Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • February 2019
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for February 25th, 2019

መታየት ያለበት | የመካን ካዕባ ጥቁር ድንጋይ የሚያፈራርሰው በአላህ የተጠላውና ቀጫጫ እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ነው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 25, 2019

ይህን የተነበየው የኢስልምና ነብይ መሀመድ ነው

[የዮሐንስ ራዕይ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው።

ተከታዩ ክፍል አስተያየት ከሰጠን ከአንድ ወንድማችን የተወሰደ ነው። መልካም ንባብ፦

ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮ ከዘንዶው አፍና ከአውሬው አፍ ከሀሰተኛው ነብይ አፍ ጓጉንቸር የሚመስሉ ሶስት እርኩሳን መናፍስት ሲወጡ አየሁ ምልክት እያደረጉ የአጋንንት መናፍስት ናቸው ። በታላቁም ሀሉን በሚገዛ በእግዚአብሔር ቀን ወደ ሚሆነው ጦር እንዲያስከትቷቸው ወደ ዓለም ሁሉ ነገስታት ይወጣሉ ። እነሆ እንደ ሌባ ሁኘ እመጣለሁ ራቁቱን እንዳይሄደና እፍረቱን እንዳያዩ ነቅቶ ልብሱን የሚጠብቅ ብፁእ ነው ። በዕብራይስጥ አርማጌዶን ወደ ሚባል ስፍራ አስከተቱአቸው ።

ጌዶን ማለት መሰብሰቢያ መከማቻ መዲና ማለት ነው።እስራኤሎች ከግብፅ አርነት ነፃ ሆነው በባህር መካከል ወጥተው የሰፈሩበት ቦታ ሜጌዶል ይባላል ። ይህ መሰብሰቢያ ሰፈር ማለት ነው ።

ማጌዶሎ ( ዘፍ 14፲፬÷፩፡፫) ሰልፍ አደረጉ እነዚህ ሁሉ በሲዲም ሸለቆ ተሰብስበው ተባበሩ ይኸው የጨው ባህር ነው . . .ኤር ፵፬÷፩ በግብፅ ምድር በሚግዶል.. .ኤር ፵፬÷፲፬ በሚግዶል. . . ሰይፍ በዙሪያህ ያለውን በልቶታልና ተነስ ተዘጋጅም በሉ ) ኢየሱ የእስራኤል ልጆች ለጦርነት ያሳለፈበት ቦታ ጌዶን ብሎ ጠራው።በሰማርያና በናዝሬት መካከል በየጊዜው ደም የሚፈስበት ቦታ መጊዶ ይባላል ።

፩ኛ ነገ ፳፪÷፲፱ ሚኪያሰም እንግዲህ የእግዚአብሔር ቃል ስማ እግዚአብሔር በዙፋኑ ተቀምጦ የሰማይ ሰራዊት ሁሉ በቀኝ እና በግራ ቆመው አየሁ ። እግዚአብሔርም በሬማት ዘገለዓድ ይወድቅ ዘንድ አካአብን የሚያሳስት ማን ነው ? አለ ። አንዱ እንዲህ ያለነገር ሌላውም እንዲያ ያለ ነገር ተናጋረ ። መንፈስ ወጣ በእግዚአብሔር ፊት ቆሞ እኔ አሳስተዋለሁ አለ ። እግዚአብሔር በምን? አለው። እርሱም ወጥቸ በነብያቶች ሁሉ አፍ የሀሰት መንፈስ እሆናለሁ አለ ። እግዚአብሔርም ማሳሳትስ ታሳስተዋለህ ይሆንልሀልም ውጣ እንዲህም አድርግ አለ ። አሁንም እነሆ እግዚአብሔር በእነዚህ በነቢያትህ ሁሉ አፍ ሀሰተኛ መንፈስ አድርጓል እግዚአብሔርም በላይህ ክፉ ተናግሮብሀል ።

አርማጌዶን= አረብ + መካ +ጌዶን =አረብ መሰሰብሰቢያ መካ መዲና ሳውዲ አረቢያ ሀሰተኛው ነብይና አርማጌዶን [ራዕ ፲፮÷፲፫፡፲፮]

አርማጌዶን የጥፋት እርኩሰት መናፍስት የተቆጣጠራቸው የሚሰሰበሰቡበት ስፍራ ፣የሀሰት አባት፣ በሆነው በቀድሞ ስሙ ሣጥናኤል በአሁኑ ስሙ ዲያብሎስ=ወራዳ=ዉዳቂ በተባለው ነው ። ለዚህ ለስሙ ሲል ለውርደቱ ለውድቀቱ ሲል የሰው ዘር አባት አዳምን ለመግደል ከሰማይ የወረወረው ጥቁር ድንጋይ ይገኝበታል ። ለዚህ ጥቁር ድንጋይ ወደ ወደቀበት እንዲሰግዱ እንዲዘይሩ በሀሰተኛው ነብይ ላይ አድሮ ያናገረውን እስካሁን እየፈፀመ ነው ። እግዚአብሔር እስከወሰነለት ድረስ ይከናወንለታል ። አስተውሉ ዲያብሎስ አዳም የዲያብሎስ ባሪያ ነው ። ሄዋን የዲያብሎስ ባሪያ ናት ብሎ ያስፈረመበት ሁለት ድንጋዮች አንዱን በዮርዳኖስ ሌላውን በሲኦል አኖረው ። ጌታ አምላክ ኢየሱስ ክርስቶስ አንዱን በዮርዳኖስ ሲጠመቅ አቀለጠው።ሌላውን በአፀደ ነፋስ ሲኦል ወርዶ ደመሰለው ።

ዲያብሎስን ምርኮውን ለቀቀ ተቀጠቀጠ ። ሲኦል ተበረበረች ባዶዋን ቀረች ። ወደ ሶስተኛው ጥቁር ድንጋይ ተዙሮ ዛሬም እስማኤላውያን ይሰግዳሉ ÷ይሰበሰባሉ ÷ ይከማቻሉ ።

፩ኛ ዮሀ፬÷.ወዳጆቸ ሆይ መንፈስን ሁሉ አትመኑ ነገር ግን መናፍስት ከእግዚአብሔር ሆነው እንደ ሆነ መርምሩ ፤ ብዙወች ሀሰተኛ ነብያት ወደ ዓለም ወጥተዋልና ።

ኤር፮÷፲፮ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል መንገድ ቁም ተመልከቱትም የቀደመችዋን መንገድ ጠይቁ መልካሚቱም መንገድ ወዴት እንደሆነች እወቁ በእርሷም ላይ ሂዱ ለነፍሳችሁ እረፍት ታገኛላችሁ እነርሱግን አንሄዱባትም አሉ ።

የአዳም ፣ የሂኖክ ፣ የአብርሀም ፣ የይሳቅ ፣የያዕቆብ ፣ የነብያት የሀዋርያት ፣ የሰማዕታት ፣ የፃድቀን የአበው ሀይይማኖት ። ልብስ የተባለች ተዋህዶ ኦርቶዶክስ ሀይማኖት ናት ። ORTHO +DOX= የመጀመሪያ የበፊት ቀጥተኛ + እምነት መንገድ

ተዋህዶ ሀይማኖታችሁን ጠብቁ!!!

በቪዲዮው ላይ ከተላኩት ግሩም የተመልካች አስተያየቱች መካከል፦

  • የተባረኩ ኢትዮጵያውያን!”
  • በምድር ላይ ትልቁን ጣዖት ለማጥፋት ኢትዮጵያውያን ጎን እሰለፋለሁ”
  • መቼስ ያ ጥቁር ሰውዬ ጀግናዬ ነው የሚሆነው”
  • አንድ ሰይጣንን የሚመስል ጥቁር ሰው ጥቁሩን ድንጋይ ያፈርሰዋል”
  • ይፈለጋል፦ ቀጫጫ እግር ያለው ጥቁር ሰው ከኢትዮጵያ!”
  • ሀይሌ ገብረ ሥላሴን እና የኢትዮጵያ አትሌቶች ሠራዊትን ልብ በል
  • እኔ ከኢትዮጵያ ነኝ ቀጫጫ እግር ነው ያለኝ፤ ምናልባት እኔ የተመረጥኩ እሆን?”
  • ለኢትዮጵያ መዋጮና ድጎማ ማድረግ አለበን!”
  • መሀመድ ጠላቶቹ የሆኑትን ክርስቶስ ተከታዮችን እና ጥቁሮችን ለመግደል እስልምናን መሠረተ
  • ይህን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ለጥቁር ህዝቦች ትልቅ አክብሮት ሰጠሁ”
  • ባካችሁ ይህን ቀጭን እግር ያለውን ጥቁር ሰው ኢትዮጵያ ሄደን እንፈልገው
  • ጥቁር ሰው ካዕባን ያጠፋል ትምህርት ደግሞ እስልምናን ያጠፋል
  • ይህን ጉድ የሚያውቅ አንድ ጥቁር ሰው እንዴት እስላም ይሆናል?”
  • ኢትዮጵያ ጥንታዊት የክርስትና አገር ናት
  • ኢትዮጵያ? የቃል ኪዳኑ ታቦትም እዚያ ነው የሚገኘው፤ በአጋጣሚ?”
  • ምናለ ቀጭን እግር ያለው ኢትዮጵያዊ ብሆን”
  • በቅርቡ ኢትዮጵያን እጎበኛለሁ”
  • መሀመድ አንድ ቀን እውነቱ እንደሚወጣ አውቋል፤ እኔ ቀጭን እግር ካለው ኢትዮጵያዊው ጋር አብሬው ነኝ
  • በተግባር ላይ የሚውል የመሀመድ ብቸኛ ትንቢት”
  • ኢትዮጵያዊ ጓደኛይህን ሰምቶ መሳቁን ቆም በኋላእንሂድ፤ እናድርገው!” ለኝ”
  • ከሳምንታት በፊት በረሮና አንበጣ በካዕባው ድንጋይ ላይ ጥቃት ስነዝረው ነበር”
  • ካዕባን የሚያጠፋው ኢትዮጵያዊ ምን ያህል የታደለ ቢሆን ነው!”
  • ኢትዮጵያዊያን ህይወት በጣም ጠቃሚ ናት!!!”
  • ለኢትዮጵያውያን እርዳታ መስጠት አለብን”
  • ካዕባ የሰይጣን ምሽግ ነው
  • አንድ ቀን ከኢትዮጵያ የመጣ አንድ ጦረኛ ካዕባን ያጠፋል፤ ዓለማችንም እርሱን በጉጉት እየጠበቀ ነው
  • ታዲያ አሁን ሳውዲ አረቢያ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ አታስገባም ማለት ነው”
  • ባራክ ኦባማ ጥሩ እድል አመለጠው”
  • ለኢትዮጵያውያን የከበረ ሰላምታ
  • ካዕባ የሰይጣን ቤት ነው
  • ካዕባ በአለም ዙሪያ የሽብርተኝነት ሁሉ ማዕከል ነው ካዕባው ከጠፋ የሽብርተኝነት ሥራ እና እብሪት በሙሉ ይጠፋል፤ እግዚአብሔር ሆይ፡ ቀጭን እግር ያለውን ኢትዮጵያዊ ቶሎ ላክልን”
  • በጣም የሚገርመኝ ነገር ኢትዮጵያውያን ጥንቱ ኢስላማዊ ህብረተሰብ እርዳታ አደረጉ፤
  • ከዚያ በኋላ የሙስሊሞች ቁጥር ከፍ ሲል ኢትዮጵያውያንን በጂሃድ ለመግደል ተመለሱ። በእርግጥ ኢትዮጵያውያ በተደጋጋሚ ጊዜያት የደረሰባን ጥቃት መክታለች፤ ለዚህም ነው እስካሁን ድረስ ኢትዮጵያ በዋነኛነት የክርስትያን ሃገር ሆና የቆየችው።”

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »