላክ እና ቅዱሳኑ ቶሎ ይጥረጉልን።

✈️ An Ethiopian Airlines flight landed in Beirut on Thursday with the name of the Israeli city of Tel Aviv emblazoned on its fuselage, prompting a rebuke from Lebanese authorities.

Lebanon is technically in a state of war with neighbouring Israel.

Lebanon’s directorate for civil aviation said the words Tel Aviv were in small letters and that the airline explained its practice was to mark new planes with the name of their first destination after entering service.

The Civil Aviation Authority asked the airline to remove the city’s name from its fuselage before departing Beirut.

“The company was also asked to take necessary measures to ensure that there is no logo related to the Israeli enemy entity on the company’s aircraft before landing at Rafic Hariri International Airport,” the authority added.

“The Ethiopian company explained that it is accustomed to noting the name of the airport where the plane lands for the first time after its purchase, which is what happened with the aircraft,” the directorate’s statement explained.

The company said that it did not notice this before bringing the plane to Beirut.

“The directorate requested the company to remove the phrase from the plane’s body before allowing it to take off from Beirut, which actually happened. It also requested the company to take the necessary measures to ensure that there are no logos related to an Israeli entity on the company’s planes before landing at Beirut International Airport,” the statement concluded.

Last May, Lebanese officials banned the Cypriot airline TUS AIR from flying in Lebanese airspace or landing at Beirut International Airport after it came to light that an Israeli corporation owns shares in the airline.

In 1955, Lebanon passed a law boycotting contact with Israelis or economic relations with Israeli companies.

The law prohibits any person or entity from having contact with Israelis or persons residing in Israel. It also prohibits all types of transactions — commercial, financial or otherwise — with Israel. Violation of the law is punishable by three to ten years of hard labor.

Additionally, Article 285 of the Penal Code punishes commercial transactions between a Lebanese citizen or resident of Lebanon and a national or resident of an enemy country.

Lebanon has never had diplomatic relations with Israel and regards it as an enemy state. Lebanese citizens are forbidden from contact with Israelis.

The current situation is particularly tense, with Israel and Lebanese armed group Hezbollah having been engaged in daily cross-border attacks in south Lebanon since October 8.

Hezbollah, also a political group, says it is carrying out the attacks in support of its embattled Palestinian ally Hamas in the Gaza Strip.

Hezbollah said on Tuesday it had launched drone attacks on two Israeli military bases north of the city of Acre, its deepest attack into Israel since hostilities broke out.

In response Israel killed two civilians – a woman and her niece – and injured six others in a strike that destroyed a house in the southern Lebanese village of Hanine, Lebanon’s state news agency said.

✈️ Ethiopian Airlines Conspiracy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 10, 2010

✈️Ethiopian Airlines Names New Dreamliner Plane ‘Tel Aviv’

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና, Travel/ጉዞ | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Hate Crime Being Investigated after The Flag of Sodom & Gomorrah Torn Outside a Baltimore Church

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 11, 2023

💭 በአሜሪካዋ ሜሪላንድ (ሐገረ ሜሪ) ግዛት ከባልቲሞር ከተማ ቤተክርስቲያን ውጪ ተሰቅሎ የነበረው የሰዶም እና የገሞራ ባንዲራ ተቀድዶ ከተገኘ በኋላ ፖሊስ ‘የጥላቻ ወንጀል ነው!’በሚል ሰዶማዊ ውሳኔ ምርመራ እያካሄደ ነው።

ቤተ ክርስቲያን ላይ የሰዶማውያን ባንዲራ! ይህን ባንዲራ ከቤተ ክርስቲያኑ ሕንፃ ላይ አውርዶ የቀደደው ጎበዝና ጀግና ክርስቲያን ለመውጣት ተደጋጋሚ ሙከራዎችን አድርጎ፣ በመጨረሻም የባንዲራው አናት ላይ ደርሶና ቢላዋ አውጥቶ ግማሹን ጨርቅ እንደቀደድው ባካባቢው የነበሩ የዓይን ምስክሮች ተናግረዋል። የዓይን ምስክሩ ግለሰብ፤ “ምን እየሰራ እንደሆነ ጠየኩት እና በቤተክርስቲያኑ ፊት ለፊት ያለው ባንዲራ በጣም አስጸያፊና እግዚአብሔርን የሚያስቆጣ ነው” ሲል ተናግሯል፤ “ስለዚህ መቅደድ ጀመረ። ክርስቲያኑ “የጌታን ስራ እየሰራ ነበር” ብሎ እንደመለሰለት አውስቷል።”

ጎበዝ! የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የዚህ ዓይነት ቀላል ግን ብዙ ጥቅም ያለው ተግባር ነበር መፈጸም የሚገባቸው። አሁንም ወደ አራት ኪሎ ቤተ ፒኮክ አምርተው እነዚያን የሰዶም ፒኮኮች ካላፈራረሷቸው፣ ወይንም በእንቁላል እና ቀለማ ቀለማት ካላበላሿቸውና እነ ግራኝን ባፋጣኝ በእሳት ካልጠረጓቸው ከተማቸው የሰዶምና ገሞራ እጣ ፈንታ ነው የሚደርሳት። ይህን ማድረጉ እጅግ በጣም ቀላሉ ተግባር ነው!

🔥 The Days of Noah Have Come የኖህ ዘመን መጥቷል 🔥

Baltimore police are investigating a hate crime after a man reportedly tried to rip off a pride flag from a church in Federal Hill.

Officers were called to the church around 4 p.m. on Monday to investigate a destruction-of-property report.

Someone saw an unknown man climbing the outside wall of the church, according to authorities. That man was hanging from the pride flag in an attempt to rip it from the wall.

A picture shows the flag torn down the middle, still hanging from the church.

The remains of a ripped LGBT flag still hang outside of the Light Street Presbyterian Church in Federal Hill on Tuesday night.

A witness to the crime told WJZ that the person responsible used the flag to climb to the top and then pulled out a knife to slice it in half before hopping into a getaway car.

“Halfway down the block, I see a guy on a potted plant and he starts climbing up the flag,” neighborhood resident and witness Ben Luster told WJZ.

The man made multiple attempts to climb and eventually reached the top of the flag. That’s when he pulled out a knife and ripped in half, Luster said.

“I asked him what he was doing and he mentioned the flag in front of the church is an abomination,” he said. “So, he started ripping it.”

The man responded by saying “he was doing the lord’s work,” Luster said.

Pastor Tim Hughes Williams said the 10-foot flag was a symbol of inclusion.

“I think it’s ironic that people who are coming from a position of faith are acting with so much hostility and hatred,” he said.

Williams said the church—with the support of the community—is raising funds to buy a new flag. The church has been a safe space for LGTBQ members for nearly three decades.

“To me, the violence against the flag . . . reinforces how important it is that there are places like this,” he said.

👉 Source: CBS

👉 Selected Comments from CBS:

  • – It’s not a hate crime, it’s called cleaning up vandalism.
  • – It’s okay to burn bibles and break things in churches though.
  • – The “Lord” works in “mysterious” ways

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Italian Tourist Killed In Tel Aviv Terror Attack | Ramadan Bombathon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2023

💭 በእስራኤሏ ቴል አቪቭ ከተማ የሽብር ጥቃት የጣሊያን ቱሪስት ተገደለ፣ ስድስት ብሪታናውያን ቆሰሉ | የረመዳን ፍንዳታ

💭 Six Brit and Italian tourists injured and one killed in Tel Aviv suspected attack

A 30-year-old man from Italy was killed and four other people are receiving medical treatment for mild to moderate injuries after a car rammed into a group of people and flipped over in Tel Aviv, Israel

Police said a car rammed into a group of people near a popular seaside park before flipping over.

Police said they shot the driver of the car. The driver’s condition is unknown at the moment.

Israel’s Foreign Ministry referred to the incident as a “terror attack”, a term Israeli officials use for assaults by Palestinians.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Terror Attack in Sodom and Gomorrah Tel Aviv | የሽብር ጥቃት በሰዶምና ገሞራ ቴል አቪቭ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 9, 2023

❖❖❖[ትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ ፱፥፯፡፰]❖❖❖

“የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር። እስራኤልን ከግብጽ ምድር፥ ፍልስጥኤማውያንንም ከከፍቶር፥ ሶርያውያንንም ከቂር አላወጣሁምን?

እነሆ፥ የጌታ የእግዚአብሔር ዓይኖች በኃጢአተኛ መንግሥት ላይ ናቸው፥ ከምድርም ፊት አጠፋታለሁ፤ ነገር ግን የያዕቆብን ቤት ፈጽሜ አላጠፋም፥ ይላል እግዚአብሔር።”

💭 እስራኤልም ከእስማኤላውያኑ ሙስሊም አረቦች፣ ቱርኮች እና እንደ ኢትዮጵያ፣ ኤርትራ፣ ሱዳን፣ አዘርባጃን፣ ሳዑዲ አረቢያ፣ ዩኤኤ ወዘተ ፀረ-ክርስቶስ እስላማዊ አገዛዝ ካላቸው ሃገራት ጋር የጂኦፖለቲካዊ ጨዋታ ለመጫወት ግኑኝነቷን ካላቆመች እንዲሁም ከሳን ፍራንሲስኮ ቀጥሎ የዓለማችን ቍ.፪ የግብረ-ሰዶማውያን መናኽሪያ የሆነችውን ቴል አቪቭ ከተማን ካላጸዳችና የሰዶም ዜጎችን ካላገደች፣ እስራኤልም የጥፋትን አስጸያፊ ሕይወት ለመኖር በቋፍ ላይ መሆኗን እፈራለሁ – በቅርቡ በእስራኤል የእርስ በርስ ጦርነት እንደሚኖር ይሰማኛል። እባካችሁ ቃላቶቼን ምልክት አድርጉባቸው!

🔥 Reports of Terrorist Attack in Tel Aviv, Multiple People Shot And Wounded

❖❖❖[Amos 9:7-8]❖❖❖

“ “Are you not like the people of Ethiopia to Me, O children of Israel?” says the LORD. “Did I not bring up Israel from the land of Egypt, The Philistines from Caphtor, And the Syrians from Kir? “Behold, the eyes of the Lord GOD are on the sinful kingdom, And I will destroy it from the face of the earth; Yet I will not utterly destroy the house of Jacob,” Says the LORD.„

If Israel doesn’t quit the same primitive geopolitical game-playing by cuddling with the Muslim Arabs, Turks and with Antichrist Islamic Regimes s like in Ethiopia, Eritrea, Sudan, Azerbaijan, Saudi Arabia,UAE, etc. and if Israel doesn’t ban citizens of Sodom , I’m afraid Israel too is already on the verge of living the Abomination of Desolation – It feels like there will soon be a CIVIL WAR in Israel. Please mark my words!

👉 Anyways, The Ukraine war shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities and bodies are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • 🔥 ISRAEL
  • ☆ Arab States / Arab League
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ Sudan
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Azerbaijan
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the Zionist Tigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

💭 Due to the leftist and atheistic nature of the TPLF, because of its tiresome, imported and Satan-influenced ideological games of: „Unitarianism vs Multiculturalism“, the Supernatural Force that always stood/stands with the Northern Ethiopian Christians is blocked – and These Celestial Powers are not yet being ‘activated’. Even the the above Edomite and Ishmaelite entities and bodies who in the beginning tried to help them have gradually abandoned them.

✞✞✞[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪፥፲]✞✞✞

ልትቀበለው ያለህን መከራ አትፍራ። እነሆ፥ እንድትፈተኑ ዲያብሎስ ከእናንተ አንዳንዶቻችሁን በወኅኒ ሊያገባችሁ አለው፥ አሥር ቀንም መከራን ትቀበላላችሁ። እስከሞት ድረስ የታመንህ ሁን የሕይወትንም አክሊል እሰጥሃለሁ።”

✞✞✞[Revelation 2:10]✞✞✞

Do not be afraid of what you are about to suffer. I tell you, the devil will put some of you in prison to test you, and you will suffer persecution for ten days. Be faithful, even to the point of death, and I will give you life as your victor’s crown.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የቤተ እስራኤል ወገኖቻችን ከታቦተ ጽዮን ጋር ዛሬ እስራኤል ገብተው ይሆንን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 3, 2020

፫፻፲፮/ 316 የሚሆኑ ኢትዮጵያውያን ስደተኞች ሐሙስ በቴል አቪቭ አቅራቢያ ቤን ጉሪዮን አውሮፕላን ማረፊያ አረፉ፡፡ በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ፣ ባለቤታቸው እና በመንግስት ባለስልጣናት አቀባበል የተደረገላቸው ሲሆን በሁለቱ አገራት መካከል የተከፋፈሉ ቤተሰቦች እንደገና እንዲገናኙ ለማድረግ ቃል ገብተዋል፡፡

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የበረራ ተሳፋሪዎች ወደ አየር ማረፊያው ሲራመዱ ብዙዎች የኢትዮጵያን ባህላዊ ልብስ ለብሰውና የእስራኤልንም ባንዲራ ያውለበለቡ ነበሩ፡፡

በጦርነት ስም የጀመረው “ዘመቻ አክሱም ጽዮን”ብዙ ተንኮሎችን የያዘ ነው። ይህ ሁሉ እንቅስቃሴ የጽዮን ማርያምን አመታዊ ክብረ በዓልን ተከትሎ መታየቱ ሊያሳስበን ይገባል። ቆሻሻው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ እንደሆነ ዕድል ኖሮት ታቦተ ጽዮንን ቢያገኝ አሳልፎ እንደሚሰጥ አልጠራጠርም።

👉 መጀመሪያ የማርያም መቀነትን፣ ከዚያ ክቡር መስቀሉን ቀጥሎ ኢትዮጵያን እየተነጠቅን ነው | ዋ!

በግብረ-ሰዶማውያን ተመርጦ ስልጣን ላይ የወጣው የአብዮት አህመድ አሊ ተልዕኮ ጸረ-ኢትዮጵያ፣ ጸረ-ተዋሕዶና ጸረ-ክርስቶስ መሆኑ ግልጽ ነውና ዛሬ ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለመጨፍጨፍ ብሎም ታሪካቸውንና ቅርሳቸውን አንድ በአንድ ለማጥፋት የተላከውን “ሰራዊት” የሚደግፍ ሁሉ ፀረ-ኢትዮጵያ፣ ፀረ-ክርስቶስ፣ ፀረ-ጽዮን ማርያም ብሎም የግብረ-ሰዶማውያንን አጀንዳ አራማጅ ነው። ይህ ሰራዊት ስለ ጽዮን ዝም የማይሉትን የተዋሕዶ ልጆችን እንጅ ጠላት ሶማሊያን፣ ጠላት ሱዳንን፣ ጠላት ኦሮሚያን፣ ጠላት አረብን፣ ጠላት ግብጽን፣ ጠላት ቱርክን፣ ባጠቃላይ ጠላት ኤዶማውያንን እና እስማኤላውያንን ያጠቃ ዘንድ የተላከ ሰራዊት አይደለም። ወዮላችሁ!

__________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »