Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘መኻን’

WHO Director General Dr. Tedros: “Today The Nations of The World Made History”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ 😇 ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

😈 የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶር. ቴዎድሮስ፤ “በዓለም ጤና ጉባኤ ላይ ዛሬ የዓለም ሀገራት ታሪክ ሰርተዋል። ከ፪/2 ዓመታት ድርድር በኋላ ከኮቪድ-19 ወረርሽኝ በተማሩት ትምህርት ላይ በመመርኮዝ በአለም አቀፍ የጤና ደንቦች ላይ ጠንካራ ማሻሻያዎችን አፀደቁ።

😮 ያው እንግዲህ! ይህ ዜና የደረሰኝ ቀደም ሲል የኪኒያው ዶ/ር የተናገረውን አስመልክቶ መረጃውን ካቀረብኩ ከጥቂት ደቂቃዎች በኋላ ነው። ነገሮች ሁሉ በጣም ፈጣን እየሆኑ መጥተዋል! ዶ/ር ዴዎድሮስ ይህን የሉሲፈራውያኑን ተንኮል ወደ ሰሜን ኢትዮጵያ ይዘው ይመጡና ወዮልዎት!

😈 WHO Director General dr. Tedros: “Today the nations of the world made history at the World Health Assembly. After 2 years of negotiations they adopted a strong package of amendments to the International Health Regulations based on the lessons learned from the Covid-19 pandemic. The IHR was last updated 19 years ago. The amendments adapted today strengthen global preparedness, surveillance and response to public health emergencies including pandemics. And although the Pandemic Agreement has not yet been finalized the Health Assembly has charted the way forward. It has agreed to extend the mandate of the Intergovernmental negotiating body to finalize negotiations on the Pandemic Agreement as soon as possible and by next year’s World Health Assembly at the latest. The success of the IHR amendments demonstrates that in our divided and divisive world countries can still come together to find common cause and common ground.”

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Christian Kenyan Doctor Condemns WHO For Sterilizing African Women With Vaccines

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2024

ገብርኤል 🧕 ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ ❖ ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ 😇 ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

💭 የአፍሪካን ሴቶች በክትባት በማምከን የዓለም ጤና ድርጅትን ክርስቲያኑ ኬንያዊው ዶክተር አወገዘ

ክርስቲያኑ ዶክተር ዋሆም ንጋሬ ለኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ለአፍሪካ ሴቶች ሳያውቁ በፀረ ተዋልዶ መድኃኒት የታሸጉ ክትባቶች እንዴት እንደተሰጣቸው ተናግሯል።

ዶክተሩ የዓለም ጤና ድርጅት (WHO) በሴቶች ላይ መካንነትን ያስከተለውን የቴታነስ ክትባት ግፊትን ጨምሮ በአፍሪካ የክትባት ዘመቻዎች እንደታየው እምነት የማይጣልበት ነው በማለት በኡጋንዳ ፕሬዝዳንት ፊት አውግዟል።

የኬንያ የክርስቲያን ፕሮፌሽናልስ ፎረም(KCPF)ዳይሬክተር የሆነው ዶ/ር ዋሆሜ ንጋሬ፣ የዓለም ጤና ድርጅት የዓለም ጤና ድርጅት ማሻሻያዎችን በሚደራደርበት በዚህ ወቅት፤ የዓለም አቀፍ የጤና ደንቦች (አይኤችአር)፣ በጅምላ ተፅዕኖ ፈጣሪ ያለው ይህ የዓለም ጤና አካል የአፍሪካውያንን ጥቅም የሚጻረር ሥራ የሚሠራ የቅርብ ጊዜ ታሪክ አለው በማለት የዩጋንዳውን ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቬኒን አስጠንቅቋል።

ስለ ኬኒያው ዶ/ር ብዙም የማውቀው ነገር የለም፤ ይህ እርምጃው ግን ትክክል እና እያንዳንዱ አፍሪካዊ የሆነ ዶ/ር መውሰድ የሚገባው ነው። የኛ ዶ/ሮች የት ናቸው? ገንዘባቸውን እያሳደዱ? ምርጥ ከሆኑ የአሜሪካ እና አውሮፓ ዩኒቨርሲቲዎች የተመረቁና ብዙ ምስጢር የሚያውቁ ትውልደ ኢትዮጵያውያን ዶክተሮች አሉ፤ ግን በአፍሪካውያን ላይ በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ እየተሤረ ስላለው ዲያብሎሳዊ ሤራ አንዴም በድብቅ እንኳን ሲተንፈሱ ሰምተናቸው አናውቅም። እኔ በሕክምናው ዓለም ጉዳይ ብዙ እውቀቱ የሌለኝ ግለሰብ እንኳን ገና ከሃያ ዓመታት በፊት እንደ ጥቁር አንበሳ እና ያሉ ሆስፒታሎች የኢትዮጵያውያኑን የምርመራ ውጤቶች ለአውሮፓ እና አሜሪካ ዩኒቨርሲቲዎች እንደሚልኩ ባገኘሁት አጋጣሚ ሁሉ ሳጋልጥ ነበር። እነዚህ ዩኒቨርሲቲዎች የዲ.ኤን.ኤ ምርመራዎችን በነገድ ደረጃ በተለይ አማራን፣ ትግሬን እና ኦሮሞዎችን መርጠው እንደሚያደርጉ ዩኒቨርሲቲዎቹ ራሳቸው መረጃዎችን ያወጡ ነበር። ዛሬም ከዚህ የከፋ ሥራ እንደሚሠሩ እርግጠኛ ነኝ። በትግራይ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱ የተከፈተበት አንዱ ምክኒያት የእነዚህ ምርመራዎች ውጤት የታቦተ ጽዮንን ፈለግ ስላሳያቸው ነው። ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምንም የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሃላፊ ያደረጓቸው ከዚህ ጋር የሚያያዝ ዲያብሎሳዊ ሤራ ስላለ ነው። ለማንኛውም፤ የእኛዎቹን አረመኔ ከሃዲ ፖለቲከኞች ጨምሮ የኬኒያ፣ የዩጋንዳ፣ የሩዋንዳ፣ የታንዛኒያ፣ የደቡብ አፍሪካ፣ የናይጄሪያ፣ የግብጽ ወዘተ ሁሉ የኤዶማውያኑ ሉሲፈራውያን አሻንጉሊቶች መሆናቸውን አንርሳ።

በዱሮው የቅኝ ግዛት ዘመን አውሮፓውያኑ እና አረቦቹ በቀጥታ ነበር አፍሪካውያንን ሲገዟቸው፣ ሲያግቷቸው፣ ሲሸጧቸው፣ ሲያኮላሿቸውና ሲገድሏቸው የነበረው። በዚህ በዘመናዊው የቅኝ ግዛት ዘመንድ ደግሞ አውሮፓውያን፣ አሜሪካውያኑ፣ እስያውያኑ፣ አረቦቹና ቱርኮቹ ‘የራሳችን’ ከምንላቸው አሻንጉሊቶቻቸው ጋር በማበር ነው እየገዙን፣ እያገቱን፣ እየሸጡን፣ ኩላሊትና ደም እየሠረቁ፣ እያኮላሹንና እየጨፈጨፉን ያሉት።

💭 Christian doctor Wahome Ngare told Uganda’s president how African women were unwittingly given vaccines laced with an anti-fertility drug.

A Kenyan doctor denounced the World Health Organization (WHO) before Uganda’s president for being untrustworthy as shown by its African vaccination campaigns, including a Tetanus shot push that caused infertility in women.

Dr. Wahome Ngare, the director of Kenya Christian Professionals Forum (KCPF), warned President Yoweri Museveni in a speech posted online Tuesday, as the WHO was negotiating amendments to the International Health Regulations (IHR), that the massively influential global health body has a recent history of working against the best interests of Africans.

As a glaring example of this, he told how in 2014 and 2015, the WHO campaigned for the eradication of Tetanus in Africa, pushing a vaccine that, according to Dr. Ngare, made women “sterile.” He explained that the vaccine combined the Tetanus virus with a substance that produces antibodies against a hormone needed to maintain pregnancy, called human chorionic gonadotropin (hCG).

“When we inject a woman with that vaccine, she produces antibodies against that hormone and therefore is rendered sterile,” Dr. Ngare noted. A paper has been published in the journal Vaccine Weekly echoing the Kenyan doctor’s claim, asserting that “similar tetanus vaccines laced with hCG” (to produce antibodies against the natural hormone) “have been uncovered in the Philippines and in Nicaragua.”

The article’s abstract pointed out that a former president of Human Life International (HLI) “asked Congress to investigate reports of women in some developing countries unknowingly receiving a tetanus vaccine laced with the anti-fertility drug.”

Dr. Ngare said he and other doctors in Africa have noticed increasing cases of young couples who appear medically “normal” but cannot conceive children, as well as couples who are losing as many as “three, four, or five” children before the mother can carry a child to term.

He went on to argue that another reason the WHO cannot be trusted is that it has proposed the vaccination of African children against malaria despite the fact that it is a “treatable disease.”

He pointed out that the U.K. “was able to eradicate malaria in 1921,” and the U.S. eliminated the disease in 1951, but the WHO has seemingly not yet worked out how to rid the African continent of malaria. Dr. Ngare argued that in fact, there is a natural treatment for malaria, found in the trees used to create quinine, which is known to treat malaria. There is further a plant, known as Artemisia annua or sweet wormwood plant, grown in Africa, that also treats malaria.

“One of our doctors in Congo wrote a paper that demonstrated how well the Artemisia tea worked and compared it to conventional medicine and even demonstrated it works better than conventional medicine. And two years later, his paper was pulled out. It was retracted. We do not need a vaccine for our children to treat malaria,” Dr. Ngare told Museveni.

The WHO continues to push novel, untested biological interventions in Africa, such as genetically modified (GMO) mosquitoes, which Dr. Ngare noted “sterilize” natural mosquitoes, and have an unknown potential for damage to humans — as if it’s “not enough” to cause poverty by introducing patented GMO seeds, the doctor lamented.

Dr. Ngare has previously advised African countries to “collectively treat all vaccination programs as a national security risk,” stating, “If you cannot determine what is in the vaccine that is being given to your people, you may be opening a door to destroy the African population.”

The WHO has been under heavy fire recently from politicians and activists around the world for its proposed “pandemic agreement” and amendments to the International Health Regulations (IHR), on which the WHO failed to gain consensus from its member states this week. A more modest “consensus package of (IHR) amendments” will be presented this week, and The New York Times reported that negotiators plan to ask for more time to come to an agreement.

WHO Director-General Tedros Adhanom Ghebreyesus has also suggested that efforts to come to an agreement on the proposals will continue.

“We all wish that we had been able to reach a consensus on the agreement in time for this health assembly and crossed the finish line,” Tedros said, reported The Straits Times. “But I remain confident that you still will, because where there is a will, there is a way.”

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

WHO’s Dr. Tedros – “Happy To Meet With My Friend Melinda ‘Depopulation’ Gates

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 23, 2023

💭 የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ዶ/ር ቴዎድሮስ – “ከጓደኛዬ ሜሊንዳ ጌትስ ጋር በመገናኘቴ ደስተኛ ነኝ። አዎ! ሜሊንዳ ከቀድሞው ባሏ ከቢል ጌትስ ጋር በተለይ በአፍሪቃ የህዝብ ቁጥር ቅነሳ አጀንዳን ስታራምድና ዛሬም የምታራምድ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ናት።

💭 ዶር/ ቴዎድሮስ በትዊተር ገጻቸው፤ ከጓደኛዬ ሜሊንዳ ጌትስ ጋር ለመገናኘት እና ለአዲስ አለምአቀፍ የፋይናንስ ስምምነት በፓሪስ ስብሰባ ላይ ስለ እድገቶች ለመወያየት እድል በማግኘቴ ደስተኛ ነኝ። ተስማምተናል ጤና የአየር ንብረት እርምጃ ፋይናንስ አካል መሆን አለበት። ሜሊንዳን ለዓለም የጤና ድርጅት ለምታደርገው ቀጣይ ድጋፍ አመሰግናታለሁ።

💭 Happy for the opportunity to meet with my friend Melinda Gates and discuss developments at the Paris Summit for a New Global Financing Pact. We agree – health must be part of Climate Action financing. I thanked her for her continued support to WHO.

💭 So, Dr. Tedros who’s from the world’s most war-Torn region of Ethiopia is in Paris sharing the same auditorium with the evil genocider Abiy Ahmed Ali who massacred his people and may be close family members? Isn’t this another proof that they are all in the same boat?!

💭 አይ አይ አይ! ታዲያ በዛሬዋ ዓለማችን በጦርነትና በረሃብ በእጅጉ ከሚታመሰው የኢትዮጵያ ክልል የተገኙት ዶ/ር ቴዎድሮስ ፓሪስ ላይ ህዝቡን ከጨፈጨፈውና የቅርብ የቤተሰብ አባላቸው ምናልባት ከገደለውእርኩስ ዘር አጥፊ ጋላኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር በፓሪስ ተመሳሳይ አዳራሽ እንዴት ሊካፈሉ ቻሉ? ሁሉም በአንድ ጀልባ ውስጥ መሆናቸውን የሚያሳይ ይህ ሌላ ማስረጃ አይደለምን?!

እየወረደ የመጣው የርዕዮት ሜዲያው ቴዎድሮስ ፀጋዬም አካሄድ አላማረኝም፤ እርሱም አሁን አውሮፓ ነው የሚገኘው። እርሱም በትግራይ ጀነሳይድ ተጠያቂ ከሆኑት ሰዎች መካከል አንዱ ከሆነው ከእባቡ ጋላኦሮሞ ከኤርምያስ ለገሰ ጋር አብሮ ይሠራል። በትናንትናው ዕለት እስኪ ልያቸው በማለት የሚመለከተውን ጽሑፍ በቻት ሳጥኑ ላይ ልኬላቸው ነበር፤ ነገር ግን አፍነውታል አላወጡትም።

👉 እንዲህ ብያቸው ነበር፤

ከሃዲው ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመታት የወሰደበትን አረመኔ ጋላኦሮሞን ለማንገስ እየሠሩ ያሉት ከሓዲዎቹ በሁለት ዓመት ብቻ ፈጽመው ከ፩ሚሊየን በላይ የትግራይን ክርስቲያን ወጣት ጨርሰውታል!

በኤርትራ በኩል ሳንዱች እናድርጋቸው!” አይይ…ይህንም አጀንዳ ቀያያሪ ከንቱ ቻነል ሳንሱር የሚያደርገው ወንጀለኛው ጋላ ኤርሚያስ ለገሰ ነውን? በኦሮማራ360 ግዴታውን ተውጥቶ ከጨረሰ በኋላ ሞኙን ቴድሮስን ብሎም ማርያማዊትን ሊነድፋቸው ወደትግራይ ካምፕ ዞረ። እንግዲህ እኛም ለፍርድ እስክትቀርቡ ድረስ ሞኒተር እናደርጋችኋለን፤ በሉሲፈራውያኑ ቁጥጥር ሥር ሆናችሁ ሕዝባችንን ከምታስጨርሱት መካከል ናችሁና!

አይይ ቴዎድሮስ ፀጋየ፤ የታላቁን አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ አውርደህ ኢሉሚናቲውን የስዊስን ባንዲራ ሰቀልክ? የሉሲፈርን ቻያናን/ሕወሓትን አስቀያሚ ባንዲራስ መቼ ይሆን የምትሰቅለው? ለመሆኑ ወደ ስዊስ ባንክ ገንዘብ ላኩልህ? ቴዲ ወርድሃል! ስለ ኤርትራውያንና አማራዎች ብዙ ትቀባጥራለህ፤ ስለ ጨፍጫፊውና ሴት-ደፋሪው ክፉ ጋላ ግን ትንፍሽ አትልም።”

💭 ለማንኛውም እነ ዶ/ር ቴዎድሮስን በተመለከተ ከሦስት ዓመታት በፊት እነዚህን ጽሑፎችና ቪዲዮዎች አቅርቤ ነበር፤

👉 “አቡነ ማትያስ + /ር ቴዎድሮስ + /ር ሊያ ታደሰ + አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ካልዘገየ የስልጣን ወንበራቸውን ባፋጣኝ እንዲያስረክቡ ትግራዋያን ወገኖቼ መጠየቅ አለባችሁ! የትግራይን ሕዝብ ለሚመጣው ጥፋት ተጠያቂ ለማድረግ ነው ያስቀመጧቸውና!”

💭 “W.H.O. Head Dr. Tedros Adhanom Carries Olympic Torch at Beijing Winter Games”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

👨‍⚕️ የአለም ጤና ድርጅት. ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በቤጂንግ የክረምት ጨዋታዎች የኦሎምፒክ ችቦ ተሸክመዋል 🔦

/ር ቴድሮስ የቻይና ወዳጅ ናቸው ፥ ቻይና ግን ትግራይን ክዳ ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር አብራ ትሠራለች። ሕወሓት የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ለማንገስ በሚሊየን የሚቆጠሩ ጽዮናውያንን በማሰዋት ላይ ነው ፥ ቻይና ግን ለግራኝ አብዮት አህመድ ድሮኖችን እያቀበለች ከአረቦች፣ ኢራኖችና ቱርኮች ጋር ሆና የትግራይን ከተሞች በማስደብደብ ላይ ናት። የተገለባበጠባት አረመኔና ክፉ ዓለም!

👉 የሚከተለውን ጽሑፍ ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤

💭 እነ አቡነ ማትያስ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና አቶ ተወልደ ገብረ መድኅን በቦምብና በጥይት፣ በረሃብና በበሽታ በማለቅ ላይ ላለው የትግራይ ሕዝብ ምን ያደረጉለት በጎ ነገር አለ? አዲስ አበባ ያሉ ጽዮናውያን ምን እየጠበቁ ነው? የአክሱማውያን አስቴር እና መርዶክዮስ የት ናቸው?

It is very serious and curious; preparing for The # TigrayGenocide evil Abiy Ahmed and his Luciferian overlords brought Tigrayans to occupy key positions nationally and internationally:

  • 👉 Mr Tewolde Gebre Mariam Tesfay, Chief Executive Officer of Ethiopian Airlines
  • 👉 His Holiness Abune Mathias, Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church
  • 👉 Dr. Lia Tadesse Gebremedhin, Minister of Health of the Federal Democratic Republic of Ethiopia
  • 👉 Dr. Tedros Adhanom Ghebreyesus. Director-General of the World Health Organization

💭 /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።

https://addisabram.wordpress.com/tag/ዶ-ር-አድሃኖም/

🔥 “የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!”

👉 ከሦስት ቀን በፊት ታይቶኝ የነበረው ይህ ነበር፦

የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ ወደተባለው ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

አቡነ ማትያስ + /ር ቴዎድሮስ + /ር ሊያ ታደሰ + አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ካልዘገየ የስልጣን ወንበራቸውን ባፋጣኝ እንዲያስረክቡ ትግራዋያን ወገኖቼ መጠየቅ አለባችሁ! የትግራይን ሕዝብ ለሚመጣው ጥፋት ተጠያቂ ለማድረግ ነው ያስቀመጧቸውና!

💭 Bill Gates is 66 Today On 6/6 | What Was He Doing in Ethiopia 12 Years Ago?

💭 የግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝና ዩክሬይኑ መሪ ሉሲፈራውያን ሞግዚቶች

______________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Bill Gates Exposed in Italian Parliament For Crimes Against Humanity. Called A Global Criminal

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 18, 2022

👹 ቢል ጌትስ በሰው ልጆች ላይ ለሚፈፀሙ ወንጀሎች በጣሊያን ፓርላማ ተጋለጠ። የዓለም አቀፍ ወንጀለኛ ተባለ

💭 ቢል ጌትስ እና አጋሮች የአለምአቀፉን የኮቪድ ምላሽ ለመቆጣጠር እንዴት ችሎታቸውን እንደተጠቀሙ ፥ በትንሽ ቁጥጥር

💭 How Bill Gates and partners used their clout to control the global Covid response — with little oversight

Four health organizations, working closely together, spent almost $10 billion on responding to Covid across the world. But they lacked the scrutiny of governments, and fell short of their own goals, a POLITICO and WELT investigation found.

When Covid-19 struck, the governments of the world weren’t prepared.

From America to Europe to Asia, they veered from minimizing the threat to closing their borders in ill-fated attempts to quell a viral spread that soon enveloped the world. While the most powerful nations looked inward, four non-governmental global health organizations began making plans for a life-or-death struggle against a virus that would know no boundaries.

What followed was a steady, almost inexorable shift in power from the overwhelmed governments to a group of non-governmental organizations, according to a seven-month investigation by POLITICO journalists based in the U.S. and Europe and the German newspaper WELT. Armed with expertise, bolstered by contacts at the highest levels of Western nations and empowered by well-grooved relationships with drug makers, the four organizations took on roles often played by governments — but without the accountability of governments.

While nations were still debating the seriousness of the pandemic, the groups identified potential vaccine makers and targeted investments in the development of tests, treatments and shots. And they used their clout with the World Health Organization to help create an ambitious worldwide distribution plan for the dissemination of those Covid tools to needy nations, though it would ultimately fail to live up to its original promises.

The four organizations had worked together in the past, and three of them shared a common history. The largest and most powerful was the Bill & Melinda Gates Foundation, one of the largest philanthropies in the world. Then there was Gavi, the global vaccine organization that Gates helped to found to inoculate people in low-income nations, and the Wellcome Trust, a British research foundation with a multibillion dollar endowment that had worked with the Gates Foundation in previous years. Finally, there was the Coalition for Epidemic Preparedness Innovations, or CEPI, the international vaccine research and development group that Gates and Wellcome both helped to create in 2017.

KEY TAKEAWAYS

  1. The four organizations have spent almost $10 billion on Covid since 2020 – the same amount as the leading U.S. agency tasked with fighting Covid abroad.
  2. The organizations collectively gave $1.4 billion to the World Health Organization, where they helped create a critical initiative to distribute Covid-19 tools. That program failed to achieve its original benchmarks.
  3. The organizations’ leaders had unprecedented access to the highest levels of governments, spending at least $8.3 million to lobby lawmakers and officials in the U.S. and Europe.
  4. Officials from the U.S., EU and representatives from the WHO rotated through these four organizations as employees, helping them solidify their political and financial connections in Washington and Brussels.
  5. The leaders of the four organizations pledged to bridge the equity gap. However, during the worst waves of the pandemic, low-income countries were left without life-saving vaccines.
  6. Leaders of three of the four organizations maintained that lifting intellectual property protections was not needed to increase vaccine supplies – which activists believed would have helped save lives.

Civil society organizations active in poorer nations, including Doctors Without Borders, expressed discomfort with the notion that Western-dominated groups, staffed by elite teams of experts, would be helping guide life-and-death decisions affecting people in poorer nations. Those tensions only increased when the Gates Foundation opposed efforts to waive intellectual property rights, a move that critics saw as protecting the interests of pharmaceutical giants over people living poorer nations.

“What makes Bill Gates qualified to be giving advice and advising the U.S. government on where they should be putting the tremendous resources?” asked Kate Elder, senior vaccines policy adviser for the Doctors Without Borders’ Access Campaign.

👉 Source: Politico

👹 Bill Gates is 66 Today On 6/6 | What Was He Doing in Ethiopia 12 Years Ago?

💭 ቢል ጌትስ ዛሬ በ6/6 66 ዓመቱ | ከ ፲፪/12 አመት በፊት በኢትዮጵያ ምን እየሰራ ነበር?

  • .አ.አ በ2012 .ም መጋቢት ወር ላይ ቢል ጌትስ ከጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊ እና ከዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም ጋር ተገናኘ
  • ግንቦት ወር ላይ በአዲስ አበባ የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ World Economic Forum ስብሰባ ተካሄደ። በዚህ ስብሰባ ላይ ሉሲፈራውያኑ በአዕምሮ ለመጠቁትና ከስህተታቸው ተምረው አፍሪቃን ለመለወጥ ተነሳስተው ለነበሩት ለአቶ መለስ ዜናዊ የመጨረሻ ዕድል ሰጧቸው።
  • ☆ ነሐሴ ወር ላይ ጠቅላይ ሚንስትር መለስ ዜናዊን ገደሏቸው (ነፍሳቸውን ይማርላቸው!)
  • ☆ መስከረም ወር ላይ ቢል ጌትስ በመለስ ዜናዊ የቀብር ሥነ ስርዓት ላይ ተገኘ

______________

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

UTOPIA – Illuminati/ Freemason Scene | X Files: Depopulation through Vaccination

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 20, 2022

💭 ዩቶፒያ ፥ ኢሉሚናቲ/ ፍሪሜሶን ክፍል | X ፋይሎች፡ በክትባት የህዝብ ቍጥር መቀነስ

😈 በእርግጥም ሰይጣን የክፋት ኃይል ነው። ሰይጣን አሁንም በእግዚአብሔር ዙፋን ፊት መጥቶ የሰዎች ከሳሽ እንዲሆን ተፈቅዶለታል። ከሱ ሚናዎች አንዱ ጠበቃን መክሰስ ነው። ለእናንተ እና ለሌሎች ሰዎች ያለውን ክፉ እቅዱን ሊነግራችሁ ይገባል ስለዚህም በእግዚአብሔር ፊት ከሳሽ ሆኖ ሲቆም ምርጫችሁ በመረጃ የተደገፈ ውሳኔ የሆነውን ክትባትምልክትለማግኘት ነው ይላል። ያለማቋረጥ ማስጠንቀቂያ ስለተሰጣችሁ ንፁህ አይደላችሁም! ምክኒያቱም፤ ጠቁሜህና አሳይቼህ አልነበረምን? ነግሬህ አልነበረምን? ችላ ለማለት ስለመረጣችሁ እኮ ነው!ይላል። ሰይጣን አገልጋዮቹ የሆኑት ያላቸውን ማንኛውንም ዘዴ ተጠቅመው ሊያደርጉ ያሰቡትን በተዘዋዋሪ መንገድ እንዲነግሩን ለአገልጋዮቹ መመሪያ ይሰጣል። በትክክል አወቃችሁም አላወቃችሁም ሚዲያዎች የመመሪያ እና የዓላማ ማስታወቂያ ምርጫቸው ነው።

🛑 Utopia is a British thriller drama television series that was broadcast on Channel 4 from 15 January 2013 to 12 August 2014

🛑 X-Files 2016. In the 10th season of the show, humans have been infected with the Spartan virus, which aliens put in the smallpox vaccine. The aliens apparently plan to use this virus to edit our DNA and wreck havoc on our immune systems.

💭 This is basically exactly what we are seeing right now.

What’s interesting about this video is that it doesn’t stop at where we are at now, it goes in the future talking about what’s to come. Will it happen?

Satan indeed is the force of evil. Satan is still allowed to come before God’s throne and be the accuser of men. One of his roles is prosecuting attorney. He has to tell you of his evil plans for you and the rest of mankind so that when he is standing before God as your accuser, he will claim that your choice to get the vax, mark, whatever was an informed decision. He will claim you are not innocent because you were continually warned, but you chose to ignore it. He instructs his minions to use whatever means they have to tell us indirectly what they plan to do. The media is their choice of instruction and notice of intent, whether you are actually fully aware or not.

Key scene from the UK’s channel 4 series “Utopia”, where the antagonist, played by Stephen Rea, spills the beans (or does he?). Note the Masonic symbols on the ceiling above the two characters on the left, around 0.04, another on the opposite corner for good measure. Other viewers have spotted the “eye in the triangle” in a different episode.

Although Utopia at first seems to be about a UK version of MKUltra, this scene reveals the “real” goal – a plan to sterilise most of humanity, to save the planet, presented here as the lesser of two evils, the other being global war. The show is consciously playing with the popular conspiracy theory that there is an illuminati/freemasonic plot to depopulate the human race to 500 million.

But who will be the select 500, eh?

This scene leaves you unsure as to who is in the “right”, monstrous as the actions of the “villains” are. Wilson, (the character with the eye patch) is swayed by Rea, and changes sides at this point, even though Rea’s character is responsible for his torture and blinding, the murder of his father, and the shootings of half a dozen school children, not to mention involvement in the MK Ultra-type program.

______________

Posted in Ethiopia, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Infertility: A Diabolical Agenda | “When They’re Through With Africa, They’re Coming for You.”

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 14, 2022

💭 መካንነት፡ ዲያብሎሳዊ አጀንዳ | “አፍሪካን ከጨረሱ በኋላ ወደ እርስዎ ይመጣሉ!”

🛑 ማሳሰቢያ፤ ይህን በጣም ጠቃሚ መረጃ ባካችሁ ለብዙዎች ታካፍሉ ዘንድ ብትሕትና እናሳስባለን!

“አፍሪካን ከጨረሱ በኋላ ወደ እርስዎ ይመጣሉ!” – ዶር. ስቴፈን ካራንጃ

💭 ተሸላሚ ፊልም ሰሪ አንዲ ዋክፊልድ፣ ሮበርት ኤፍ ኬኔዲ፣ ጁኒየር እና የህፃናት ጤና ጥበቃ ፊልም። በሙከራ ቴታነስ የክትባት ፕሮግራም የወሊድ እድላቸው በአሳዛኝ ሁኔታ የተገፈፈባቸውን የአፍሪካ ሴቶች አስደንጋጭ ታሪክ ይመልከቱ። ቀጥሎ በሁሉም ቦታ ያሉ ሴቶች ናቸውን?

👉 ለበለጠ መረጃ፣ ጥናቶች፣ ትውስታዎች እና ሌሎች ተዛማጅ ይዘቶች ወደ InfertilityMovie.org ይሂዱ

አደጋ በሚኖርበት ጊዜ ምርጫ ሊኖር ይገባል

👉 በዚህ ዘጋቢ ፊልም የሚከተለውን ይማራሉ፡-

የአለም ጤና ድርጅት የህዝብ ቁጥጥር ሙከራ በክትባት ፕሮግራም ሽፋን በአፍሪካ ውስጥ በሚሊዮን የሚቆጠሩ ሴቶችን ሳያውቁ እና ያለፈቃዳቸው ማምከን ያስከተለው አስፈሪ እና አሰቃቂ ታሪክ።

እርግዝናን እስከ ፅንስ የመሸከም አቅሙ እንዴት በሚያሳዝን ሁኔታ ከእነዚህ ሴቶች እንደተነጠቀና መንግስታቸውም ማስረጃውን ለመሸፋፈን እንዴት እንደሚሞክር።

ስለ አንድ ደፋር የኬንያ ዶክተር፤ ዶ / ር ስቴፈን ካራንጃ ፥ ከ አፍሪካን አንድ ጊዜ ከጨረሱ በኋላ ከጨረሱ በኋላ ለህፃናት እና ለሌሎች ሰዎች ሁሉ እንደሚመጡ ለዓለም ስለማስጠንቀቃቸው።

የኮቪድ ክትባትን ጨምሮ በዓለም ዙሪያ ባሉ ሴቶች ላይ መካንነትን ሊያስከትሉ የሚችሉ ሌሎች ክትባቶችን በተመለከተ ስጋታቸውን የሚገልጹ መሪ ባለሞያዎች አስተያየት።

የዓለም ጤና ድርጅት የቴታነስ ወይንም መንጋጋ ቆልፍ ክትባት መርሃ ግብሮችም በድብቅ የህዝብ ቁጥር መቀነሻ መሳሪያ ሊሆኑ ይችላሉ ሲ.ኤች.ዲ፤ “መካንነት፡ ዲያቢሎሳዊ አጀንዳ” ይለናል። የዓለም ጤና ድርጅት ከኬንያ መንግስት ጋር ያደረገውን አስከፊ ትብብር እና በሙከራ ቴታነስ ክትባቱ በኋላ ከእርግዝና ጋር አብሮ ተገኝቷል የሚለውን ከባድ እውነት አጋልጧል ብሏል።

ሆርሞን (ኤች...) በሚሊዮን ለሚቆጠሩ በመውለድ ዕድሜ ላይ ላሉ አፍሪካውያን ሴቶች ተሰጥቷል። በአለም ጤና ድርጅት የሚደገፈው የቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ክትባት/መርፌ መርሃ ግብሮች በተለይ በወሊድ ጊዜ ውስጥ ሴቶችን ስለሚያጠቁ በጣም አጠያያቂ ናቸው።

የቴታነስ/ መንጋጋ ቆልፍ ክትባት/መርፌ የሕዝብ ቁጥር መቀነሻ ዘዴ ሊሆን ይችላልን? ... እስከ 1990 ዎቹ መጀመሪያ ድረስ ፣ የአሜሪካ የሰውሕይወትደጋፊ ዓለማቀፋዊ ተቋምንጨምሮ የተለያዩ ቡድኖች በሜክሲኮ ውስጥ በዓለም ጤና ድርጅት የቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ክትባት ፕሮግራሞች ላይ የአሜሪካ ኮንግረስ/ምክር ቤት ምርመራ እንዲደረግ ጠይቀዋል።

ለነዚህ ሁሉ ዓመታት ክትባቶቹ በሚሰጡባቸው አካባቢዎች ያሉ ሴቶች ወደ መካንነት እየተቀየሩ ቆይተዋል፣ ሆኖም ግንኙነት እንዳለው ሁኔታውን ለማየት የተደረገ ምንም ነገር የለም። እ... 2014 .ም የኬንያ ካቶሊካዊ ጳጳሳት እና የኬንያ ካቶሊክ ዶክተሮች ማህበር በዓለም ጤና ድርጅት እና በተባበሩት መንግስታት የህጻናት መርጃ ድርጅት (ዩኒሴፍ) የተደገፈ የቲታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ክትባት ከፅንስ መጨንገፍ እና መካንነት ከሚያስከትል ሆርሞን ወይንም ንጥረ ቅመምጋር እንዴት እንደተጣበቀ/እንደተገናኘ የራሳቸውን ስጋት በወቅቱ ገልጸው ነበር።

እንደ ኤጲስ ቆጶሶች ገለጻ፣ ሆርሞኑ / ንጥረ ቅመሙ በእርግጥም በመርፌው ብልቃጦች ውስጥ እንደሚገኝ በርካታ ገለልተኛ ሙከራዎች አረጋግጠዋል። ይህ፣ ዘመቻውን በሙሉ “የተደበቀ የሕዝብ ቁጥጥር ፕሮግራምመሆኑን አጋልጧልሲሉ ደምድመዋል።

... 2017 .ም አንድ የክፍትመዳረሻ ጥናት እንዳመለከተው እ... እስከ 1976 ድረስ ተመራማሪዎች የተቀናጀ ቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ቶክሳይድ (ቲቲ)=ቴታነስ ቶክሳይድ ቴታነስን/ መንጋጋ ቆልፍን ለመከላከል ይጠቅማል) ሰው ኮሪዮኒክ ጎናዶትሮፒን‘ human chorionic gonadotropin (HCG)= በሴቶች ውስጥ እንቁላል እንዲፈጠር እና መካንነትን ለማከም የሚያገለግል ሆርሞን/ ንጥረ ቅመም)ጋር ሲያገናኙት እንደነበር አመልክቷል ፣ ይህም “የወሊድ መቆጣጠሪያ” ክትባትን አስገኝቷል። በዚያን ጊዜ ዘ ኒው ዮርክ ታይምስ እንደዘገበው እነዚህ የተለበጡ ክትባቶች በሽታ የመከላከል ሥርዓትን ውጤታማ በሆነ መንገድ ያታልላሉ፤ (ሰውነታችን በሽታን እንዳይከላከል ያደርጋሉ) “ለሁለቱም ለቴታነስ ፕሮቲን እና ለኤች... ፀረ እንግዳ አካላት እንዲፈጠሩ” እና “አዲስ ለተፈጠረው ፅንስ ሕይወት በጣም አስፈላጊ የሆነውን የሆርሞን ተግባር ለመዝጋት” እንደሚሰሩ ተናግረዋል። ለሕይወት አስፈላጊ የሆነውን ሆርሞንን/ንጥረ ቅመምን ከጥቅም ውጭ ያደርገዋል ማለት ነው።

ይህ ሁሉ በጣም ጠቃሚ የሆነ መረጃ እና ሌሎችም በፊልሙ ውስጥ ግሩም በሆነ መልክ ተብራርተዋል። ይህንም ለመመልከት ጊዜ መውሰድ ተገቢ ነው።

በክትባት ፕሮግራሞቹ ቢያንስ ከ ዓለም ጤና ድርጅት የረዥም ጊዜ ግቦች አንዱ መሃንነት ነው። የCHD ዋና ሳይንስ ዶክተር ሁከር “በዚህ ፊልም ላይ የተገለጹት እውነቶች በአፍሪካ የቴታነስ/መንጋጋ ቆልፍ ሙከራ በዓለም ዙሪያ እየተከሰቱ ያሉትን የመሃንነት ምልክቶች፣ ከጋርዳሲል ክትባት እና ከኮቪድ ክትባቶች በኋላ የተደረጉ ዘገባዎችን ጨምሮ ረጅም ጥላን ጥሏል።

“When they’re through with Africa, they’re coming for you.” — DR. STEPHEN KARANJA

💭 A film by award-winning filmmaker Andy Wakefield, Robert F. Kennedy, Jr. and Children’s Health Defense. Watch the chilling tale of African women whose fertility was tragically stripped away through an experimental tetanus vaccination program. Are women everywhere next?

For more information, studies, memes, and other related content go to InfertilityMovie.org

Where there is a risk, there should be a choice

👉 In this documentary film, you’ll learn:

The chilling, harrowing story of how a World Health Organization (WHO) population control experiment, under the guise of a vaccination program, resulted in the sterilization of millions of women in Africa without their knowledge or consent.

How the ability to carry a pregnancy to term has been tragically stripped away from these women as their government attempts to cover up the evidence.

About a brave, Kenyan doctor — Dr. Stephen Karanja — who warned the world that once they’re done with Africa, they’re coming for the children and everyone else.

Perspectives from leading experts expressing their concerns regarding other vaccines that could cause infertility in women around the world, including the COVID shot.

WHO’s tetanus shot programs may also be covert depopulation tool CHD says that “Infertility: A Diabolical Agenda” exposes the hard-hitting truth about WHO’s “nefarious collaboration with the Kenyan government in which an experimental tetanus vaccination, later found to be laced with the pregnancy hormone (HCG), was given to millions of unknowing African women of childbearing age.” The WHO-sponsored tetanus vaccine programs are similarly questionable as they specifically target women in their childbearing years. Could it be that tetanus shots are another covert depopulation mechanism? As far back as the early 1990s, various groups, including the American pro-life organization Human Life International, have been calling for a congressional investigation into the WHO’s tetanus shot programs in Mexico. For all these years, women in areas where the jabs are being administered have been turning infertile, and yet nothing has been done to look into the situation to see if there might be a link. In 2014, the Catholic Bishops of Kenya and the Kenya Catholic Doctors Association expressed their own concerns about how a tetanus shot sponsored by both the WHO and the United Nations Children’s Fund (UNICEF) was “laced with a hormone that causes miscarriages and infertility.” Multiple independent tests, according to the bishops, revealed that the hormone was, in fact, present inside the injection vials. This, they concluded, exposed the entire campaign as a “disguised population control program.” In 2017 an open-access study pointed out that as far back as 1976, researchers had been lacing conjugated tetanus toxoid (TT) with human chorionic gonadotropin (hCG), which in effect resulted in a “birth control” vaccine. At the time, The New York Times reported that these laced shots effectively trick the immune system “into producing antibodies to both the tetanus protein and the HCG,” in effect working to “block the action of a hormone that is essential to the life of a newly formed embryo.” All of this and more is discussed in the film, which is worth taking the time to watch, as well as the above interview featuring Dr. Wakefield. At least one of the WHO’s long-range goals with its injection programs is clearly infertility. “The truths exposed in this film cast a long shadow from a tetanus trial in Africa to the symptoms of infertility that are happening all over the world, including reports after the Gardasil vaccine and the COVID shots,” says Dr. Hooker, CHD’s chief science director.

👉 Courtesy: https://childrenshealthdefense.org/

Black Women Targeted With Eugenics Drug, a Deadly Carcinogen Offered as a ‘Contraceptive’

Injected Contraceptive Increases AIDS Risk for African Women

የወሊድ መቆጣጠሪያ ሴቶቻችንን እያጠቃብን ነው

❖❖❖ ዋይ! ዋይ! ዋይ! እግዚኦ!❖❖❖

😈 ሰው-በላው ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ ግራኝን ባወጣበት በ፳፻፲ ዓ.ም ላይ ልክ ከመስከረም ፩ የእንቍጣጣሽ ዕለት አንሥቶ የ’ጤና’ ሚንስቴሩ ለወሲባዊ ተላላፊ በሽታ የሚሰጠውን ይህን ‘Gardasil vaccine’ (ጋርዳሲል) ወይንም “የማኅፀን በር ካንሰር በሽታ መከላከያ” የተሰኘውን አዲስ ክትባት ለክርስቲያን ኢትዮጵያውያን በሰፊው መስጠት ጀምሮ ነበር። ይህ ወንጀለኛ መንግስት በሉሲፈራውያን ሞግዚቶቹ የተሰጠውን ተልዕኮ ልክ በአዲስ ዓመት ዕለት በዚህ መኻን ማድረጊያ ክትባት መጀመሩ ምን ዓይነት ሰይጣናዊ ተልዕኮ እንደነበረው አረጋግጦልን ነበር። ተገድሎ ሊቆራረጥ የሚገባው አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም ከጥቂት ሳምንታት በፊት፤ “የሕዝብ ቁጥራችንን መቆጣጠር አለብን፣ ብዙ ልጆች አትውለዱ!” ለማለት መድፈሩ ሌላ ተጨማሪ ማስረጃ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ ስልጣን ላይ ገና እንደወጣ ለኢትዮጵያ የተላከ መቅሰፍት መሆኑን ከጠቆሙት ጥቂት ግለሰቦች መካከል አንዱ እኔ ነበረኩ። በጊዜው ልክ በእነ 😈 ጂኒ ጀዋር ላይ አስቀድሜ እንዳየሁት በዚህም አውሬ 😈 ላይ ያየሁትን ነገር በግልጽ አይቻለሁ።

ይህ የክትባት አዋጅ እንደወጣም በወቅቱ እንዲህ ብለን ነበር፤ ይህ የክትባት ዓዋጅ እስከወጣበትና ክትባቱም እስከተጀመረበት፡ እስከዛሬዋ ዕለት ድረስ ያሉት የቀናት ቁጥር ብዛት፡ ፹፬/84 ቀናት ናቸው።

ስለዚህም ነገር፡ መካንየሚለው ቃል፡ በግዕዝ ቀመር፡ መ= ፬፤ ከ= ፶፤ ነ= ፴፤ ድምር= ፹፬ ይሆናል። እስከዛሬ የማይታወቀው የዚህ የልጃገረዶች ክትባት ዓላማ፡ ምን ታስቦ ነው?

እውን፡ የክርስቲያን ኢትዮጵያ ልጃገረዶችን፡ መካንለማድረግ ታስቦ ነውን?” መልሱን ዛሬ እያየነው ነው ነው።

ከኤች.አይ.. ቫይረስ ጎን ሁለት የወሲባዊ ተላላፊ በሽታ የሰው ፓፒሎማቫይረስ‘ (HPV (Human Papillomavirus)ክትባቶች አሉ። ከእነዚህም አንዱ ይህ ጋርዳሲል የተሰኘው የማህፀን በር ካንሰርን ይከላከላል የተባለለት ክትባት ነው።

😈 ይህ ጋርዳሲል ክትባት ፍቃድ ከተሰጠው ለ፲፩-፲፪ (11-12) አመት ለሆኑ ልጃገረዶች እና ታዳጊዎች እና ሶስት ዶዝ እንዲሰጣቸው ከታዘዘ በኋላ ውጤቱን በተመለከተ በሺዎች የሚቆጠሩ ሪፖርቶች በ ፳፬/24 ሰአት ውስጥ ወጥተው ነበር፤ ይህም፤ ድንገተኛ መውደቅ ፣ መናድ ፣ የጡንቻ ህመም እና ድክመት ፣ የአካል ጉዳትና ድካም ፣ ጉሊየን ባሬ ሲንድሮም (ጂ.ቢ.ኤስ/ GBS) ፣ የፊት ገጽታ ሽባነት፣ የአንጎል እብጠት፣ የሩማቶይድ አርትራይተስ/ቁርጥማት፣ ሉፐስ፣ የደም መርጋት፣ ኦፕቲክ ኒዩሪቲስ፣ ብዙ ስክለሮሲስ፣ ስትሮክ፣ የልብ እና ሌሎች ከባድ የጤና ችግሮች፣ የጋርዳሲል ክትባት ከተቀበለ በኋላ ሞትን ጨምሮ ተመዝግበዋል።

💭 The Ugly Truth About Gardasil, the ‘HPV Vaccine’.

After Gardasil was licensed and three doses recommended for 11-12 year old girls and teenagers, there were thousands of reports of sudden collapse with unconsciousness within 24 hours, seizures, muscle pain and weakness, disabling fatigue, Guillain Barre Syndrome (GBS), facial paralysis, brain inflammation, rheumatoid arthritis, lupus, blood clots, optic neuritis, multiple sclerosis, strokes, heart and other serious health problems, including death, following receipt of Gardasil vaccine.

💭Today in Vancouver, Canada | Freedom Fighters Yelling: “ARREST BILL GATES!, You Are not Welcome Here”

እንግዲህ ያው ዓይናችንን እየቆጠቆጠንም ቢሆን እንደምናየው የአፍሪካን ሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ ሉሲፈራውያኑ እንደ ቢል ጌትስ የኛዎቹን ከሃዲዎች ሥልጣን ላይ አስቀምጠውልናል። እነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ከላይ በድሮን፣ በአውሮፕላንና በጨረር፤ ከታች ደግሞ በረሃብ፣ በኬሚካልና በክትባት ስኬታማበሆነ ዲያብሎሳዊ አካሄድ እየገደሏቸው ነው። አዎ! ኢትዮጵያውያን ሆይ፤ ዓይናችን እያየ አራጅ ገዳይ የኦሮሞ አገዛዝ ኢትዮጵያን ጠልፏታል።

ይህ ሰነፍና ደካማ ትውልድ ወልቃይት ራያቅብርጥሴ እያለ በትንሿ ነገር እየተጨቃጨቀና በጎሳ እርስበርስ እየተባላ እራሱንም መጭውን ትውልዱንም በፈርዖናዊ ግትርነቱ ለማጥፋት ወስኗል። የአጥፍቶ ጠፊ አካሄድ ያላቸው የዲያስፐራ ልሂቃንና ሜዲያዎች ደግሞ ብዙዎቻችን በማይገባን መልክ ሰይጣንን ለማገልገልና የሉሲፈራውያኑን ተልዕኮ ለማስፈጽም በአስር ጣቶቻቸው ፈርመዋል። በተለይ አሜሪካ የሚገኙት 95% የጽዮናውያኑ ኢትዮጵያውያን ጠላቶች ናቸው። እስኪ ሜዲያዎቹን እነማን እንደሚቆጣጠሯቸው ተመልከቱ፤ አዎ! ደቡባውያን ኢትዮጵያ ዘስጋ ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች፣ ሐረሬዎች ወዘተ ናቸው። አልፎ አልፎ ከመናገር ውጭ ለጽዮናውያን 100% የቆመ አንድም ታዋቂ ልሂቅ፣ አንድም ታዋቂ የቤተ ክርስቲያን አባት፣ አንድም ታዋቂ ሜዲያ የለም። ወንድሞቼን ለመጨረስ ከሰይጣንም ጋር ቢሆን አብራለሁ፣ የሁልጊዜ ወዳጅና ጠላት የለም ወዘተየሚሉትን ነገሮች የሚቀበጣጥር ትውልድ የኖረው በዚህ ትውልድ ብቻ ነው። መርኽና አቋም ያላቸውን ወገኖች በቴሌስኮፕ እንኳን ፈልገን ማግኘት አንችልም። ዛሬ የተናገሩትን ነገ ያፈርሱታል!

አማራዎቹ እና ኦሮሞዎቹ በድድብና፤ /ር ቴዎድሮስ አድሃኖም ትግሬ ሰልሆኑ ሥልጣኑ አይገባቸውምሲሉ፤ ትግሬ ደግሞ በእልህ፤ /ር ቴዎድሮስ የተጠሉት ከትግራይ ስለሆኑ ነውበማለት ድጋፉን እንዲሰጣቸው ተደርጓል። ሁሉም ያላወቁት ግን ዶ/ር ቴዎድሮስንም ሆን ኮፊ አናንን ከአፍሪቃ የመረጡበት ዋናው ምክኒያት እዚህ ቪዲዮ ላይ የተወሳውን የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ በአፍሪቃ ለማካሄድ ዕቅድ ስላላቸው ነበር። ኮፊ አናን ለተመድ በተመረጡበት ወቅት ነበር ኤድሱም፣ ኢቦላውም፣ የሩዋንዳ የዘር ዕልቂቱም ሁሉ የተከሰቱት።

በኢትዮጵያም ተመሳሳይና ከቀድሞው የከፋ ነገር ነው እያየን ያለነው። አረመኔው ኦሮሞ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በሉሲፈራውያኑ የዓለማችን ፈላጭ ቆራጮች የተመረጠበት ዋናው ዓላማ በተለይ ጥንታዊ ክርስቲያን የሆኑትን ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ለማጥፋት ይረዳቸው ዘንድ መሆኑን ግራኝ ገና አቡነ መርቆርዮስን ከአሜሪካ ወደ ኢትዮጵያ ይዞ ሲያመጣቸው ተናግሬ ነበር። አዎ! እነ አቡነ ማትያስ ያኔ ካባ ሲያለብሱት በቁጭት እንባ በእንባ ሆኜ እነደነበር አስታውሳለሁ።

ድንቁ አባታችን ቅዱስ ያሬድ ዛሬም ድረስ የሚገኙባቸው የትግራይና የሰሜን ተራሮች በሉሲፈራውያኑ የሃብል ቴሌስኮፕ ዓይን ውስጥ ከገቡ ቆይተዋል። አሜሪካን በየጊዜው የሚጎስሟት የአውሎ ነፋስ/ቶርናዶ/ሃሪኬን ድሮኖች መነሻቸው ከእነዚህ ተራራዎች መሆናቸውን ደርሰውበታል። መንስኤው ደግሞ የቃልኪዳኑ ታቦትና የቅዱሳኑ አባቶቻችን ጸሎት እንደሆነ አሁን እርግጠኞች ናቸው። ስለዚህ ምን ማድረግ ነበረባቸው? እንግዲህ መንፈሳዊውን ውጊያ ስላልቻሉት በስጋ በሚታዩአቸው ወገኖቻችን ላይ የበቀል እርምጃ መውሰድ ነበረባቸው! ሰሜኑን እርስበርስ እንዲባላ ብሎም እንዲጨፈጨፍ የኦሮሞዎን ቁራ ዙፋን ላይ ማውጣት ነበረባቸው። ይህም ተልዕኮ ሙሉ በሙሉ እንዲሳካ ሕወሓትን በተቃዋሚ ቡድን መልክ ወደ ትግራይ እንዲገባ ከዚያም ከእነ ግራኝ ጋር ተናብበው እንዲሠሩ ማድረግ ነበረባቸው። ፕሬዚደንት ዶናልድ ትራምፕ የኖቤል ሽልማቱን አስመልክቶ በአንድ ወቅት የጠቆሙን ይህን ነው። አዎ! “Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር) የሚለውን የሉሲፈራውያኑን ጨዋታ ነው በሕዝባችን ላይ እየተጫወቱበት ያሉት። ላለፉት አራት ዓመታት በግራኝ አብዮት አህመድና በዶ/ር ደብረ ጽዮን መካከል የስልክና ቪዲዮ ኮንፈረንስ ግኑኝነት ለአንዴም ተቋርጦ አያውቅም። በዚህ ጉዳይ አሁን 100% እርግጠኛ ነኝ!

የክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ ያለውና ቱርክን በነፍስ አባትነት የያዘውን የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝን በአክሱም ጽዮን ላይ እንዲዘምት ያደረጉት፣ ሕዝበ ክርስቲያኑን ያስጨፈጨፉት፣ ገዳማቱንና ዓብያተ ክርስቲያናቱን የደበደቧቸው፣ በሑዳዴ ጾም ፩ሺህ መነኮሳት አባቶችን ከዋልድባ ገዳም ያፈናቀሏቸው ይህ ዛሬ በገሃድ የምናየው ዲያብሎሳዊ ተልዕኮ ይሟላ ዘንድ ነው። ምናልባትም በሚሊየን የሚቆጠሩ ወገኖቼን ከጨረሷቸው በኋላ አሁን በጭራሽ ሙሉ በሙሉ አይሳካላቸውም እንጅ የቀሩትን ወገኖቼን ዘሩ/ጥራቱ በማይታወቅ የእርዳታ ስንዴና ብስኩት፣ እንዲሁም በኬሚካሎችና ክትባቶች ለመጨረስ አቅደዋል።

እኅታችን ዶ/ር ቲምኒት ገብሩ በቅርቡ፤ “ከባድ ለሆነ ሐቅ የቆመ ሰው አድማጭ/ተከታይ የለውም፤ ሁሉም ነገር ካለፈ በኋላ ነው ትክክል መሆኑን የሚረዳው”፤ እንዳለችው በትክክል፤ እኔም አቡነ ማትያስን፣ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን፣ ዶ/ር ሊያን፣ ዶ/ር ተወልደ ብርሃንን በተመለከተ ከዚህ በፊት ስለው የነበረውን ዛሬም እደግመዋለሁ፤ የአክሱማውያን አስቴር እና መርዶክዮስ የት ናቸው?

💭 “W.H.O. Head Dr. Tedros Adhanom Carries Olympic Torch at Beijing Winter Games”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

👨‍⚕️ የአለም ጤና ድርጅት. ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በቤጂንግ የክረምት ጨዋታዎች የኦሎምፒክ ችቦ ተሸክመዋል 🔦

/ር ቴድሮስ የቻይና ወዳጅ ናቸው ፥ ቻይና ግን ትግራይን ክዳ ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር አብራ ትሠራለች። ሕወሓት የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ለማንገስ በሚሊየን የሚቆጠሩ ጽዮናውያንን በማሰዋት ላይ ነው ፥ ቻይና ግን ለግራኝ አብዮት አህመድ ድሮኖችን እያቀበለች ከአረቦች፣ ኢራኖችና ቱርኮች ጋር ሆና የትግራይን ከተሞች በማስደብደብ ላይ ናት። የተገለባበጠባት አረመኔና ክፉ ዓለም!

👉 የሚከተለውን ጽሑፍ ከዓመት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤

💭 እነ አቡነ ማትያስ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና አቶ ተወልደ ገብረ መድኅን በቦምብና በጥይት፣ በረሃብና በበሽታ በማለቅ ላይ ላለው የትግራይ ሕዝብ ምን ያደረጉለት በጎ ነገር አለ? አዲስ አበባ ያሉ ጽዮናውያን ምን እየጠበቁ ነው? የአክሱማውያን አስቴር እና መርዶክዮስ የት ናቸው?

It is very serious and curious; preparing for The # TigrayGenocide evil Abiy Ahmed and his Luciferian overlords brought Tigrayans to occupy key positions nationally and internationally:

👉 Mr Tewolde Gebre Mariam Tesfay, Chief Executive Officer of Ethiopian Airlines

👉 His Holiness Abune Mathias, Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church

👉 Dr. Lia Tadesse Gebremedhin, Minister of Health of the Federal Democratic Republic of Ethiopia

👉 Dr. Tedros Adhanom Ghebreyesus. Director-General of the World Health Organization

💭 /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።

https://addisabram.wordpress.com/tag/ዶ-ር-አድሃኖም/

🔥 “የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!”

👉 ቀደም ሲል ታይቶኝ የነበረው ይህ ነበር፦

የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ ወደተባለው ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

አቡነ ማትያስ + /ር ቴዎድሮስ + /ር ሊያ ታደሰ + አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ካልዘገየ የስልጣን ወንበራቸውን ባፋጣኝ እንዲያስረክቡ ትግራዋያን ወገኖቼ መጠየቅ አለባችሁ! የትግራይን ሕዝብ ለሚመጣው ጥፋት ተጠያቂ ለማድረግ ነው ያስቀመጧቸውና!

💭 Bill Gates is 66 Today On 6/6 | What Was He Doing in Ethiopia 12 Years Ago?

💭 የግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝና ዩክሬይኑ መሪ ሉሲፈራውያን ሞግዚቶች

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Vox | Why Ethiopia is Invading Itself | ኢትዮጵያ ራሷን ለምን እንደወረረች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2021

💭 Actually, it is not Ethiopia which is invading itself, rather “Deep State „Oromia” – in order to destroy Historical Christian Ethiopia – Tigray being its cradle – and replace it with the newly created Islamic (Pagan) Caliphate of Oromia. That’s why Peacock – which is exotic to Ethiopia – was affixed to the doorpost of war criminal Nazi Führer Abiy Ahmed’s Reich Chancellery in Addis Ababa. The Nobel Peace Prize was awarded to him for his “Islamic Oromia Caliphate Project”. Antichrist! 😈

💭 እንደ እውነቱ ከሆነ ፣ ኢትዮጵያ ሳትሆን ራሷን እየወረረች ያለችው ፥ “ጥልቅ ግዛት ኦሮሚያ” ናት ኢትዮጵያን እየወረረቻት ያለቸው። ዓላማዋም ታሪካዊቷን ክርስቲያናዊቷን ኢትዮጵያን፥ ትግራይ መሠረቷ ናት ፥ እንድትጠፋ እና በምትኳም የኦሮሚያ እስላማዊት (አረማዊ) ካሊፋት መመሥረት ነው ለዚያም ነው የጦር ወንጀለኛው ናዚ መሪ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የራይሽ ቤተ ፒኮኩ ፊት ለፊት ለኢትዮጵያ እንግዳ የሆነችውን ፒኮክ የለጠፈው የኖቤል የሰላም ሽልማት የተሰጠው ለ “ኦሮሚያ እስላማዊት ካሊፌት ፕሮጀክቱ” ነው። የክርስቶስ ተቃዋሚ!😈

😈 The country’s leader won the Nobel Peace Prize. Then he went to war.

In 2019, after ending Ethiopia’s decades-long war with its neighbor, Eritrea, Prime Minister Abiy Ahmed was awarded the Nobel Peace Prize. It seemed like a new beginning for Ethiopia. After decades of dictatorships and oppressive regimes, he appeared to finally be putting the country on a new path.

But less than a year later, Abiy had already launched a military attack — on Tigray, a regional state in his own country. When Abiy became prime minister in 2018, he had largely supplanted Tigray’s main political party, the TPLF, as the country’s center of power. Since then, tensions between Abiy and the TPLF had escalated quickly. The political rivalry led to a dispute over an election, which led to an alleged attack on a military base — and finally to Abiy’s deployment of the military.

Abiy promised to bring peace to Ethiopia; now he’s presiding over a war that exploded from dispute to devastation in a matter of weeks, and has no obvious end in sight. Much of Tigray’s territory has been captured by local armies and militias. Thousands have died or fled their homes. And many Ethiopians are left wondering how Abiy, a leader who promised a break with the past, brought them here instead.

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“ሦስት ፀሐይ” በኦሮሚያ ሲዖል | የፀሎተ ትግራይ ፍሬ? | የዋቄዮ-አላህ-አቴቴ ጭፍሮች ወዮላችሁ!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖❖❖ ለትግራይ ጾም፣ ፀሎት፣ ምሕላ እና ስግደት በሚደረግባቸው በእነዚህ ሦስት ልዩ ዕለታት ሦስቱ የጽዮን ቀለማት ቀይ፣ ቢጫ፣ አረንጓዴ (ትክክለኛው ቅደም ተከተል) ሦስት ሆና የምትታየዋን ፀሐይዋን አጅበው እንዲህ አንጸባረቁ! የሥላሴ ሥራ ድንቅ ነው! ድንቅ ነው! ድንቅ ነው!❖❖❖

🌞🌞🌞 እግዚአብሔር በገናንነቱ ታላቅ ነው፤ ሦስት ስም አንድ እግዚአብሔር ሰማይና ምድርን በቃሉ የፈጠረ ፀሐይን በቀን ጨረቃና ክዋክብትን በሌሊት ያሠለጠነ እሱ ከሃሊ ነው። የሚያስደነግጥ መለኮታዊ መብረቅ የተንቦገቦገ መለኮታዊ ፍሕም ተወርዋሪ መለኮታዊ ቀስት። የሚያቃጥል መለኮታዊ እሳት የሚያበራ መለኮታዊ ፋና አንጸባራቂ መለኮታዊ ፀሐይ። 🌞🌞🌞

ኦሮሞዎች/ኦሮማራዎች በትግራይ ሕዝብ ላይ የምትሠሯቸውን ግፎች ፖለቲከኞች “ሕዝቡ ምን አደረገ?” እያሉ ወለም ዘለም ሊያታልሉ ይችሉ ይሆናል፤ በእግዚአብሔር ዘንድ ግን ይህ የለም፤ ማን እየሠራው እንዳለ የሁልንም ልብ በሰከንድ መርምሮ ጭርሶታል። በትግራይ ሕዝብ ላይ እየተፈጸመ ያለው ግፍ ኦሮሞዎች እና አማራዎች እንደ አማሌቃውያን እና ፍልስጤማውያን በሕዝብ ደረጃ ነው። ይህ ባይሆን ጦርነቱ ገና በጌታችን ልደት በገና ዕለት ባቆመ ነበር።

እንግዲህ ላለፉት ሦስት ዓመታት ተዋሕዶ ክርስቲያኖች በአሰቃቂ መልክ በተጨፈጨፉባት በወለጋ ይህ የአስደናቂ የፀሐይ ክስተት መታዩት እና መላዋ ዘብሔረ አክሱም ትግራይ ጾምና የምሕላ ፀሎት በምታደርግባቸው ቀናት መከሰቱ በአጋጣሚ እንዳልሆነ አስረግጬ መናገር እደፍራለሁ።

የዋሑ የትግራይ ሕዝብ አላግባብ “ኦሮሚያ” የተሰኘውንና የኢትዮጵያን ግማሽ የሆነውን ምድር ቆርሶ በሰፊ ሰፌድ ሰጣቸው። ለዚህ ምስጋና አልደረሳቸውም፤ እንዲያውም በተቃራኒው ለሃያ ሰባት ዓመታት የትግራዋይን ስም ሲያጠፉ፣ ሊወጓቸው ወደ ጫካ ሲኮበልሉ፣ የተቃውሞ ሰልፎችን ሲያካሂዱና ዛሬ ጠላት ከሚሏቸው ጋር ሳይቀር ሲያብሩ ቆዩ። ከዚያም መንግስቱንም፣ ተቋማቱንም፣ መሬቱንም ታንኩንም አንድ ጥይት እንኳን ሳይተኩስ አስረክቧቸው ወደ መቀሌ የገቡትን የትግራይ ሰዎችን ለመጨፍጨፍ የሦስት ዓመታት ዝግጅት አድርገው የነበሩት ኦሮሞዎች እስከ አክሱም እና ሽሬ ድረስ ትግራዋዩን ተከትለው በመሄድ በአሥር ጣቶቹ ያጎረሳቸውን የትግራይን ሕዝብ ስም ለማጥፋት፣ ለመድፈር፣ ለማስራብ፣ ለማሳድድ፣ በኬሚካል መሳሪያ ሳይቀር ለመጨፍጨፍ መብቃታቸው ዛሬ ዓለሙን ሁሉ “ጉድ! እርይ!” እያሰኘ ነው!

ዛሬ ኦሮሚያ የተባለውን በእግዚአብሔር ዘንድ ህገ-ወጥ የሆነ ክልል ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት በወረራ  ከመያዛቸው በፊት በባለቤትነት መረከብ የሚገባቸውን ፳፰/28 የኢትዮጵያውያ ነገዶች ሙሉ በሙሉ ያጠፏቸው አረመኔዎቹ ኦሮሞዎች ልክ ለአደዋው ጦርነት “ፈረሶች ልከን ነበር፣ ቅብርጥሴ” በማለት ከአማራዎች ጋር አብረው የትግራይን ሕዝብ ለማታላል እንደብቁት ዛሬም እንደተለመደው “ከትግራይ ሕዝብ ጎን ቆመን ነበር፣ መሳሪያ አስረክብን ወደ ሱዳን ኮብልለን ነበር…” ለማለት እንደሚሹት፤ በዚህ የትግራይ ጾም’ ወቅትም፤ “ጃዋር እኮ ከትግራይ ሕዝብ ጋር አብሮ ጾመ!” ለማለት ደፈርዋል። እንግዲህ በአንድ ድንጋይ ብዙ ወፎች መግደል የለመዱት እነዚህ የብዙ አጋንንት አማልክት ጭፍሮች በሌላ በኩል ለረሃብ በተጋለጠው የትግራይ ሕዝብ ላይ በድጋሚ መሳለቃቸው ነው።  ዛሬ በዚህ የአቴቴ ድራማ የሚታለል የትግራይ ተወላጅ አለ የሚል እምነት የለኝም። ዲቃላ ካልሆነ በቀር! በተጨማሪ ዘ-ብሔረ አክሱም ልጆች የአህዛብን ድጋፍ፣ እርዳታ ወይም አንድነት አይሹም። ያው በሦስት ቀና ብቻ እግዚአብሔር አምላክ ከዋቄዮ-አላህ-አቴቴ አጋንንት አማልክት በላይ ከፍ ብሎ ትክክለኛው አምላክ እግዚአብሔር እንደሆነ ለኦሮሚያ ሲዖል በፀሐይ አማካኝነት አሳይቷቸዋል።

👉 አሁንስ ይህን ተዓምር የሚያይ ዓይን፣ የሚሰማስ ጆሮ አላቸውን?

❖❖❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፳፩፥፳፭፡፳፰]❖❖❖

በፀሐይና በጨረቃም በከዋክብትም ምልክት ይሆናል፤ በምድር ላይም አሕዛብ ከባሕሩና ከሞገዱም ድምፅ የተነሣ እያመነቱ ይጨነቃሉ፤ ሰዎችም ከፍርሃትና በዓለም የሚመጣበትን ከመጠበቅ የተነሣ ይደክማሉ፤ የሰማያት ኃይላት ይናወጣሉና። በዚያን ጊዜም የሰው ልጅ በኃይልና በብዙ ክብር በደመና ሲመጣ ያዩታል። ይህም ሊሆን ሲጀምር ቤዛችሁ ቀርቦአልና አሻቅባችሁ ራሳችሁን አንሡ።”

❖❖❖[ትንቢተ ኢዮኤል ምዕራፍ ፪፥፩፡፫]❖❖❖

የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፥ እርሱም ቀርቦአልና በጽዮን መለከትን ንፉ፥ በቅዱሱም ተራራዬ ላይ እሪ በሉ፤ በምድርም የሚኖሩ ሁሉ ይንቀጥቀጡ፤ የእግዚአብሔር ቀን መጥቶአልና፤ የጨለማና የጭጋግ ቀን፥ የደመናና የድቅድቅ ጨለማ ቀን ነው፤ ታላቅና ብርቱ ሕዝብ በተራሮች ላይ እንደ ወገግታ ተዘርግቶአል፤ ከዘላለምም ጀምሮ እንደ እነርሱ ያለ አልነበረም፥ ከእነርሱም በኋላ እስከ ብዙ ትውልድ ድረስ እንደ እነርሱ ያለ ከእንግዲህ ወዲህ አይሆንም። እሳት በፊታቸው ትባላለች፥ በኋላቸውም ነበልባል ታቃጥላለች፤ ምድሪቱ በፊታቸው እንደ ዔድን ገነት፥ በኋላቸውም የምድረ በዳ በረሃ ናት፤ ከእነርሱም የሚያመልጥ የለም።”

💭 እንደው በአጋጣሚ? ያው እንግዲህ ልከ በወለጋው ክስተት ዋዜማ ይህን ከእንቅልፌ ነቅቼ እንድጽፍ ተደርጌ ነበር ፦

💭 በአቡነ አረጋዊ ዕለት | ፀሐይ በነበልባሎች እየታመሰች ነው | ብዙ የኮሮና የጅምላ ጭነቶች ወደ ምድር እየመጡ ነው

✝✝✝በአቡነ አረጋዊ ዕለት በምድር ላይ ብርቱ እሳተ ገሞራዎች፣ በፀሐይ ላይ ደግሞ ኃይለኛ ነበልባሎች! ዋው!✝✝✝

ትናንት ቅዳሜ ፣ ግንቦት ፲፬/14 ቀን (አቡነ አረጋዊ) የፀሐይ ብርሃን ምንጭ AR2824 በዓመታት ካየናቸው ከማንኛውም ነገሮች በተለየ የፀሐይ ብርሃን ነበልባል ፈሰሰ። የናሳ የፀሃይ ዳይናሚክስ ኦብዘርቫቶሪ 9 ሴል ክፍል ነበልባሎችን እና 2 ክፍል ብልጭታዎችን በ 24 ሰዓታት ውስጥ ብቻ መዝግቧል። ፈጣን የእሳት ፍንዳታዎች በርካታ ተደራራቢ ሲ.ኤም.ኢዎችን ወደ ጠፈር ወርውረዋል።

በርካታ የ ‹ሲ.ኤም.› ፊርማዎች ፣ ከነበልባሉ እንቅስቃሴ ጋር የተዛመዱ በ LASCO C2 እና በ STEREO-A COR2 coronagraph ምስሎች ውስጥ ታይተዋል። እነሱ ሶስት ደካማ ሲኤምኢዎችን እና አንድ ትልቅ ፣ ከፊልሃሎ ሲኤምኢ ያካትታሉ። የመጀመሪያ ትንተና እና የሚከተለው የሞዴል ውጤት እ... ግንቦት 26 መጀመሪያ አካባቢ በምድር ላይ ተጽዕኖ ሊኖረው እንደሚችል ይጠቁማል።

ዋው! Coronagraph፤ ከክትባቱ ጋር የተያያዘ አንድ ከባድ ማስጠንቀቂያ አለና ተጠንቀቁ እንጠንቀቅ፤ ተዓምረኛው ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥ ጤፍ፣ እንጀራ ፥ለአካልም ለነፍስም እጅግ በጣም ከፍተኛ ጥቅም ያለውን ብረትን የያዘ ነው። ክትባቱ ደግሞ ይህን ብረት ከሰውነታችን መጥጦ እንደሚያወጣው በመነገር ላይ ነው ነው። በትግራይ ላይ እየተካሄደ ያለው የአህዛብ ዋቄዮአላህ ሰአራዊት ጭፍጨፋና ሴቶችን ደፈራ ይህን ለመንፈሳዊው ኢትዮጵያዊነት ከፍተኛ አስተዋጽኦ የሚያበረክተውን ነገር ሁሉ ለማሰወገድ ሲባል ነው። ባጭሩ ጦርነቱ በሉሲፈራውያኑ ጭፍሮች እና ኢትዮጵያዊ ነንበሚሉት ግን ኢትዮጵያዊ ባልሆኑት አህዛብ፣ መናፍቃን፣ ዒአማንያን፣ ኦሮማራዎችና ብሔር ብሔረሰቦችበኩል በነፍስም በስጋም እምብዛም ያልተበከሉትን ትክክለኛዎቹን ኢትዮጵያውያንን ከምድረ ገጽ ለማጥፋት ነው። እነርሱ ደግሞ በትግራይ ያሉ የዘብሔረ አክሱም ልጆች ናቸው። ይህ እውነታ እንዳይታወቅ ዲያብሎስ ብዙዎችን በማሳትና ጉዳዩን ወደ ሌላ ነገር በመጠምዘዝ ላይ ይገኛል!

❖❖❖[ የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፮፥፰፡፱]❖❖❖

አራተኛውም ጽዋውን በፀሐይ ላይ አፈሰሰ፤ ሰዎችንም በእሳት ልታቃጥል ተሰጣት።

ሰዎችም በታላቅ ትኵሳት ተቃጠሉ፥ በነዚህም መቅሠፍቶች ላይ ሥልጣን ያለውን

የእግዚአብሔርን ስም ተሳደቡ፥ ክብርንም እንዲሰጡት ንስሐ አልገቡም።

💭 በትናንትናው ዕለት ደግሞ ላሊበላን እና ክትባቱንአውስተነው ነበር፦

France Asks For Forgiveness After Rwanda Genocide | ፈረንሳይ ለሩዋንዳ የዘር ፍጅት ይቅርታን ጠየቀች

👉 ያለፈው ዓመቱን የላሊበላ የፀሐይ ግርዶሽ፤ ከማክሮን ጋር በማገናኘት እናስታውስ

💭 እንግዲህ ... 1993 .ም ላይ ቢል እና መሊንዳ ጌትስ ወደ ሩዋንዳ ተጓዙ... 1994 .ሩዋንዳ ጅምላ ዘር ፍጅት ተፈፀመ፡፡ አሁን አስደንጋጭ የሚሆነው ነገር የሚከተለው ነው፤ ቀጥሎ ደግሞ (1993,1994 – 1995)..አ በ1995 .ም የፈረንሳዩ ዶ/ር ፒየር ጊልበርት እንዲህ አሉን፦

👉ነጠብጣቦቹን ቀጠል አድርገን ስናገናኛቸው ደግሞ ከዓመት በፊት፦

💭 መላው ዓለም የኢትዮጵያ ካላንደር ነው ትክክለኛው፤ ቅዳሜ ለ፲፮ ሰዓት እንፁም እያለ ነው

✞✞✞ ኢየሱስ ክርስቶስ – መስቀል – ኮሮና – የፀሐይ ግርዶሽ – ላሊበላ ✞✞✞

👉 በመጨው እሑድ አሮጌው ዘመን ይፈጸማል፤ ኋለኛው ዘመን በአዲሱ ዘመን ይተካል

🌑 ኢየሱስ ክርስቶስ

🌑 መስቀል

🌑 አክሊል(Corona/ኮሮና)(ወታደሮችም ከእሾህ አክሊል ጐንጕነው በኢየሱሰ ራሰ ላይ አኖሩ)

🌑 ዓለት (ያም ዓለት ክርስቶስ ነበረ)

🌑 የላሊበላ ውቅር አብያተክርስትያናት በአፄ ላሊበላ ዘመን አለት(ድንጋይ)ተፈልፍለው የተሠሩ

🌑 የንጉሥ ላሊበላ የልደት ቀን (በጊታቸን የልደት ቀን ተወለዱ)

🌑 የፀሐይ ግርዶሽ

🌑 የኢትዮጵያ ዓመት ፪ሺ፲፪ ዓ.

🌑 የማያዎች የቀን መቁጠሪያ 2012

🌑 Jesus Christ

🌑 The Cross

🌑 Crown (Corona)Jesus crown of thorns

🌑 The Rock

🌑 The Rock hewn Churches of Lalibela

🌑 King Lalibela’s Birth Day

🌑 The Solar Eclipse

🌑 Ethiopian Year 2012

🌑 Maya Calendar

👉 “የመስቀሉ ጠላቶች መጀመሪያ በሬውን፣ ቀጥሎ የአቴቴ ኤሬቻን፣ ከዚያ ቡልዶዘሩን”

አላህ የሚለው ስም የጨረቃ አምላክ የግል መጠሪያ ስሙ ነበር።…የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋባ። ሁለቱ በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክትን አስገኙ። እነዚህ ሦስት አማልክትም አልላትአልኡዛ እና አልማናት ይባሉ ነበር።

👉 መቅሰፍቱን ያመጡት ሦስቱ የዋቄዮአላህ ሴት ልጆች ናቸው

ከእስልምና መምጣት በፊት ዐረቦች ብዙ ወንድና ሴት አማልክትን ያመልኩ ነበር። እያንዳንዱ ጎሳም የራሱ “አምላክ” ነበረው። በዛን ዘመን “አላህ” የሚታወቀው የጨረቃ አምላክ ተብሎ የነበረ ሲሆን፣ ሕዝቡን ከአላህ ጋር የሚያማልዱ ናቸው ተብለው ይታመኑ የነበሩ ሦስት ልጆች ነበሩት። እነዚህ የጨረቃው አምላክ አላህ-ከፀሐይዋ አምላክ ጋር ተጋብቶ ያስገኛቸው ልጆች በአንድነትም “የአላህ (ሴት) ልጆች” የተባሉ ሦስት አማልክት ስምም፦

👉 አልላት

👉 አልኡዛ

👉 አልመናት

ነበር።

________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

France Asks For Forgiveness After Rwanda Genocide | ፈረንሳይ ለሩዋንዳ የዘር ፍጅት ይቅርታን ጠየቀች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 27, 2021

👉 ያለፈው ዓመቱን የላሊበላ የፀሐይ ግርዶሽ፤ ከማክሮን ጋር በማገናኘት እናስታውስ

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

💭 የፈረንሳዩ ፕሬዝዳንት ኢማኑኤል ማክሮን የሩዋንዳ ጉብኝታቸውን አስመልክተው ባደረጉት ቁልፍ ንግግር ፈረንሣይ በ 1994 ዓ.ም ላይ በመካከለኛው አፍሪካዊቷ ሀገር በሩዋንዳ ለተፈፀመ የዘር ፍጅት ከባድ ሃላፊነት እንደምትወስድ በመገንዘብ ተናግረዋል ፡፡ ማክሮን ፰መቶ ሺህ/ 800,000 የዘር ፍጅት ሰለባዎችን ለመታደግ ፈረንሳይ እንዴት ለመታደግ እንደከሸባት በዝርዝር ገለጻዎችን አድርገዋል፤ ሆኖም ግን በቀጥታ ይቅርታ ከመጠየቅ ተቆጥበዋል፡፡

💭 In a key speech on his visit to Rwanda, French President Emmanuel Macron said he recognizes that France bears a heavy responsibility for the 1994 genocide in the central African country. Macron solemnly detailed how France had failed the 800,000 victims of the genocide but he stopped short of an apology.

ከሚስቱ በቅርቡ የተፋታውና የክትባት ንጉሥ የሆነው የማይክሮሶፍቱ ባለኃብት ቢል ጌትስ ከሩዋንዳው ጭፍጨፋ ጋር ቀጥተኛ ግንኙነት ይኖረዋልን? የሕዝብ ቁጥር ቅነሳ ተልዕኮ፤ የሕዝብ ቁጥጥር በክትባት?

💭 የቢል ጌትስ ቤተሰብ ይህን ጽፎ ነበር፦

👉 “ቁልፍ ወቅት – ወደ አፍሪካ የመጀመሪያ ጉዞአችን ፤ እኔንና መሊንዳበጥልቁ የመሰጠን1993 .ም የአፍሪካ ጉዟችን፡፡”

“The Turning Point: Our First Rip to Africa”

Melinda and I took a trip to Africa in 1993 that affected us profoundly.

We went to Africa for a vacation to see the animals, but it was during this trip that we had our first encounter with deep poverty and it had a profound impact on us.

It was a phenomenal trip. Not long after we returned from this trip, Melinda and I read that millions of poor children in Africa were dying every year from diseases that nobody dies from in the U.S: measles, hepatitis B, yellow fever. Rotavirus, a disease I had never even heard of, was killing half a million kids each year. We thought if millions of children were dying, there would be a massive worldwide effort to save them. But we were wrong. Source

💭 እንግዲህ እ... 1993 .ም ላይ ቢል እና መሊንዳ ጌትስ ወደ ሩዋንዳ ተጓዙ1994 .ም በሩዋንዳ የጅምላ ዘር ፍጅት ተፈፀመ፡፡ አሁን አስደንጋጭ የሚሆነው ነገር የሚከተለው ነው፤ ቀጥሎ ደግሞ (1993,1994 – 1995)..አ በ1995 .ም የፈረንሳዩ ዶ/ር ፒየር ጊልበርት እንዲህ አሉን፦

👉 / ር ፒየር ጊልበርት 1995 ማግኔቲክ ክትባቶች

ባዮሎጂያዊ ውድመት ውስጥ በማግኔታዊ መስኮች ላይ የተደራጁ አውሎ ነፋሶች አሉ፡፡ የሚከተለው ነገር ሆን ተብሎ በሽታ አምጪ ተህዋሳትን በመፍጠር የሰው ልጅ የደም ፍሰትን መበከል ነው፡፡ ይህ ክትባትን አስገዳጅ በሚሆኑ ህጎች ይተገበራል፡፡ እናም እነዚህ ክትባቶች ሰዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ይሆናሉ። በአንጎል ሴሎች ውስጥ የሚስተናገዱ ፈሳሽ ክሪስታሎች ይኖሯቸዋል ፣ ይህ ደግሞ በጣም ዝቅተኛ ድግግሞሾች ባሏቸው ሞገዶች የሚላኩበት የኤሌክትሮማግኔታው መስኮች ጥቃቅን ተቀባዮች ይሆናሉ፡፡ እናም በእነዚህ ዝቅተኛ የድግግሞሽ ሞገዶች ሰዎች ማሰብ አይችሉም ፣ ወደ ዞምቢ/ደደብ ሰው ይለወጣሉ፡፡ ይህንን እንደ መላምት አታስብ፡፡ ተደርጓል፤ ሩዋንዳን እናስታውስ።”

👉 Dr Pierre Gilbert 1995 Magnetic Vaccines

In the biological destruction there are the organized tempests on the magnetic fields. What will follow is a contamination of the bloodstreams of mankind, creating intentional infections. This will be enforced via laws that will make vaccination mandatory. And these vaccines will make possible to control people. The vaccines will have liquid crystals that will become hosted in the brain cells, which will become micro-receivers of electromagnetic fields where waves of very low frequencies will be sent. And through these low frequency waves people will be unable to think, you’ll be turned into a zombie. Don’t think of this as a hypothesis. This has been done. Think of Rwanda”

ዋው! ይህ ቪዲዮ እንግዲህ እውነት ከሆነ በሩዋንዳ ለዘር ማጥፋት ወንጀል ክትባቱ መንስኤ/ምክኒያት ሆኖ ነበር ማለት ነው። በደንብ በተቀነባበረ መልክ ከዚያም የሩዋንዳን እና ብሩንዲ ፕሬዚደንቶች ይጓዙባቸውን የነበረውን አውሮፕላን መትተው(ፈርነሳይና ቤልጂም)በመከስከስ ሁለቱንም ፕሬዚደንቶች ከገደሏቸው በኋል ውዥንብርና ሥርዓተ አልበኝነት በመፍጠር ማግኔታዊ በሆነው ክትባት የተከተበው ዞምቢ ሕዝብ እርስበርስ እንዲጨራረስ ተደርጓል ማለት ነው።

👉 ትናንትናው ዕለት ባቀረብኩት ጽሑፍ

💭 ብዙ የጀርመን ሜዲያዎች ሰሞኑን ኢትዮጵያን፤ “የጠንቋዮች ማሞቂያ ድስት/Hexenkessel„ (“ውጥንቅጧ የወጣ እና ስርዓት አልበኝነት የሰፈነባት ሃገር ማለት ነው።) ብለው በመጥራት ላይ ናቸው። እየተሠራ ያለው ግፍ ከኢትዮጵያ ያልጠበቁት ስለሆነ በጣም ነው ያስገረማቸው።”

ታዲያ አሁን በኢትዮጵያውም ለአካልም ለነፍስም እጅግ በጣም ከፍተኛ ጥቅም ያለውን “ብረት” የተሰኘውን ንጥረ ነገር ከሰውነታችን መጥጦ እንደሚያወጣው የሚነገርለትን ይህ ማግኔታዊ ክትባት ጋር በተያያዘ ተመሳሳይ ነገር ተከስቶ ይሆን? በኢትዮጵያ እየተፈጸመ ያለው አሰቃቂ ወንጀል እኮ እኛን ብቻ ሳይሆን መላው ዓለምን “ኡ ኡ!” በማሰኘት ላይ ይገኛል።

በአገራችን ብሎም በመላው አፍሪቃ በአንድም በሌላም ምክኒያት ፀረክርስቲያኖች እና ፀረአፍሪቃውያን የሆኑትን መናፍቃንና አህዛብ በመጠቀም እየጨረሱት ያሉት ሕዝብ ክርስቲያኑን ብቻ መሆኑን ልብ እንበል። በሩዋንዳ፣ በሶሪያ፣ ኢራቅና በአርሜኒያ ያየነው ይህን ነበር፤ በትግራይ የምናየው ይህን ነው! ሁሉም የሚጨፈጨፉትም ተመሳሳይ በሆነ በአሰቃቂ መልክ ዞምቢ ነገር በሆኑ “ሕዝቦች” ነው። ሁቱዎች፣ ኦሮሞዎችና የተዳቀሉት ኦሮማራዎች ለጭፍጨፋ ጂሃዳቸው ይህን ዞምቢ የሚያደርገውን ክትባት ተወግተው ይሆንን? እኔ እጠረጥራለሁ። ዲቃላዊው የስጋ ማንነታቸውና ምንነታቸው እንደ ጊኒ አሳማ ይህን ማግኔታዊ ክትባት ለመቀበል አመቺ ሆኖ ተገኝቶ ይሆን? ትልቁ ስዕል ምን ይመስል ይሆን? ‘ተፈጥሯዊእና ሰብዓዊየሆኑ ሕዝቦች ቁጥር ቅነሳ ጂሃድ? ምናልባት አፍሪቃ የኤዶማውያን እና እስማኤላውያን ብቻ መኖሪያ ትሆን ዘንድ ጥንታውያኑን አፍሪቃውያን እና ክርስቲያኖችን የማጽዳት ሤራ ተጠንስሶብን ይሆን? እንግዲህ ይመስላል! በተለይ በዚህ ዘመን ከክትባትም ዘልቀው ይህ በርቀት የመቆጣጠሪያ ቴክኖሎጂ በስራ ላይ እየዋለ መሆኑን እርግጠኛ ነበርኩ አሁንም ነኝ። በተለይ ልሂቃኖቻንን፣ መንፍሳዊ አባቶችን በዚህ መልክ ነው የሚቆጣጠሯቸው። በተለይ በምንተኛበት ወቅት ባቅራቢያችን ከሚገኙ ቤቶች፣ መኪናዎች፣ አውሮፕላኖች፣ ሳተላይቶች ይህን ወንጀል እየፈጸሙ እንደሆነ በዚህ ጦማሬ ለዓመታት ሳወሳ ነበር። ስለዚህ ጉዳይ ዕውቀቱ እንዳለን ስናሳውቃቸውና እንደነቃንባቸው ስናውቅባቸው ብቻ ነው ከእግዚአብሔር እና ቅዱሳኑ እርዳታ ጋር ይህን ዲያብሎሳዊ ተግባራቸውን ልናከሽፍባቸው የምንችለው። ሁሉም ነገር እንደማይቻላቸው ማወቅ አለባቸው!

🔥“በጄኔቲክ ኢንጂነሪንግ ማግኔቶፕሮቲን አዕምሮን እና ባህሪን በርቀት ይቆጣጠራል”

Genetically Engineered ‘Magneto’ Protein Remotely Controls Brain & Behaviour”. ምንጭ/Source: The Guardian

🔥 ከሳምንት በፊየኢትዮጵያ አየር መንገድ የሕክምና ማዕከል የ ኮሮና ቫይረስ ክትባት ለአየር መንገዱ ሰራተኞችን በሙሉ መከተብ መጀመሩን አስታውቆን ነበር

🔥 ይህኛው ዘገባ የወጣው ባለፈው ዓመት እ..አ በ27 July (የልደት ቀኔ) 2020 .ም ላይ ነበር። ዛሬ 27 May 2021 / ግንቦት ፲፱/፪ሺ፲፪ ዓ.ም ነው። ቅዱስ ገብርኤል።

🔥 COVID-19 ተግዳሮቶች ቢኖሩም ኢትዮጵያ ወደ ፲፭/15 ሚሊዮን ሚጠጉ ሕፃናት ኩፍኝ ክትባት ሰጥች

🔥 Ethiopia vaccinates nearly 15 million children against measles despite COVID-19 challenges

💭 ቪዲዮው ላይ እንደሚታየው በApril 2,2021 .ም ላይ ያቀረብኩትን ቪዲዮ፤ “የዓለም ጤና ድርጅት ቅብርጥሴ” በሚል ሰበባሰበብ ከዩቲውብ ቪዲዮው እንዲነሳ አድርገው ቻነሌን ለአንድ ሳምንት አግተውት ነበር። ጽሑፉ ይህ ነበር፦

👉 “የኮሮና ክትባት ስለ ጽዮን ዝም ላሉት? | የኢትዮጵያ ነፍሰ ጡሮች ልጃቸውን ላያቅፉ?”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

በነገው ዕለት ኢትዮጵያ ይገባል የተባለው ክትባት ቀደም ሲል ለወሊድ መከላከያ ተብሎ ወደ ኢትዮጵያ ሲላክ እንደነበረው እንደ “ዶፖ ፕሮቬራ” በአውሮፓ እና በሰሜን አሜሪካ የተከለከለ መሆኑን የዛምቢያው ፕሬዚደንት ይነግሩናል።

👉 ወደ ትግራይ ምግብ፣ ውሃና፣ መድኃኒት ለማስገባት ለአራት ወራት ያህል የተቸገረው የአውሬው አገዛዝ የኮቪድ19 ክትባትን ወደ ኢትዮጵያ ለማስገባት እንደ ሮኬት ፈጠነ። ዋው!

ለሁለት ሚሊየን ኢትዮጵያውያን የሚሆን የኮቪድ19 ክትባት ነገ ኢትዮጵያ ይገባል የሚለውን ዜና ስሰማ ወዲያው የታዩኝ “እኛ ብዙ ነው፣ በለው፣ ያዘው፣ ግደለው፣ እርስትህን አስመልስ፣ ፺፭/ 95 ሚሊየን ለ፮/6 ሚሊየን፤ ኧረ ዘራፍ ያዝ! ወዘተ” እያሉ ከሰሜን፣ ከመኻል አገር፣ ከደቡብና ከቅርብ ምስራቅ ተሰባስበው ለአራት ወራት ያህል በአክሱም ጽዮን ላይ የዘመቱት የአህዛብና መናፍቃን ሰአራዊት ዘሮች ናቸው። አሁን በፈቃዳቸው የአውሬውን ምልክት በፈቃዳቸው ተቀብለው ልጅ መውልደና መባዛት ያቆማሉ። አዎ! አባ ዘወንጌል “በትግራዋያን ላይ ጠላትነትን አታሳዩ፣ ዋ!” ብለው እንደመከሩንና “፲/10% በመቶው ብቻ ነው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት የሚበቃው” ብለው የተነበዩት አላይም አልሰማም ባለው ወገን ላይ ሲከሰት እያየነው ይመስላል። ብዙ ወገኖቻችን ክፋትን፣ ተንኮልንና ጭካኔን እያሳዩን ያሉት ምናልባት የሚመጣባቸውን መቅሰፍት አይተን እንዳንጎዳ፣ ልባችን እንዳይሰበርና እንድንጨክንባቸው ተብሎ ሊሆን ይችላል። ታዲያ ለዚህ ሁሉ ጭካኔ ሌላ ምን ምክኒያት ሊኖር ይችላል። ለማንኛውም ንስሐ ለመግቢያ፣ ለመመለሻና ለመዳኛ የተሰጠው ጊዜ በጣም አጭር ነው።

💭 ክፍል ፩

የኦክስፎርድ ፕሮፌሰሩ አምልጦት፤ “እነዚህ ክትባቶች አንድን ህዝብ ሙሉ በሙሉ የማጥፋት እድላቸው ሰፊ አይደለም። ጋዜጠኛው ተደናግጦ ቃለመጠየቁን ቶሎ ብሎ ማቋረጥ ፈለገ!

☆ Oxford Professor:

05:09 “These vaccines are unlikely to completely STERILIZE a population”. And the interviewer is like 😲 Whaaat!

💭 ክፍል ፪

☆ የዛምቢያው መሪ ዶ/ር ነቨረስ ሙምባ

“በአውሮፓ ህብረት ወይም በአሜሪካ ውስጥ ጥቅም ላይ አይውልም”ምልክት የተደረገባቸውን የ ኮቪድ19 ክትባት ጠርሙሶች ካገኙ በኋላ የኮሮና መድሃኒቶችን እምቢ ብለዋል።

☆ Zambian Leader Dr. Mumba Refuses COVID

Drugs After Discovering Bottles Marked “Not for Use in EU or USA„

💭 ክፍል፫

☆ ክርስትናን ለማጥፋት “ክርስቲያኖችን መከተብ አለብን” የሚሉት ሲፈራውያኑ የሚዋጉትና የክርስትና ተማጓቹ ዶ/ር ኬንት ሆቪንድ/Kent Hovind “ክትባት የሕዝብ ቁጥር መቀነሻ መሳሪያ ነው” HOVIND – COVID

💭 ክፍል፬

☆“እኅተ ማርያም” በ22.10.2020

“፺፭/95% ነፍሰ ጡሮች ልጃችሁን አታቅፉም!”

ባለፈው ቪዲዮዬ ላይ ያነሳኋቸውን አቴቴን እና የብሪታኒያን ንግሥት እናስታውስ። እኅታችን ያገኘችው መልዕክት ከእናታችን ቅድስት ማርያም ሳይሆን በግራኝ አብዮት አህመድ በኩል ከብሪታኒያ ንግሥት ነው። የታቀደው ለአማራ እና ትግሬ ሴቶች ነው፤ ትግሬዎች ይድናሉ፤ አማራስ? በዜጎቻቸው ላይ በዘር ወይም በጎሳና በሃይማኖት ለይተው ጥቃት ለመፈጸም በጣም አመቺ ከሆኑት ጥቂት ሃገራት መካከል ኢትዮጵያ እና አሜሪካ ይገኙበታል።

💭 ይህ በጣም ጠቃሚ የሆነ መረጃ ነውና ወገን ከክትባት እንዲጠነቀቅ ባክዎን መልዕክቱን ያስተላልፉ!

________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ዶ/ር ቴዎድሮስ እና ዶ/ር ሊያ፤ “ምንም ስጋት የለም፤ መከተቡ ይቀጥላል!”| ክትባቱ ስለ ጽዮን ዝም ላሉት?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 16, 2021

💭 ትናንትና ይህን ጠይቄ ነበር፤ “አውሮፓ የኮሮና ክትባቱን ከለከለች | ኢትዮጵያውያን ግን በሰልፍ እየተወጉ ነው | 666 ስለ ጽዮን ዝም ላሉት?”

ይህን ከኦክስፎርድ ዩኒቨርሲቲ የተኘውን የኮቪድ19 ክትባት አደገኛ የደም መርጋትና ውስብስብ ችግሮችን ያመጣል በሚል አውሮፓውያኑ መከተቡን ወዲያው አቁመዋል። ምናልባት በአሳማዎች ላይ ሙከራ አድርገው ይሆናል፤ የጠፉት የኢትዮጵያ በጎች ግን በሰልፍ ቆመው በመከተብ ላይ ናቸው። አሁን ክትባቱን ማን ነው የሚከለክለው? አውሬው አብዮት አህመድ? ስለ ጽዮን ዝም ያሉትንስ ወገኖቻችንን ማን ያድናቸዋል? 

እስኪ አሁን ጎበዝ የሆነና አገሩን የሚወድ “ኢትዮጵያዊ”፤ የሚወጉት ጎሣዎች የትኞቹ ፥ የማይወጉት ጎሣዎች የትኞቹ እንደሆኑ ያጣራልን !

👉 መልሱ፤ ዛሬ፤ መጋቢት ፯/ ፪ሺ፲፫ ዓ.(ሥላሴ)

የዓለም ጤና አደረጃጀትን ጨምሮ የጤና ተቋማት በክትባቱ ደህንነት ላይ እምነት እንዳላቸው በመግለጽ የአስታራዜኔካ COVID-19 ክትባት መስጠቱ በኢትዮጵያ እንደሚቀጥል የጤና ጥበቃ ሚኒስቴር አስታወቀ

የጤንነቱ የጎንዮሽ ጉዳት በተለይም በአንዳንድ አገሮች የደም መርጋት ፍርሃት የክትባቱ አጠቃቀም ቢቆምም ፣ ኢትዮጵያ ዛሬ በዓለም ጤና ተቋማት እና በሚኒስቴሩ የተፀደቁትን አስትራዜናን እና ሌሎች ክትባቶችን መከተቧን እንደምትቀጥልም የጤና ጥበቃ ሚኒስትሯ ዶ / ር ሊያ ታደሰ ዛሬ ገልፀዋል

_________________________________________

Posted in Ethiopia, Health, Infos | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »