Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ቅጣት’

$25 Billion Fine on Boeing: Indirect CIA Funding for Genocidal Ahmed?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 21, 2024

💵 የ፳፭/25 ቢሊየን ዶላር ቅጣት በቦይንግ፤ ለዘር አጥፊው ግራኝ አህመድ አሊ ቀጥተኛ ያልሆነ የሲአይኤ የገንዘብ ድጋፍ ይሆንን?

….ነጠብጣቦቹን እናገናኛቸው

  • ☆ የ ጭራቅ አህመድ የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ንብረትና ሃብት ለመንጠቅ ረቂቅ አዋጅ አወጣ።
  • ☆ የኢትዮጵያ ንግድ ባንክ የሰዎችን የግል መረጃ ለማተም ያሳለፈው አስደንጋጭ ውሳኔ።
  • ☆ The Fascist Oromo Regime of Monster Ahmed Just Drafted Bill to Seize Property and Wealth
  • ☆ The Commercial Bank of Ethiopia’s (CBE) alarming decision to publish people’s private data.

The state-owned bank’s decision to publish hundreds of names, account numbers, and photographs of people the bank alleges to have withdrawn unauthorized funds due to a systems glitch, grossly violates people’s data and privacy rights.

The Commercial Bank of Ethiopia violated customers’ private data when it published hundreds of names and photographs of customers in bid to recover lost funds from an ATM network glitch incident.

International digital rights group Access Now and Ethiopia’s Centre for Advancement of Rights and Democracy both slammed the bank’s name-and-shame strategy to recoup $14 million lost during a system glitch that allowed customers to withdraw unauthorized funds back in March.

✈️ 737 Max crash victims’ families seek $25 billion fine on Boeing

The Department of Justice should impose a more than $25 billion fine on Boeing, according to the families of the 346 victims of two 737 Max 8 crashes in Ethiopia and Indonesia.

✈️ Boeing CEO Testifies In Senate, New Whistleblower Claims They Hid Questionable Parts From Regulators

Boeing CEO addresses loved ones of plane crash victims

Outgoing Boeing chief executive Dave Calhoun faced Senate lawmakers and victims’ family members Tuesday over alleged safety concerns

Outgoing Boeing CEO Dave Calhoun began his testimony before Senate lawmakers on Tuesday by addressing the loved ones of passengers who were killed in crashes involving the aerospace manufacturer’s planes, as the company faces alleged safety concerns over its practices.

“Before I begin my opening remarks, I would like to speak directly to those who lost loved ones on Lion Air Flight 610 and Ethiopian Airlines Flight 302,” Calhoun said in his prepared testimony before the Senate Permanent Subcommittee on Investigations.

Lion Air Flight 610 crashed into the Java Sea after taking off from Jakarta, Indonesia, in October 2018, and Ethiopian Airlines Flight 302 crashed in Ethiopia minutes after departure months later, in March 2019. Both flights involved the Boeing 737 Max 8 plane, and 346 people were killed between the two crashes.

🏒✈️ Ethiopian Airlines Flight Goes Down, Killing All 157 On Board.

No survivors in Ethiopian Airlines Boeing 737 crash near Addis Ababa

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2019

✈️ President Zewde and Prime Minister Ahmed were installed as New World Order officials.

“Abiy Ahmed” = 175 (Reverse Ordinal)

“Sahle-Work Zewde” = 175 (English Ordinal)”Sahle-Work Zewde” = 175 (Jewish Ordinal)

“New World Order” = 175 (Jewish Ordinal)

Remember how George Bush Sr.’s “New World Order” speech occurred on the date September 11th, exactly 11 years before the attacks. World Trade Center construction began in ’68, the same year 9-1-1 became the emergency dialing code, and the same year Bush Jr., who was president in 2001, graduated Skull & Bones. Ethiopia celebrates New Year’s Day on September 11th, or 9/11 – 911 flipped upside-down is 116.

Both Ethiopian officials have 68 gematria:

“Sahle-Work Zewde” = 68 (Reverse Full Reduction)

“Abiy Ahmed” = 68 (English Ordinal)

Today’s flight was headed to Nairobi

“Nairobi” = 68 (English Ordinal)

Ahmed is 158 days before his 15/8 birthday:2221 Weeks, 0 Days

“Freemasonry” = 158 (Reverse Ordinal)

“Prime Minister Abiy Ahmed” = 1487 (English Extended) “Scottish Rite of Freemasonry” = 1487 (Jewish)

✈️ የተከሰሰው አውሮፕላን፤ ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በ ሉሲፈራውያኑ መመረጣቸውን ይነግረናል

የአውሮፕላኑ መከስከስ፡የደም መስዋዕት ነው”፡ ይለናል ይህ አሜሪካዊ። ያው እንግዲህ ምዕራባውያኑ እራሳቸው እየነገሩን ነው።

ጌማትሪያ(ግሪክ እና አይሁድ)ልክ በእኛም ፊደላቱና ተርታቸው ልዩ ትርጉም እንደሚሰጡን፤ በአይሁዶቹ የካባላ ሥርዓትም ተመሳሳይ ልምድ አለ። ማለትም፡ ፊደሎቹ ቁጥርን ተክተው ማገልገል መቻላቸው ነው፡፡ ይህም ደግሞ ፊደሎቹን ካላቸው የቁጥር ልኬት ጋር በማድረግ ለማጥናት ከማቅለሉም በተጨማሪ ለምስጢራዊ አገልግሎትም ጥቅም ላይ ይውላሉ ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በእኛ ፊደላቶቹ ከ “አ” ጀምሮ ያላቸውን ተርታ በመጠቀም ለእያንዳንዳቸው ቁጥራዊ ልኬት ተሰጥቷቸዋል፡፡ አ(አሐዱ – አንድ)፣ በ(ክልኤቱ – ሁለተኛው)፣ ገ(ሠለስቱ ሦስተኛው)፣ ደ(አርባዕቱ አራተኛው)…ወዘተ እያለ ከቀጠለ በኋላ ከ(ዕሥራ – ሃያ)፣ ለ(ሠላሳ )፣ መ(አርብዓአርባ)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ በመቀጠል የእ(አእላፍ – መቶ ሺህ)፣ ቀእ(አእላፋት – አንድ ሚሊዮን)፣ እእ(ትእልፊታት – መቶ ሚሊዮን) እንዲያውም እእእ(ምእልፊትአሥር ቢሊዮን)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡

ይህን ቪዲዮ ገና ዛሬ ማየቴ ነው። እኔንም ባለፈው ሳምንት ከአደጋው በኋላ የተሰማኝ 100%ልክ እንደዚህ ነበር። ሁሉም የሥነ ሥርዓት መስዋዕት ነው። የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን ጉብኝትና የጥቁሩ ሳጥን ወደ ፈረንሳይ መላክ ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው። ቪዲዮው መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ሲያደንቅ የነበረውን የ ሲ ኤን ኤኑን “ሪቻርድ ኩዌስት” ብልጭ አድርጎ ያሳየናል። የሚገርም ነው!

ወገኖቼ፤ የሥልጣን ወንበር ላይ የተቀመጡት በውጭ ኃይሎች የተቀጠሩ ከሃዲዎች፣ እግዚአብሔርን በጣም እያስቆጡ ያሉ ግብዞች፣ ሳጥናኤልን የሚያገለግሉ የሕዝብ ቁጥር ቀናሽ ገዳዮች ናቸው።

ቁልጭ ብለው ከሚታዩን ብዙ ምልክቶች በኋላ፡ ዛሬም ይህን ማየት የተሳነውና በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የተታለለው ወገናችን በጣም ያሳዝነኛል። ሳይዘጋጅ መጡበት፤ የአባቶቹን ወኔ ለመቀስቀስ እንኳን እንዳይችል ተደርጎ ተኮላሽቷል፤ እነርሱ የመቶ ዓመት ዝግጅት አላቸው፤ በትዕቢትና የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን በሚለው እርኩስ መንፈስ ተሞልተዋል፤ አንዴ እነ ኢንጂነር ስመኘውን ይገድላሉ፤ ሲያስፈልጋቸው ደግሞ ልክ ናዚ ጀርመን በአይሁዶች ላይ አድርጋ እንደነበረው የሚያፈናቅሏቸውን ኢትዮጵያውያን እናቶች ቀለም ይቀቧቸዋል፣ ቁጥር ይሰጧቸዋል። “ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ስቀለው / ‘Give the dog a bad name and hang him“

ይሉ የለ።

አቤት ጉዳችሁ እናንት ደካማ የስይጣን ልጆች!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፪]

  • ፯ ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።
  • ፰ አቤቱ፥ አንተ ግን ለዘላለም ልዑል ነህ፤
  • ፱ አቤቱ፥ እነሆ፥ ጠላቶችህ ይጠፋሉና፥ ዓመፃንም የሚሠሩ ሁሉ ይበተናሉና።
  • ፲ ቀንዴ አንድ ቀንድ እንዳለው ከፍ ከፍ ይላል፤ ሽምግልናዬም በዘይት ይለመልማል።
  • ፲፩ ዓይኔም በጠላቶቼ ላይ አየች፥ ጆሮዬም በእኔ ላይ በቆሙ በክፉዎች ላይ ሰማች።
  • ፲፪ ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል።
  • ፲፫ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል፥ በአምላካችንም አደባባይ ውስጥ ይበቅላሉ።
  • ፲፬ ያን ጊዜ በለመለመ ሽምግልና ያፈራሉ ደስተኞችም ሆነው ይኖራሉ።
  • ፲፭ አምላኬ እግዚአብሔር እውነተኛ እንደ ሆነ ይነግራሉ፥ በእርሱም ዘንድ ዓመፃ የለም።

ጌማትሪያ(ግሪክ እና አይሁድ)ልክ በእኛም ፊደላቱና ተርታቸው ልዩ ትርጉም እንደሚሰጡን፤ በአይሁዶቹ የካባላ ሥርዓትም ተመሳሳይ ልምድ አለ። ማለትም፡ ፊደሎቹ ቁጥርን ተክተው ማገልገል መቻላቸው ነው፡፡ ይህም ደግሞ ፊደሎቹን ካላቸው የቁጥር ልኬት ጋር በማድረግ ለማጥናት ከማቅለሉም በተጨማሪ ለምስጢራዊ አገልግሎትም ጥቅም ላይ ይውላሉ ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በእኛ ፊደላቶቹ ከ “አ” ጀምሮ ያላቸውን ተርታ በመጠቀም ለእያንዳንዳቸው ቁጥራዊ ልኬት ተሰጥቷቸዋል፡፡ አ(አሐዱ – አንድ)፣ በ(ክልኤቱ – ሁለተኛው)፣ ገ(ሠለስቱ -ሦስተኛው)፣ ደ(አርባዕቱ -አራተኛው)…ወዘተ እያለ ከቀጠለ በኋላ ከ(ዕሥራ – ሃያ)፣ ለ(ሠላሳ )፣ መ(አርብዓ-አርባ)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ በመቀጠል የእ(አእላፍ – መቶ ሺህ)፣ ቀእ(አእላፋት – አንድ ሚሊዮን)፣ እእ (ትእልፊታት – መቶ ሚሊዮን) እንዲያውም እእእ (ምእልፊት-አሥር ቢሊዮን)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡

የተከሰከሰው ኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በረራ ቁጥሩ 302 ነበር

ኢትዮጵያ የነጻነት ቀን ወይም ብሄራዊ የበዓል ቀን የሌላት ብቸኛዋ የአፍሪካ ሀገር ናት። ይሁን እንጂ በኢትዮጵያ አርበኞች የድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን በ 30 ዎቹ ዓመታት በጣልያኖች ላይ የተጎናጸፉትን ድልን ያከብራሉ። ይህ በዓል 3/10310 ቀናት ከመሆናቸው 310 ቀናት በፊት ነው።

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

<< አህመድ >> = 31 (የእንግሊዘኛ መደበኛ ቁጥር) 31 ኛው ጠቅላይ ሚኒስትር 127 «አዲስ አበባ፤ ኢትዮጵያ» = 127 (እንግሊዝኛ መደበኛ ቁጥር)

ከአንድ ወር በፊት አህመድ የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መርቆ ከፍቷል። ይህም የኢንዶኔዢያው LionAir ጥቃት ከደረሰበት ከ 12 ሳምንታት እና 7 ቀናት በኋላ ነበር። እ.ኤ.አ. በጃኑዋሪ 27, 2019 ዶ / ር አቢይ አህመድ የአውሮፕላን ማረፊያውን ሁለተኛ ተርሚናል መርቋል።

“የጥንት የስኮትላንድ ራይት” = 127 (ሙሉ ቅነሳ) “የስኮትላንድ አርኪምስ ፍሪሜሶን/ነጻ ግምበኛ” = 127(ሙሉ ቅነሳ)

የጥር 27ቱ የዛሬው የአውሮፕላን አደጋ ከመድረሱ ከ 42 ቀናት በፊት ነበር፣ ባለፈው ዓመት በ 4/2 ስልጣን ላይ የወጣው አቢይ አህመድ በአሁኑ ጊዜ 42 ዓመቱ ነው። 42 ኛው ጠቅላይ ሚንስትር 181 ነው።

በኢንዶኔዢያው ሊዮን አውሮፕላን አደጋ 181 ተሳፋሪዎች ሞተዋል። የዛሬው አውሮፕላን አደጋ ከ ሴፕቴምበር 11 በኋላ የ181 ቀናት ወሰን ውስጥ ይገኛል፤ 181 ቀናት።

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

After He Was Ordered to Pay $355m, Donald Trump May Move Now to Saudi Barbaria or Pakistan

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 19, 2024

💭 ከትናንትና ወዲያ ሦስት መቶ ሃምሳ አምስት/ 355 ሚሊዮን ዶላር እንዲከፍል ከታዘዘ በኋላ ዶናልድ ትራምፕ አሁን ወደ ሳዑዲ ባርባሪያ ወይም ፓኪስታን ሊዘዋወር ይችላል

💭 A New York judge has ordered former President Donald Trump and executives at the Trump Organization to pay over $364 million in a civil fraud case, handing a win to New York Attorney General Letitia James, who sued Trump and his associates after a three-year investigation.

Trump wasted no time begging for money after the court ruling. He solicits like a used car salesman

👉 MESSAGE FROM TRUMP:

“DEMOCRAT NEW YORK JUDGE JUST RULED AGAINST ME! And then at the end he is hitting his supporters for donations.”

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Dublin Terror: Violent Clashes After Knife Attack Near School, Trams & Police Cars Set on Fire

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2023

🔥 የደብሊን ሽብር፡ በትምህርት ቤት አቅራቢያ ሕፃናት በቢላዋ ከተወጉ በኋላ ኃይለኛ ቁጣ በሕዝብ ዘንድ በመቀስቀሱ ግጭቶች፣ አውቶብሶች እና የፖሊስ መኪናዎች ተቃጥለዋል

😮 አየርላንዳውያን፤ “አምስት ልጆቻችን በሙስሊሞች ተወጉብን” ብለው ዋና ከተማዋን ደብሊንን ቀወጧት፣ ለፍትሕና ተጠያቂነትም ሲሉ የሚወሰልቱትንና መረጃ የሚደባብቁትን ፖሊሶቻቸውን በማሳደድ ላይ ናቸው በእኛ ሃገር ግን ሰላማዊ ዜጎቻችን በፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ፣ በሻዕቢያ፣ በሕወሓት፣ በበአዴን፣ ኢዜማ፣ አብን ወዘተ አስተባባሪነት ታሪካዊ ጠላቶቻችን አረቦችን፣ ቱርኮችን፣ ኢራናውያንንና ሶማሌዎችን ጋብዘው ከአንድ ሚሊየን በላይ ወገኖቻችንን ከጨፈጨፏቸው በኋላ እንዴት ነው ዛሬም አራት ኪሎ ያልነደደው? እንዴት ነው እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በእሳት ያልተጠረጉት?! ይህ የትም ዓለም የሌለና እግዚአብሔር አምላክም የማይወደው የግድየለሽነት፣ የለብለብነትና የስንፍና መገለጫ እኮ ነው! እንዴት ነው በተለይ ወንዱ እናቶቹን፣ እኅቶቹን፣ ሚስቶቹን ለመከላከልና ግራኝን ለበመበቀል ሲል ያለምንም ዝግጅትና ቅደመ ሁኔታ በአዲስ አበባ ሆ! ብሎ መነሳትና ‘በቃን!’ ማለት ያቃታው? ይህ እኮ ግዴታው ነው! ምን ዓይነት ልፍስፍስ ትውልድ ነው፤ ጃል?! ወኔው የሚቀሰቀሰው አክሱማዊቷን ኢትዮጵያን ለማጥፋት ሲሆን ብቻ እንደሆነ ታዝቦት ይሆን? በአህዛብ መንፈስ መለከፉን አውቆት ይሆን? እስኪ ሌላው ቢቀር ያን የሰዶም ፒኮክ ወደ አራት ኪሎ አምርታችሁ አፍርሱት! ይህ እኮ ማንም በቀላሉ ሊፈጽመው የሚችለው ተግባር ነው። ወጣቱ ምን ነካው? ጋላው ወደ ጦር ሜዳ ልኮ የእሳት እራት ሳያደርጋችሁ እዚያው አዲስ አበባ ትንሽ ጀብዱ መሥራት ብትጀምሩ እራሳችሁንም ቤተሰቦቻችሁንም፣ ከተማችሁንም ከታቀደላችሁ ጂሃድ ባዳናችሁ ነበር!

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Terror in Ireland: Protests Break Out in Dublin After Algerian Muslim Stabs 3 Children

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 23, 2023

ሽብር በአየርላንድ፤ በደብሊን ከተማ አንድ የአልጄሪያ ሙስሊም ሦስት ሕፃናትን ጨምሮ አምስት ሰዎችን በስለት ካቆሰለ በኋላ ከፍተኛ ተቃውሞ ተቀሰቅሷል። አይርላንዳውያኑ የጅምላ ስደትን ከእንግዲህ እንደማይሹ በቁጣ በመጮኽ ላይ ናቸው።

በሉሲፈራውያኑ የተፈለገው ዓለምን የማመሻ ጦርነት ተጀምሯል። እስማኤላውያኑን ወደ አገሩ በገፍ ያስገቧቸው ለዚህ ነበር። ሱዳናውያንን፣ ሶማሊያውያንን እንዲሁም ሶርያውያንን ወደ ኢትዮጵያ ሳይቀር እንዲገቡ እያደረጉ ነው። ለዚህ ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ’ጦርነቶችን’ ሆን ብለው ነው በመፍጠር ላይ ያሉት። አዎ! ከረሃብና ከጦርነት የተረፈው ኢትዮጵያዊ ሃገሩን ለቅቆ እንዲወጣ እና በሳውዲ፣ የመን፣ ሱዳን፣ ኤሚራቶችና ኳታር በርሃ እንዲያልቅ፣ በሕንድ ውቂያኖስ እና በሜዲትራኒያን ባሕር የአሳ ነባሪ ቀለብ እንዲሆን እየተደረገ ነው።

😠😠😠 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😢😢😢

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፲፮]❖

  • ፲፩ የእግዚአብሔር መልአክም አላት። እነሆ አንቺ ፀንሰሻል፥ ወንድ ልጅንም ትወልጃለሽ፤ ስሙንም እስማኤል ብለሽ ትጠሪዋለሽ፥ እግዚአብሔር መቸገርሽን ሰምቶአልና።
  • ፲፪ እርሱም የበዳ አህያን የሚመስል ሰው ይሆናል፤ እጁ በሁሉ ላይ ይሆናል፥ የሁሉም እጅ ደግሞ በእርሱ ላይ ይሆናል፤ እርሱም በወንድሞቹ ሁሉ ፊት ይኖራል።
  • ፲፫ እርስዋም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ኤልሮኢ ብላ ጠራች፤ የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና።

☪ Algerian Muslim Stabs 3 Children in The Middle of Dublin, Violent Protests Erupt as The Irish Say No More to Mass Immigration

Western media and Irish authorities have not yet identified the perpetrator and motive for the serious crime.

But there are rumors circulating on social networks that he is an immigrant from Algeria. Witnesses said he was holding a large knife in his hand when he started attacking children in front of a school.

Following the incident, protests erupted near the attack site, with crowds gathering around Parnell Square, Parnell Street, and O’Connell Street. The Garda public order unit was deployed to manage the situation as some protesters engaged in scuffles with the Gardaí, and others threw bottles at officers.

A massive wave of anti-immigrant protests have broken out on the streets of Dublin, Ireland following a shocking incident earlier Thursday as five people, including three young children, were injured in a stabbing near a school in Dublin city center. According to protesters on the streets, the perpetrator is believed to be an immigrant of Algerian descent.

The attack, which took place shortly after 1:30 pm, led to a five-year-old girl and a woman in her 30s being treated for serious injuries.

Following the incident, protests erupted near the attack site, with crowds gathering around Parnell Square, Parnell Street, and O’Connell Street. The Garda public order unit was deployed to manage the situation as some protesters engaged in scuffles with the Gardaí, and others threw bottles at officers.

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uncle Joe Angry Again: I Don’t Care if You Think I’m Satan Reincarnated

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 4, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 አጎት ጆ ባይድን፤ “እኔ ዳግም የተፈጠርኩ ሰይጣን እንደሆንኩ ብታስብ ግድ የለኝም” 😈

👹 ጂኒውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን የጨበጠ ሁሉ ከሰይጣን ነው! 👹

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“I Vaccinated the Nation and Rebuilt the Economy!” – Old Man Joe Starts Shouting Out of Nowhere – Again

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 24, 2023

🛑 “ሀገሪቷን (ሕዝቧን) ከትቢያለሁ (ኮቪድ) ኢኮኖሚዋንም እንደገና ገንብቻለሁ!” – አዛውንቱ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጆ ባይድን እንደገና በዘፈቀደ መጮህ ጀመረ

👉 Courtesy: TGP

Joe Biden Saturday evening delivered remarks at the 2023 Phoenix Awards Dinner at the Washington Convention Center in Washington, DC.

Biden lied about the state of the economy.

“Kamala and I came into office determined to transform how the economy works — change the way it literally functions!” Biden said.

Joe Biden destroyed the economy. Bidenomics = High mortgage rates, high inflation rates, collapsed banks, expensive groceries, record high rent, and dwindling retirement accounts.

Biden said the American people just don’t know all the progress he has made on the economy.

“But we need to get the word out on promises made and promises kept” because “the people don’t know the progress we’ve made,” Biden said.

Pro-tip: If you have to convince people the economy is good, the economy is not good.

Biden began shouting out of nowhere as he boasted that he rebuilt the economy.

“You may have noticed, a lot of people have focused on my age. I get it. I know better than anyone but there’s something else I know… When I came to office and this nation was flat on its back, I knew what to do. I vaccinated the nation and rebuilt the economy,” Biden said.

🛑 Out of Nowhere, Old Man Joe Started Randomly Shouting 🤣🤣🤣

🛑 አዛውንቱ ጆ ባይድን እንደው በዘፈቀደ መጮህ/መቀባጠር ጀመረ 🤣🤣🤣

💭 Australia: Joe Biden Should Be in a Nursing Home and Not on The Campaign Trail

💭 ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በነርሲንግ ቤት ውስጥ መሆን አለበት እንጂ በምርጫ ዘመቻው መንገድ ላይ መሳተፍ የለበትም።

Posted in Ethiopia, Infos, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Out of Nowhere, Old Man Joe Started Randomly Shouting 🤣🤣🤣

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 15, 2023

🛑 አዛውንቱ ጆ ባይድን እንደው በዘፈቀደ መጮህ/መቀባጠር ጀመረ 🤣🤣🤣

🐲 የዲያብሎስ እስትንፋስ? Devil’s breath?

🛑 WHITE POWDER Found Inside The WHITE HOUSE, Tests Positive to Cocaine

🛑 ነጭ ፓውደር በዋሽንግተን የፕሬዚደንት ባይደን ነጭ ቤት ውስጥ ተገኘ፤ ለኮኬይን አወንታዊ ሙከራ

😈 Yes, Everything the Oromo Demon Abiy Ahmed Ali Touches Dies!

😈 አዎ፣ የኦሮሞ ክፉ ጋኔን አብዮት አህመድ አሊ የነካው ሁሉ ይሞታል!

😈 Everyone who shakes hands with the evil genocider Abiy Ahmed Ali — who has the blood of 2 million Christians of Axumite Ethiopia on his hands – is a dead man/ woman walking.

👉 13 – 15 December 2022

The U.S. welcomed black Hitler a.k.a Abiy Ahmed, who slaughtered over a million Orthodox Christians. Joe Biden watched the World Cup with genocider Abiy Ahmed Ali.

Joe Biden + Jeffrey Epstein + Abiy Ahmed + A.I. Robot Sophia + The Nobel Committee + Genocide = NWO

💭 ጆ ባይደን + ጄፍሪ ኤፕስታይን + አብይ አህመድ + .አይ. ሮቦት ሶፊያ + የኖቤል ኮሚቴ + የዘር ማጥፋት ወንጀል = አዲስ የዓለም ሥርዓት

💭 US SoS Anthony Blinken, The Son of a Holocaust Survivor Shaking Hands With the Devil aka Black Hitler

💭 አንቶኒ ብሊንከን፣ ከሆሎኮስት የተረፈው ልጅ ከዲያብሎስ ከጥቁር ሂትለር ግራኝጋር ሲጨባበጥ

💭 Australia: Joe Biden Should Be in a Nursing Home and Not on The Campaign Trail

💭 ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በነርሲንግ ቤት ውስጥ መሆን አለበት እንጂ በምርጫ ዘመቻው መንገድ ላይ መሳተፍ የለበትም።

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Uncle Joe Biden’s Diaper Pops Out…🤣🤣🤣

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 12, 2023

  • 💭 Australia: Joe Biden Should Be in a Nursing Home and Not on The Campaign Trail
  • 💭 ፕሬዝደንት ጆ ባይደን በነርሲንግ ቤት ውስጥ መሆን አለበት እንጂ በምርጫ ዘመቻው መንገድ ላይ መሳተፍ የለበትም።

Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Pedo Joe Tells Little Kid “You’re Sexy and Don’t Tell Mom! | Whaaat! Absolute Evil!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 12, 2023

😈 ሕፃናት-ደፋሪው/ፔዶፊሉ የአሜሪካ ፕሬዝደንት ጆ ባይደን ለትንሽ ልጅ፤ “ታምሪያለሽ/ወሲባዊ ነሽ ይህን ግን ለእማማ እንዳትነግሪያት!” ሲል ይሰማል| እግዚኦ! ጉድ ነው! ፍፁም ክፉ!

ሕፃናት-ደፋሪው/ፔዶፊሉ ጆ ባይድን ከሀሰተኛው የእስልምና ነቢይ ባፎሜት/ማሆሜት-መሀመድ ልጆች (ከሳዑዲ + ኢራናውያን) ጋር መደመሩ ምንም አያስደንቅም። የገሃነም እሳት ሙቀት ይጨምርበትና፤ እርኩሱ መሀመድም በወሲብ ሱስ ያበደ ሕፃናት-ደፋሪ/ፔዶፊል ነበር።

ከዚህ ቅሌት በኋላ በምን ተዓምር አሁንም የዩናይትድ ስቴትስ ፕሬዚደንት ነውን?! አሜሪካ ምን ነካት? ይህ ኦዲዮ የውሸት ነው ብዬ ተስፋ አደርጋለሁ!

😈 Uncle Joe Nibbles on Frightened Child, Creeps on Other Kids… Again

❖❖❖[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፱፥፵፪]❖❖❖

“በእኔም ከሚያምኑት ከእነዚህ ከታናናሾቹ አንዱን የሚያሰናክል ሁሉ ትልቅ የወፍጮ ድንጋይ በአንገቱ ታስሮ ወደ ባሕር ቢጣል ይሻለው ነበር።”

❖❖❖[፪ኛ ወደ ተሰሎንቄ ሰዎች ምዕራፍ ፩፥፱፡፲]❖❖❖
“በዚያም ቀን በቅዱሳኑ ሊከብር፥ ምስክርነታችንንም አምናችኋልና በሚያምኑት ሁሉ ዘንድ ሊገረም ሲመጣ፥ ከጌታ ፊት ከኃይሉም ክብር ርቀው በዘላለም ጥፋት ይቀጣሉ።”

😈 No wonder pedo Joe is cosying up with the children (Saudis + Iranians) of the pedophile fake prophet of Islam, Baphomet /Mahomet-Mohammad.

After this, how on earth is he still the President of the United States?! What’s wrong with America?  I hope this audio is fake!

❖❖❖[Mark 9:42]❖❖❖

“Whoever causes one of these little ones who believe in me to sin, it would be better for him if a great millstone were hung around his neck and he were thrown into the sea.”

❖❖❖[2 Thessalonians 1:9]❖❖❖
“These will pay the penalty of eternal destruction, away from the presence of the Lord and from the glory of His power,”

💭 Uganda Bans Gays – Now Uncle Joe Unleashes His Islamic Wrath on Ugandan Youth to Massacre 42 Students

💭 ዩጋንዳ ግብረ ሰዶማውያንን አገደች – አሁን ለዩጋንዳ ዛቻና ማስፈራሪያዎችን ወዲያው የላከው የባቢሎን አሜሪካ ፕሬዝደት ጆ ባይድን በኡጋንዳ ወጣቶች ላይ እስላማዊ ቁጣውን በማውጣት ፵፪/ 42 ተማሪዎችን ለመጨፍጨፍ በቃ።

Posted in Curiosity, Ethiopia, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ብርሃንም ወደ ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለ ወደዱ ፍርዱ ይህ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 6, 2023

😈 ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤ እውነትን የሚያደርግ ግን ሥራው ✞ በእግዚአብሔር ተደርጎ እንደ ሆነ ይገለጥ ዘንድ ወደ ብርሃን ይመጣል።

❖❖❖[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፫]❖❖❖

  • ፩ ከፈሪሳውያንም ወገን የአይሁድ አለቃ የሆነ ኒቆዲሞስ የሚባል አንድ ሰው ነበረ፤ እርሱም በሌሊት ወደ ኢየሱስ መጥቶ።
  • ፪ መምህር ሆይ፥ እግዚአብሔር ከእርሱ ጋር ከሆነ በቀር አንተ የምታደርጋቸውን እነዚህን ምልክቶች ሊያደርግ የሚችል የለምና መምህር ሆነህ ከእግዚአብሔር ዘንድ እንደ መጣህ እናውቃለን አለው።
  • ፫ ኢየሱስም መልሶ። እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ዳግመኛ ካልተወለደ በቀር የእግዚአብሔርን መንግሥት ሊያይ አይችልም አለው።
  • ፬ ኒቆዲሞስም። ሰው ከሸመገለ በኋላ እንዴት ሊወለድ ይችላል? ሁለተኛ ወደ እናቱ ማኅፀን ገብቶ ይወለድ ዘንድ ይችላልን? አለው።
  • ፭ ኢየሱስም መለሰ፥ እንዲህ ሲል። እውነት እውነት እልሃለሁ፥ ሰው ከውኃና ከመንፈስ ካልተወለደ በቀር ወደ እግዚአብሔር መንግሥት ሊገባ አይችልም።
  • ከሥጋ የተወለደ ሥጋ ነው፥ ከመንፈስም የተወለደ መንፈስ ነው
  • ፯ ዳግመኛ ልትወለዱ ያስፈልጋችኋል ስላልሁህ አታድንቅ።
  • ፰ ነፋስ ወደሚወደው ይነፍሳል፥ ድምፁንም ትሰማለህ፥ ነገር ግን ከወዴት እንደ መጣ ወዴትም እንዲሄድ አታውቅም፤ ከመንፈስ የተወለደ ሁሉ እንዲሁ ነው።
  • ፱ ኒቆዲሞስ መልሶ። ይህ እንዴት ሊሆን ይችላል? አለው።
  • ፲ ኢየሱስም መልሶ እንዲህ አለው። አንተ የእስራኤል መምህር ስትሆን ይህን አታውቅምን?
  • ፲፩ እውነት እውነት እልሃለሁ፥ የምናውቀውን እንናገራለን ያየነውንም እንመሰክራለን፥ ምስክራችንንም አትቀበሉትም።
  • ፲፪ ስለ ምድራዊ ነገር በነገርኋችሁ ጊዜ ካላመናችሁ፥ ስለ ሰማያዊ ነገር ብነግራችሁ እንዴት ታምናላችሁ?
  • ፲፫ ከሰማይም ከወረደ በቀር ወደ ሰማይ የወጣ ማንም የለም፥ እርሱም በሰማይ የሚኖረው የሰው ልጅ ነው።
  • ፲፬-፲፭ ሙሴም በምድረ በዳ እባብን እንደ ሰቀለ እንዲሁ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ የሰው ልጅ ይሰቀል ይገባዋል።
  • ፲፮ በእርሱ የሚያምን ሁሉ የዘላለም ሕይወት እንዲኖረው እንጂ እንዳይጠፋ እግዚአብሔር አንድያ ልጁን እስኪሰጥ ድረስ ዓለሙን እንዲሁ ወዶአልና።
  • ፲፯ ዓለም በልጁ እንዲድን ነው እንጂ፥ በዓለም እንዲፈርድ እግዚአብሔር ወደ ዓለም አልላከውምና።
  • ፲፰ በእርሱ በሚያምን አይፈረድበትም፤ በማያምን ግን በአንዱ በእግዚአብሔር ልጅ ስም ስላላመነ አሁን ተፈርዶበታል።
  • ፲፱ብርሃንም ወደ ዓለም ስለ መጣ ሰዎችም ሥራቸው ክፉ ነበርና ከብርሃን ይልቅ ጨለማን ስለ ወደዱ ፍርዱ ይህ ነው።
  • ፳ ክፉ የሚያደርግ ሁሉ ብርሃንን ይጠላልና፥ ሥራውም እንዳይገለጥ ወደ ብርሃን አይመጣም፤
  • ፳፩ እውነትን የሚያደርግ ግን ሥራው በእግዚአብሔር ተደርጎ እንደ ሆነ ይገለጥ ዘንድ ወደ ብርሃን ይመጣል።
  • ፳፪ ከዚህ በኋላ ኢየሱስ ከደቀ መዛሙርቱ ጋር ወደ ይሁዳ አገር መጣ፥ በዚያም ከእነርሱ ጋር ተቀምጦ ያጠምቅ ነበር።
  • ፳፫ ዮሐንስም ደግሞ በሳሌም አቅራቢያ በሄኖን በዚያ ብዙ ውኃ ነበርና ያጠምቅ ነበር፥
  • ፳፬ እየመጡም ይጠመቁ ነበር ዮሐንስ ገና ወደ ወኅኒ አልተጨመረም ነበርና።
  • ፳፭ ስለዚህም በዮሐንስ ደቀ መዛሙርትና በአይሁድ መካከል ስለ ማንጻት ክርክር ሆነ።
  • ፳፮ ወደ ዮሐንስም መጥተው። መምህር ሆይ፥ በዮርዳኖስ ማዶ ከአንተ ጋር የነበረው አንተም የመሰከርህለት፥ እነሆ፥ እርሱ ያጠምቃል ሁሉም ወደ እርሱ ይመጣሉ አሉት።
  • ፳፯ ዮሐንስ መለሰ፥ እንዲህ ሲል። ከሰማይ ካልተሰጠው ሰው እንዳች ሊቀበል አይችልም።
  • ፳፰ እናንተ። እኔ ክርስቶስ አይደለሁም፥ ነገር ግን። ከእርሱ በፊት ተልኬአለሁ እንዳልሁ ራሳችሁ ትመሰክሩልኛላችሁ።
  • ፳፱ ሙሽራይቱ ያለችው እርሱ ሙሽራ ነው፤ ቆሞ የሚሰማው ሚዜው ግን በሙሽራው ድምጽ እጅግ ደስ ይለዋል። እንግዲህ ይህ ደስታዬ ተፈጸመ።
  • ፴ እርሱ ሊልቅ እኔ ግን ላንስ ያስፈልጋል።
  • ፴፩ ከላይ የሚመጣው ከሁሉ በላይ ነው፤ ከምድር የሚሆነው የምድር ነው የምድሩንም ይናገራል። ከሰማይ የሚመጣው ከሁሉ በላይ ነው።
  • ፴፪ ያየውንና የሰማውንም ይህን ይመሰክራል፥ ምስክሩንም የሚቀበለው የለም።
  • ፴፫ ምስክሩን የተቀበለ እግዚአብሔር እውነተኛ እንደ ሆነ አተመ።
  • ፴፬ እግዚአብሔር የላከው የእግዚአብሔርን ቃል ይናገራልና፤ እግዚአብሔር መንፈሱን ሰፍሮ አይሰጥምና።
  • ፴፭ አባት ልጁን ይወዳል ሁሉንም በእጁ ሰጥቶታል።
  • ፴፮ በልጁ የሚያምን የዘላለም ሕይወት አለው፤ በልጁ የማያምን ግን የእግዚአብሔር ቍጣ በእርሱ ላይ ይኖራል እንጂ ሕይወትን አያይም።

እጅግ በጣም ብዙ የዓለማችን ነዋሪ ከብርሃኑ ይልቅ ጨለማውን መርጦ በመጓዝ ላይ ይገኛል። ብዙዎች ራሳቸውም ለዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር አስገዝተዋል።

በሃገራችንም እያየን ያለነው አሳዛኝ ሁኔታ መንስዔ ከክርስቶስ ብርሃናዊ መንገድ የራቁ ዜጎች እየበዙ መምጣቸው ነው። ጣዖት አምላኪ መሀመዳውያን፣ ግብረ-ሰዶማውያን፣ በእነርሱ ጥላ ሥር የወደቁና የእነርሱን ፈልግ የሚከተሉ ‘ክርስቲያኖች’ ወዘተ ወደ ሐሰተኛ የክርስቶስ ተቃዋሚ አምላካቸው በትጋት መጸለያቸው እርኩስ የጥላቻ መንፈስን ወደሃገራችን ሊያመጣ በቅቷል።

በቅርብ ሆነን ስናስብ እነዚህ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ጣዖት አምላኪዎች ከሌሎች ሃይማኖቶች ተከታዮች ጋር ሲነፃፀሩ በሚያሳዝን መልክና በብዙ ሁኔታዎች ዘገምተኞች፣ ቁጡዎች፣ በጥላቻ የተሞሉ አጥፊዎች ሆነው ይታያሉ። ብርሃኑን ይፈሩታል፣ እውነት ሲነገር አይወዱም። ዲያብሎስ በእነርሱ ላይ እየሳቀባቸው ነው፣ የሕያው ጌታ የኢየሱስ ክርስቶስን እውነት እንዳያዩና እንዳይረዱ አእምሮአቸውንና ዓይናቸውን አሳውሯል።

ኢየሱስ ክርስቶስ አህዛብ የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር ባሪያዎችን ከሰይጣን እስልምና ጨለማ አውጥቶ ያድናቸው ዘንድ ጸሎታችን ነው።

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »