Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2023
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Beirut’

Lebanese Christians Destroy Monument of Sodom in Beirut | የሊባኖስ ክርስቲያኖች በቤይሩት የሰዶምን ሀውልት አወደሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2022

የእግዚአብሔር ወታደሮችብሎ እራሱን የሚጠራው ቡድን በፌስቡክ ባሳተመው ቪዲዮ ላይ አንድ ግለሰብ ለካሜራው ቤተክርስትያኖች ባሉበት በዚህ ሰፈር የግብረ ሰዶማውያን ባንዲራ ትሰቅሉ ዘንድ ትደፍራላችሁን? በውስጥህ ሰይጣን አለብህ።” ሲል ይደመጣል።

በአክራፊህ ሰፈር ሰይጣን አይኖርም ፤ ይህ ሰፈር የእግዚአብሔር ወታደሮች ነው!” ሲል ሌላው የቡድኑ አባል ሲጮኽም ይሰማል። እሱም የግረሰዶማውያኑን ሀውልት ሲያፈርሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን እየጠቀሰ ነው።

ምስራቅ ቤይሩት የክርስቲያኖች የከተማ ክፍል ነው። ከሙስሊሞቹ ም ዕራብ ቤይሩት ጋር ሲነጻጸር የክርስቲያኖቹ ክፍለ ከተማ በይበልጥ የዳበረ፣ የበለጸገ፣ የሰለጠነና የተሻለ ሰላም ያለበት ነው። የሊባኖስ ክርስቲያኖች ለረጅም ጊዜ በመሀመዳውያኑ ስለሚጨቆኑና ግፍ ስለሚደርስባቸው በክፍለ ከተማቸው ሙስሊሞች ድርሽ እንዲሉ አይፈልጉም። ቤቶቻቸውንም አያከራይዋቸውም። ታዲያ ይህ በጣም የሚያስቀናቸው ሙስሊሞች አሁን ከግብረሰዶማውያን ጋር በማበር ሕዝበ ክርስቲያኑን በሰዶምና ገሞራ ዜጎች በኩል ሰይጣናዊ ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ቅናት በጣም አደገኛ ነገር ነው። በሃገራችንም ቀናተኞቹ ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎችና መሀመዳውያኑ የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች በትግራይ ላይ የዘመቱበት አንዱ መንስዔ የቅናት መንፈስ ሰለባ ስለሆኑ ነው። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደመቀ መኮንን ሀሰን ከግብረሰዶማውያኑ + ከመናፍቃኑ + ከአረቦቹ + ከቱርኮቹ + ከኢራኖቹ + ከሶማሌዎቹ ጋር አብረው በጽዮናውያኑ ላይ መዝመታቸው የምንጠብቀው ነበር።

ሰዶማዊው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ከአለም ጋር ግንኙነት አለን” ሲል ከግብረሰዶማዊው ዓለም ጋር ማለቱ ነበር።

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችልአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በ ባሌ።

በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችንም ላይ ግብረሰዶማውያኑ + ቱርኮች + አዘርበጃናውያን + ፓኪስታናውያንና አረቦች ነበሩ በተደጋጋሚ ጭፍጨፋዎችን ሲያካሂዱ የነበሩት። ዛሬም ከዩክሬይን ሰዶማዊ አገዛዝ ጎን ተሰልፈው በሩሲያም በዩክሬይንም በኩል ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ፣ በማፈናቀልና በማሳደድ ላይ ያሉት በዋነኝነት የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሉሲፈር ለግብረሰዶማውያኑ ባሪያዎቹ የመረጠላቸው የጣዖት አምልኮ እስልምና ነው።

ይገርማል በትናንትናው ቪዲዮ አንቀጽ ፳፩ን ጠቅሼው ነበር፤

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።”

❖❖❖[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፯]❖❖❖

እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።”

Christians have torn down a flower monument depicting the rainbow flag in East Beirut

In a video published by “Soldiers of God” on Facebook, one individual shouts to the camera “This neighborhood has churches in it, and you dare put up the gay flag? You have the devil inside you.”

The flower flag was designed by members of the community who, according to the video, were given permission by the city’s authorities to construct the flag in solidarity with the LGBT community in Beirut.

“There will be no Satan in Achrafieh – this neighbourhood is for the soldiers of God” shouted another member of the group, who quoted verses from the Bible as they tore down the installation.

On Friday, the Lebanese Minister of Interior added his voice to recent calls from religious authorities to condemn all public activities relating to the LGBT community.

In an open letter, Bassam Mawlawi claimed that “sexual perversion” was spreading in Lebanese society in contradiction to Lebanese customs.

According to Helem, a rights group that advocates for the LGBT community, “the letter was accompanied by extensive homophobic and transphobic hate speech on conservative print media and on social media”, as well as similar statements from religious leaders.

Helem accused political and religious elites of stirring up hatred and “moral sexual panic” as a distraction from Lebanon’s economic and political problems.

“Regimes and institutions who have failed in providing justice, safety and security for their people often rely on attacking and sacrificing marginalized communities to distract the public from their failures and corruption” said Helem in a statement published on Saturday.

Activists and allies of the LGBT community in Lebanon are meeting to protest the minister’s letter on Sunday, outside the interior ministry in Beirut.

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የማይታመን ነው ፤ አውሬው ሥር መስቀል | ቤይሩት በድጋሚ በእሳት ጋየች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2020

በቤይሩት ወደብ ከሳምንት በኋላ ሌላ ከፍተኛ ቃጠሎ ፤ ጥቁሩ ጢስ የግዙፍ አውሬ ቅርጽ ሰርቷል፤ አውሬው እግር ስር በፍም የተከበበ መስቀል ይታያል።

ለመስቀል ደመራ እንዘጋጅ፡ ወገን!

_____________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጀግኖቹ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ወስላታ መንግስታቸውን ገነደሱት | በአንድ ሳምንት ትግል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2020

👉 የሊባኖስ መንግሥት ሙሉ በሙሉ ስልጣን እንዲለቅቅ ተገደደ።

ለዚህ መንግስት ነበር ጂኒ ዐቢይ ገና የቦንቡ ፍንዳታ ሳያልቅ የሃዘን መልዕክት አስተላልፎለት የነበረው!

በቤይሩት ከተከሰተው ከፍተኛ ፍንዳታ በኋላ ህዝባዊ የአደባባይ ተቃውሞ የበረታበት የሊባኖስ መንግስት በፈቃዱ ከኃላፊነት ወርዷል።

የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሳን ዲያብ በብሔራዊ ቴሌቪዥን ቀርበው መንግሥታቸው ስልጣን ለማስረከብ መወሰኑን አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት፣ ለተከታታይ ቀናት የተካሄደውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ፣ የተለያዩ ሚኒስትሮች እና ሌሎች ባለስልጣናት የስልጣን መልቀቂያ ካስገቡ በኋላ ነው።

የመንግሥት ተቃዋሚዎች የሀገሪቱ ባለስልጣናት በሀገር ጉዳይ ቸልተኞች እና በሙስና የተተበተቡ መሆናቸውን በመግለጽ መንግሥትን ይወነጅላሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩም በንግግራቸው ይህን ውንጀላ ተቀብለዋል። በሊባኖስ ሙስና ከሀገሪቱ ከራሷ በላይ የገዘፈ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዲያብ ይህም ለውጥ እንዳናመጣ አድርጎናል ብለዋል።እኛ ብቻችንን ነበርን እነርሱ ደግሞ ሁሉም (ሙሰኞቹ ) ከእኛ በተቃራኒ ናቸውሲሉም ፈታኝ ጊዜ ማሳለፋቸውን ገልፀዋል።

ወንድ በጠፋባት ኢትዮጵያ ግን ገዳይ ዐቢይ ያው ለሦስት አመታት አሰቃቂ ጀነሳይድ እየፈጸመ፣ ኢትዮጵያውያንን እያፈናቀለ፣ ህፃናትን እያገተ፣ ክርስቲያኖችን እየጨፈጨፍ፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እያቃጠለ ባጠቃላይ ኢትዮጵያን በብርሃን ፍጥነት እንዳሻው እያፈራረሰ እንኳን ይህን ሁሉ ግፍና ሰቆቃ ለመቃወም አደባባይ የወጣ አንድም ኢትዮጵያዊ የለም። ሕዝቡ ከሊባኖስ ዜጎች እጅግ በጣም የከፋ የኑሮ ሁኔታ ላይ ነው የሚገኘው፤ እየተራበም ነው፤ ነገር ግን አሁንም በጂኒ ዐቢይ እና ደጋፊዎቹ እያተታለለ ውዳቂዎቹ ኦሮሞዎች እንዲሳለቁበትና እያላገጡ የጥፋት ዘመቻቸውን እንዲቀጥሉበት ዕድሉን ሰጥቷቸዋል። ምን ዓይነት ሰነፍ፣ አልቃሻና ደካማ ትውልድ ቢሆን ነው!? ወሬና ጉራ ብቻ! ለዚህም እኮ ነው በዘር ጥፋት ያ ሁሉ ሰው አልቆ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዜሮ ትኩረት ለኢትዮጵያ ሊሰጡ ያልበቁት።

እስኪ ተመልከቱ በሊባኖስ አንዲት ፍንዳታ ለሁለት ሳምንታት ያህል የመላው ዓለም መነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ለመሆን በቅቷል። የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ባጭር ጊዜ ውስጥ እስከ ግማሽ ቢሊየን ዶላር ለሊባኖን እርዳታ ለመሰብሰብ በቅቷል።

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምር በቤይሩት ፍንዳታ | የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መቅደስ አለመነካቱ ትልቅ ተስፋን ያመጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2020

በቤይሩት የቅድሱ ዲሚትሪዮስ ግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አባት አባ ዮኢል ናሲፍ ነው ይህን ለቢቢሲ የተናገሩት።

የቅዱስ ዲሚትሪዮስ ግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሚገኘው የቤይሩት ፍንዳታ ከተከሰተበት ቦታ አንድ ኪሎ ሜትር ብቻ ርቆ ነው፡፡

አባ ዮኢል ናሲፍ ቤተክርስቲያኑ የደረሰበትን ጉዳት ለመመርመር በፍጥነት ወደ ቤተክርስቲያኑ በመሮጥ ቤተክርስቲያን ሲገቡ የቤተክርስቲያኑ የመጀመሪያ ክፍል(ቅኔ ማህሌት)ሙሉ በሙሉ ወድሟል፡፡ ነገር ግን ቤተ መቅደሱ ለጭረት እንኳን አልተነካም ነበር ፥ በፍንዳታው ወቅት ሁሉ እንደበራ የቆየውን የዘይት ሻማ መብራት ጨምሮ፡፡

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ክርስቲያን ኢትዮጵያ ከሊባኖስ ክርስቲያኖች ተማሪ፤ “ፖለቲከኞቻችን አጋንንት ናቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 9, 2020

ትክክል፤ በተዘዋዋሪ የእነ ዐቢይ አህመድ አሊን ማንነትና ምንነት እየጠቆሙን እኮ ነው። ይገርማል! ጂኒ ዐቢይ የሃዘን መልዕክቱን ያስተላለፈ የመጀመሪያው መሪ ነበር፤ አጋንንቱ ቀስቅሰውታልና አረቦቹ እንኳን አልቀደሙትም። ልክ እንደ ግብረሰዶማዊው ሞግዚቱ እንደ ፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን፤ ማክሮንንም ቤይሩትን ለመጎብኘት ማንም የቀደመው መሪ አልነበረም። አጋንንቱ እየተናበቡ በመላው ዓለም ይበናሉ።

ከፍንዳታው በኋላ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ሊባኖስን አናወጧት። ያ ፍንዳታ ማንኛውም ዓይነት ፍንዳታ አልነበረም። ብዙ የቀሰቀሰው ነገር አለ!

ከቤይሩት ፍንዳታ በኋላ አሁን በብዛት ሆነው በማመጽ ላይ ያሉት የሊባኖስ ክርስቲያኖች ናቸው። ሥልጣኑን የተቆጣጠሩ ፖለቲከኞቹ በብዛት የአጋንንቱ ሂዝቡላ ሽብር ፈጣሪ ቡድን አባላት ናቸው፤ ልክ በሃገራችንም የጂኒ ዐቢይ አጋንንት ቄሮ አባላት እንደሆኑ። ወጣቷን ሴት እናዳምጣት፤ “መሪዎቻችንን ቤተ መንግስት ውስጥ ገብተን እንገድላቸዋለን!” ትለናለች። ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንም ተመሳሳይ ቁጣ የተሞላበት ጠንካራ አመጽ ማድረግ ይጠበቅባቸዋል፤ ግዴታቸው ነው! ፖለቲከኞች ይህ ዓይነት ቋንቋ ብቻ ነው የሚገባቸው፤ “ለምንድን ነው ህዝቡ ወደ አራት ኪሎ ቤተመንግስት በማምራት ግንቡ እስኪነቃነቅ ድረስ የማይጮኸው? ምን እየጠበቀ ነው?” በማለት ስጠይቅ ዓመት አልፎኛል። በአሁኑ ሰዓት ኢትዮጵያውያን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው በደል በሊባኖስ ክርስቲያኖች ላይ ከሚደርሰው በደል እጅግ በጣም የበዛ ነው።

የቤተ ክህነት አባላት ሕዝቡን ተገቢ በሆነ መልክ ለመቀስቀስ፣ ለማነሳሳትና ለመብታቸው እንዲቆሙ ለማድረግ ባለመሥራታቸው በእግዚአብሔር ዘንድ ተጠያቂዎች ይሆናሉ።

[መጽሐፈ መክብብ ምዕራፍ ፫፥፩፡፰]

ለሁሉም ነገር ጊዜ አለው፤ ከሰማይ በታች ለሚከናወነው ለማንኛውም ነገር ወቅት አለው፤ ለመወለድ ጊዜ አለው፤ ለመሞትም ጊዜ አለው፤ ለመትከል ጊዜ አለው፤ ለመንቀልም ጊዜ አለው፤ ለመግደል ጊዜ አለው፤ ለማዳንም ጊዜ አለው፤ ለማፍረስ ጊዜ አለው፤ ለመገንባትም ጊዜ አለው፤ ለማልቀስ ጊዜ አለው፤ ለመሣቅም ጊዜ አለው፤ ለሐዘን ጊዜ አለው፤ ለጭፈራም ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመጣል ጊዜ አለው፤ ድንጋይ ለመሰብሰብም ጊዜ አለው፤ ለመተቃቀፍ ጊዜ አለው፤ ለመለያየትም ጊዜ አለው፤ ለመፈለግ ጊዜ አለው፤ ለመተው ጊዜ አለው፤ ለማስቀመጥ ጊዜ አለው፤ አውጥቶ ለመጣልም ጊዜ አለው፤ ለመቅደድ ጊዜ አለው፤ ለመስፋትም ጊዜ አለው፤ ለዝምታ ጊዜ አለው፤ ለመናገርም ጊዜ አለው፤ ለመውደድ ጊዜ አለው፤ ለመጥላትም ጊዜ አለው፤ ለጦርነት ጊዜ አለው፤ ለሰላምም ጊዜ አለው።

____________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ርግቢቱ ዓለም – The Scared Pigeon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 19, 2012

 

ዓለምእህታችን እ. . አ በማርች 14 2012 .ም ከንጋቱ 1200 ሰዓት ላይ ነው ያረፈችው ተብሏል። ወገኖቻችንና አንዳንድ ብሩክ የሆኑትን የዓለማችን ነዋሪዎችን ያሳዘነው የዓለም አሟሟት እጅግ በጣም ልዪ የሆነ ነገር በሁላችን ዘንድ ሊፈጥር ችሏል። ከሁለት ወራት በፊት ወደ ቤይሩት ከተማ ብቅ ያለችው እህታችን ኃይለኛ የሆነ መልዕክት ይዛልን ነበር ወደዚያኛው ዓለም ያለፈችው። በዓለማችን በመከራ ማዕበል የማይንገላታ ሰው የለም፤ አረመኔ በሆኑት የአረብ ሕዝቦች እጅ የተያዘ ደግሞ ከየተኛውም የዓለም ክፍል በይበልጥ በሥጋም ሆነ በነፍስ እየተቀጠቀጠ ነው ለመኖር የሚበቃው። መከራ የምንቀበለው ነገ በገሃነም እሳት ሳይሆን ዛሬ በምድር ሳለን መሆኑ ትንሽ ሊያጽናናን ይገባል። ለዚህም ነው እህታችን ዓለም በዚህች ምድራዊ ሲኦል በእግረ አጋንንት ተረገጠው ለሚኖሩት እህቶቻችን ሁሉ አሁን መልዕክተኛ ሆና የቀረብችልን። መቼም በመከራና ችግር ጊዜ ድንቅ ነገር ይመጣልና እምብዛም መደነቅ የለብንም። የፈጣሪ ክብር ሲገለጥ ሐሴት በማድረግ ደስ ሊለን ይገባል፡ መንፈሱ በኛ ላይ አርፏልና።

ላይ ቪዲዮው ላይ የምትታየውን ርግብ ያነሳኋት ባለፈው ሣምንት፡ በማርች 14፡ ልክ ከቀኑ 1200 ሰዓት ላይ ነበር። ርግቢቱ በመኖሪያ ቤቴ በመስኮት በኩል ገብታ ጋራጅ መውረጃ ላይ ቁጭ ብላ ነበር ያገኘኋት። እኔን ስታይ እየተንደፋደፈች ወደላይ በመብረር ከቤቱ ለመውጣት መስኮቱ ጋር ትጋጭ ነበር። እኔም ቆም ብየ ለ10 ደቂቃ ያህል ከታዘብኳት በኋላ ልረዳት ጠጋ አልኩኝ። መጀመሪያ ላይ ለመሸሽ ብትሞክርም በመጨረሻ ይዣት በመስኮቱ ላወጣት ችያለሁ።

የርግቢቱ ሁኔታ፡ በዚያ ቀን በጣም ስታሳስበኝ የነበረችውን የእህታችንን፡ የዓለምን ሁኔታ ያሳየኝ መስሎ ነበር የታየኝ። ርግቢቱ ከአካባቢዋ አምልጣ የሆነ ነገር ለማግኘት ወደ ቤቱ ገባች፡ ግን ቤቱ ውስጥ ምንም ነገር ስላላገኘች ወደ መጣችበት ለመመለስ ፈለገች፡ ሆኖም የገባችበት መስኮት ዘንበል ብሎ በጠባቡ የተከፈተ ስለነበር በቀላሉ ከቤቱ መውጣት አልቻለችም። ቆም ብዬ በታዘብኳት ወቅት ርግቢቱ ስታሳየው የነበረው የጭንቀትና የመረበሽ ሁኔታ እጅግ በጣም ያሳዝን ነበር፣ ከታች ጠብጠብ ታደርጋለች፣ በቂ አየር ስላልነበረም ክንፎቿን ዘርግታ እንደልቧ መብረር አልቻለችም፣ ስለደከመችም አፎቿን በጣም ከፍታ አየር ትስብ ነበር። መስኮቱ ላይ ሆና ከውጭ ሌሎች እርግቦችን ሲበሩ ስታይ ከነርሱ ጋር ለመሆን በመንደፋደፍ ከመስተዋቱ ጋር ትጋጫለች። በመጨረሻም ምንም ማድረግ እንደማትችል ስለተገነዘበች ጠጋ ብዬ እንድይዛት ፈቀደችልኝ። በመስኮቱ በኩል እጄን አውጥቼ ስለቃት ከመቅጽበት ነበር ነፃ ሆና እየበረረች ወደሰማይ ለመውጣት የበቃቸው።

እንደ ሪፖርተር ጋዜጣ ዘገባ ፤ ማክሰኞ ማርች 14ለረቡዕ አጥቢያ እህት ዓለምን የምትከታተላት ነርስ ከሌሊቱ 10 ሰዓት ተኝታ አየቻት፡፡ 11 ሰዓት ላይም ተኝታ ነበር፡፡ ለሦስተኛ ጊዜ በ12 ሰዓት ስትጎበኛት ለአየር ማስገቢያ በተከፈተ ኮሪደር ላይ አንሶላ ቀዳ ራሷን አጥፍታ ተገኘች፡ ስለዚህ የሞተቸው ረቡዕ ማርች 14 ከንጋቱ 12 ሰዓት ላይ እንደሆነ ተገልጧል።

ይህን ዜና ካገኘሁ በኋላ ርግቢቱን ያገኘኋት በ12 ሰዓት ላይ መሆኑ ባጋጣሚ እንዳልሆነ አሁን ገባኝ። ርግብ የ መንፈስ ቅዱስ፥ የሰላምና የነፃነት ምልክት ናት። 12 ቁጥርም ቅዱስ ቁጥር ነው። እህት ዓለም ከእርጉሞች እጅ ነፃ ወጥታለች የእግዚአብሔርን ሰላም አግኝታለች። የበደሏት እርጉም ሕዝቦች ግን የሚቀጡበት ጊዜ ደርሷል፣ አምላክ የሰጣቸውን ዕድል ባለመጠቀማቸውም ተፈርዶባቸዋል ፤ የዘሯትን የጥላቻ ሰብል በቅርቡ ያጭዷታል።

መዝሙር 12

5 ስለ ድሆች መከራ፥ ስለ ችግረኞች ጩኸት እግዚአብሔር፤ አሁን እነሣለሁ ይላል፤ መድኃኒትን አደርጋለሁ፥ በላዩም እገልጣለሁ።

6 በምድር ላይ እንደ ተፈተነ ሰባት ጊዜ እንደ ተጣራ ብር። የእግዚአብሔር ቃላት የነጹ ቃላት ናቸው።

7 አቤቱ፥ አንተ ጠብቀን፥ ከዚህችም ትውልድ ለዘላለም ታደገን።

8 በሰው ልጆች ዘንድ ምናምንቴ ከፍ ከፍ ባለ ጊዜ ክፉዎች በዙሪያው ሁሉ ይመላለሳሉ።

 

A well-written song by David, when he was in the cave; a prayer.

Psalm 142

1 To the LORD I cry out; to the LORD I plead for mercy.

2 I pour out my lament before him; I tell him about my troubles.

3 Even when my strength leaves me, you watch my footsteps. In the path where I walk they have hidden a trap for me.

4 Look to the right and see! No one cares about me. I have nowhere to run; no one is concerned about my life.

5 I cry out to you, O LORD; I say, “You are my shelter, my security in the land of the living.”

6 Listen to my cry for help, for I am in serious trouble! Rescue me from those who chase me, for they are stronger than I am.

7 Free me from prison, that I may give thanks to your name. Because of me the godly will assemble, for you will vindicate me.

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

They Killed Our Sister!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2012

They beat her in broad daylight, in front of the camera, on the very day when the International Women’s Day was supposed to be celebrated — and nobody was there to stop them, they took her, wherever they took her, but no one was there to look after her, to take care of her, to comfort her. We alarmed the so-called human ‘rights’ agents , we send the videos to many news organizations, they all turned a blind eye to the horrific brutality our dear sister, Alem had to experience. Now, a week later, she is dead!

You murdered her, Lebanon!

You murdered her, Ethiopian Consulate!

You murdered her, the Main Stream Media!

You murdered her, Amnesty International!

You murdered her, Human Rights Watch!

You murdered her, The Feminist Movement!

Shame on you all — you prefer to protect animals to humans, you give more attention to a woman who dumps her cat in trash than an innocent human soul.

You all will be judged, Alem will judge you!

R.I.P my sister — The God of Abraham, Isaac and Jacob, The Lord of Ethiopia will comfort you now!

______________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , | 9 Comments »

Lebanon: An Ethiopian Woman “Suicides” by Hanging

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 11, 2011


The Lebanese national news agency reported yesterday, May 9 2011, the (presumed) suicide of an Ethiopian domestic worker, who was found dead in the bathroom of her employer’s office in Antelias (North of Beirut), Phoenicia building, first floor. She (presumably) hung herself. She was taken to Abu Jawdeh hospital, and an investigation by Antelias police station is underway.

Lord have Mercy!


Posted in Ethiopia | Tagged: , , , | Leave a Comment »

Poor Weather Wasn’t a Factor to 2010 Ethiopian Plane Crash

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 22, 2011

 

I wonder why this news isn’t available anymore on “Sky News” ?

Anyways, this is how they continue speculating, blaming by obviously hiding something in Lebanon:


  • The investigation’s duration have been met with silence from Lebanese authorities.

  • They said everything would end within a maximum of six months, but up to now, the investigations were not finalized.

  • Because we haven’t got anything from the Lebanese authorities, talks [on crash causes] will go one of two ways: First, [it could be due to] systemic failure from Ethiopian Airlines in terms of training, safety and piloting

  • Second, pilot error maybe played a part but there were other issues in relation to the aircraft.

  • We cannot take it any further until the report is published and we see the findings of the investigation.

  • It is also entirely foreseeable that following the accident report, if it is found that [Ethiopian Airlines] and/or Boeing is responsible, that criminal proceedings will be commenced in Lebanon against Ethiopian Airlines and Boeing.

  • Ethiopian Airlines doesn’t want to be on a blacklist and the Lebanese government wants to prove that it regulates its airspace.

 

 

Continue reading…

 

 

 

 

 

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: