Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Fasika’

Italian Tourist Killed In Tel Aviv Terror Attack | Ramadan Bombathon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2023

💭 በእስራኤሏ ቴል አቪቭ ከተማ የሽብር ጥቃት የጣሊያን ቱሪስት ተገደለ፣ ስድስት ብሪታናውያን ቆሰሉ | የረመዳን ፍንዳታ

💭 Six Brit and Italian tourists injured and one killed in Tel Aviv suspected attack

A 30-year-old man from Italy was killed and four other people are receiving medical treatment for mild to moderate injuries after a car rammed into a group of people and flipped over in Tel Aviv, Israel

Police said a car rammed into a group of people near a popular seaside park before flipping over.

Police said they shot the driver of the car. The driver’s condition is unknown at the moment.

Israel’s Foreign Ministry referred to the incident as a “terror attack”, a term Israeli officials use for assaults by Palestinians.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

34 Rockets Fired From Lebanon Hit Israel Causing Injuries | Here We Go Ramadan Bombathon!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 6, 2023

🔥 ከሊባኖስ የተተኮሱ ፴፬/34 ሮኬቶች በእስራኤል ላይ ጉዳት አደረሱ | እነሆ የሰይጣናዊው ረመዳን ቦምብቶን ፥ ያውም በአይሁዶች ፋሲካ ቀናት እና በክርስቲያኖች ፋሲካ ዋዜማ፤ በቅዱስ አማኑኤል ዕለት!

እነዚህ ሮኬቶች በሰሜን እስራኤል በገሊላ ክልል ላይ ነው የተተኮሱትገሊላ ብዙ የኢየሱስ ተአምራት የተፈጸሙበት ቦታ ነው፣ በአዲስ ኪዳን እንደተጻፈው፣ በገሊላ ባህር ዳርቻ።

🥚 That is, During Passover – and on the eve of Easter 🥚

These rockets were fired at the Galilee region in northern Israel. The Galilee is where many of the miracles of Jesus occurred, according to the New Testament, on the shores of the Sea of Galilee.

🔥 Rockets were fired from Lebanon into Israel on Thursday and answered by a burst of cross-border artillery fire, officials said, amid escalating tension following Israeli police raids on the Al-Aqsa mosque in Jerusalem.

The Israeli military said it had intercepted at least one rocket as sirens sounded in northern towns near the border, while two Lebanese security sources said there had been at least two attacks, with multiple rockets.

Israeli news outlets reported that around 34 rockets were launched from Lebanon, half of which were intercepted, while five landed in Israeli areas. Israel’s ambulance service said one man had sustained minor shrapnel injuries.

In a written statement, the United Nations peacekeeping force in south Lebanon (UNIFIL) described the situation as “extremely serious” and urged restraint. It said UNIFIL chief Aroldo Lazaro was in contact with authorities on both sides.

Israeli broadcasters showed large plumes of smoke rising above the northern town of Shlomi and public sector broadcaster Kan said the Israel Airports Authority closed northern air space, including over Haifa, to civilian flights.

“I’m shaking, I’m in shock,” Liat Berkovitch Kravitz told Israel’s Channel 12 news, speaking from a fortified room in her house in Shlomi. “I heard a boom, it was as if it exploded inside the room.”

👉 Courtesy: SkyNews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Happy Easter

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 30, 2016

Easter1

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , | 2 Comments »

ድል የተቀዳጀንበት እለት ነው – ትንሣኤ ነው / ፋሲካ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 11, 2015

ኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያዊነትከሚለው የንቡረ እድ ኤርምያስ ከበደ ወልደ ኢየሱስ መጽሐፍ የተወሰደ

ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ከሙታን ተለይቶ የተነሣበትን የመታሰቢያ ዕለት እኛ ኢትዮጵያውያን በጥልቅ መንፈሳዊ የደስታ ስሜት እናከብራታለን። ይህም ያለምክንያት አይደለም፡ ይህችው ዕለት ፈጣሪ ሰው ኾኖ ወደዚህ ዓለም የመጣበትን ዓላማ ከግብ አድርሶ የፈጸመባት፡ ማለትም የሰው ልጆችን የዘር ጠላቶች ደምስሶ ለእኛ ዘለዓለማዊ ድልን ማለትም የሰው ልጆችን የዘር ጠላቶች ደምስሶ ለእኛ ዘለዓለማዊ ድልን ያቀዳጀባት፡ ይኽውም ከዲያብሎስ የአገዛዝ ባርነት አውጥቶ በእግዚአብሔር ነጻ ልጅነት የኃጢአትን ቀንበር አስወግዶ ለንስሓ ጽድቅ የሞትን ፍዳ አጥፍቶ ለዘለዓለም ሕይወት ጸጋ እንድንበቃ ያደረገባት ቀን በመኾኗ ነው።

ፋሲካእየተባለ የሚጠራው የትንሣኤ በዓል በአገራችን በኢትዮጵያና በእኛ በኢትዮጵያውያን ዘንድ፡ ከሌሎቹ በዓላት ይልቅ እጅግ ጥልቅ በኾነ፡ የተለየ ሃይማኖታዊ ስሜትና ታሪካዊ ይዘት ይከበራል፤ አከባበሩም ከዘመነ ኦሪት ጀምሮ በሁለት በተያያዘ ደረጃና መልክ ሲካሄድ ኖርዋል፡ ይኽውም፦

፩ኛ. ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ጥንቱኑ ለአዳምና ሔዋን በሰጠው የተስፋ ቃሉ፡ ወደዚህ ዓለም መጥቶ በአዲሱ ኪዳነ ምሕረት እውነተኛው የፋሲካ በግ በመሆን በመስቀል ላይ ከመሠዋቱ በፊት ለዚያ ለመጨረሻውና ለዘለዓለማዊው የሰው ልጆች ደኅንነት መሰጋገሪያና ጥላ የሆነ የይቅርታ ቸርነቱን በኪዳነ ኦሪቱ ቀደም አድርጎ ለእሥራኤል ልጆች በሠራው የፋሲካ ሥርዓት ሊሰጥ መቆየቱ ነው።

ያም ሥርዓት እግዚአብሔር አምላክ የእሥራኤልን ሕዝብ ከፈርዖን የባርነት አገዛዝ ነጻ ያወጣቸው ዘንድ ሙሴን ከኢትዮጵያ ወደግብፅ በላከው ጊዜ በአንዲት አስደንጋጭ ሌሊት ከደረሰው ታላቅ መቅሠፍት የተገኘ ንበር፡ አዎን! ጣዖት አምላኪው ፈርዖን እሥራኤላውያኑን ነፃ ይለቅቃቸው ዘንድ እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት በአገሩ ላይ የተለያየ መዓትን አከታትሎ ቢያወርድበትም እምቢተኛ ልቦናውን ይበልጥ በማደንደን መለኮታዊውን ትእዛዝ ተቀብሎ ለመፈጸም ፈቃደኛ አልሆነም።

ካለመፍቀዱም የተነሳ፡ በመጨረሻ፡ በየቤተሰቡ የተወለዱትን ከሰው እስከ እንስሳ ድረስ ያሉትን የግብፃውያንን የበኵር (የመጀመሪያ) ልጆች ሁሉ የሚቀሥፍ መልአከ ሞት መጥቶ የፈርዖን ዐልጋ ወራሽ በሆነው በኵር ላይ ሳይቀር የግድያ ግዳጁን ከፈጸመበት መቅሠፍት የተገኘው ሥርዓት ነው።

በዚያን ጊዜ ግን የእሥራኤል የበኵር ልጆች ከዚያ የሞት መቅሠፍ የሚድኑበትን መንገድ እግዚአብሔር አዘጋጅቶ ነበር፡ ይኸውም ቀሣፊው መልአከ ሞት በእያንዳንዱ የእሥራኤል ቤተሰብ ላይ ምንም ዓይነት ጉዳት ሳያደርስ የደም ምልክትን ብቻ እያየ በሰላም ያልፍ ዘንድ ለዚያ ቤተሰብ ቤዛ የሚሆን የመሥዋዕት በግ በዚያ ቤተሰብ ታርዶ የዚያ በግ ደም በዚያው ቤተሰብ የመኖሪያ ቤት በር ሁለት መቃኖችና ጉበን ላይ ለምልክትነት እየተረጨ እንዲቀባ የዚያም ቤተሰብ አባሎች የዚያን በግ አጥንቱን ሳይሰብሩ፡ ሥጋውን ብቻ እየጠበሱ በዚያው ሌሊት ጨርሰው እንዲበሉት እግዚአብሔር በሙሴ አማካይነት ለእሥራኤል ልጆች የሰጣቸና እነርሱም ተቀብለው የፈጸሙት ትእዛዝ ነው።

በዚያች ሌሊት በግብፃውያን ላይ ታላቅ ድንጋጤንና ፍርሃትን ያስከተለው የቁጣው መቅሠፍት በእሥራኤላውያን ላይ ግን ታላቅ ደስታንና ሓሢትን ያወረደው ያ የእግዚአብሔር የማዳኑና የማጥፋቱ፡ የምሕረቱና የመዓቱ ኃይል፡ ፋሲካተብሎ በእግዚአብሔር ሕዝብ ዘንድ በየዓመቱ ሲታሰብና ሲከበር የሚኖር የዘለዓለም ሥርዓት ሆነ።

፪ኛ. ይህ የፋሲካ ሥርዓት፡ በኪዳነ ኦሪቱ መሠረት እንዲህ በየዓመቱ ሲፈጸም ከኖረ በኋላ ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የፋሲካው በግ በሚታረድባት በዚችው የፋሲካ ሌሊት በመስቀል ላይ ራቁቱን ተሰቅሎ፡ ደሙን በማፍሰስ እውነተኛውና ዘለዓለማዊው ፋሲካ በግ ሆኖ ለአንደኛውና ለመጨረሻው ጊዜ መሠዋቱ ነው።

ስለፋሲካው በግ ሥርዓት፡ እግዚአብሔር ለእሥራኤል ልጆች በሰጠው መመሪያ ውስጥ አጥንቱን አትስበሩ!” ያለው የመለኮት የትንቢት ቃል በዓለም መድኃኒትነቱ፡ ራሱን የመጨረሻው የፋሲካ በግ አድርጎ ለሠዋው ለኢየሱስ ክርስቶስ የተነገረ መሆኑ በወንጌላዊው ዮሓንስ ተጽፎ ይበነበባል፡ ይኽውም ጌታ የሚወድደውና ከሓዋርያት አንዱ የሆነው ይህ ዮሓንስ ከቅድስት ድንግል ማርያም ጋር ከጌታ መስቀል አጠገብ ቆሞ በዓይኖቹ ባየው የመሰከረው ነው። አዎን! ከጌታ መስቀል በቀኙና በግራው አብረው የተሰቀሉት ወንበዴዎች ስላልሞቱ ከመምሸቱ በፊት ከተሰቀሉበት ሊያወርዷቸው በዚያ የነበሩት ወታደሮች የሁለቱንም ወንጀለኞች ጭንና ጭናቸውን ሰበሩዋቸው፡ ጌታ ግን ቀደም ብሎ ነፍሱ በሰዓቷ ከሥጋው ሰለተለየች መሞቱን ለማወቅ ከወታደሮቹ አንዱ፡ ለንጊኖስየሚባለው ቀኝ ጎኑን በጦር ከመውጋቱ በቀር ከአጥንቱ አንዱንም ላለመስበራቸው ይኽው ዮሓንስ በዚያ የዓይን ምስክርነቱ በጻፈው የምሥራች ዜናው አረጋግጦታል።

የምስክርነት ቃሉም እንዲ የሚል ነው፦

አይሁድ ግን መሽቷልና የዚች ሰንበት ቀንም ታላቅ ናትና እነዚህ አስከሬኖች ስለሰንበት በየተሰቀሉበት አይደሩ! አሉ፡ ጭን ጭናቸውንም ሰብረው ያወርዷቸው ዘንድ ጲላጦስን ለመኑት። ወታደሮችም መጥተው አብረውት ተሰቅለው የነበሩትን የመጀመሪያውን ወንበዴ ጭን የሁለተኛውንም ሰበሩ። ወደ ጌታችን ኢየሱስም ሄደው ፈጽሞ እንደሞተ ባዩት ጊዜ ጭኑን አልሰበሩም። ነገር ግን ከወታደሮች አንዱ የቀኝ ጎኑን በጦር ወጋው፡ ያን ጊዜም ከእርሱ ደመና ውኃ ወጣ። ያየውም መሰከረ ምስክርነቱም እውነት ነው፡ እናንተም ታምኑ ዘንድ እርሱ እውነትን እንደሚናገር ያውቃል። ይህ ሁሉ የሆነው ከእርሱ አጥንቱን አትስበሩ ያለው የመጽሓፍ ቃል ይደርስ ይፈጸም ዘንድ ነው።

ያ የበጉ ደም የእሥራኤልን የበኵር ልጆች ከመቀሠፍና ከሥጋ ሞት እንዳዳነ ይህም ነዋ በግዑ ለእግዚአብሔር ዘየአትት ኃጥኣተ ዓለም፡ማለትም የዓለሙን ኃጢአት የሚያስወግድ እነሆ የእግዚአብሔር በግየተባለው ኢየሱስ ክርስቶስ በመስቀል ላይ ተሠውቶ ባፈሰሰው ደሙ፡ እኛን ከኃጢአትና ከዘለዓለም ሞት አዳነን። እኒያ የእሥራኤል ሕዝብ በዚያን ጊዜ የታረደውን በግ፡ ደሙን በቤታቸው ውስጥ በልተው ከሰውነታቸው ጋር በማዋሓድ የዚያ ቀሣፊ መልአክ ሠይፍ በልተው ከሰውነታቸው ጋር በማዋሓድ የዚያ ቀሣፊ መልአክ ሠይፍ ካስከተለው ሞት እንደዳኑ ሁሉ እኛም ዛሬ የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋውን በልተንና ክቡር ደሙን ጠጥተን ለኃጢአታችን የዘለዓለም ስርየትን ለሰውነታችንም የዘለዓለም ሕይወትን እናገኛለን።

ይህን የፋሲካውን ሥርዓት እንዲህ እንደኪዳን ኦሪቱ በየቤታችን እንደ ኪዳነ ምሕረቱ ደግሞ በቤተ ክርስቲያናችን የምንፈጽም እኛ ኢትዮጵያውያን ብቻ ነን። ይህም ማለት በዚህ የትንሣኤ በዓላችን ለአዲስ ኪዳኑ ፋሲካችን መሥዋዕት ሆኖ ቀርቦ እንድንበላውና እንድንጠጣው የታዘዝነው፡ ለሥጋ ምግብነት በየቤታችን የታረደውን ፍሪዳና የተጠመቀውን መጠጥ ሳይሆን ለሁለንተናችን የሕይወት ምግብ ይኾነን ዘንድ፡ ከሰማይ የወረደውንና ከምድር የተገኘውን እውነተኛውና ዘለዓለማዊው የፋሲካ በጋችን የሆነውን የመድኃኒታችን የኢየሱስ ክርስቶስን ቅዱስ ሥጋና ክቡር ደም መሆኑን አውቀን በየዓመቱ በምትመጣው የትንሣኤ ሌሊት የዚሁ አምላካዊ ጸጋና በረከት ተካፋዮች በመሆን በፍጹም ሥጋዊ ደስታና መንፈሳዊ ሓሴት ልናከብራት ይገባል።

ብሩክ ፋሲካ!

___

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፍኖተ መስቀል ምዕራፍ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 10, 2015

004siklet3ጲላጦስ ዐደባባይ /ገበታ/

የመጀመሪያው ምዕራፍ፤ ጌታ ከጲላጦስ ፊት ለፍርድ የቆመበት ዐደባባይ ነው፡፡ ስሙም በዕብራይስጥ ገበታ፣ በግሪክ ሊቶስጥራ ይባላል፡፡

ጌታ የተገረፈበት

ሁለተኛው ምዕራፍ፤ ከሊቶስጥራ ወጥቶ ወደ ጌቴ ሴማኒ የሚወስደውን መንገድ ተሻግሮ ጲላጦስ ጌታን ገርፎ ያ ሰው ያውላችሁ ያለበት ነው፡፡ የቦታው ስም እስከ ዛሬ ጌታ የተገረፈበት ይባላል፡፡ በቦታው ላቲኖች ገዳም ሠርተውበታል፡፡

ጌታ በመጀመሪያ የወደቀበት ቦታ

ሦስተኛው ምዕራፍ፤ የቀደመውን ሥፍራ ወደኋላ ትቶ ወደ ምዕራብ የሚወስደውን መንገድ ይዞ በደማስቆ በር መግቢያ የአርመን ቤተ ክርስቲያን ያለበት በሩ በብረት የታጠረ ትንሽ ክፍል ነው፡፡ ጌታ ከዚህ ሲደርስ ከግርፋቱ ጽናት እና ከመስቀሉ ክብደት የተነሣ የወደቀበት ነው፡፡ ስለዚህ ቦታው ጌታ በመጀመሪያ የወደቀበት ይባላል፡፡

እመቤታችን እያለቀሰች ልጇን ያገኘችበት ቦታ

አራተኛው ምዕራፍ፤ ከሦስተኛ ምዕራፍ ትንሽ ዝቅ ብሎ ከአርመን ገዳም በስተግራ ካለው ማዕዘን ሲደርሱ እናቱ ድንግል ማርያም እያለቀሰች ከልጅዋ ጋር የተገናኘችበት ቦታ ነው፡፡009siklet6

ቀሬናዊ ስምዖን የጌታን መስቀል የተሸከመበት ቦታ

አምስተኛው ምዕራፍ፤ ከአራተኛው ሃያ ሜትር ያህል ወደ ደቡብ አቅጣጫ ከተጓዙ በኋላ ወደ ቀኝ የሚታጠፈው መንገድ ነው፡፡ በዚህ ቦታ ላይ ስምዖን ቀሬናዊ የሚባል ሰው ከእርሻ ውሎ ወደ ቤቱ ሲመለስ ወታደሮች አግኝተውት አስገድደው እየጎተቱ ወስደው የጌታን መስቀል ያሸከሙበት ቦታ ነው፡፡ እንዲህ ያለ ተግባር በወታደሮቹ ዘንድ የተለመደ ነበርና፤ በዚህ ቦታ ላቲኖች ትንሽ መቅደስ ሠርተውበታል፤ የስምዖን መቅደስ ይባላል፡፡

ይህ ስምዖን የተባለው ሰው የእስክንድሮስና የሩፎን አባት ነው፡፡ ማር. 1521፡፡ ጳውሎስም በሮሜ መልእክቱ 1613 በሰላምታው ውስጥ ሩፎን ያነሣዋል፡፡ እነዚህ ሁለቱ ልጆቹ ቁጥራቸው ከሰባ ሁለት አርድእት ነው፡፡ ይህ ሰው ምንም እንኳን ተገድዶ ቢሆንም የጌታን መስቀል በመሸከሙ የበረከተ መስቀሉ ተሳታፊ ሆኗል፡፡ ስለ ሆነም ዕድለኛ ሰው ነው፡፡

ቤሮና /ስራጵታ/ በመሐረብ የጌታን ፊት የጠረገችበት ቦታ

ስድስተኛው ምዕራፍ፤ ቤሮና /ስራጵታ/ የምትባል ሴት ከግርፋቱ ጽናት፣ ከመስቀሉ ክብደት የተነሣ ፊቱን የደም ወዝ አልብሶት ስታየው አዝና ፊቱን በነጭ መሐረብ ስትጠርግለት ወዲያውኑ አምላክነቱን የሚገልጥ፣ ለበጎ ሥራዋም ተስፋ የሚሰጥ፣ ሃይማኖቷን የሚያበረታታ የፊቱ መልክ 008siklet5በመሐረቡ ላይ ተገኘ፡፡ እሷም በዚህ ምክንያት እምነቷ እጅግ የጸና ሆነ፡፡

ታሪኳን ወይም በጎ ሥራዋን የሚናገር ወንጌላውያን በጻፉት ወንጌል አይገኝም፡፡ ነገር ግን ታሪኳን የተለያዩ የቤተ ክርስቲያናችን መጻሕፍት ይናገሩላታል፡፡ አንዳንድ አባቶችም ስለዚች ሴት ሲናገሩ ለዐሥራ ሁለት ዓመታት ያህል ደም ሲፈሳት ቆይታ የጌታን ልብስ ጫፍ በመዳሰሷ የዳነችው ሴት ናት ይላሉ፡፡ በዚህ በስድስተኛው ምዕራፍ ላይ ግሪኮች መቅደስ ሠርተውበታል፣ ዓርብ ዓርብ በየሳምንቱ ይከፈታል፡፡

የጎልጎታ መቃረቢያ

ሰባተኛው ምዕራፍ፣ ከስድስተኛው በግምት አንድ መቶ ሜትር ያህል ተጉዞ ወደ ምዕራብ አቅጣጫ በሚወስደው መንገድ ከሰሜን አቅጣጫ መጥቶ ወደ ጽርሐ ጽዮን በሚያሳልፈው መካከለኛ መንገድ ላይ ይገኛል፡፡ በጌታችን ዘመን የከተማው መጨረሻ የምዕራቡ በር ይህ ነበር ይባላል፡፡ በዚህም ቦታ ትንሽ መቅደስ አለበት፡፡ በውስጡ በቀድሞ ዘመን የነበሩ አዕማድ ናቸው እያሉ ያሳያሉ፡፡ መቅደሱ የላቲኖች ነው፡፡ እንደ ታሪኩ ቦታው ጥንት የከተማው በር ነበረ ይባላል፣ እንደዚህ ከሆነ ጎልጎታ ከከተማው በጣም ሩቅ አልነበረም፡፡

የጌታችንን ሥቃይ ሴቶች አይተው ያለቀሱበት ቦታ005siklet4

ስምንተኛው ምዕራፍ፣ ከሰባተኛው ምዕራፍ በዐሥራ አምስት ሜትር ያህል ወደ ላይ ወጣ ብሎ ይገኛል፡፡ ጌታ መስቀሉን ተሸክሞ መከራ መስቀልን እየተቀበለ ሲሔድ ሴቶች አይተው እያለቀሱ ይከተሉት ነበር፡፡ በዚያን ጊዜ ጌታችን ወደነሱ መለስ ብሎ፣ እናንተ የኢየሩሳሌም ልጆች ለኔ ማልቀሳችሁ ቀርቶ ለራሳችሁ አልቅሱ ያለበት ቦታ ነው፡፡ ሉቃ.ሉቃ.23;27:: ጌታ ይህን ማለቱ ከአርባ ዘመን በኋላ የሚመጣባቸውን መከራ በትንቢት ሲነግራቸው ነው፡፡ በዚህ ቦታ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን የሆኑ የመነኮሳት መኖሪያ አራት ቤቶች አሉ፡፡

መስቀል ይዞ የወደቀበት

በዘጠነኛው ምዕራፍ አንድ የቆመ የድንጋይ ዓምድ አለበት፡፡ በዚህ ቦታ ጌታ መስቀል ይዞ ወድቆበታል፡፡ ይህ ቦታ ወደ ጎልጎታ መውጪያ በር ሲሆን፣ ቦታው የኢትዮጵያ ገዳማት መግቢያ በር ነው፡፡

ልብሱን የገፈፉበት

ዐሥረኛው ምዕራፍ፣ የጌታችን ልብስ የገፈፉበት ቦታ ነው፡፡

ጌታን የቸነከሩበት

ዐሥራ አንደኛው ምዕራፍ ጌታን ልብሱን ገፍፈው ዕርቃኑን ካስቀሩት በኋላ እጆቹንና እግሮቹን በምስማር የቸነከሩበት ቦታ ነው፡፡

ቅዱስ ሥጋውን ያወረዱበት ቦታ010siklet7

ዐሥራ ሦስተኛ ምዕራፍ እነ ኒቆዲሞስ ጌታን ከመስቀል ያወረዱበት እና ያሳረፉበት ቦታ ነው፡፡

ቅዱስ ሥጋውን የገነዙበት ቦታ

ዐሥራ አራተኛው ምዕራፍ ዮሴፍና ኒቆዲሞስ የጌታን ቅዱስ ሥጋ የገነዙበት ቦታ ነው፡፡

ቅዱስ ሥጋው የተቀበረበት ቦታ

ዐሥራ አምስተኛው ምዕራፍ ዮሴፍና ኒቆዲሞስ የጌታን ቅዱስ ሥጋውን በአዲስ መቃብር ያሳረፉበት ቦታ ነው፡፡ በአጠቃላይ የፍኖተ መስቀል ምዕራፎች እነዚህ ናቸው፡፡

ምንጭ

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | 1 Comment »

Ethiopia: Holy Days And Highland Rock Churches

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 3, 2015

ETHIOPIA--use_3255071b

You see a society in which profound spiritual belief (Christianity came here in the fourth century) is interwoven into every aspect of life. Most people here have very little, but those you meet and talk to – and having a guide makes it easier to do that – seem rich in ways that many of us in the developed world have lost.

Christian belief is woven into every aspect of life in Ethiopia, as Anna Murphy discovers when she joins one of the country’s most important religious festivals

You know you are somewhere very special when even a drive to the airport is enrapturing. It was our last day in Ethiopia, and we were on our way to catch an internal flight from Lalibela to Addis Ababa, en route to London.

We had been to Lalibela – one of the most celebrated stops on the so-called northern circuit of the Ethiopian Highlands – to see its stone churches. And remarkable they were, carved into and out of the pink-hued rock between the 12th and 15th centuries, both delicate and monumental, and still very much alive – full of priests and monks and nuns and hermits and worshippers, all of them wrapped in white, as every good Ethiopian Christian is when he or she visits church.

Virtually every day of the year there will be a church somewhere in Ethiopia celebrating its saint’s day, but it’s best to time your visit to coincide with one of the great Orthodox Christian festivals, such as Easter. Known as Fasika, it usually occurs a week to two weeks after the Western Church’s Easter. It follows eight weeks of fasting from meat and dairy, and culminates in a church service on Easter eve lasting several hours and ending at 3am. Afterwards, worshippers break their fast and celebrate the risen Christ.

My own visit coincided with Timkat, in January, one of the most important festivals of the year. It’s a kind of mass baptism in which locals gather early in the morning by their church’s pool (each church has one) to be splashed and sprayed with holy water. It was such a joyous thing to witness, as everyone – from very young to very old – excitedly waited en masse for jugs of water to be thrown out over the crowd.

But it is that drive that sticks in my mind. It was market day in Lalibela and, as our charming and indefatigable guide Sammy Tilahun told us, people walked from more than 12 miles away to attend. At 8am the road was packed, not with vehicles – driving around this vast, beautiful, often mountainous country, you usually have the road to yourself – but with people and animals on the move. Many of the women and children were dressed in the traditional embroidered cotton dresses, the men wrapped in large swaths of cotton, or – on a couple of occasions – bath towels (evidently something of a step up). Some were herding goats, others cattle with enormous horns, others heavily loaded pack mules. Some – usually women – were carrying vast Byzantine bundles of twisted firewood on their backs, or unidentifiable bunches on their heads. For them it was a long walk, hard work, but it was also a social occasion – people were talking, smiling, hanging out, step by step, hour by hour.

Those 30 minutes from the window summed up much that is wonderful about Ethiopia. You see a life largely untouched by this century, and a couple of earlier ones. You see a society in which profound spiritual belief (Christianity came here in the fourth century) is interwoven into every aspect of life. Most people here have very little, but those you meet and talk to – and having a guide makes it easier to do that – seem rich in ways that many of us in the developed world have lost. Of course it is easy, and distasteful, to be dewy-eyed. Poverty is everywhere. But so too is a kind of peace, contentment. This is a country that makes even an atheist like me ponder organised religion as a force for good.

But there were other, much quieter experiences that also helped make my time in Ethiopia so remarkable. Here is a country with incredible cultural riches, including religious art that to me in its sublime colour and creativity matches the Byzantine churches of Ravenna and the Chora Church of Istanbul. And it allows you an intimacy with art that is an impossibility in the developed world. In the Nakuta La’ab monastery, for example, built into a cave in the cliffs near Lalibela, we were alone with the priest, who showed to us and only us the pages of a beautifully illuminated 700-year-old manuscript with wide-eyed Madonnas and horse-riding martyrs, all rendered in dazzling reds and blues.

Again, at the incredible Ura Kidane Mihret monastery, on the shores of Lake Tana, we were alone in what was, quite simply, one of the most remarkable places I’d ever been. A circular building, one of the two favoured structures in the Ethiopian Orthodox church, its interior walls are covered with… well, where to begin? With the Madonna again, or saint Mary as the Ethiopians call her; with assorted other saints; with the two archangels-cum-dudes complete with Afros (looking straight out of Earth, Wind and Fire); with martyrs (40 of them, their heads in a row in the sea); with leopards and lions; with the disembodied heads and wings of a choir of angels; with the three Kings. The paintings are between 100 and 250 years old, and were designed to be “read” by the illiterate worshippers. They tell stories we know from our own Bible, but also those from the additional 14 books in the Ethiopian bible. One of my favourites, and one of the most important to Ethiopians, is of the saint Abune Gebre Menfes Kidus. He is pictured with fur on his body, flanked by the lions and leopards that are his friends; beside one eye is a little bird who drinks from the tears he sheds whenever he prays.

I could go on. And indeed one day I hope to: Ethiopia is such a fascinating country that I am already planning to return. To be continued…

Source

__

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

አባ ማትያስ፡ “ኢትዮጵያ ሀገረ እግዚአብሔር ነች”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 19, 2014

መልካም የትንሣኤ በዓል!

 
 

ብፁዕ ወቅዱስ አቡነ ማትያስ ቀዳማዊ ፓትርያርክ ርዕሰ ሊቃነ ጳጳሳት ዘኢትዮጵያ ሊቀጳጳስ ዘአክሱም ወእጨጌ ዘመንበረ ተክለ ሃይማኖት የ2006 .. የጌታችን መድኀኒታችን ኢየሱስ ክርስቶስ የትንሣኤ በዓልን የእንኳን አደረሳችሁ የሚከተለውን መልእክት አስተላልፈዋል፦

ኢትዮጵያውያን አባቶቻችን በማናቸውም ጊዜ ከነውረ ኃጢአትና ከርኩሰት ሁሉ ርቀው፥ ሕገተፈጥሮንና ሕገእግዚአብሔርን ጠብቀው፣ እግዚአብሔር የሚለውን ብቻ አዳምጠውና አክብረው የሚኖሩ ቅዱሳን በመሆናቸውን ነው እንጂ፤ በአሁኑ ጊዜ በኢትዮጵያ ምድር ሊፈጸም ቀርቶ ሊወራ የማይገባውን ሰዶምንና ገሞራን በእሳት ያጋየ ግብረኃጢአት በኢትዮጵያ ምድር መሰማቱ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያውያን የሰጠውን የቅድስና ክብር የሚያሳጣ ከመሆኑም ሌላ በሀገራችን ላይ ልማትና ዕድገት ሳይሆን መቅሰፍትና ውድቀት እንዳያስከትልብን ሁሉም ኢትዮጵያዊ ይህንን የሰዶም ግብረኃጢአትን በጽናት መመከት አለበት፤ በቅዱስ ባህልና ሥነምግባር እጅግ የበለጸገና የለማ ትውልድ ማፍራት የልማታችን አካል ማድረግ አለብን።

ምንጭ

ኢትዮጵያ ሀገረ እግዚአብሔር መሆኗን ሩሲያዊው የ Independentጋዜጣ ባለቤትም እነሆ መስክሯል

The spirit of a pure Christianity: Exploring Ethiopia’s stunning subterranean churches

BeteGiyorgisWhen he ventured into the mysterious subterranean churches of Ethiopia, Evgeny Lebedev not only visited one of the world’s architectural marvels, he experienced a humble Orthodox Christianity which shames Russia’s own.
 
Nowhere in Lalibela is as impressive, however, as the building they finished last. That is the Bet Giyorgis, or the Church of St George, and it is there – it being St George’s saint’s day – that the crowds are gathered and from where the chanting comes.
 
Ethiopia was cut off for centuries from the wider Christian world by the Islamic conquests to its north. During that time, its church flourished in isolation, untouched by and ignorant of the theological disputes dividing Europe. That means its traditions provide insight into an older, perhaps purer and certainly more mystical form of Christianity – one that dates back 1,600 years and therefore, in its unaltered forms, bears witness to a liturgy practised only a relatively brief period after the time of Jesus Christ.
 
As a Russian, I come from a country that is part of the Orthodox tradition. Culturally, the Russian Orthodox Church is my church – although little I have seen ever enamoured it to me. One only has to consider its hounding of punk-rock protesters Pussy Riot, or its cosy relationship with the state, or the sense of avarice that seems to emit from it, to realise why. In recent years, reports have emerged that a car repair and tyre service was being run underneath Christ the Saviour, Moscow’s largest Orthodox cathedral, and that a brothel was being run on land rented by Sretensky Monastery. Archpriest Mikhail Grigoriev of Kazan was discovered to own a BMW jeep, a Mercedes jeep and a Mercedes saloon as well as three flats and a country house. He was secretly filmed boasting about his £12,000 mobile phone and love of Italian designer clothes. This year, there have been allegations of sexual assault by Russian Orthodox clergy, with students supposedly plied with alcohol before being abused.
 
The church’s head, Patriarch Kirill, a man who regularly criticises Western commercialism and publicly called feminism “very dangerous”, was even caught out by his own hypocrisy: two years ago, his press team issued a photograph of a meeting in Ukraine in which Kirill’s $30,000 Swiss Breguet watch was airbrushed out. Unfortunately for them, they had overlooked its reflection on a polished table top.
 
Ethiopia’s Orthodox Church appears very different. On the ground, the impression I get is overwhelmingly one of a clergy committed to personal humility. Again and again I meet priests living lives just as humble as their congregations. They are keeping true to the tenet of their faith that they must forgo almost all possessions and dedicate themselves totally to the spiritual life. This, I feel, gives them considerable moral authority.

__

 

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

Top 10 Things You Didn’t Know About Easter

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 5, 2013

ብሪክ ትንሳዔ / A Blessed Pasha

Reblogged from April 5, 2012

Easter1Ethiopian Orthodox Christians celebrate Easter anywhere from a week to two weeks after the western Church (sometimes, they occur at the same time, due to the vagaries of the Eastern Orthodox calendar, which Ethiopians follows). Fasika (Easter) follows eight weeks of fasting from meat and dairy. On Easter Eve, Ethiopian Christians participate in an hours-long church service that ends around 3 a.m., after which they break their fast and celebrate the risen Christ.

Source: Time Magazine

Continue reading…

THE SEVEN WORDS OF JESUS ON THE CROSS

THE FIRST WORD

“Father, forgive them, for they do not know what they do.” Gospel of Luke 23:34

THE SECOND WORD

“Truly, I say to you, today you will be with me in Paradise.” Gospel of Luke 23:43

THE THIRD WORD

“Jesus said to his mother: “Woman, this is your son”. Then he said to the disciple: “This is your mother.” Gospel of John 19:26-27

THE FOURTH WORD

“My God, my God, why have you forsaken me?” Matthew 27:46 and Mark 15:34

THE FIFTH WORD

“I thirst” Gospel of John 19:28

THE SIXTH WORD

When Jesus had received the wine, he said,
“It is finished”; and he bowed his head and handed over the spirit.
Gospel of John 19:30

THE SEVENTH WORD

Jesus cried out in a loud voice,
“Father, into your hands I commend my spirit”
Gospel of Luke 23:46

________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , | 1 Comment »

Ethiopian Orthodox Church Celebrates Easter

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 16, 2012

Typical beef sitting of Ethiopia — Delicious, yummy, yum, yum!

Seattle Fasika

The mothers’ choir sings at St. Gebriel Ethiopian Orthodox Church, near Seattle’s Judkins Park, in the early morning hours Sunday, April 15, 2012 celebrating Easter. More than a 1,000 people attended the service, worshipping inside the church, in a tent and in the parking lot. Many wore traditional white shawls, while the service was delivered in Amharic and Ge’ez, an ancient language once used in Ethiopia that is now only used in church

Continue reading…

Cramming on to the Church of the Holy Sepulchre’s roof for Ethiopian Easter Mass

Photo: Courtesy of Israeli photographer, Ouria Tadmor

The Israeli police do not blink an eye when our party of one Ethiopian and four Europeans turns the corner opposite the door to a Coptic Orthodox chapel and slide through the entrance to the courtyard of the hermitage. Here priests are already conducting the service in a rectangular tent made of panels of clear and flowered plastic. The Greeks and Armenians require impossible-to- obtain passes to attend Easter Mass below in the church; the Ethiopians welcome all to the roof until packed to capacity.


Continue reading…

Orthodox Holy Week and Paschal Snaps Worldwide – 2012

Faithfuls returning from Palm Sunday liturgy at Bole Medhanealem Ethiopian Orthodox Church, Addis Abeba


Continue reading…

Scenes From Fasika at St. Mary’s Ethiopian Orthodox Church, Toronto

 

Continue reading…

 

________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | 4 Comments »

Fasika (Easter) In Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 12, 2012

GOOD FRIDAY

Church of St Mary of Zion , Axum – photo by M.Torres, via Travel-Images.com

The solemn liturgical service of Good Friday is attended by thousands of believers. There is a sense of sorrow and desolation. All the symbols, images and instruments used in the passion of the Saviour are publicly exhibited in the church.

Men and women go to church to prostrate themselves, remaining there from early morning till 3 p.m. the hour of the death of Jesus Christ. Believers confess their greater and lesser offenses to the confessor or sit reading their Psalter. It is believed that on

Good Friday blood fell from Christ on the cross and dripped into the grave of Adam beneath and there rose up from the dead about 500 people; the thief on the left was sent into darkness but the one on the right went before Adam into Paradise.

On this Friday the Devil was bound with cords and Christ descending to purgatory (seol) sent forth to paradise all the souls that were in darkness (Seol). Good Friday is a special day for confession.

Why The Good Thief Was Pardoned

__

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | 1 Comment »

 
%d bloggers like this: