Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2019
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January, 2019

Abortion Doctor Holds Up Decapitated Head of a Baby and Declares That He is Happy That He Has Done The Abortion

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2019

WARNING: The following story and video show graphic footage of an aborted baby.

A heartbreaking new video shows an abortionist holding up the head of an aborted baby. The video has gone viral on Facebook as people are sharing it to help expose the brutal reality of how abortion kills babies.

From LiveAction:

In a disturbing and heartbreaking video shared to Facebook by In His Image Ministries, an abortionist can be seen siphoning through the body parts of a preborn child he has just moments before killed through abortion. He even holds the head of the preborn baby up for camera and measures a tiny foot.

Basically, piecing the fetal tissue back together,” the abortionist said, describing his actions. “Make sure that we have all of the fragments.” The abortionist claims that too much focus is placed on the preborn baby and the “gory” parts of abortion, but the child’s brutal death isn’t what matters to him.

My Note: Please click here on the source for the video

_________

Posted in Health, Life | Tagged: , , , , , | 1 Comment »

ታዋቂው የግሪክ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ጳጳስ ግብረ-ሰዶማውያንን በማውገዛቸው የ፯ወር እሥራት ተፈረደባቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2019

በደቡባዊው የፔሎፖኔ ክልል የካላቭሪታ እና አይጊያሊያ ጳጳስ የሆኑት አምቭሮሲዮስ ለሰባት ወራት እንዲታሠሩና እና ለሦስት ዓመትም ከሥራቸው እንዲታገዱ ፍርድ ቤቱ ወስኗል።

ዋውው! ልክ በእርኩሶቹ ፓኪስታን እና ሳውዲ አረቢያ እንደሚታየው፡ በአውሮፓም “መሳደብን የሚከለክል ህግ” በሥራ ላይ እየዋለ ነው ማለት ነው

በዓለማችን ላይ አሁን ከሚታዩት የክርስቶስ ተቃዋሚዎች አንዱ የግሪኩ ጠቅላይ ሚንስትር አሌክሲስ ሲፕራስ ነው። ኮሙኒስቱ //ር አሌክሲስ ሲፕራስ ከ አራት ዓመት በፊት ስልጣኑን ሲረከብ በመጽሐፍ ቅዱስ መሃላ አልፈጽምም ለማለት የደፈረ የመጀመሪያው ግሪካዊ መሪ ነው።

ከግሪክ እስክ አሜሪካ፡ ከቬኔዝዌላ እስከ ኢትዮጵያ ስልጣን ላይ እየወጡ ያሉት በፖለቲካው ዓለም “ወጣት” የሚባሉት ናቸው። ለበጎም ይሁን ለክፉ፡ ትኩስ የወጣት ደም ማሕበረሰብ ውስጥ የጃጀውን አሮጌ ደም ለማዘዋወር/ለማመስቃቀል አስተዋጽዖ ያበረክታል። አሁን በመላው ዓለም የምናየው ይህ ነው።

ልክ እንደ ዶ/ር አብይ አህመድ፤ ጠ//ር አሌክሲስ ሲፕራስም በኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ላይ ይዘምታሉ፤ ውድቀታቸውም ይህ ይሆናል፤ ምክኒያቱም የተላኩት ለሌላ ዓላማ ነበር፤ እምነተቢስ ስለሆኑ የተላኩበትን ዓላማ እነርሱ እራሳቸው አያውቁትም እንጂ የተላኩት የክርስቶስን ልጆች ከሚተናኮሉት ሉሲፈራውያን ጋር እርስበርስ እንዲፋለሙ ነው። ከእባብ መርዝ መዳኛው እራሱ የእባቡ መርዝ ነውና፤ ጃዋር የሚባል መርዛማ እባብ ከነደፈን አላሙዲን የተባለ መርዛማ እባብ መድኃኒት ይሆናል።

[፩ኛ ወደ ቆሮንቶስ ሰዎች ምዕራፍ ፩]

፳፮ ወንድሞች ሆይ፥ መጠራታችሁን ተመልከቱ፤ እንደ ሰው ጥበብ ጥበበኞች የሆኑ ብዙዎች፥ ኀያላን የሆኑ ብዙዎች፥ ባላባቶች የሆኑ ብዙዎች አልተጠሩም።

፳፯ ነገር ግን እግዚአብሔር ጥበበኞችን እንዲያሳፍር የዓለምን ሞኝ ነገር መረጠ፤ ብርቱንም ነገር እንዲያሳፍር እግዚአብሔር የዓለምን ደካማ ነገር መረጠ፤

፳፰ እግዚአብሔርም የሆነውን ነገር እንዲያጠፋ የዓለምን ምናምንቴ ነገር የተናቀውንም ነገር ያልሆነውንም ነገር መረጠ፥

_________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ ላይ ተንኮል የሚሠራ የላሊበላ አባቶች ያሥሩታል | የጀርመን ፕሬዚደንት በአዲስ አበባ ታሠሩ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2019

ላሊበላን ከጎበኙ በኋላ ወደ አዲስ አበባ ሲመለሱ ነበር የታሠሩት። ይህ ለሁለተኛ ጊዜ መሆኑ ነው፤ እ..አ እ..አ በ 2014 .ም፤ ወስላታው ሽታይንማየር ገና የውጭ ጉዳይ ሚንስትር እያሉም በአዲስ አበባ ተመሳሳይ ችግር ገጥሟቸው ነበር።

በብዙ ጀርመኖች ዘንድ የሚጠሉት ሶሻሊስቱ ፕሬዚደንት፡ ፍራንክቫልተር ሽታይንማየር ለተንኮል ነበር ወደ

ኢትዮጵያ የተጓዙት።

ይህን ዜና ሁሉም የጀርመን ሜዲያዎች በሰፊው አቅርበውታል፤ በተለይ በኢንተርኔት ጋዜጦች ላይ የሚሰጡት በጣም ብዙ የአንባብያን አስተያየቶች ለፕሬዚደንቱም ሆነ ለኢትዮጵያ እና ኢትዮጵያውያን ጥላቻና ንቀት የተሞላባቸው ነው።

ለምሳሌ፦

“ፕሬዚደንቱ እዚያው ይቅሩ፤ አውሮፕላናቸውም በአዲስ አበባ ይቆይ ምናልባት የኢትዮጵያ ወጣቶች ወደ አውሮፓ ከሚሰደዱ የሥራ ዕድል ይፈጥርላቸው ይሆናል።”

ፕሬዚደንቱ በታክሲ እስክ ሜዲተራንያን ባሕር ድረስ ይምጡና በጀልባ እንዲሻገሩ እናደርጋቸዋለን።”

ምናለ ሁሉም የፓርላማ አባላት አጅበውት ቢሆን እና ሁሉም እዚያ ተቀርቅረው ቢሆን?!“

ይሄ ሰውዬ አይናፍቀንም፤ እዚያው በርበሬ የሚበቅልበት አገር ቢቀር ይሻለዋል”

ኢትዮጵያ ቆንጆ ነች አሉ፤ ግን የፕሬዚደንቱ እዚያ መሆን፡ ለኢትዮጵያውያኖች የስደት መንስኤ ይሆናቸዋል”

____________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Nature Journal | “የኢትዮጵያ ቤተክርስቲያን ደኖች እየቀነሰ ለመጣው የብዝሃ ሕይወት የመጨረሻ መጠለያ ናቸው”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 31, 2019

ዝነኛው የሳይንስ መጽሔት Nature  አንድ ግሩም የሆነ ጽሑፍ በዚህ ርዕስ ሥር በትናንትናው ዕለት ይዞልን ቀርቧል።

የደን ሥነምሕዳር ተመራማሪው ወንድማችን አለማየሁ ዋሴ፡በ ከአውሮፓውያን እና አሜሪካውያን ባለሙያዎች ጋር በመተባበር በኢትዮጵያ ዓብያተክርስቲያናት ደኖች ውስጥ በሚገኙት የዛፎች፣ የአበቦች፣ የአእዋፍ እና የነፍሳት ዝርያዎች ላይ የተለያዩ የምርምር ሥራዎችን በማካሄድ ላይ ነው።

በቆላማ አካባቢዎች ከሚገኙት ይልቅ ቀዝቃዛ እና እርጥበት ያላቸው የቤተክርስቲያን ደኖች ሙሉ አመት ቅጠል የተሸከሙ ዛፎችን፣ ቁጥቋጦዎችን እና አበባዎችን ያቀፉ ናቸው። እነዚህ አዕጽዋታት ከመርዛማ ካርቦን አየሩን ይከላከላሉ፣ የውሃን ንጽሕና ይጠብቃሉ፣ የአፈር መሸርሸርን ይቀንሳሉ እንዲሁም የተፈጥሮ መድሃኒትን ያቀርባሉ።

በእኔ በኩልም፤ አብዛኛዎቹ የቤተክርስቲያን ቪዲዮዎቼ ላይ የሚታዩት ብርቅ ዛፎችና አበቦች፣ እንዲሁም የምንሰማቸው ደስ የሚሉ ወፎችና ነፍሳት ይህን ይመሰክራሉ።

አቶ አለማየሁ ዋሴና ባልደረቦቹ ከተናገሯቸው ግርሙ የሆኑ ዓረፍት ነገሮች መካከል፦

  • + አንዳንድ አብያተ ክርስቲያናት አሁን ማሕበረሰባቸውን ለማበረታት ደኖቻቸውን ለማስፋፋት እየሞከሩ ነው፤ይህም አበረታች የሆነ ተግባር ነው።
  • + በኢትዮጵያ ጫካማ የሆነ ቦታ ካየን፥ መሀከል ላይ በርግጥ ቤተክርስቲያን እንዳለ የማወቅ እድል ይኖረናል።
  • + ደኖቹ የመጠለያ፣ ፀሎት የማድረጊያ እና የመቃብር ቦታዎች ሆነው ያገለግላሉ።
  • + አብዛኛው የአገሪቱ ጫካ እያደገ የመጣውን የአገሪቱን የሕዝብ ቁጥር ለመመገብ ሲባል ለግብርና መስዋእትነት ወስዷል። የኢትዮጵያ ሕዝብ ቁጥር ከ 100 ሚሊዮን በላይ ነው፣ ይህም በዓለም 12 ኛ ደረጃ ትልቁ ነው። በተለይ ከ 1974-1991 .ም በሀገሪቱ የኮሚኒዝም ሥርዓት፡ በ “መሬት ለአራሹ” ዘመን፡ የደን ጭፍጨፋው አሳዛኝ የሆነ ደረጃ ላይ ደርሶ ነበር፤ በተለይም የቤተ ክርስቲያኒቱን ሰፋፊ ቦታዎች በመውረስ ደኖቻቸውን እየመነጠሩ ለእርሻ እንዲውሉ አድርገዋቸዋል። በአሁን ዘመን በአገሪቱ 5% ብቻ በደን የተሸፈነ ሲሆን፤ በሀያኛው ክፍለ ዘመን እስከ 45 በመቶ ነበር።
  • + ምን ያህል ስብጥር እንደጠፋ በውል አናውቅም ፥ ነገር ግን ከጠበቅነው በላይ በጣም ጉልህ የሆነ የስብጥር መጠን መትረፉን እናውቃለን።
  • + ደን ብዝሃህይወት ስብጥርን መጠበቅ ለእርሻ በጣም አስፈላጊ ነው ምክንያቱም በዓብያተ ክርስቲያናቱ ጫካዎች ውስጥ የሚኖሩት ብዙዎቹ ወፎች እና ነፍሳት ሰብሎችን ለማዳቀል እና ተባይን ለመቆጣጠር ከፍተኛ አስተዋጽዖ ያበረክታሉና ነው።

ጀርመን ሙኒክ ዩኒቨርሲቲ የራሄል ካርሰን የአካባቢና ማሕበረሰ ማዕከል ዲሬክተር የሆኑት ክሪስቶፍ ማከስ አክለው እንዲ ብለዋል፦

  • + ከግማሽ በላይ ሚሆኑት ኢትዮጵያ ሕዝቦች እናት የሆነችው የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን፣ ደኖቿ የሰማይ መንግስትን በምድር ላይ የሚወክሉ ናቸው፤እያንዳንዱ ፍጥረት የእግዚአብሔር ስጦታ ስለሆነ መኖሪያ ይፈልጋል
  • + የተፈጥሮ አካባቢዎች መንፈሳዊ ክልል አካል የሆኑት እነዚህ ደኖች በባህልና በሳይንሳዊ መልኩም በጣም አስፈላጊ ናቸው።”

Ethiopia’s Church Forests Are a Last Refuge For Dwindling Biodiversity

Ecologists are working with the nation’s Tewahedo churches to preserve these pockets of lush, wild habitat.

If you see a forest in Ethiopia, you know there is very likely to be a church in the middle, says Alemayehu Wassie.

Wassie, a forest ecologist, has spent the past decade on a mission: preserving, documenting and protecting the unique biodiversity in pockets of forest that surround Ethiopia’s orthodox churches. These small but fertile oases — which number around 35,000 and are dotted across the country — are some of the last remaining scraps of the tall, lush natural forests that once covered Ethiopia, and which, along with their unique biodiversity, have all but disappeared.

Much of the nation’s forestland has been sacrificed to agriculture to feed the country’s mushrooming population — at more than 100 million, it is the world’s 12th largest. Deforestation was particularly encouraged during the country’s period of communism, in 1974–91, when the government nationalized the land, including the large estates of the church, and distributed it to people who converted swathes to farmland. Just 5% of the country is now covered in forest, down from 45% in the early twentieth century.

In the past few years, small international research programmes have started to document the depleted biodiversity. Wassie, who has long championed conservation work in the northern highlands of the country where he grew up, has forged an unusual collaboration with the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church to try to save the forests.

The project is a work in progress, says Wassie. But now, local residents, along with their priests, are helping to slow attrition of their church forests.

The church, to which more than half of Ethiopians belong, views the natural forest as a symbol of heaven on Earth, where every creature is a gift from God and needs its habitat.

It’s a remote part of the world, where the natural environment has become part of the spiritual environment,” says Christof Mauch, director of the Rachel Carsen Center for Environment and Society at the University of Munich, Germany. “It is culturally, as well as scientifically, important to save these pockets of forests,” he says.

Oases of biodiversity

About 80% of Ethiopia’s people live in rural areas and rely on subsistence farming.

Growing more food has been necessary, says Wassie — Ethiopia has had many famines. “But productivity could have been increased by using technologies rather than expanding farmland,” he says. Reforestation efforts in Ethiopia have planted monocultures of eucalyptus, which need much more water than indigenous trees.

Forest biodiversity is important for agriculture because many of the birds and insects that populate the church woods pollinate crops and control pests, says Wassie. “We don’t know how much diversity has been lost,” he says. “But it appears there is a very significant amount left — more than we expected.”

The church forests — cooler and more humid than those in the lowlands — can range from 3 to 300 hectares and host evergreen trees, shrubs and flowering plants such as Justicia and Diospyros. They also sequester carbon, conserve water, reduce soil erosion and provide natural medicine.

For priests and local populations, they provide shelter for buildings, space for contemplation and prayer, and burial areas.

Local Involvement

Nearly 1,500 of the forests are in the South Gonder region, where Wassie was born in 1971.

He says his primary education in the local religious school ingrained in him a deep and abiding affinity for the church. But his love of nature and science led him to an academic career in forest ecology. He studied in Europe, and is now an adjunct professor at the Bahir Dar University in South Gonder, some 300 kilometres north of Addis Ababa.

When Wassie first started surveying the forests in the early 2000s — counting individual species and saplings — priests didn’t understand why he was doing his work, says Wassie. “It appeared to them to have no advantage to the church or the community.”

By the time he had finished his PhD thesis in 2007, at Wageningen University in the Netherlands, he had documented vegetation diversity in 28 church forests in South Gonder.

But he was feeling gloomy about his future — finding funding or local collaboration was proving difficult. Then, that year at a meeting of the Association for Tropical Biology and Conservation in Morelia, Mexico, he met Meg Lowman, a forest ecologist at the California Academy of Sciences in San Francisco, who was moved by his despair. They became “lifelong conservation soulmates”, she says, and began working together to raise money and to win the trust of the church’s priests.

With modest grants from the National Geographic Society in Washington DC, Wassie and Lowman began a series of workshops to educate priests about their conservation work and its importance. They took slide projectors to villages and showed them Google Earth’s bird’s-eye views of their churches. The dots of green scattered across arid plains gave the priests a perspective shift, says Lowman, as they saw the vastness of the forest loss contrasted with the treasure they had helped to preserve.

The priests gave us limited permission to enter the forests and take samples,” says Wassie.

The pair have since organized various research activities to catalogue species of birds and insects in the forests, inviting international experts to help in identification.

Conservation Walls

Wassie has now surveyed the vegetation in more than 40 church forests.

Another part of the project involves encouraging church communities to build protective stone walls around their woods to save them from damage. Despite taboos about disrupting the forests, local people sometimes allow their animals to enter and graze on the undergrowth and saplings, or hunt for food there themselves. They often gather wood from the forests’ edges and allow their ploughs to damage vegetation.

Lowman and Wassie offer cash donations to churches that manage to build protection — 15 or so churches have now constructed walls. And some priests have become stewards of their forests and encouraged local people to help build conservation walls. Many now volunteer time to remove stones from fields for construction, which is also good for crop yields.

Some churches are also trying to extend their forests to invigorate their communities , says Wassie — a promising indicator for his conservation ambitions.

ምንጭ

__________

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Leave a Comment »

ዶ/ር አብይ የኢትዮጵያን ሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ካቀደው ከኢሉሚናቲው ቢል ጌትስ ጋር ተገናኙ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2019

በዚህ ቪዲዮ ቢል ጌትስ የኢትዮጵያን መሪዎች እያፈራረቀ፡ ለምን እና እንዴት እንደሚያጫውታቸው እናያለን፦

ቢል ጌትስ

ከ ጠ/አብይ አህመድ ጋር ሲገናኝ፤ እርሱም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች ያለምክኒያት አለመመረጡን

ቢል ጌትስ

ከ ጠ/ደሳለኝ ኃ/ማርያም ጋር ሲገናኝ፤ እርሱም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች ያለምክኒያት አለመመረጡን

ቢል ጌትስ

ከ ዶ/ቴዎድሮስ አድሃኖም፤ ከአለም ጤና ድርጅት መሪ ጋር ሲገናኝ፤ እርሱም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች ያለምክኒያት አለመመረጡንሚስጥራዊው የዓለም ጤና ድርጅት አለቃ፡ ዶ/ር አድሃኖም ሳይሆኑ፡ ቢል ጌትስ ነው። ዶ/ር አድሃኖምን የመረጡት የእነ ቢል ጌትስን የኃጢአት ተራራ እንዲሸከሙላቸው ነውUseful Idiot/ ጠቃሚ ቂል

ቤል ጌትስ

በ ጠ/መለስ ዜናዊ ቀብር ላይ ያለመክኒያት አለመገኘቱን፤ አቶ መለስም በሉሲፈራውያኑ ኢሉሚናቲዎች በምክኒያት መገደሉን

በግልጽ እናያለን።

በምንጠቀምበት የማይክሮሶፍት ዊንዶውስ ሶፍትዌር (የመስኮቶች ለስላሳ ዕቃ) ባለ ኃብት ለመሆን የበቃው ቢል ጌትስ በአገራችን የድር መስኮት በኩል እየተለሳለሰ ገብቷል።

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

አስደንጋጭ አዲስ መረጃ | የአሜሪካ እና የእንግሊዝ የስለላ ተቋማት በጥቁር አፍሪቃውያን ላይ “ኤድስ” አሰራጭተዋል

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2019

የቀድሞው የተባብሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊን፤ የስዊድናዊውን ዲፕሎማት ሃመርስጆልድ አሟሟት አስመልክቶ አንድ በዴንማርካዊ ፊልም ሠሪ የተሠራ ጥናታዊ ፊልም በ “ሳንዳንስ ፊልም ፊስቲቫል” ላይ ባለፈው ቅዳሜ ቀርቧል።

በዚህ Cold Case Hammarskjold,’ በተሰኘው ፊልም፤ እ..አ በ 1961 .ም የተባበሩት መንግሥታት ዋና ፀሐፊን የገደሉት በእንግሊዝና አሜሪካ የስለላ ድርጅቶች የሚደገፉት ነጭ የደቡብ አፍሪቃ ቅጥረኞች እንደነበሩ ተጠቁሟል።

በዚህ አያበቃም፤ ከእነዚህ እርኩስ ቅጥረኞች ያፈነገጠው ግለሰብ አሁን በተጨማሪ እንደጠቆመው ከሆነ እነዚሁ የሲ.አይ.ኤና አባሮቹ ቅጥረኞች የደቡብ አፍሪቃን ጥቁር ሕዝቦች ለመጨረስ ኤች.አይ.ቪ ቫይረስ የሚያሰራጭ መርፌ ሆንብለው ይወጓቸው ነበር።

በእነዚህ ሉሲፈራውያን እየተሠራ ያለው ሥራ ለጆሮ የሚቀፍ ነው፤ ህሊና ላለው ተቀባይነት የማይኖረው ዲያብሎሳዊ ተግባር ነው። በአገራችንም እህቶቻችንን እና ሕፃናቶቻችንን በመከተብና በመመረዝ ላይ ናቸው።

እስኪ ይታየን፤ ሰው አገር ሄደው፣ እነርሱ አምላክ ሆነው በእግዚአብሔር አምሳያ የተፈጠርውን ፍጥረት ለማጥፋት ይህን ያህል ሲተጉ፤ ምን ዓየነት እርኩሶች ቢሆኑ ነው እነ ሲ.አይ.. ኤፍ..አይ እና ኤም.አይ.ፋይቭ????!!! ልክ እንደ መሀመዳውያኑ፡ ይህች ዓለም ለእነርሱ ብቻ ናት፤ ብቻቸውን ሊኖሩባት ይሻሉ።

የፍትሕ ጩኸት ጽዋ በእግዚአብሔር ፊት ሞልቶ ፈሷል፤ ሁሉን ነገር አንድ በአንድ በቪዲዮው የሚቀዳው የአብርሃም፣ ይስሃቅና፣ ያዕቆብ አምላክ ፈጥኖ ለውርደት ያብቃቸው። ይኽ ሰይጣናዊ እኩይነት፣ በእግዚአብሔር ላይ የታወጀ፣ ሆኖም ሊያሸንፉት የማይችሉት ጦርነት ነው። እግዚአብሔር አይቻለሁ ብሎ በፍርድ ተንስቷል!

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፳፩፥፰]

ዳሩ ግን የሚፈሩና የማያምኑ የርኵሳንም የነፍሰ ገዳዮችም የሴሰኛዎችም የአስማተኛዎችም ጣዖትንም የሚያመልኩ የሐሰተኛዎችም ሁሉ ዕድላቸው በዲንና በእሳት በሚቃጠል ባሕር ነው፤ ይኸውም ሁለተኛው ሞት ነው

[ትንቢተ ኢሳይያስ ምዕራፍ ፲፥፩፤፪]

መበለቶችም ቅሚያቸው እንዲሆኑ፥ ድሀ አደጎችንም ብዝበዛቸው እንዲያደርጉ፥ የድሀውን ፍርድ ያጣምሙ ዘንድ፥ የችግረኛውንም ሕዝቤን ፍርድ ያጐድሉ ዘንድ የግፍን ትእዛዛት ለሚያዝዙ፥ ክፉንም ጽሕፈት ለሚጽፉ ወዮላቸው!


CIA-backed’ Mercenaries Spread HIV in S. Africa, ex-Member Claims


A Sundance documentary ostensibly about the 1961 plane crash which killed then UN Secretary-General, Dag Hammarskjold, contains explosive claims of a conspiracy to spread HIV among South Africa’s black population.

Directed by controversial Danish journalist, filmmaker, and provocateur Mads Brügger, ‘Cold Case Hammarskjold,’ debuted Saturday at the Sundance Film Festival.

It details an investigation into the largely unsolved death of Swedish diplomat and former UN Secretary-General Dag Hammarskjold, whose DC-6 plane crashed near Ndola, Northern Rhodesia (modern Zambia). Initial investigations identified the cause as pilot error or mere mechanical fault, though doubts have persisted in the 50+ years since the crash.

Throughout the course of the new documentary, Brügger and his team investigate a white militia, the South African Institute for Maritime Research (SAIMR). According to documents the filmmakers uncovered, the group operated with support from the CIA and British Intelligence and orchestrated the 1961 plane crash which killed Hammarskjold. The documentarians eventually encounter and interview a man named Alexander Jones who is allegedly a former member of the group.

Jones, who is not related to Alex Jones of InfoWars, claims the mercenary group used phony vaccinations to spread HIV with a view to wiping out the black population of South Africa, in addition to carrying out the Hammarskjold assassination.

We were at war,” Jones says, as cited by The New York Times. “Black people in South Africa were the enemy.”

However, medical experts have already dismissed Jones’ claims as medically dubious and unscientific in the extreme.

The probability that they were able to do this is close to zero,” said Dr. Salim S Abdool Karim, the director of Caprisa, an AIDS research center in South Africa, citing the immense resources that would be required to conduct such a far-fetched attempt at genocide.

Notwithstanding the technological limitations of the 1990s, including facilities to rival that of the Centers for disease control and prevention in the US in addition to millions of dollars in funding, HIV is extraordinarily difficult to isolate, transport and grow in a laboratory environment, let alone distribute en masse in a clandestine operation, Dr Abdool explains.

However, Jones claims he visited a research facility in the 1990s that was used for “for sinister experimentation” and that he was certain its intent was“to eradicate black people.”

Many have criticized the filmmakers for helping to sow distrust of the medical establishment in a country that already has one of the highest HIV infection rates in the world while reviving dangerous conspiracy theories that have persisted since the Cold War.

The filmmaker, who has previously been described as a ‘fabulist’ and ‘provocateur’, according to the Hollywood Reporter, admits he has been unable to corroborate Jones’ ever-evolving story; As the documentary makers continued to question Jones, his accounts became more and more dubious as he professed firsthand knowledge of people that had seemingly been brought to his attention by the documentarians themselves.

ምንጭ

_________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos, Media & Journalism | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በክርስቲያኖች ላይ ሲሳለቅ የነበረው ግብጻዊው ሙስሊም አሁን ክርስቲያኖችን “ባካችሁ እርዱኝ!” ማለት ጀመረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 29, 2019

በለንደኑ “የመተንፈሻ መናፈሻ”/ Hyde Park፡ እንደ እስልምና ኑክሌር ቦምብ፤ ብዙ ሕዝብ አጥፊ መሣሪያ፡ ሆኖ በየሰንበቱ፡ በክርስቲያኖች እና በክርስቶስ አምላካቸው ላይ ለ አሥር ዓመታት ያህል በአስከፊ መልክ ሲያሽሟጥጥባቸው እና ሲሳለቅባቸው የነበረው እርጉም መሀመዳዊ አብዱል አሁን ተመልሶ ክርስቲያኖችን፡ ተቸግሬአለሁ፣ ቤት የለኝም፣ ባካችሁ፡ ባካችሁ ምንም የለኝም፣ እርዱኝ እያለ ይለምናቸው ጀመር።

አብዱል፡ ንስሃ እስካልገባና ክርስቶስን እስካልተቀበለ ድረስ“እንዳትረዱት፤ ሳውዲዎች ይርዱት፡ በየሳምንቱ ክርስቲያኖችን የሚያጠቁት ሙስሊሞች ይርዱት!” እላለሁ። ቁርአናቸውንና ሃዲታቸውን በደንብ ያነበበ ሰው፡ በእውነት፡ መሀመድ ልክ ይህን ዓይነት ሰው እንደሚመስል ይገነዘባል፤ መሀመድ ያውላችሁ!

_________

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ሃጂ” የተባለው የዓለማችን በጣም ቆሻሻው ሰው ለ60 ዓመታት ያህል ፈጽሞ ታጥቦ አያውቅም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 28, 2019

ሃጂ” የተባለው የዓለማችን በጣም ቆሻሻው ሰው ለ60 ዓመታት ያህል አልታጠበም

80 ዓመ አረጋዊ ኢራናዊ ቆሻሻነቱ በጣም ያስደስተዋል። ለዚያም ነው ባለፉት 60 ዓመታት ውስጥ ፈጽሞ ታጥቦ የማያውቀው። በደቡባዊ የኢራናውያን አንድ መንደር ውስጥ ብቻውን መቀመጥ ይወዳል።

ሃጂ ከውኃ ጋር ያለውን ግንኙነት ይጠላል የመታጠብ ሀሳቡ ብቻ ሲነሳ በጣም ያናድደዋል።

የሃቆዳ የምድር ቀለም ይመስላል። ከአካባቢው ጋር ሙሉ በሙሉ ተደምሮ መኖር ችሏል እንዲያውም ብዙ ከተቀመጠ ስለማይነቀናቅ ድንጋይን ወይም የዓለት ቅርፅ ይመስላል።

ሃጂ እምብዛም የማይታየው ገላ መታጠብ ብቻ አይደለም። ንጹሕ ምግብን እና ንጹሕ መጠጥን በጣም ይጸየፋቸዋል። በምትኩ ግን የሚወደው የበሰበሰና የገማ ስጋ ነው። ለጤንነት ሲል በቀን 5 ሊትር ያህል ውሃ ይጠጣል፥ ነገር ግን የነዳጅ ዘይት በነካው ጣሳ። በጥንባሆ ይልቅ የማጨሻ ቱቦውን እንስሳት ፋንድያዎች በመሙላት ማጨስ ይወዳል። ፀጉሩን ለመቆርጥ መቀስን አይጠቀምም፤ በእሳት ነበልባል ላይ ያቃጥለዋል በክረምት ወቅት በአሮጌ የጦርነት ቆብ ጭንቅላቱን ያሞቃል።

ሃጂ በእውነቱ ቤት የለውም ምድር የእርሱ መኖሪያ ናት በመቃብር እንዳለ ሆን በዋሻ ውስጥ ይኖራል አንዳንድ ጊዜ የመንደሩ ነዋሪዎች በሚሠሩት ክፍት የጡብ ጉድጓድ ውስጥ ይተኛል በአካባቢው ነዋሪዎች ሃጂይባላል «አሙ» በፋርስኛ ቋንቋ፡ አረጋዊ ደግ ሰው ማለት ነው።

የሃጂ የአኗኗር ዘይቤ በጣም ልዩ ነው የመንደሩ ነዋሪዎች በወጣትነት ዕድሜው ከባድ የስሜት መጎሳቆል ደርሶበት እንደነበር ይናገራሉ ይህም እነዚህን የከፉ ምርጫዎች እንዲፈጽም አድርጎታል። እንደዚያም ሆኖ በትላልቅ ቤቶች ውስጥ ምቾትና በመንደላቀቅ ከሚኖሩ ሰዎች ይልቅ ደስተኛ ይመስላል ሃጂ ለዚህም አለም ግድ የለውም። ምንም የሚጎድልበት ነገር የለም ምንም ፍርሃት የለውም

_________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infotainment | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዱባይ | በጥምቀት የታየችንን ኢትዮጵያ ካርታ ኢትዮጵያውያን በመያዛቸው የግራኝ አህመድ መንግስት አዘነ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 28, 2019

የኤሚራቶች ሜዲያ እንደጠቆመው ከሆነ፤ ባለፈው ዓርብ በተካሄድው የዱባይ ማራቶን ትውልደ ኢትዮጵያውያን እግዚአብሔር የሰጣቸውን የኢትዮጵያን ካርታ በመያዛቸውና “ኤርትራውያን” የተባሉትን ወገኖች በማስቆጣቱ “ኢትዮጵያን የሚወክለው” ኤምባሲ ይቅርታ ጠይቋል። ዋውው! ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው፡ በቦታው ከኢትዮጵያ ካርታ እና ቀለማት ከያዙ ኢትዮጵያውያን ሌላ የግራኝ አህምደን ፎቶ የያዙ፣ ኮከብ ያረፈበትን የአቢሲኒያ ባንዲራ የተሸከሙ፣ እንዲሁም “የኦሮሚያ” ነው የተባለውን ጨርቅ የሚያውለበልቡ ወገኖች ይታያሉ።

በኤሚራትስ የኢትዮጵያ አምባሳደር፡ ሱሌማን ደደፎ ይባላል፤ አዎ! አዎ! ምንም አዲስ ነገር የለም!

በበረሃው የዱባይ ማራቶን ውድድር ጀግናው ኢትዮጵያዊ የተዋሕዶ ልጅ፡ ጌታነህ ሞላ፡ በአዲስ የዱባይ ሬከርድ ድል ተቀዳጅቷል። 2:03:34። ድንቅ ነው፤ ያውም በበረሃ አየር!

ጀግና! የአህዛብን ጥቁር ድንጋይ እናፈርሰው ዘንድ በቅርብ ለሚካሄደው የ መካ ማራቶን ያብቃህ!

ይድረስ ለአመፀኛውና ምስጋናቢሱ ትውልድ

እግዚአብሔር በመጽሐፍ ቅዱስ የጠቀሳት የመጀመሪያዋ ሃገር ኢትዮጵያ ናት፦

[ኦሪት ዘፍጥረት ምዕራፍ ፪፥፲፫]

የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።”

እግዚአብሔር አምላክኤርትራጂቡቲሱዳንሶማሊያኬኒያ ወይም ኦሮሚያ የሚባሉትን ቦታዎች በጭራሽ አያውቃቸውም። እነዚህ ስሞች ሁሉ ኤዶማውያኑ ምዕራባውያን ያወጡላችሁ የማታለያ ስሞች ናቸው። እግዚአብሔር እነዚህን ቦታዎች የማያውቃቸው ከሆነ ለእነዚህ ቦታዎች ባንዲራ ይዛችሁ የምትወጡትንም ከሃዲዎች አያውቃችሁም፤ በስንዴ መካከል እንደተዘራችሁ እንክርዳድ ናችሁና። አቤት ጉዳችሁ!

ኢትዮጵያውያን እን´ድንባት ዘንድ ፈጣሪአችን የሰጠንን እና የተረፈችውን አንዲት ኢትዮጵያ የሚያሳይ ካርታ ይዘው በመውጣታቻው የኢትዮጵያ መንግስት “ኤርትራውያን” ለተባሉት ወገኖቻችን ይቅርታ መጠየቅ አይገባውም ነበር። እንዲያውም ለኢትዮጵያውያን ነበር ይቅርታ መጠየቅ የነበረበት፤ “የኦሮሞ” ነው የተባለውን ባንዲራ ይዘው በወጡት ከሃዲዎች ተግባር መሆን ነበር ማዘን የነበረበት።

ኧረ ወገን ተማሩ! በኤርትራ ላይ ላለፉት ፳፭ ዓመታት ከደረሰው መቅሰፍት ልምድ ውሰዱ!

__________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

ዋውው! እኅተ ማርያም፡ ዶ/ር አህመድ ከ 666 መሆኑን ልክ ስታነሳ፡ የመስጊዱ ጋኔናዊ ድምጽ ተቀሰቀሰ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 27, 2019

በጣም የሚገርም ነው! አሁን ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ እኔ እንኳን አንድ ስድስት መምረጥ እችላለሁ፤ አንዱስ የአገራችን መሪ ይሆንን?

በአውሬው መንፈስ የተለከፋችሁ፤ በቡና፣ ጥንባሆ እና ጫት የተታለላችሁ ወገኖች ለዋናው የክርስቶስ ተቃዋሚ እየተዘጋጃችሁ እንደሆነ እወቁት፤ አደጋ ላይ ናችሁ፤ ወገኖች አይኑን በደንብ አተኩረን እንመልከት….አዎ! የግራኝ አህመድን አይን። የዶ/ር አብይን ፎቶዎችን አይቻለሁ፡ ጽሑፎችን አንብቢያለሁ፤ ነገር ግን ድምጽ የሌለውን ቪዲዮ ለመጀመሪያ ጊዜ ያየሁት ገና ባለፈው ሳምንት በጥምቀት ዕለት ነበር፤ ድምጹን እስካሁን አልሰማሁትም፤ ለመስማትም አልፈልግም፤ ገና ከመመረጡ ማን እንደሆነ በደንብ አውቀው ነበርና።

ሌላው ደግሞ፤ ይህን ቪዲዮ ሳዘጋጅ፡ ጦማሬ ልክ 103,’666′ ጎብኚዎችን አሳየኝ። በድጋሚ፤ ዋውው!

በመጽሐፍ ቅዱሳዊው ጥንታዊ ዕብራይስጥ „ዋው” “W” ወይም “V“ ፊደል ስድስተኛው ፊደል ነው።

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፱፥፳]

አውሬውም ተያዘ በእርሱም ፊት ተአምራትን እያደረገ የአውሬውን ምልክት የተቀበሉትን ለምስሉም የሰገዱትን ያሳተ ሐሰተኛው ነቢይ ከእርሱ ጋር ተያዘ፤ ሁለቱም በሕይወት ሳሉ በዲን ወደሚቃጠል ወደ እሳት ባሕር ተጣሉ።

[፩ኛ የዮሐንስ መልእክት ምዕራፍ ፪፥፲፰]

ልጆች ሆይ፥ መጨረሻው ሰዓት ነው፥ የክርስቶስም ተቃዋሚ ይመጣ ዘንድ እንደ ሰማችሁ አሁን እንኳ ብዙዎች የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ተነሥተዋል፤ ስለዚህም መጨረሻው ሰዓት እንደ ሆነ እናውቃለን።

_________

Posted in Ethiopia | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: