Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Lebanon’

Italian Tourist Killed In Tel Aviv Terror Attack | Ramadan Bombathon

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 7, 2023

💭 በእስራኤሏ ቴል አቪቭ ከተማ የሽብር ጥቃት የጣሊያን ቱሪስት ተገደለ፣ ስድስት ብሪታናውያን ቆሰሉ | የረመዳን ፍንዳታ

💭 Six Brit and Italian tourists injured and one killed in Tel Aviv suspected attack

A 30-year-old man from Italy was killed and four other people are receiving medical treatment for mild to moderate injuries after a car rammed into a group of people and flipped over in Tel Aviv, Israel

Police said a car rammed into a group of people near a popular seaside park before flipping over.

Police said they shot the driver of the car. The driver’s condition is unknown at the moment.

Israel’s Foreign Ministry referred to the incident as a “terror attack”, a term Israeli officials use for assaults by Palestinians.

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

34 Rockets Fired From Lebanon Hit Israel Causing Injuries | Here We Go Ramadan Bombathon!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 6, 2023

🔥 ከሊባኖስ የተተኮሱ ፴፬/34 ሮኬቶች በእስራኤል ላይ ጉዳት አደረሱ | እነሆ የሰይጣናዊው ረመዳን ቦምብቶን ፥ ያውም በአይሁዶች ፋሲካ ቀናት እና በክርስቲያኖች ፋሲካ ዋዜማ፤ በቅዱስ አማኑኤል ዕለት!

እነዚህ ሮኬቶች በሰሜን እስራኤል በገሊላ ክልል ላይ ነው የተተኮሱትገሊላ ብዙ የኢየሱስ ተአምራት የተፈጸሙበት ቦታ ነው፣ በአዲስ ኪዳን እንደተጻፈው፣ በገሊላ ባህር ዳርቻ።

🥚 That is, During Passover – and on the eve of Easter 🥚

These rockets were fired at the Galilee region in northern Israel. The Galilee is where many of the miracles of Jesus occurred, according to the New Testament, on the shores of the Sea of Galilee.

🔥 Rockets were fired from Lebanon into Israel on Thursday and answered by a burst of cross-border artillery fire, officials said, amid escalating tension following Israeli police raids on the Al-Aqsa mosque in Jerusalem.

The Israeli military said it had intercepted at least one rocket as sirens sounded in northern towns near the border, while two Lebanese security sources said there had been at least two attacks, with multiple rockets.

Israeli news outlets reported that around 34 rockets were launched from Lebanon, half of which were intercepted, while five landed in Israeli areas. Israel’s ambulance service said one man had sustained minor shrapnel injuries.

In a written statement, the United Nations peacekeeping force in south Lebanon (UNIFIL) described the situation as “extremely serious” and urged restraint. It said UNIFIL chief Aroldo Lazaro was in contact with authorities on both sides.

Israeli broadcasters showed large plumes of smoke rising above the northern town of Shlomi and public sector broadcaster Kan said the Israel Airports Authority closed northern air space, including over Haifa, to civilian flights.

“I’m shaking, I’m in shock,” Liat Berkovitch Kravitz told Israel’s Channel 12 news, speaking from a fortified room in her house in Shlomi. “I heard a boom, it was as if it exploded inside the room.”

👉 Courtesy: SkyNews

______________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Brave Lebanese Orthodox Christian Priest Fighting Against Islamic Jihadists

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2023

😇 ጎበዝ ጀግና የሊባኖስ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ቄስ እስላማዊ ጂሃዲስቶችን ሲዋጉ። እኝህን አባትና በቪዲዮው ግሩም የሆነ ማብራሪያ የሚሰጡንን አባ ‘ማር ማሪ አማኑኤልን’ እንዴት እንደምወዳቸው። ተመስገን ጌታዬ!

የኢትዮጵያ ኦርቶዶኮስ ‘አባቶች’ በተለይ በዚህ ዘመን እንዲህ ዓይነት ወኔና ቀጥተኛነት የሚታይባትን ተባዕታይ ክርስትና ለመላው ዓለም ማስተዋወቅ ሲገባቸው ወደ ታችኛው ዓለም ለመውረድ ከሚዘጋጁት ከዋቄዮ-አላህ-ሉኢስፈር ባሪያዎች ጋር ዓለማዊ ድራማ እየሠሩ ጊዚያቸውን ሲያጠፉ ሳይ ምን ያህል እንሚያስቆጣኝ የመገልጽበት ቃላት የለኝም።

እንደ ሌባኖሱ ዓይነት ደንቅ አባት፣ ዲያቆን ወይም መምህር ዛሬ በኢትዮጵያውያኑ ዘንድ (ትግራይንና ኤርትራን ጨምሮ) አንድም እንደሌለ እያስተዋልን ነውን? ይህን እያንዳንዱ ኦርቶዶክስ አማኝ ከጠየቀ፤ ለጊዜውም ቢሆን፤ ቤተ ክርስቲያኗ ስደት ላይ መሆኗን እና ቤተ ክህነትም በሰርጎ ገቦች መጠለፏን እናረጋግጣለን።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፫፥፲፭፡፲፮]❖❖❖

በራድ ወይም ትኩስ እንዳይደለህ ሥራህን አውቃለሁ። በራድ ወይም ትኩስ ብትሆንስ መልካም በሆነ ነበር። እንዲሁ ለብ ስላልህ በራድም ወይም ትኩስ ስላልሆንህ ከአፌ ልተፋህ ነው።”

በምዕራቡ ዓለምና በዛሬይቷ ኢትዮጵያ ዘ-ስጋ ጻጻሳቱ የጨፍጫፊዎቻቸውን እግሮች ይሳማሉ፣ ከባለ ሥልጣናት ጋር ይሞዳሞዳሉ፤ “ጥሩ ሲሠራ አሞግሳለሁ! መጥፎ ሲሰራ እወቅሳለሁ!” እያሉ እንደ ሴት (ይቅርታ)ይልፈሰፈሳሉ፤ የጠላቶቻቸውን መሀመዳውያንን ማንነት በደንብ አጠንቅቀው የሚያውቁትና ከጂሃዳውያኑ ጋር በቂ ልምድ ያካበቱት እንደ እኝህ ድንቅ የሆኑ የሊባኖስ አባቶች ግን አሁንም የቀሩት እውነተኛ ክርስቲያኖች ናቸው፣ ህዝቦቻቸውን እና አገራቸውን በዚህ መልክ ይከላከላሉ። እግዚአብሔር ይመስገን! 😇

ቤተሰቦቻችንን እና ጓደኞቻችንን እንዳንከላከል ወይንም እንዳንጠብቅ እግዚአብሔር በፍጹም አያስተምረንም። መላዋ ዓለም፤ በተለይ በኢትዮጵያ ከእስላማውያኑ ወራሪዎች እራስን፣ ሀገርንና ሃይማኖትን በዚህ መንገድ መከላከል መጀመር አለበት። ያለምንም የቤተ ክህነትወይንም ሌላ አታላይ የተደራጀ ኃይል ፈቃድና ድጋፍ።

በትናንትናው ዕለት እንዲህ ብዬ ነበር፤

💭 ከሰዓታት በፊት “ከመቶ ሺህ በላይ የሶማሌ ስደተኞች ወደ ኢትዮጵያ በመሰደድ ላይ ናቸው” የሚለውን መረጃ ሰሰማ፤ ብልጭ ያለብኝ፤ የግራኝ አህመድ + ቱርክ ጂሃድ ነው።

ሰሜኑን ጨፍጨፈውና አስርበው አዳከሙት፤ አሁን የእስልምና ስደተኛ ጂሃድይከተላል፤ ልክ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እንደነበረው

ሶማሌዎች እና ኦሮሞዎች ለአፍሪቃው ቀንድ ባጠቃላይ መጤዎች ናቸው። ሁለቱም ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት ነበር በኦቶማን ቱርኮች፣ አረቦች እና የአውሮፓ ፕሮቴስታንቶች እንደ ዱር አራዊት እየተሰደዱ ወደ አፍሪቃው ቀንድ የገቡት። የዱር አራዊቶችን በሄሊኮፕተር ከኢትዮጵያ እያሳደዱ ወደ ኬኒያ ሲወስዷቸው የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹን የዘመናችን አማሌቃወያን ሶማሌዎችን እና ጋላ-ኦሮሞዎችን ግን ወደ ኢትዮጵያ ጥንታዊ ግዛቶች እንዲገቡ አደርጓቸው።

ዛሬ የምናየውና እጅግ የሚያሳዝነው ክስተት ደግሞ፤ የኢትዮጵያ ባለቤት የሆኑት አክሱም ጽዮናውያን 360 ተዘግተው ወደ ኤርትራም ህነ ወደ ሱዳን፣ ወደ አፋርም ሆነ ወደ አማራ ግዛቶች እንዳይሰደዱ ሲደረጉ ለሃገረ ኢትዮጵያ ነቀርሳዎች የሆኑት ሶማሌዎችና ጋላ-ኦሮሞዎች እንዳሻቸው ወደ ኢትዮጵያ ግዛት እንዲገቡ መደረጋቸው ነው።

የመሀመዳውያኑስ ተል ዕኳቸው መሆኑን እናውቃለን፤ ኢትዮጵያዊ ነኝ፤ ኦርቶዶክስ ነኝ” የሚለው ‘አማራ’ የኢትዮጵያን እናት አክሱምን ነቅቶ እንደመጠበቀ የትግራይ ወንድሞቹንና እኅቶቹን፣ አባቶቹንና እናቶቹን ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ተነስቶ በመንከባከበና ከጠላት በመከላከል ፋንታ በተቃራኒው ከራሱ፣ ከሃገሩ፣ ከኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪካዊ ጠላቶች ጋር ማበሩ ነው። ምን ዓይነት እርግማን ነው? ይሄን እንዴት ማየት ተሳናቸው፤ ምን ዓይነት እርግማን ነው? ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት እነ ግራኝ አህመድ ቀዳማዊ እስከ አክሱም ጽዮን ድረስ ዘልቀው ሊገቡ የቻሉት ምናልባት ተመሳሳይ ወንጀልና ኃጢዓት ስለሠሩ ይሆንን? 😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ኢትዮጵያ ሀገሬ ሞኝ ነሽ ተላላ የሞተልሽ ቀርቶ የገደለሽ በላ!

ከዚህ ጋር የማክለው፤ ኦሮሚያከተባለው ሲዖል ጋላኦሮሞዎቹ የዋቄዮአላህሉሲፈር ባሪያዎች በብዙ መቶ ሺህ የሚቆጠሩ አማርኛ ተናጋሪ ሙስሊም ስደተኞችን” ወደ ሰሜኑ የሃገራችን ክፍል እንዲገቡ በማድረግ ላይ ናቸው። ይህም የስደት ጂሃድ አካል መሆኑን ልብ እንበል። ጄነራል አሳምነው ይህን ጠቁመውን ነበር!

✞ God never teach us not to protect our family and friends. Start defending yourself and your country this way from Islamic Jihad.

In the west, the Pope kisses their feet. In the east, where people are still REAL Christians, they defend their people and their nations. Wonderful.

❖❖❖[Revelation 3:16]❖❖❖

“And you are lukewarm and neither cold nor hot, I am going to vomit you from my mouth.”

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Lebanese Christians Destroy Monument of Sodom in Beirut | የሊባኖስ ክርስቲያኖች በቤይሩት የሰዶምን ሀውልት አወደሙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 27, 2022

የእግዚአብሔር ወታደሮችብሎ እራሱን የሚጠራው ቡድን በፌስቡክ ባሳተመው ቪዲዮ ላይ አንድ ግለሰብ ለካሜራው ቤተክርስትያኖች ባሉበት በዚህ ሰፈር የግብረ ሰዶማውያን ባንዲራ ትሰቅሉ ዘንድ ትደፍራላችሁን? በውስጥህ ሰይጣን አለብህ።” ሲል ይደመጣል።

በአክራፊህ ሰፈር ሰይጣን አይኖርም ፤ ይህ ሰፈር የእግዚአብሔር ወታደሮች ነው!” ሲል ሌላው የቡድኑ አባል ሲጮኽም ይሰማል። እሱም የግረሰዶማውያኑን ሀውልት ሲያፈርሱ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥቅሶችን እየጠቀሰ ነው።

ምስራቅ ቤይሩት የክርስቲያኖች የከተማ ክፍል ነው። ከሙስሊሞቹ ም ዕራብ ቤይሩት ጋር ሲነጻጸር የክርስቲያኖቹ ክፍለ ከተማ በይበልጥ የዳበረ፣ የበለጸገ፣ የሰለጠነና የተሻለ ሰላም ያለበት ነው። የሊባኖስ ክርስቲያኖች ለረጅም ጊዜ በመሀመዳውያኑ ስለሚጨቆኑና ግፍ ስለሚደርስባቸው በክፍለ ከተማቸው ሙስሊሞች ድርሽ እንዲሉ አይፈልጉም። ቤቶቻቸውንም አያከራይዋቸውም። ታዲያ ይህ በጣም የሚያስቀናቸው ሙስሊሞች አሁን ከግብረሰዶማውያን ጋር በማበር ሕዝበ ክርስቲያኑን በሰዶምና ገሞራ ዜጎች በኩል ሰይጣናዊ ስራቸውን በመስራት ላይ ናቸው። ቅናት በጣም አደገኛ ነገር ነው። በሃገራችንም ቀናተኞቹ ኦሮሞዎች፣ ኦሮማራዎችና መሀመዳውያኑ የዋቄዮአላህሉሲፈር ጭፍሮች በትግራይ ላይ የዘመቱበት አንዱ መንስዔ የቅናት መንፈስ ሰለባ ስለሆኑ ነው። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊና ደመቀ መኮንን ሀሰን ከግብረሰዶማውያኑ + ከመናፍቃኑ + ከአረቦቹ + ከቱርኮቹ + ከኢራኖቹ + ከሶማሌዎቹ ጋር አብረው በጽዮናውያኑ ላይ መዝመታቸው የምንጠብቀው ነበር።

ሰዶማዊው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፤ “ከአለም ጋር ግንኙነት አለን” ሲል ከግብረሰዶማዊው ዓለም ጋር ማለቱ ነበር።

ኦሮሞ እስኪነቃ ነው እንጂ፣ እስኪነሳ ነው እንጂ ሲነሳ ሚዳቋ አትበላንም፤ እኛ ዝሆን ነን፤ እንሰብራለን፤ እንበላለን፤ እንገዛለን።ሃሳብ አለን፤ ድርጅት አለን፤ ከአለም ጋር ግንኙነት አለን፤ ህዝባችን በስራ ያውቀናል፤ እኛም ህዝባችንን እናውቃለን፤ ሽማግሌዎቻችንን እናውቃለን፤ ተያይዘን መላውን አፍሪካን ለመለወጥ፣ ይሄ ዘመን የእኛ ኦሮሞዎች ስለሆነ፣ ይህን ዘመን የሰጠን ዋቄዮአላህ በመሆኑ አሳልፈን ሰጥተን ዳግም ወደ ባርነት ለመመለስ አንፈልግም፤ ያ ደግሞ ተመልሶ አይመጣም። እጃችሁ የገባውን ነገር ጠብቁ፤ ቆጥቡ፤ አጠንክሩ፤ ጉድለት (ስህተት) ካለ ምከሩ። ያለበለዚያ ይህን ከጅ ካወጣን አጥር ውስጥ ተቀምጠው እንደሚያለቅሱት ዓይነት ለቅሶ ስለሚሆን፣ ከዚህ በኋላ ለኦሮሞ ለቅሶ የማይሆንለት ስለሆነ፣ ያገኘነውን ይዘን፣ የቀረውን ሞልተን፣ ወደ ፊት መሄድ እንድንችልአረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በ ባሌ።

በአርሜኒያ ክርስቲያን ወገኖቻችንም ላይ ግብረሰዶማውያኑ + ቱርኮች + አዘርበጃናውያን + ፓኪስታናውያንና አረቦች ነበሩ በተደጋጋሚ ጭፍጨፋዎችን ሲያካሂዱ የነበሩት። ዛሬም ከዩክሬይን ሰዶማዊ አገዛዝ ጎን ተሰልፈው በሩሲያም በዩክሬይንም በኩል ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖችን በመጨፍጨፍ፣ በማፈናቀልና በማሳደድ ላይ ያሉት በዋነኝነት የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሉሲፈር ለግብረሰዶማውያኑ ባሪያዎቹ የመረጠላቸው የጣዖት አምልኮ እስልምና ነው።

ይገርማል በትናንትናው ቪዲዮ አንቀጽ ፳፩ን ጠቅሼው ነበር፤

❖❖❖[ኦሪት ዘሌዋውያን ምዕራፍ ፲፰፥፳፩፡፳፪]❖❖❖

ከዘርህም ለሞሎክ በእሳት አሳልፈህ አትስጥ፥ የአምላክህንም ስም አታርክስ፤ እኔ እግዚአብሔር ነኝ። ከሴትም ጋር እንደምትተኛ ከወንድ ጋር አትተኛ፤ ጸያፍ ነገር ነውና።”

❖❖❖[የይሁዳ መልእክት ምዕራፍ ፩፥፯]❖❖❖

እንዲሁም እንደ እነርሱ ዝሙትን ያደረጉና ሌላን ሥጋ የተከተሉ ሰዶምና ገሞራ በዙሪያቸውም የነበሩ ከተማዎች በዘላለም እሳት እየተቀጡ ምሳሌ ሆነዋል።”

Christians have torn down a flower monument depicting the rainbow flag in East Beirut

In a video published by “Soldiers of God” on Facebook, one individual shouts to the camera “This neighborhood has churches in it, and you dare put up the gay flag? You have the devil inside you.”

The flower flag was designed by members of the community who, according to the video, were given permission by the city’s authorities to construct the flag in solidarity with the LGBT community in Beirut.

“There will be no Satan in Achrafieh – this neighbourhood is for the soldiers of God” shouted another member of the group, who quoted verses from the Bible as they tore down the installation.

On Friday, the Lebanese Minister of Interior added his voice to recent calls from religious authorities to condemn all public activities relating to the LGBT community.

In an open letter, Bassam Mawlawi claimed that “sexual perversion” was spreading in Lebanese society in contradiction to Lebanese customs.

According to Helem, a rights group that advocates for the LGBT community, “the letter was accompanied by extensive homophobic and transphobic hate speech on conservative print media and on social media”, as well as similar statements from religious leaders.

Helem accused political and religious elites of stirring up hatred and “moral sexual panic” as a distraction from Lebanon’s economic and political problems.

“Regimes and institutions who have failed in providing justice, safety and security for their people often rely on attacking and sacrificing marginalized communities to distract the public from their failures and corruption” said Helem in a statement published on Saturday.

Activists and allies of the LGBT community in Lebanon are meeting to protest the minister’s letter on Sunday, outside the interior ministry in Beirut.

💭 እነዚህ ፲/10 የሲ.አይ.ኤ ምልምሎች “የኢትዮጵያሰዶም እና ገሞራ ፕሮጀክት” አስፈጻሚዎች ናቸው፤

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ጀግኖቹ የሊባኖስ ክርስቲያኖች ወስላታ መንግስታቸውን ገነደሱት | በአንድ ሳምንት ትግል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2020

👉 የሊባኖስ መንግሥት ሙሉ በሙሉ ስልጣን እንዲለቅቅ ተገደደ።

ለዚህ መንግስት ነበር ጂኒ ዐቢይ ገና የቦንቡ ፍንዳታ ሳያልቅ የሃዘን መልዕክት አስተላልፎለት የነበረው!

በቤይሩት ከተከሰተው ከፍተኛ ፍንዳታ በኋላ ህዝባዊ የአደባባይ ተቃውሞ የበረታበት የሊባኖስ መንግስት በፈቃዱ ከኃላፊነት ወርዷል።

የሀገሪቱ ጠቅላይ ሚኒስትር ሀሳን ዲያብ በብሔራዊ ቴሌቪዥን ቀርበው መንግሥታቸው ስልጣን ለማስረከብ መወሰኑን አስታውቀዋል። ጠቅላይ ሚኒስትሩ ይህን ያስታወቁት፣ ለተከታታይ ቀናት የተካሄደውን ህዝባዊ ተቃውሞ ተከትሎ፣ የተለያዩ ሚኒስትሮች እና ሌሎች ባለስልጣናት የስልጣን መልቀቂያ ካስገቡ በኋላ ነው።

የመንግሥት ተቃዋሚዎች የሀገሪቱ ባለስልጣናት በሀገር ጉዳይ ቸልተኞች እና በሙስና የተተበተቡ መሆናቸውን በመግለጽ መንግሥትን ይወነጅላሉ። ጠቅላይ ሚኒስትሩም በንግግራቸው ይህን ውንጀላ ተቀብለዋል። በሊባኖስ ሙስና ከሀገሪቱ ከራሷ በላይ የገዘፈ ነው ያሉት ጠቅላይ ሚኒስትር ዲያብ ይህም ለውጥ እንዳናመጣ አድርጎናል ብለዋል።እኛ ብቻችንን ነበርን እነርሱ ደግሞ ሁሉም (ሙሰኞቹ ) ከእኛ በተቃራኒ ናቸውሲሉም ፈታኝ ጊዜ ማሳለፋቸውን ገልፀዋል።

ወንድ በጠፋባት ኢትዮጵያ ግን ገዳይ ዐቢይ ያው ለሦስት አመታት አሰቃቂ ጀነሳይድ እየፈጸመ፣ ኢትዮጵያውያንን እያፈናቀለ፣ ህፃናትን እያገተ፣ ክርስቲያኖችን እየጨፈጨፍ፣ ዓብያተ ክርስቲያናት እያቃጠለ ባጠቃላይ ኢትዮጵያን በብርሃን ፍጥነት እንዳሻው እያፈራረሰ እንኳን ይህን ሁሉ ግፍና ሰቆቃ ለመቃወም አደባባይ የወጣ አንድም ኢትዮጵያዊ የለም። ሕዝቡ ከሊባኖስ ዜጎች እጅግ በጣም የከፋ የኑሮ ሁኔታ ላይ ነው የሚገኘው፤ እየተራበም ነው፤ ነገር ግን አሁንም በጂኒ ዐቢይ እና ደጋፊዎቹ እያተታለለ ውዳቂዎቹ ኦሮሞዎች እንዲሳለቁበትና እያላገጡ የጥፋት ዘመቻቸውን እንዲቀጥሉበት ዕድሉን ሰጥቷቸዋል። ምን ዓይነት ሰነፍ፣ አልቃሻና ደካማ ትውልድ ቢሆን ነው!? ወሬና ጉራ ብቻ! ለዚህም እኮ ነው በዘር ጥፋት ያ ሁሉ ሰው አልቆ የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዜሮ ትኩረት ለኢትዮጵያ ሊሰጡ ያልበቁት።

እስኪ ተመልከቱ በሊባኖስ አንዲት ፍንዳታ ለሁለት ሳምንታት ያህል የመላው ዓለም መነጋገሪያ ርዕሰ ጉዳይ ለመሆን በቅቷል። የዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ባጭር ጊዜ ውስጥ እስከ ግማሽ ቢሊየን ዶላር ለሊባኖን እርዳታ ለመሰብሰብ በቅቷል።

___________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ተዓምር በቤይሩት ፍንዳታ | የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መቅደስ አለመነካቱ ትልቅ ተስፋን ያመጣል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2020

በቤይሩት የቅድሱ ዲሚትሪዮስ ግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን አባት አባ ዮኢል ናሲፍ ነው ይህን ለቢቢሲ የተናገሩት።

የቅዱስ ዲሚትሪዮስ ግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የሚገኘው የቤይሩት ፍንዳታ ከተከሰተበት ቦታ አንድ ኪሎ ሜትር ብቻ ርቆ ነው፡፡

አባ ዮኢል ናሲፍ ቤተክርስቲያኑ የደረሰበትን ጉዳት ለመመርመር በፍጥነት ወደ ቤተክርስቲያኑ በመሮጥ ቤተክርስቲያን ሲገቡ የቤተክርስቲያኑ የመጀመሪያ ክፍል(ቅኔ ማህሌት)ሙሉ በሙሉ ወድሟል፡፡ ነገር ግን ቤተ መቅደሱ ለጭረት እንኳን አልተነካም ነበር ፥ በፍንዳታው ወቅት ሁሉ እንደበራ የቆየውን የዘይት ሻማ መብራት ጨምሮ፡፡

____________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፈተና በቤይሩት ፍንዳታ | ቄሱ ምን ማድረግ ነበረባቸው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 11, 2020

_________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የአረብ ሃገር ሰቆቃ | እህቶቻችን እንደ ሸንኮራ አገዳ ከተመጠጡ በኋላ ወደ መንገድ ተጣሉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 24, 2020

መላው ዓለም “ኢትዮጵያውያን ወደ ባርነት ገቡ!” እያለ ነው

ከአረብ ሃገራት ሁሉ “ሰልጥናለች” በተባለላት ሊባኖስ እህቶቻችን የአረቦችን ጭካኔ በቅርቡ ማየት ከጀመሩ ቆዩ፦

አንዱ “ኢትዮጵያውያን ወደ ሃገራችሁ ሂዱ፤ ከአረቦች አምልጡ!” በማለት እንዲህ ሲል ጽፏል፦

Go home and farm it is noble Holy and free from immorality of Arabs nations. Money will pass away but knowledge of caring for lambs and goats milking making cheese growing crops weaving cloth and life of prayer and raising your children is Noble. Trying to acquire wealth is evil”

ሌላው ደግሞ፤ “አረቦች እጅግ በጣም ጨካኞች ናቸው፤ አፍሪቃውያን በአረብ ሃገራት በፍራቻ ይኖራሉ

አረቦች ግን በአፍሪቃ ተንደላቀው ይኖራሉ፤ ይህ እንዲህ መቀጠል የለበትም፤ እኛ አፍሪቃውያን አረቦችን አሁን ማስጨነቅ አለብን” ይለናል፦

People in the middle east appear to be monstrously cruel. Why should Africans live in fear in Arab countries while Arabs do not live in fear in Africa? We must change it, make them feel our fear.“

አንድ አንባቢ፤ “አረቦች እጅግ በጣም ጨካኞች ናቸው፤ አፍሪቃውያን በአረብ ሃገራት በፍራቻ ይኖራሉ አረቦች ግን በአፍሪቃ ተንደላቀው ይኖራሉ” ይለናል።

የአረቦች ቅጥረኛው የበሻሻ ቆሻሻ ግራኝ አህመድ ግን በተቃራኒው እንዲህ ይለናል፦

  • አረቦች አቃፊ ናቸው፤ ቤተ ክርስቲያን ለኢትዮጵያውያን ሰርተውላቸዋል፤ ሰልጥነዋል
  • ኢትዮጵያውያን ግን አቃፊ አይደሉም፤ መስጊድ አልሰሩም፤ ኋላ ቀር ናቸው
  • 99% የሚሆነው ሙስሊም በሚኖርበት ቦታ ስልጤዎች ስልጣኔን ከአረብ ተምረዋልና አቃፊ ናቸው፤ ሰልጥነዋል ፥ ክርስቲያኖች ግን አቃፊዎች አይደሉም፣ አስተሳስባቸው ኋላ ቀር ነው፤ መስጊድ ያቃጥላሉ፤ ስለዚህ ኢትዮጵያን በስልጣኔ የዓለም ውራ አድርገዋታል”

በአረቡ ዓለም ኢትዮጵያውያን ከባርነት ለከፋ ነገር መጋለጣቸውን እያየን ነው ታዲያ ይህ አፉን ሞልቶ በድፍረት የሚቀባጥር ቀጣፊ አላጋጭ በየትኛዋ ዓለም እየኖረ ይሆን? ኢትዮጵያን የማዋረድ እና የኢትዮጵያውያንን ሞራል የመደቆስ አጀንዳ ይዞ ካልመጣ በቀር ከመቼ ወዲህ ነው ወዲህ ነው አረብ የሰለጠነው? ከመቼስ ወዲህ ነው አረብ አቃፊ የሆነው? ምን ያህል ቅሌታም ቢሆን ነው?!

ሌላው በጣም የሚያስቆጣው ነገር ደግሞ እህቶቻችን እንደ አባቱ አባ ጂፋር ለባርነት ወደ አረብ ሃገር መላኩና የኢምባሲዎቹን በር ጥርቅም አድርጎ በመዝጋት እርዳታ መንፈጉ ብቻ ሳይሆን፤ በአገር ቤትም ልክ እንደ አረቦቹ ወጣት ሴቶችን ማገት፣ እናቶችን ማፈናቀልና ክርስቲያኖችን በማሳደድ ላይ መሆኑ ነው።

እጅግ በጣም ያስቆጣል! ታዲያ እንዲህ የመሰለ የኢትዮጵያ ጠላት፣ የአረቦች አሽቃባጭና ወኪል በኢትዮጵያ ታሪክ ታይቶ ይታወቃልን? በፍጹም!ይህ ትውልድ ምን ዓነት ወንጀል ቢሠራ ነው ይህ የቀበሌ አስተዳዳሪ እንኳን የመሆን ብቃት የሌለው ቀጣፊ ሰው ኢትዮጵያን ለሚያህል ሃገር በመሪነት የተቀመጠው? አቤት ውርደት!

____________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ወርቃማው ክቡር መስቀል ለመጀመሪያ ጊዜ በሳዑዲ አረቢያ ቤተ መንግሥት አበራ | Visiting Priests Wear a Cross in Saudi Arabia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 15, 2017

የሊባኖስ ዓብያተ ክርስቲያናት መሪዎች በትናንትናው ዕለት ሳዑዲ አረቢያን ሲጎበኙ ታላላቅ መስቀሎቻቸውን አጥልቀው ታይተዋል።

መስቀል፣ ማሕተብ እና መጽሐፍ ቅዱስ፤ ባጠቃላይ የክርስትና ምልክቶች ሁሉ ክልክል በሆኑባት ሳዑዲ አረቢያ፣ ለመጀመሪያ ጊዜ ሳይሆን አይቀርም በንጉሣውያኑ ቤተ መንግሥት ውስጥ መስቀልን ላጠለቁ የቤተክርስቲያን አባቶች አቀባበል የተደረገው። ሌላ ጊዜ/ሁልጊዜ ገና አውሮፕላን ማረፊያ ነበር መስቀሉና ማሕተቡን በጥሰው የሚጥሉት፤ መጽሐፍ ቅዱስንም ቀዳዶ መጣል የተለመደ ነው።

ነገር ግን፤ በዚህ ያልተለመደ ተግባራቸው እነዚህን እባቦች በጭራሽ ማመን የለብንም። ለመስቀል ያላቸውን ጥልቅ ጥላቻ እናውቃለን።

አፄ ኃይለ ሥላሴ በዔሳውያን እና በእስማኤላውያኑ ተታለው ነበር የተገደሉት። ገዳያቸው ከሮበርት ጥጋቤ ጋር ነው ያለው። የሚገርም ነው፤ አፄ ኃይለ ሥላሴም ሆኑ ሮበርት ጥጋቤ ልክ እብቦቹ የባቢሎን ጠባቂዎቹ ሳዑዲዎች ባሁኑ ሰዓት በጥድፊያ በማድረግ ላይ ያሉትን ዓይነት ውስጣዊ ለውጥ ፈጥነው ማድረግ ነበረባቸው። ተሳሳቱ!

ሳዑዲዎች እውሩን የምዕራቡን ዓለም ለማታላል፤ እስልምናን እና አገራችንን ዘመናዊ እናደርጋለን በማለት አንዳንድ የፕላስቲክ ቀዶ ጥገናዎቹን በማድረግ ላይ ናቸው። 500 ቢሊየን ዶላር የሚያወጣና ኒው ዮርክ ከተማን 33 እጥፍ የሚበልጥ አንጋፋ ከተማ ቀይ ባሕር አካባቢ እንገነባለን፤ ለሁሉም ክፍት የሆነ፡ ሁሉም ሃየማኖቶች የሚፈቀዱበት፣ ሴቶች ነፃ ሆነው የሚንቀሳቀሱበት ልዩና ዘመናዊ ከተማ ነው የምንሰራው አሉ። የዔሳውያኑንም አፍ አዘጉ፤ 500 ቢሊየን “ዶላር”፣ ኢንጂነሩ፣ ማናጀሩ ሁሉ ከእነዚህ ም ዕራባውያን አገራት ይመጣልና።

የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯

፲፰ ያየሃትም ሴት በምድር ነገሥታት ላይ የምትነግሥ ታላቂቱ ከተማ ናት።

ባቢሎንን የሚሠሩት፤ ልክ የመጽሐፍ ቅዱሱ ኤዶም / ዔሳው የነበረበት ቦታ ላይ ነው (ደቡብ ዮርዳኖስ፣ ቀይ ባሕር ድረስ)። ሰሜን ምስራቅ አፍሪቃንም ለመተናኮል እንዲመቻቸው በግብጽ በኩል፡ ቀይ ባሕር ላይ ድልድይ እንሠራለን ብለዋል።

አንድ መጠየቅ ያለበት ነገር ግን፤ እዚያ ውሃ የሌለበት በረሃ ላይ ውሃ ከየት ለማግኘት አቅደው ይሆን? አባይን፡ እዚያ ጭቃ ጭንቅላታቸው ውስጥ አስገብተውት ይሆን?

እስማኤላውያኑ ሳዑዲዎች የሌባኖስን ዓብያተ ክርስቲያናት መሪዎች አሁን መቀበላቸው ያለ ምክኒያት አይደለም። ከዔሳውያኑ ጋር በማበር ጥንታዊቷን ክርስትናን እና የቆዩትን ክርስቲያኖችን ከኢራቅ እና ከሶሪያ ምድር ሙሉ በሙሉ አጥፍተዋል። የሚቀጥለው ዘመቻቸው ወደ ሌባኖስ ግዛት፣ ከዚያም ወደ ግብጽ፤ በመጨረሻም ወደ ጥንታዊቷ ክርስቲያን ኢትዮጵያ ነው የሚሆነው። በዚህ አንጠራጠር።

እነዚህ የምዕራቡ ዔሳውያን እና እስማኤላውያኑ ታላቂቷን ባቢሎንን እንደሚገነቡ መጽሐፍ ቅዱስ ጠቁሞናል። ደህና፣ ይሥሩ፤ ይጨርሱት፣ ይሳካላቸውም ይሆናል፤ ግን ፣ ክርስቶስ ጌታችን፦ “ሞኝ/ሰንፍ ሰው አሸዋ ላይ ቤቱን ይሠራል[ማቴ ፯፥፪፮]ብሎ እንዳስተማረን፡ በኋላ ላይ ሁሉም መፍረሱ አይቀርም፤ ልክ ወደ ኢትዮጵያ በግልጽ መዝመት ሲጀምሩ፤ እግዚአብሔር ድምጥማጣቸውን ሁሉ ያጠፋልናል። በዚህም ሙሉ በሙሉ እተማመናለሁ!

የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፯

ሰባቱንም ጽዋዎች ከያዙ ከሰባቱ መላእክት አንዱ መጥቶ። ና በብዙም ውኃዎች ላይ የተቀመጠችውን የታላቂቱን ጋለሞታ ፍርድ አሳይሃለሁ፤

የምድርም ነገሥታት ከእርስዋ ጋር ሴሰኑ በምድርም የሚኖሩ ከዝሙትዋ ወይን ጠጅ ሰከሩ ብሎ ተናገረኝ።

በመንፈስም ወደ በረሀ ወሰደኝ፤ የስድብም ስሞች በሞሉበት፥ ሰባት ራሶችና አሥር ቀንዶችም ባሉበት በቀይ አውሬ ላይ አንዲት ሴት ተቀምጣ አየሁ።

ሴቲቱም በቀይና በሐምራዊ ልብስ ተጐናጽፋ በወርቅና በከበሩ ድንጋዮች በዕንቈችም ተሸልማ ነበር፥ በእጅዋም የሚያስጸይፍ ነገር የዝሙትዋም ርኵሰት የሞላባትን የወርቅ ጽዋ ያዘች፤

በግምባርዋም ምስጢር የሆነ ስም። ታላቂቱ ባቢሎን፥ የጋለሞታዎችና የምድር ርኵሰት እናት ተብሎ ተጻፈ።

ሴቲቱም በቅዱሳን ደምና በኢየሱስ ምስክሮች ደም ሰክራ አየኋት። ባየኋትም ጊዜ እጅግ ታላቅ ድንቅ አደነቅሁ።

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Never-Ending Arab Cruelty Against Sons & Daughters of Ethiopia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 26, 2014

Ethiopia is Africa’s biggest refugee-hosting country, yet, Ethiopian immigrants continue to be maltreated by the ever ungraceful and hostile neighboring nations. Whether it’s in Sudan, Somalia or other Arab-league member nations, for those cruel “neighbors” no excess seems to be too monstrous for them to commit. 

Here are the latest acts of atrocious cruelty committed against Children of Ethiopia.

Ethiopian Maids Reveal Abuse From Employers in UAE

Two maids have spoken of the appalling abuse they claim was dished out by their employers, as a top diplomat called for an end to household “slavery”.

Hedja Ousman, 22, and Wube Tamene, 18, worked for families in the UAE and both say they were beaten, starved, and prevented from contacting their families in Ethiopia.

They have now sought refuge at the Ethiopian Consulate in Dubai.

Hedja, speaking to 7DAYS yesterday, told of the horrors she endured during the two years she worked for a Kazakh family in Ajman. She said her female employer didn’t like the prospect of the maid speaking to her husband.

She said: “My employer didn’t want me talking to her husband. Every time her husband would instruct me to do something, she would beat me.”

Hedja said the woman even cut off her hair to make her “less attractive”.

Hedja, who earned Dhs500 per month, said the abuse began three months after she started her job. She decided to escape last week when her employer accused her of stealing car keys and beat her.

“I saw the door open and I ran,” she said. I asked someone for water, they called the police for me. I’ve been at the consulate since. I want to go home.”

She has dropped the police case she had filed against her employer but the consulate says it intends to file a new one.

Wube worked for an Emirati family in Dubai and claims at one point she was starved for two days then shown a plate of food, which she thought was hers, only for her employers to throw it in the bin.

Ethiopia’s Consul General in Dubai, Yibeltal Aemero Alemu, said he is seeing “a lot” of such cases, branding it “slavery.”

Housemaid Wube Tamene dreamed of a new life and a decent standard of living in the UAE.

Instead she was made to cut up her clothes and clean her employer’s home with the rags.

The Ethiopian, aged just 18, claims she was also made to walk around in bare feet and was not paid a salary for 18 months.

She also claims she was regularly beaten. Wube is now seeking refuge at the Ethiopian consulate in Dubai, along with fellow maid Hedja Ousman, who escaped an abusive employer – a Kazakh woman – in Ajman.

Their cases have prompted Ethiopia’s Consul General in Dubai, Yibeltal Aemero Alemu, to call for such “slavery” to stop.

Alemu said the consulate is now seeing “a lot” of cases in UAE and has said his office would begin pursuing cases against abusive families.

He said: “These maids have no communication to the outside world, they’re starved and beaten – this is slavery.

“They’re not allowed to have mobile phones. To exploit the maids employers don’t let them communicate with their families back home, so they won’t run away for other opportunities.”

Recalling her abuse, Wube said: “When my employer wanted to get rid of me she made me sign a contract in Arabic that I have settled everything with her. But I didn’t understand what I was signing.

“She took me to the airport without shoes and any luggage, gave me my flight tickets and asked me to leave.

“But I was stopped by authorities. They said ‘where are you going without shoes?’” Consul-General Alemu said Wube has now received her outstanding salary of Dhs9,000 and will be heading back to Ethiopia today.

Ethiopia currently has a ban on its nationals coming to the UAE as domestic workers, but Alemu said the two maids started work before his government implemented it last year. Addis Abada said such a ban would remain in place until there is an agreement reached to protect its nationals from abusive employers.

“There are 90,000 Ethiopians in the UAE and most of them are maids,” Alemu said.

Lola Lopez founder of the humanitarian group Babies Behind Bars, which also helps maids who are abused, said some were being denied basic human rights.

She said: “Some people have no regard for human life. Welfare organisations haven’t been able to help much, because the message they send out doesn’t always reach the women it’s supposed to. Many of these maids don’t read the newspaper and they don’t have phones.

“No one can be denied basic human needs.”

Source


[Psalms 94:1-7]

O God, in whose hands is punishment, O God of punishment, let your shining face be seen. Be lifted up, O judge of the earth; let their reward come to the men of pride.

How long will sinners, O Lord, how long will sinners have joy over us?

Words of pride come from their lips; all the workers of evil say great things of themselves.

Your people are crushed by them, O Lord, your heritage is troubled,

They put to death the widow and the guest, they take the lives of children who have no father; And they say, Jah will not see it, the God of Jacob will not give thought to it.

__

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: