Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Ethiopian’

የኢትዮጵያ የገና በዓል ከአውሮፓ የሚለየው በምንድን ነው?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 6, 2023

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Feast of the Assumption of Saint Mary | Filseta — ፍልሰታ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 22, 2022

😇 The Feast of the Assumption of Saint Mary | Filseta — ፍልሰታ 😇

Filseta (Ge’ez: ፍልሰታ) or The Assumption of Virgin Mary is a feast day observed by the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church and Eritrean Orthodox Tewahedo Church in commemoration of the Dormition and Assumption of Mary.

The Assumption of Virgin Mary is the most highly honored feast among all the feasts of the Saints. Observed on August 22 (August/Nehase 16 According to the Ethiopian calendar), the Feast of the Assumption commemorates the entrance of Saint Mary’s corporeal body and soul into heaven as she preceded the faithful believers, taking her seat at the right hand of her bridegroom and Son. The feast is based on the conviction that the Lord did not permit the body in which He Himself had dwelt to fall prey to corruption and dissolution: though Mary as a human being underwent death, she was taken up into heaven. To Ethiopians, the celebration of this event bears a powerful witness to the eschatological truth of their faith. As members of the Church, they await the final consummation. On the Last Day, the righteous will rise from the grave and be united once more to a body–not a body such as we possess now, but one that is transfigured and “spiritual” a body in which inward sanctity is made outwardly manifest. The Ethiopian faithful, assured of their resurrection first and foremost by the resurrection of their Lord and Savior Jesus Christ, are being further assured by the Assumption of their sister, the Virgin Mary, and therefore observe the Feast of the Assumption with high honor and supreme joy. (1 Cor. 15:40-42)

Ethiopian Orthodox Christians have a striking loyalty to their faith which is easily observed during such seasons as the Feast of the Assumption of the Virgin Mary, Mother of God. This devotion is expressed, as we have seen, through the rich and varied hymns and prayers dedicated to the Virgin, in addition to the splendid titles and the poetic imagery which are associated with her. Thus, Ethiopians have retained a sense of the mystery and miracle of the incarnation of God, God’s relationship with humanity, the divine maternity of Mary, her favor with God and her identity with the people of God throughout the ages. Almost every facet of the Ethiopian Orthodox liturgy and worship is an elaboration of the grace of God extended to humanity in the mystery of the incarnation of our Lord anti Savior Jesus Christ through the holy Virgin Mary. In this respect, Ethiopian Christians see the election of the Virgin by God as the instrument for the work of salvation.

The Feast of the Assumption of the Virgin Mary is important for Ethiopian Orthodox believers for several reasons. For one thing, much of the life of the Orthodox is spent in recitation of the prayers and of the devotional literature honoring the Virgin Mary. Throughout their lives, they listen time and again to the stories of the Virgin’s life and hardships, joys and sorrows contained in the apocryphal gospels and The Book of the Miracles, as well as others. These stories form a part of the Orthodox Christian’s very consciousness; they strengthen his or her identity and experience in its similarity to the Virgin Mary From the beginning of their Christian life, the Orthodox believers are assured that Mary, in so far as she is a human being, is their sister; and because she has suffered in a fallen world like all human beings, she is their Mother, well acquainted with the pain and agony of this world and ready to comfort and save. Finally, because the Virgin is above all the Mother of God, she is their hope, for through her our salvation has become accessible in her Son, our Lord and Savior Jesus Christ. Thus, the celebration of the Feast of the Assumption is not merely an interlude between engagements; for the Ethiopian Christian, the annual Feast of the Virgin is the ever-repeated Culmination of a life-time of teaching and learning, listening and believing. In this Feast, the believer celebrates all that the Virgin Mary has come to mean to him or her. It is here, in the context of her Assumption, that the faithful affirm the attributes of the Mother of God, the Virgin Mary. She is to them the intercessor, the virgin mother, the sister, the Lady of Sorrows, the queen–seated beside her Son, our Lord and Saviour, in heavenly glory.

In addition, the Feast of the Assumption of the Virgin Mary emphasizes the nature of God, God’s concern for the world which He created, His desire to redeem and save it through the willing participation of a humble woman, the two-fold Virgin Mary, who was pure in body and in soul. In this respect, the Feast of the Virgin represents a celebration of God’s love and charity. God gave His only Son to the world that the world might live through Him; the Virgin Mary willingly chose to participate in that salvation, and to bear to the world God Himself! Thus, the Feast of the Assumption is a time when the faithful express their gratitude to Mary through the works of charity, feeding the hungry, clothing the naked; visiting the sick; comforting the sorrowful, welcoming the stranger. In this way, they hope to express something of the unconditional love of God as expressed in the life of the Virgin Mary, His Mother. Indeed, the very name of Mary, understood within the context of the life of the Ethiopian Orthodox Incarnation Church, has come to be associated with the kindness, the tenderness, the love, and the mercy of God Himself. The Feast of the Assumption is also a time when the faithful examine their lives in light of the purity, holiness, and obedience of the virgin. Remembering her faithfulness to God and sacrificial love for her precious Son, the faithful are reminded of their own relationship to Him, or lack thereof. In this spirit one fasts, one prays, one dedicates anew his or her life to God. The Virgin Mary is associated with all of this. In her, the Orthodox see the purity of her virginity and thus, the willingness and capacity for serving God. In the purity of her obedience to God expressed in her response to the angel’s message, “Behold, I am thy handmaiden, let it be done to me according to thy word”, they see her faithfulness and in the purity of her gratitude and love for God. For He who is mighty has done great things for me, and holy is his name! they see the meaning of humility and thanksgiving. Mary is the expression of what God intends for them; she is the one, though human, who expresses the perfect will of God; she is humanity par excellence. One could say that like the Apostles before them the faithful fast in order to see and perceive the attributes, the holiness, the purity, the wonder of the Virgin Mary. (Luke 1:38, 1:49)

The celebration of the Feast of the Virgin is clearly a celebration of God’s victory over death as expressed in the assumption of the Virgin Mary and of the eschatological assurance that what Mary enjoys, eternal life in heaven’s glory, is that to which we can look forward in the future. Because the Virgin Mary shares in our death and has assumed her place in God’s kingdom, we have the sure hope that we will one day share her victory over a world of sin, decay, and corruption. She is the first-fruit of God’s eternal kingdom. Our Lord and Savior Jesus Christ has received her in the heavenly places; He has made a place for His blessed Mother. For this reason, we, too, await the day when we will be joined together with our Lord and Savior Jesus Christ. Mary, who is in every way a human being, like ourselves a daughter of Adam, assures us of our hope. In a sense, one could say that for the Ethiopian Christian, Mary is the guarantee of the promise of our Lord and Savior Jesus Christ.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Saints/ቅዱሳን | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ፍልሰታ ለማርያም (ኪዳነ ምሕረት) – ነሐሴ ፲፮

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 22, 2022

😇 የእመቤታችን ትንሣኤና እርገት መታሰቢያ በጾመ ፍልሰታ ወቅት ብዙዎች ከቤታቸው ተለይተው በመቃብር ቤት ዘግተው፣ አልጋና ምንጣፍ ትተው፣ በመሬት ላይ ተኝተው ዝግን ጥሬ እፍኝ ውኃ እየቀመሱ በጾምና በጸሎት በመትጋት በታላቅ ተጋድሎ ይሰነብታሉ፡፡ በሰሙነ ፍልሰታ ምእመናን ለእመቤታችን ያላቸውን ጽኑና ጥልቅ ፍቅር የሚያሳዩበት ነው፡፡

ጌታችን ሦስት መዓልት ሦስት ሌሊት በከርሰ መቃብር ቆይቶ ሙስና መቃብር ሳያገኘው፣ መግነዝ ፍቱልኝ መቃብር ክፈቱልኝ ሳይል በሥልጣኑ እሑድ በመንፈቀ ሌሊት እንደተነሣ ሁሉ እርሷም በተቀበረች በሦስተኛው ቀን ማኅደረ መለኮት ናትና ሙስና መቃብር ሳያገኛት መግነዝ ፍቱልኝ፣ መቃብር ክፈቱልኝ ሳትል የልጅዋ ሥልጣን ኃይል ሆኗት መነሣቷን ትንሣኤዋ “ከመ ትንሣኤ ወልዳ፤ እንደ ልጅዋ ትንሣኤ”ነው ተብሎ ሲከበርላት ይኖራል፡፡

በዚሁ በነሐሴ ፲፮ ቀን የሰማእቱ የቅዱስ ጊዮርጊስ ፍልሰቱ ነው፡፡ ሥጋው ከፋርስ ሀገር ወደ ሀገሩ ወደ ልዳ በክብር የፈለሰበት ነው፡፡ ፍልሰቴን ከፍልሰትሽ አድርጊልኝ፣ ብሎ ለምኗት ስለነበር ፍልሰቱ ከእመቤታችን ፍልሰት ጋር እንዳሰበው ሆኖለታል፡፡ ስለዚህም እርሷን መውደዱ የሚያውቁ ሥእሉን ከሥእሏ አጠገብ ይስላሉ፡፡ በስሙ ለሚማጸኑ የድኅነት ወደብ ይሆን ዘንድ፡

😇 የእመቤታችን አማላጅነቷ አይለየን አሜን።

______________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Genocidal PM A. Ahmed Flew RwandAir Instead of Ethiopian

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 30, 2021

👉 Rwanda, Welcoming a Genocidal Oromo Hutu War Criminal – is an Insult to Tutsi Genocide Victims.

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 ጨፍጫፊው ግራኝ በኢትዮጵያ አየር መንገድ ፈንታ የሩዋንዳ አየርን ይዞ ወደ ኪጋሊ በረረ

👉 ይህ የጦር ወንጀለኛ እንዴት ከአገር እንዲወጣ ተፈቀደለት?

የኢትዮጵያ አየር መንገድን ትቶታል። በኤሚሬትስ አየር መንገድ፣ በቱርክ አየር መንገድ አሁን ደግሞ በሩዋንዳ አየር። ይህ ቅሌታም አውሬ የኢትዮጵያ መሪ ሊሆን አይችልም። የሃገራችንን ኤምባሲዎችም በመዝጋት ላይ ነው፤ እንግዲህ ይህ ሁሉ ኢትዮጵያን አዋርዶ፣ አፈራርሶና ቀብሮ በምትኳ የእስላማዊት ኦሮሚያ ኤሚራትስ ለመመሥረት ትልቅ ህልም ስላለው ነው። እነ አቡነ ተክለ ሐይማኖት እያሉ ሕልሙ የሲዖልን እሳት የሚያሳየው ሕልም ይቀየራል። ለዚህም ቀዥቃዣ እና እርኩስ የሆኑትን ዓይኖቹን ማየት ብቻ በቂ ነው።

👉 የሩዋንዳ ሰለባ የሆኑት ቱትሲዎች ከሩውንዳ ነዋሪዎች አስር በመቶ ብቻ እንደሆኑ እና ያው ሩዋንዳን ለሰላሳ ዓመታት “አናሳ ብሔር!” እየተባሉ ሳይወቀሱ በመግዛታቸው ከሳምንት በፊት ካወሳሁ በኋላ አቴቴ ጠቆመችው መሰለኝ አረመኔው ገዳይ አብይ ሳይጋበዝ ወደ ሩዋንዳ አመራ። ምክኒያት ይህ ነው፦

💭 “ከ፳፭ ዓመታት በፊት ሁቱዎች ልክ እንደ ኦሮማራዎች በቱሲዎች ላይ ፤ ለመጨረሻው ክተት ሲዘጋጁ”

👉 Rwanda/ሩዋንዳ ፥ ጽዮናውያን ልብ እንበል

💭 የሩዋንዳ ብሔሮች

ሁቱ (85%)

ቱትሲ (14%)

እንደ ትግራይ ልጆቻቸውን በብዛት የገበሩት ቱትሲዎች እስከ ዛሬ ድረስ ሁሉንም ጸጥ ለጥ

አድርገው እስከ ኮንጎ ድረስ በመግዛት ላይ ናቸው፤ ለሩዋንዳም ሰላምንና ብልጽግና አምጥተውላታል።

አዎ! ያለፈው ታሪክ የወደፊቱ መስተዋት ሲሆን የዛሬው ታሪክ ደግሞ ያለፈው ታሪክ መስተዋት ነው። ኢትዮጵያን ኢትዮጵያ ያደረጓት ጽዮናውያን ለብዙ ሺህ ዓመታት ልጆቻቸውን ለኢትዮጵያ ደህንነት፣ ነጻነትና ሰላም ደማቸውን እያፈሰሱ፣ እየተራቡና እየተሰደዱ ሲታገሉ ጠላቶቿ የሆኑት መጤዎቹ ኦሮሞዎች ደግሞ ጽዮናውያን በሰጧቸው ግዛት ሰፍረውሃያ ሰባት ነገዶችን አጥፍተው፣ ዛሬም ኢትዮጵያውያንን እየገደሉና እያፈናቀሉ እነርሱ ግን ልክ እንደ ሩዋንዳ እና ቡሩንዲ ሁቱዎች ህገወጥ በሆነ መልክ ከሦስት አራት ሴቶች አማሌቃውያን ልጆቻቸውን ፈልፍለው ዛሬ ለምንሰማውና ለምናየ የ “እኛ እንበዛለን! ሁሉም ኬኛ” ጥጋበኛ እና እብሪተኛ ማንነታቸው በቅተዋል። አዎ! ዛሬም ጽዮናውያን አዲስ አበባ ድረስ ገብተው በእነ ጃዋር መሀመድ በኩል አዲስ አበባን ያስረክቡናል ብለው ተስፋ በማድረግ ላይ ናቸው፤ ለማጭበርበሪያ ደግሞ ላለፉት ስድስት ወራት፤ “የኦሮሞ ነፃ አውጭ ግንባር የተባለው ቡድን በወለጋ እየተዋጋ ነው ለአዲስ አበባ ሰላሳ ኪሊሜትር ቀርቶናል” ሲሉ ከርመዋል። ግብዞች!

👉 አይይ! ‘ብሔር ብሔረሰብ‘!

የጽዮንን ልጆች የጨፈጨፉት ኦሮሞ ምርኮኞች (ሁቱዎች)

💭 ..1994 .ም የሁቱዎች የመጨረሻ ክተት ውድቀት

(27 Jun 1994) As the Tutsi-dominated rebel Rwanda Patriotic Front (RPF) intensified its drive to take control of Kigali on Monday (27/6), the Hutu-dominated government army was training more men to combat

ኦሮሞዎች የሚመሩት አረመኔ የዋቄዮአላህ ሰአራዊት መደምሰሱ በጎ ነው፣ ተገቢም ነው፤ ገና እስከ አዲስ አበባ፣ ሐረርና ነቀምት የሚዘልቁትን የእነ አብርሃ ወአጽበሐ ግዛቶች ከእነዚህ የትክክለኛዋ ኢትዮጵያ ጠላቶች ነፃ ማውጣት የጽዮን ልጆች ኃላፊነት ነው፤ አለዚያ የኑክሌር ቦምብ እስኪያገኙ ድረስ እድል ሊሰጣቸው አይገባም።

ጽዮናውያን በትግራይ ላይ ከደረሰው ግፍ በኋላ ከቱሲዎቹ እና ፕሬዚደንቷ ከእነ ፖል ካጋሜ ልምድ ወስደው የሚቻል ከሆነ እንደተለመደው በፍትህ ሁሉንም የኢትዮጵያ ብሔር ብሔረሰቦች የመግዛት ግዴታ አለባቸው፤ በድጋሚ የሚያመጹ ከሆነ ግን በትግራይ ላይ የደረሰውን ጭፍጨፋ እዲቀምሷት ማድረግ ወደ ኬኒያና ሶማሊያ እንዲሰደዱ ማድረግ ስለሚኖርባችው በደንብ መዘጋጀት አለባቸው። በተለይ ሶማሌ፣ ኦሮሞ እና አማራ የተባሉት ክልሎች ባፋጣኝ ፈራርሰው ኢትዮጵያ በሰሜን፣ ደቡብ፣ ምስራቅ እና ምዕራብ ግዛቶች ተከፋፍላ መተዳደር አለባት። እያንዳንዱ ግዛት የአክሱማውያን/ኢትዮጵያውያን ግዛት ነው። እግዚአብሔር የሚያውቀውና ኃላፊነቱንም ያስረከባቸው ለሰሜን ሰዎች ብቻ ነው።

ከዘመቻ አሉላ አባ ነጋ ቀጥሎ መጠራት ያለበት የአክሱማውያን ዘመቻ፤ “ዘመቻ አብርሃ ወ አጽበሃ” ነው። ላለፉት ፻፴/130 ዓመታት በኢትዮጵያ ተንሰራፍቶ የነበረውና የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ደቡባውያን የበላይነት አብቅቷልና አሁን ለሁሉም የኢትዮጵያ ነዋሪዎች ሰላም፣ ደህነነት፣ ብልጽግና እና መንፈሳዊ እድገት ሲባል “የብሔር ብሔረሰቦች እኩለነት” የሚባለውን ዲያብሎሳዊ ርዕዮተ ዓለም ወደ ቆሻሻ ቅርጫት ጥለን የአክሱም ኢትዮጵያውያንን የበላይነት ከሰሜን እስከ ደቡብ፣ ከምስራቅ እስከ ምዕራብ በግድም በውድም ማንገስ ይኖርብናል። አክሱማውያን ይህን ሁሉ መስዋዕት ዛሬም ለዘመናትም ሲከፍሉ የነበሩት አንዲት ትንሽ መንደር ውስጥ ታጭቀው ይኖሩ ዘንድ አይደለም።

ከሰላሳ ዓመታት በፊት ወደ አዲስ አበባ በማምራት አረመኔውን የደርግ መንግስት ያስወገዱት

አብረሃ ወ አጽበሃ፣ አፄ ዮሐንስ እና እራስ አሉላ ቢሆኑ ኖሮ ዛሬ በመላው ዓለም የምትፈራዋና የምትከበረዋ ታሪካዊቷና ታላቋ ኢትዮጵያ እነ ኤርትራን + ጂቡቲን + ሶማሊያን + ሱዳንን + ኬኒያን + ሩዋንዳን የተመለሱትና እግዚአብሔር የሚያውቃት ግዛቶቿ ታደርጋቸው ነበር።

💭 „Tigrayans in Ethiopia Fear Becoming “The Next Rwanda” | በኢትዮጵያ ያሉ የትግራይ ተወላጆች “ቀጣዩ ሩዋንዳ” መሆንን ይፈራሉ”

_____________________________________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የተከሰሰው አውሮፕላን፤ ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በ ሉሲፈራውያኑ መመረጣቸውን ይነግረናል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 17, 2019

የአውሮፕላኑ መከስከስ፡የደም መስዋዕት ነው”፡ ይለናል ይህ አሜሪካዊ። ያው እንግዲህ ምዕራባውያኑ እራሳቸው እየነገሩን ነው።

ይህን ቪዲዮ ገና ዛሬ ማየቴ ነው። እኔንም ባለፈው ሳምንት ከአደጋው በኋላ የተሰማኝ 100% ልክ እንደዚህ ነበር። ሁሉም የሥነ ሥርዓት መስዋዕት ነው። የፈረንሳዩ ፕሬዚደንት ማክሮን ጉብኝትና የጥቁሩ ሳጥን ወደ ፈረንሳይ መላክ ከዚህ ጋር የተያያዘ ነው። ቪዲዮው መጨረሻ ላይ የኢትዮጵያ አየር መንገድን ሲያደንቅ የነበረውን የ ሲ ኤን ኤኑን “ሪቻርድ ኩዌስት” ብልጭ አድርጎ ያሳየናል። የሚገርም ነው!

ወገኖቼ፤ የሥልጣን ወንበር ላይ የተቀመጡት በውጭ ኃይሎች የተቀጠሩ ከሃዲዎች፣ እግዚአብሔርን በጣም እያስቆጡ ያሉ ግብዞች፣ ሳጥናኤልን የሚያገለግሉ የሕዝብ ቁጥር ቀናሽ ገዳዮች ናቸው።

ቁልጭ ብለው ከሚታዩን ብዙ ምልክቶች በኋላ፡ ዛሬም ይህን ማየት የተሳነውና በክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ የተታለለው ወገናችን በጣም ያሳዝነኛል። ሳይዘጋጅ መጡበት፤ የአባቶቹን ወኔ ለመቀስቀስ እንኳን እንዳይችል ተደርጎ ተኮላሽቷል፤ እነርሱ የመቶ ዓመት ዝግጅት አላቸው፤ በትዕቢትና የፈለግነውን ማድረግ እንችላለን በሚለው እርኩስ መንፈስ ተሞልተዋል፤ አንዴ እነ ኢንጂነር ስመኘውን ይገድላሉ፤ ሲያስፈልጋቸው ደግሞ ልክ ናዚ ጀርመን በአይሁዶች ላይ አድርጋ እንደነበረው የሚያፈናቅሏቸውን ኢትዮጵያውያን እናቶች ቀለም ይቀቧቸዋል፣ ቁጥር ይሰጧቸዋል። “ውሻውን መጥፎ ስም ሰጥተህ ስቀለው / ‘Give the dog a bad name and hang him“ ፡ እንዲሉ

አቤት ጉዳችሁ እናንት ደካማ የስይጣን ልጆች!

[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፪]

ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው

አቤቱ፥ አንተ ግን ለዘላለም ልዑል ነህ

አቤቱ፥ እነሆ፥ ጠላቶችህ ይጠፋሉና፥ ዓመፃንም የሚሠሩ ሁሉ ይበተናሉና

ቀንዴ አንድ ቀንድ እንዳለው ከፍ ከፍ ይላል፤ ሽምግልናዬም በዘይት ይለመልማል

፲፩ ዓይኔም በጠላቶቼ ላይ አየች፥ ጆሮዬም በእኔ ላይ በቆሙ በክፉዎች ላይ ሰማች

፲፪ ጻድቅ እንደ ዘንባባ ያፈራል፥ እንደ ሊባኖስ ዝግባም ያድጋል

፲፫ በእግዚአብሔር ቤት ውስጥ ተተክለዋል፥ በአምላካችንም አደባባይ ውስጥ ይበቅላሉ

፲፬ ያን ጊዜ በለመለመ ሽምግልና ያፈራሉ ደስተኞችም ሆነው ይኖራሉ

፲፭ አምላኬ እግዚአብሔር እውነተኛ እንደ ሆነ ይነግራሉ፥ በእርሱም ዘንድ ዓመፃ የለም

ጌማትሪያ

ጌማትሪያ(ግሪክ እና አይሁድ)ልክ በእኛም ፊደላቱና ተርታቸው ልዩ ትርጉም እንደሚሰጡን፤ በአይሁዶቹ የካባላ ሥርዓትም ተመሳሳይ ልምድ አለ። ማለትም፡ ፊደሎቹ ቁጥርን ተክተው ማገልገል መቻላቸው ነው፡፡ ይህም ደግሞ ፊደሎቹን ካላቸው የቁጥር ልኬት ጋር በማድረግ ለማጥናት ከማቅለሉም በተጨማሪ ለምስጢራዊ አገልግሎትም ጥቅም ላይ ላሉ ማለት ነው፡፡ ለምሳሌ በእኛ ፊደላቶቹ ከ “አ” ጀምሮ ያላቸውን ተርታ በመጠቀም ለእያንዳንዳቸው ቁጥራዊ ልኬት ተሰጥቷቸዋል፡፡ አ(አሐዱ – አንድ)፣ በ(ክልኤቱ – ሁለተኛው)፣ ገ(ሠለስቱ ሦስተኛው)፣ ደ(አርባዕቱ አራተኛው)…ወዘተ እያለ ከቀጠለ በኋላ ከ(ዕሥራ – ሃያ)፣ ለ(ሠላሳ )፣ መ(አርብዓአርባ)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡ በእንደዚህ አይነት ሁኔታ በመቀጠል የእ(አእላፍ – መቶ ሺህ)፣ ቀእ(አእላፋት – አንድ ሚሊዮን)፣ እእ(ትእልፊታት – መቶ ሚሊዮን) እንዲያውም እእእ(ምእልፊትአሥር ቢሊዮን)…ወዘተ እያለ ይቀጥላል፡፡

ቪዲዮው ላይ የቀረበውንና ባለፈው ሳምንት ልክ በዚህ እሑድ ዕለት፡ ..አ በመጋቢት 10 / 2019 .ም በቢሾፍቱ የኢትዮጵያ አየር መገድ አውሮፕላን መከስከስ ዙሪያ ያሉትን ሁኔታዎች እንደሜክተለው በከፊል አቅርቤዋለሁ፦

የተከሰከሰው ኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን በረራ ቁጥሩ 302 ነበር

ኢትዮጵያ የነጻነት ቀን ወይም ብሄራዊ የበዓል ቀን የሌላት ብቸኛዋ የአፍሪካ ሀገር ናት። ይሁን እንጂ ኢትዮጵያ አርበኞች የድል ቀን፤ ኢትዮጵያውያን30 ዎቹ ዓመታት ጣልያኖች ላይ የተጎናጸፉትን ድልን ያከብራሉ ይህ በዓል 3/10310 ቀናት ከመሆናቸው 310 ቀናት በፊት ነው

የኢትዮጵያ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ

<< አህመድ >> = 31 (የእንግሊዘኛ መደበኛ ቁጥር) 31 ኛው ጠቅላይ ሚኒስትር 127 «አዲስ አበባ ኢትዮጵያ» = 127 (እንግሊዝኛ መደበኛ ቁጥር)

ከአንድ ወር በፊት አህመድ የቦሌ ዓለም አቀፍ አውሮፕላን ማረፊያ መርቆ ከፍቷል። ይህም የኢንዶኔዢያው LionAir ጥቃት ከደረሰበት ከ 12 ሳምንታት እና 7 ቀናት በኋላ ነበር... በጃኑዋሪ 27, 2019 / ር አቢይ አህመድ የአውሮፕላን ማረፊያውን ሁለተኛ ተርሚናል መርቋል።

የጥንት የስኮትላንድ ራይት” = 127 (ሙሉ ቅነሳ) “የስኮትላንድ አርኪምስ ፍሪሜሶን/ነጻ ግምበኛ” = 127(ሙሉ ቅነሳ)

የጥር 27 የዛሬው የአውሮፕላን አደጋ ከመድረሱ ከ 42 ቀናት በፊት ነበር ባለፈው ዓመት 4/2 ስልጣን ላይ የወጣው አቢይ አህመድ በአሁኑ ጊዜ 42 ዓመ ነው42 ኛው ጠቅላይ ሚንስትር 181 ነው

በኢንዶኔዢያው ሊዮን አውሮፕላን አደጋ 181 ተሳፋሪዎች ሞተዋል የዛሬው አውሮፕላን አደጋ ከ ሴፕቴምበር 11 በኋላ 181 ቀናት ወሰን ውስጥ ይገኛል፤ 181 ቀናት

911 ኮድ/ The 911 Code

The LionAir crash was a numerical tribute to the September 11th attacks of 2001. “LionAir” = 78 and 111, the same as “New York”, and the plane had been in service for 78 days, or 11 weeks, 1 day.

LionAir was founded on 10/19 and was 19 years, 11 days old. The pilot of the downed plane was “Bhavye Suneja” = 191. The plane even took off from “Jakarta, Indonesia” = 611.

Today’s crash occurred a span of 9 months, 11 days before the anniversary of the founding of Ethiopian Airlines:9 Months, 11 Days

በአደጋው ዕለት ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ሥልጣን ላይ ከወጣ 11 ወራት 9 ቀናት: 11 ወራት 9 ቀናት ሞልቶታል።

ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ” = 119 (ሙሉ ቅነሳ)

ኢትዮጵያ እ... መስከረም 11/9 / የአዲስ ዓመት ቀን አከበረች

911 ከላይ ወደታች ሲገለባበጥ፤ 116

በራሪው አውሮፕላን ከአዲስ አበባ ተነስቶ ቢሾፍቱ ተከስክሷል

አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ” = 116 (የተገለባበጠ ሙሉ ቅነሳ)

ቢሾፍቱ” = 116 (ተቃራኒ)

የግድ / መስዋዕት ኮድ

እስከ መጋቢት 10″ = 431 (አይሁዶች)

431 83 ኛ ጠቅላላ ቁጥር ነው

“83” (ኢትዮጵያ) = 83 (እንግሊዝኛ)

ግድያ = 79 ቀና እና 83 ተቃራኒ

የኢትዮጵያ አየር መንገድ ከተቋቋመበት ከ 79 ቀናት በኋላ 79 ዓመታት 79 ቀናት

እንዲሁም ኩባንያው ዕድሜው 73 ዓመ ነው 73 ..አ በ 1945 ኢንዶኔዥያ ነፃነቷን ከተረከበች 73 አመት ጀምሮ ለ 73 ዓመት በነበሩ 73 ዓመታት ውስጥ LionAir አደጋ ተፈጸመ።

መስዋዕት” = 73 (የእንግሊዘኛ መደበኛ ቁጥር) “ሥነ ሥርዓት መስዋዕት” = 73 (ሙሉ ቅነሳ)

አውሮፕላኑ ከአዲስ አበባ ኢትዮጵያ ከተነሳ በኋላ ብዙም ሳይቆይ ተከሰከሰ

«አዲስ አበባ, ኢትዮጵያ» = 73 (ሙሉ ቅነሳ)

«አዲስ አበባ» = 73 (ሙሉ ቅናሽ ቅነሳ)

የኢትዮጵያ ፕሬዚዳንት ሳህወርቅ ዘውዴ የተወለቱት በቁጥር 73 (2) + (21) + 50/73

በቀድሞው ቁጥር 73 (10) + (25) + (20) + (18) = 73 በሙሉ አቆጣጠር ስልጣን ላይ ወጡ።

ፕሬዚዳንት ዘውዴ

ሳህወርቅ ዘውዴ” = 203 (በተቃራኒው)

የዘውዴ ስም የተገላቢጦሽ ቁጥራዊ ትርጉም 302 ነው። ይህ የተከሰከሰው የኢትዮጵያ አውሮፕላን ቁጥር ነው

ሞት” = 218 (እንግሊዝኛ የተራዘመ)

ሥነሥርዓታዊ የሰው መሥዋዕት” = 329 (የተገለባበጠ መደበኛ ቁጥር)

ፕሬዚዳንት ዘውዴ እና ጠቅላይ ሚኒስትር አህመድ በ “አዲስ የአለም ስርዓትአራማጅ በሆኑት ኢሉሚናቲዎች ተመርጠዋል

ብይ አህመድ” = 175 (ተቃራኒ)

ሳህወርቅ ዘውዴ” = 175 (እንግሊዝኛ መደበኛ ቁጥር) “ሳህወርቅ ዘውዴ” = 175 (የአይሁድ መደበኛ ቁጥር)

አዲስ የአለም ስርአት” = 175 (የአይሁድ መደበኛ ቁጥር)

“የራስ ቅል እና አጥንቶች” አባል የነበረው ወስላታ ጆርጅ ቡሽ አባትየው አዲሱ የዓለም ሥርዓትንግግር ያካሄደው..መስከረም 11/ 1990 .ም ነበር፤ ይህም ልክ የመሰከረም 11ጥቃት ከመድረሱ ከ11 ዓመታት በፊት ነበር።

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የኦሮሞው ዲያብሎሳዊ እንቅስቃሴ የአሜሪካንን ውድቀት እያስከተለ ነው | ፕሬዚደንት ትራምፕ ይህን ተረድተውታል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 15, 2019

ከ ፲፰ ዓመታት በፊት፡ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት መስከረም ፩ ላይ፡ በአውሮፕላኖች ጥቃት የጀመረው ታሪካዊ የማስጠንቀቂያ ምዕራፍ አሁን በኢትዮጵያ አየር መንገድ መከስከስ ቀጥሏል። አውሮፕላናችን እንዴት፣ ለምን፣ በምን እና በማን እንደተከሰከሰ፡ ታወቀ አልታወቀ፡ ምንም የሚፈጥረው ነገር የለም። እውሩን ዓለማችንን ለመቀስቀስ ይህን መሰሉ “አደጋ” መከሰት አለበት። የዓለምን ትኩረት የሚስብው የአውሮፕላን አደጋ ነው። የአውቶብስ አደጋ ያን ያህል አይሆንም።

ይህ የአውሮፕላን አደጋ በኢትዮጵያ በኩል ኢትዮጵያ ውስጥ መከሰቱ፣ እንዲሁም አውሮፕላኑ በተለይ ለአፄ ኃይለ ሥላሴ ውድቀት ምክኒያት በሆነውና ጥልቁ የአጋንንት ዋሻ በሚገኝበት “ቢሸፍቱ ሆራ” መከስከሱ፡ ዲያብሎስ መለቀቁን እና የ ጦርነቱም ሂደት ወደ መጨረሻው ምዕራፍ መቃረቡን ነው የሚጠቁመን።

ከክርስቶስ ተቃዋሚዎች አንዱ የሆነው ግብረሰዶማዊው የፈረንሳይ መሪ፤ ማክሮን ልክ አውሮፕላኑ በተከሰከሰበት ማግስት ሹልክ ብሎ ወደ ላሊበላ መጓዙ (በ አብይ ጾም ከ አብይ አህመድ ጋር) በደንብ የተቀነባበረ ትልቅ ነገር እንዳለ ይጠቁመናል።

የኢትዮጵያ ቴሌኮምን “መውረስ” የምትፈልገዋ ፈረንሳይ ከጀርመን ጋር በማበር የኢትዮጵያ ንግድ ባንክን እና አየር መንገድ ከኢትዮጵያ እጅ መንጠቅ ትሻለች። ለገንዘቡ ብለው ሳይሆን “ኢትዮጵያ” ለሚለው ስም። ልክ “ጤፍ” የሚለውን መጠሪያ ሊነጥቁን እንደሚፈልጉት። ቡናውን “ኮፊ” ወይም “አራቢካ” ቢሉት ምንም አይቀርብንም፤ ይውሰዱት።

የተከሰከሰው አውሮፕላን ጥቁር ሳጥን (ብርቱካናማው ሳጥን፡ ጥቁር ይባላል Orange is the new Black“) እንደተገኘ በመጀመሪያ ወደ ጀርመን ይላካል ተብሎ ነበር፤ ነገር ግን ጀርመን አይ ይቅርብኝ አለች፤ ባለፈው ወር ላይ የጀርመን ፕሬዚደንት አውሮፕላን በአዲስ አበባ “ተበላሽቶ” አልንቀሳቀስም ማለቱ በጣም አስደንግጧቸዋል፤ ለሁለተኛ ጊዜ ነበርና። ጥቁሩ ሳጥን በመጨረሻ ወደ ፈረንሳይ እንዲላክ ተወሰነ። ደም መጣጩ ፕሬዚደንት ማክሮን በመቶ ሃምሳ ስድስት ሰዎች ደም የተቀባውን ሳጥን ወደ ፈረንሳይ ይዞ ወደ ፈረንሳይ ተመለሰ ማለት ነው።

ስለ ጥቁሩ ሳጥን ምርመራ ውጤት እውነቱን እንደማይናገሩ መጠበቅ ይኖርብናል።

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በእኅተ ማርያም የተጋበዙ አባት በአየር መንገዱ አደጋ ዋዜማ | “አውሮፕላን ስላበረሩ መንገስተ ሰማያት አይገባም”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 14, 2019

መንግሥተ ሰማይ የምትገኘው፡ በጾም፣ በፍቅር፣ በትህትና፣ በትዕግሥት ነው።” “ሰባት ዓለም አለ ወደዚያ፤ እስኪ ከደመና በላይ ያለቸውን ዓለም በአየር ሄደን እናግኛት፤ ያለ እግዚአብሔር ድጋፍ በጥበብ ብቻ አናገኛትምየተሰበሰብንበትን እሱ ያውቃል…”

አዎ! ሁሉ ነገር መገጣጠሙ በጣም የሚያስገርም ነው። ቃለ ሕይወት ያሰማልን አባታችን!

________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ዋዜማ የቱርክ አየር መንገድ በአውሎ ንፋስ ሲመታ፤ ዛሬ ደግሞ ብሪታኒያ እንዳይገባ ታዘዘ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2019

በኢትዮጵያ አየር መላው አለም ተናወጠ

ባለፈው ቅዳሜ፡ የካቲት ፴ / ፪ሺ፲፩ ዓ.ም፤ የቱርክ አየር መንገድን በጣም ኃይለኛ አውሎ ነፋስ በኒው ዮርክ ከተማ አናውጦት ነበር፤ ይህ እንግዲህ በኢትዮጵያ አየር መንገድ አደጋ ዋዜማ መሆኑ ነው።

ዛሬ ማክሰኞ መጋቢት ፫/ ፪ሾ፲፩ ዓ.ም ደግሞ አደጋ የደረሰበትን የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላን፤ Boing 747 MAX 8 ዓይነት ያበረረው የቱርክ አየር መንገድ ወደ እንግሊዝ ከተሞች

እንዳይገባና ወደ ቱርክ እንዲመለስ ተደረገ፤ በአየር ላይ እያለ። ዋውው!

የኢትዮጵያ አየር መንገድ የዶሚኖ ውጤት በመላው ዓለም እየፈጠረ ነው፤ የብዙ አገራት አውሮፕላኖች ይህን አውሮፕላን ላለማብረር ወስነዋል።

ለመሆኑ የተከሰከሰውን አውሮፕላን ክንፎች ወይም አካሎች እስካሁን ለምን ለማየት አልቻልንም? የት አሉ? ከዚህ አደጋ ጀርባ አንድ ትልቅ ነገር ያለ ይመስላል። ምናልባት የሐሰተኛ ጠቋሚ ሥራ / False Flag Operation ይሆን? በ ወኪላቸው በ ዶ/ር አህመድ መስተዳደር ላይ እየጨመረ የመጣው የሕዝባችን ቁጣ አሳስቧቸው/አስደንግጧቸው ይሆን? ነገሮችን ለማረሳሳት የተፈጸም እርኩስ ተግባር ይሆን? ሰዶማዊው የፈረንሳይ ፕሬዚደንት ማክሮንም በዚሁ ወቅት ወደ ላሊበላ አምርቷል

የሰይጣን ዙፋን ያለበት ጴርጋሞንበአሁኗ፡ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ፡ ቱርክ ግዛት ነው የሚገኘው፦

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፪]

፲፩ መንፈስ ለአብያተ ክርስቲያናት የሚለውን ጆሮ ያለው ይስማ። ድል የነሣው በሁለተኛው ሞት አይጐዳም

፲፪ በጴርጋሞንም ወዳለው ወደ ቤተ ክርስቲያን መልአክ እንዲህ ብለህ ጻፍ። በሁለት ወገን የተሳለ ስለታም ሰይፍ ያለው እንዲህ ይላል

፲፫ የሰይጣን ዙፋን ባለበት የምትኖርበትን አውቃለሁ፤ ስሜንም ትጠብቃለህ፥ ሰይጣንም በሚኖርበት፥ በእናንተ ዘንድ የተገደለው የታመነው ምስክሬ አንቲጳስ በነበረበት ዘመን እንኳ ሃይማኖቴን አልካድህም

፲፬ ዳሩ ግን ለጣዖት የታረደውን እንዲበሉና እንዲሴስኑ በእስራኤል ልጆች ፊት ማሰናከያን ሊያኖርባቸው ባላቅን ያስተማረ የበልዓምን ትምህርት የሚጠብቁ በዚያ ከአንተ ጋር ስላሉ፥ የምነቅፍብህ ጥቂት ነገር አለኝ

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የፀረ-ክርስቶሷ ቱርክ TV አየር መንገዳችንን ሲያጣጥል፥ እንግሊዛውያኑ፤ “ከዓለም ምርጥ ከሆኑት አንዱ ነው” በማለት ተከላከሉት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 12, 2019

ባለፈው ዓመት ላይ የኢትዮጵያ ኤምባሲ ሠራተኛ “ኢትዮጵያና ቱርክ ጦርነት ይጀምራሉ” ማለቱ ትክክል ነው፤ ጀግና ብዬው ነበር። የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ የአገራችን ቀንደኛ የታሪክ ጠላት ናት፤ት ጫማ ሥር ቅዱስ መስቀሉን እያሳረፈች ወደ አገራችን ከምትልከው፣ ስኳሩን፣ ዱቄቱን፣ ዘይቱንና እንስሳቱን ከምትመርዝብን ከቱርክ ጋር የኢትዮጵያ መንገስት የሚያደረገው ጥብቅ መቀራረብ መወገዝ አለበት። የኢትዮጵያ አየር መንገድን በማጣጣል መንገደኞች ርካሹን የቱርክ አየር መንገድ ብቻ እንዲጠቀሙ ለማድረግ ነው፤ የቱርክ አየር መንገድ በየቀኑ ወደ አዲስ አበባ ይበራል።

ባለፈው ሣምንት ላይ፤ በአምስተርዳም የኢግዚቢሽን ማዕከል አንድ ቱርካዊ ወደ እኔ መጣና፤ “ከየት ነህ?“ አለኝ፤ “ከኢትዮጵያ” አልኩት። “ወደ ኢትዮጵያ መጓዝ እፈልግ ነበር፤ የማተሚያ መሳሪዎችን ለሚያመርት ድርጅት ነው የምሠራው፤ ሕዝቡ እንዴት ነው? ከእኛ ጋር መግባባት ይችላልን?“ አለኝ። እኔም፡ “አዎ! የኢትዮጵያ ሕዝብ እንግዳ ተቀባይ ነው፤ ለመስተንግዶ ማንንም አይለይም” አልኩት። ቀጠል አደረገና፡ “ሃይማኖታችሁስ ምንድን ነው?” አለ፤ እኔም “ኢትዮጵያ ውስጥ ሁሉም ሃይማኖት አለ፤ ክርስቲያኑ ይበዛል፤ ግን አይሁዱም፣ ሙስሊሙም፣ ኢአማኒውም…“ ስለው ፊቱ ተቀያየረና ዝምታ ውስጥ ገባ። እኔም በደንብ ስለማውቃቸው በልቤ ስቄ፤ “መልካሙን እመኝልሃለሁ ብዬ ቶሎ ተሰናበትኩት። የመጀመሪያው ወይም ሁለተኛው ጥያቂያቸው ሁሌ ሃይማኖትን የተመለከተ ነው፤ የሁሉም መሀመዳውያን!

_________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Media Coverage of The Crash of Ethiopian Airlines | The Western Erasure of African Tragedy

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2019

By Hanna Giorgis

Media coverage of the crash of Ethiopian Airlines Flight 302 framed a horrifying accident in appallingly familiar ways.

On Sunday morning, an Ethiopian Airlines jetliner crashed shortly after leaving Bole International Airport in Addis Ababa, Ethiopia’s capital, en route to Nairobi, the capital city of neighboring Kenya. Minutes after takeoff, the Boeing 737 Max 8—the same model of aircraft that went down in Indonesia several months ago—lost contact with air-traffic controllers. Soon after, the aircraft crashed; all 157 people on board Flight 302, including the crew, died.

According to a list shared by Ethiopian Airlines following the crash, these passengers hailed from 35 countries. Several nations suffered more than five casualties—among them, Kenya, Canada, Ethiopia, China, Italy, the United States, France, the United Kingdom, and Egypt. In the hours following initial reports, the corners of Twitter, WhatsApp, and Facebook frequented by African users were filled with shock and horror, mourning and disbelief. The crash seemed senseless, and its human toll devastating.

But in the aftermath of the tragedy, many Western media outlets reported the news with unevenly rationed compassion. Some stoked unfounded suspicions about the caliber of the airline itself. Others stripped their reporting of emphasis on Africa almost entirely, framing the tragedy chiefly in terms of its impact on non-African passengers and organizations.

On a broadcast of the Turkish channel TRTWorld, for example, the British anchor Maria Ramos asserted that Ethiopian Airlines had a “poor safety record historically,” a baseless claim that the British aviation analyst Alex Macheras challenged on air, even after Ramos suggested that a 1996 hijacking attempt made the African airline categorically unsafe. (Macheras also contextualizedEthiopian Airlines’ record, by comparing it to that of American and European carriers such as United Airlines, Air France, and American Airlines.) On Twitter, the Financial Times’ East Africa–based reporter pondered in a now-deleted tweet whether “questions may well be asked about the pace of the carrier’s rapid expansion since 2010,” despite acknowledging that the reasons for the crash remained unknown.

Elsewhere, Western publications engaged in selective reporting about the deceased. The Washington Post, for example, led its homepage coverage Sunday with a headline that informed readers only that “Eight Americans among 157 people killed in Ethiopian Airlines crash.” (The Washington metropolitan area has the largest population of Ethiopian descent outside the country itself.) In a tweet about the national background of the deceased, the Associated Press listed eight nations affected by the crash. Not one of the countries mentioned in the AP’s list is populated by black Africans. This, despite the fact that Kenya topped the list of the deceased, with 32, and nine Ethiopians were on board. On CNN and BBC News, the presence of American and British nationals respectively is what drew narrative prominence. (In a brutal irony, the Nigerian writer Pius Adesanmi, author of You’re Not a Country, Africa, was among those on the flight.)

For many African readers, and other black people across the diaspora, it is perhaps unsurprising that Western media outlets would fail to report on a tragedy as devastating as the Ethiopian Airlines crash as—first and foremost—an African tragedy. Both the impulse to question the largest African air carrier’s credibility and the hyper-focus on Western passengers are consistent with the pervasive, long-running Western disdain for—or simple inability to empathize with—people of African descent. Since the advent of the transatlantic slave trade, Africa has been treated largely as a repository for the Western world’s fears (and during the colonial era, as the site of Europe’s most dangerous and banal desires). Africa’s residents and descendants, then, are more often portrayed as threats than as people.

Consider the recent New York Times reporting on the January terrorist attack in Nairobi, during which 21 people were killed. The outlet’s first article about the assault on the luxury hotel and office complex in Kenya’s capital was tweeted with a photo of three dead Kenyan men, their bullet-riddled bodies slumped over chairs on the hotel’s veranda. The photo of the deceased men was also the lead image on the article page. This was a tone-deaf decision that magnified the damage of the initial tragedy by failing to account for the image’s psychological impact. The photo drew a swift backlash, particularly from Kenyan readers and others with ties to the continent, who noted that the Timesfrequently covers violent crime in the United States and Europe without posting gruesome images of slain victims.

But rather than remove the disturbing photo, the Times published a conversation with two editors about the decision to share it. One acknowledged that “there are people in the newsroom who felt in retrospect that we shouldn’t have run the Nairobi photo,” and said that the Times “can do a better job of having consistent standards that apply across the world.”

In this case, as in the frequent proliferation of videos and photos of black people killed by police in the United States and of Africans drowning in the Mediterranean during attempted migrations to Europe, the most common justification for sharing macabre imagery is that the images might spur an otherwise unfamiliar viewer into action, or at least into feeling. Whether that sentiment manifests as a condescending pity or a more full-throated empathy, the effort to enlighten unfamiliar readers takes precedence over the psychological response that these sorts of images elicit from more directly affected groups, including the families of the deceased.

These gaps in consideration emerge from a troubling history. In her 2016 book In the Wake: On Blackness and Being, the Tufts University professor Christina Sharpe argued that black people in America and around the world exist in a state of nonbeing, that the specter of slavery has rendered black pain and death fundamentally incomprehensible to the world: “Living in the wake means living the history and present of terror, from slavery to the present, as the ground of our everyday Black existence.”

In Sharpe’s analysis, black people do not easily earn sympathy, whether by dying in a plane crash or in an altercation with a police officer. Racist myths challenge the basic tenets of human compassion, even and especially in death. If black people are innately violent, if Africans live on an inherently backwards continent with fundamentally shoddy airlines, then their deaths are not tragedies. They are eventualities. They are facts, not stories.

But what might it look like to consider the immense loss of life each year at the hands of police as more than a statistic, to recount the life lived by each victim with deep attention to that person’s specific histories and particular quirks? How might the reporting on terrorist attacks and other tragedies that occur in Africa shift if considered outside the narrow framework with which Western outlets portray the continent? These are devastatingly simple questions. And many community-driven outlets have been answering them for years.

Shifting the tenor with which African stories, tragic or otherwise, are reported in Western media requires an acknowledgment of both African humanity and all the social forces that have conspired to erode it in the public consciousness. It demands accountability, not to Western audiences for whom proximity is the only shortcut to empathy—but to black victims and the readers who would most easily join their ranks.

Source

____________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: