Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ኢቦላ’

7 Years Later U.S. Begins Ebola Screenings at Airports for Uganda Travelers

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2022

💭 ከ ሰባት ዓመታት በኋላ ዩ.ኤስ. አሜሪካ ለኡጋንዳ ተጓዦች በአውሮፕላን ማረፊያዎች የኢቦላ ወረርሽኝ ምርመራ ማድረግ ጀመረች።

👹 ሉሲፈራውያኑ ሰሞኑን ከሰሜኑ የሃገራችን ክፍል ጎን በኡጋንዳ ላይም ከፍተኛ ትኩረት አድርገዋል። ምስጢሩ፤ ወርቅነው። በኡጋንዳ ከአስራ ሁለት ትሪሊየን ዶላር በላይ የሚያወጣ የወርቅ ክምችት ተገኝቷል የሚል ዜና ሰሞኑን በመናፈስ ላይ ነው።

.አይ.ኤ ቅጥረኛውን ግራኝ አብዮት አህመድ አሊን ያዋረደውን የቀድሞውን የኬኒያን ፕሬዚደንትን ኡሁሩ ኬኒያታን አንስቶ ቅጥረኛውን ዊሊያም ሩቶን ከተካ በኋላ፤ ወስላታው ሩቶ የመጀመሪያውን ጉብኝቱን ያካሄድው በአዲስ አበባ ነበር፤ የኢትዮ ቴሌኮምን ለመውረስና ለአረመኔው ግራኝ አንድነትን ለማሳየት። በበነገታውም ሩቶ ያመራው ወደ ኡጋንዳ ነበር። የኡጋንዳው ፕሬዚደንት ዬዎሪ ሙሴቬኒ ጄነራል ልጅ ምናልባት በሲ.አይ.ኤ በኩል ለመፈንቅለ መንግስት እየተዘጋጀ ሊሆን ይችላል፤ ሰሞኑን የኡጋንዳው ፕሬዝዳንት ዩዌሪ ሙሴቪኒ ከፍተኛ ወታደራዊ አመራር የሆኑት ልጃቸው ጄነራል ካይኒሩጋባ የኬንያን ዋና ከተማ ናይሮቢን፤ እወራለሁ፤ በቀናት ውስጥ መቆጣጠር እችላለሁለማለት ደፍረው ነው ነበር። የኡጋንዳ መሪዎች ከሕወሓት ጋር ጥሩ ግኑኝነት አላቸው፣ ተዋጊዎች በኡጋንዳ ይሰለጥናሉ…የሚሉ ዜናዎችንስ ስንሰማ አልነበረምን? ምስጢሩ ምን ይሆን?

ከዚህ በተጨማሪ የኢቦላ ወረርሽኝ በኡጋንዳ በከፍተኛ ፍጥነት በመሰራጨት ላይ ነው።

👉 ምስጢሩ ወርቅ + ዕጣን + ከርቤ ሊሆን ይችላል/ነውም!

👹 ሉሲፈራውያን ተስፋ ቆርጠዋል፤ ስለዚህ ወርቅን፣ ዕጣንና ከርቤን ለማጥፋት ቆርጠው ተነስተዋል። በአክሱም ጽዮን ላይ የተከፈተው ጂሃድ አንዱ ተልዕኮ የሦስቱም ውድና ብርቅዬ ነገሮች ምንጭ አክሱም ጽዮን በመሆኗ ነው።

የዕጣን ዛፎቹ (የጦርነቱ አንዱ ተልዕኮ ይህን እንደ ኮሮና ያሉ ወረርሽኞችን የሚከላከለውን ዕጣን የሚያወጣውን የሕይወት ዛፍለሉሲፈራውያኑ አንጋፋ የዓለማችን መድኃኒት ዓምራች ኩባንያዎች ሲባል ማውደም መሆኑን በተደጋጋሚ አውስቼ ነበር።

ዕጣን እና ከርቤ ምናልባት በመጽሐፍ ቅዱስ ትርጓሜያቸው በጣም የታወቁ ናቸው። እነዚህ የዛፍ ጭማቂዎች በዓለም ዙሪያ ለስድስት ሺህ ዓመታት ያህል በጣም የተከበሩ ናቸው። እነዚህ ጥሩ መዓዛ ያላቸው የዕጣንና ከርቤ ዛፎች “በቅርቡ ወደ መጥፋት ሊያመሩ ይችላሉ።” የሚለው ስጋት መሰማት ከጀመረ ዓመታት አስቆጥሯል። የእነዚህ ዛፎች መነሻ ከአክሱም ጽዮን ነው።

🛑 ታዲያ ወርቅን፣ ዕጣንን እና ከርቤን በጣም ውድ የሚያደርጋቸው ነገር ምንድን ነው?

  • ወርቅ = ኢየሱስ የዘላለም ንጉሥ ነው።
  • ዕጣን = ኢየሱስ የሁሉ አምላክ ነው።
  • ከርቤ = ኢየሱስ የማይሞት ነው።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል (የጥበብ ሰዎች) ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የፋርስ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው (አምሐ አድርገው የመስጠታቸው) ምስጢር እንደምንድን ነው ቢሉ፡

ወርቅ፡

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

❖❖❖[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፰፤]❖❖❖

፩ ሰባተኛውንም ማኅተም በፈታ ጊዜ እኵል ሰዓት የሚያህል ዝምታ በሰማይ ሆነ።

፪ በእግዚአብሔርም ፊት የሚቆሙትን ሰባቱን መላእክት አየሁ፥ ሰባትም መለከት ተሰጣቸው።

፫ ሌላም መልአክ መጣና የወርቅ ጥና ይዞ በመሰዊያው አጠገብ ቆመ፤ በዙፋኑም ፊት ባለው በወርቅ መሰዊያ ላይ ለቅዱሳን ሁሉ ጸሎት እንዲጨምረው ብዙ ዕጣን ተሰጠው።

፬ የዕጣኑም ጢስ ከቅዱሳን ጸሎት ጋር ከመልአኩ እጅ በእግዚአብሔር ፊት ወጣ።

👹 The Luciferians are desperate for:

  • GOLD = Jesus is King of The Ages
  • FRANKINCENSE = Jesus is The God of all
  • MYRRH = Jesus is the Immortal One

💭 FRANKINCENSE protects against CORONAVIRUS

GOLD = A Sign that Jesus is The King of Israel, of The Entire Universe, and of The Kingdom of God to come.

FRANKINCENSE = A Symbol of Jesus’ Priestly Role. Signify the fact that Jesus is God, since incense is for worship, and only God may be worshiped.

MYRRH = is for the Lord Jesus who has come to die as the perfect sacrifice for the people. For the dead were anointed with myrrh, as Jesus Himself was anointed.

💭 The U.S. Centers for Disease Control and Prevention (CDC), Department of Homeland Security (DHS), and Customs and Border Protection (CBP) on Thursday implemented Ebola testing for travelers who have visited Uganda within the past 21 days.

Uganda is currently battling an Ebola outbreak that killed at least nine people over the past two weeks.

The U.S. Embassy in Uganda advised travelers that flights from Uganda to the United States must arrive at five selected airports — JFK, Newark, Atlanta, Chicago O’Hare, or Dulles — so they can be screened. The embassy reassured travelers that the risk of contracting Ebola is “currently low.”

The United States normally receives about 140 passengers per day who have visited Uganda recently, and more than half of them already pass through those five airports.

Similar steps were taken in March 2021, when travelers from the Democratic Republic of Congo and Guinea were routed through six U.S. airports for Ebola screening.

The Ugandan Ebola outbreak is troubling to international health officials because it managed to spread for three weeks before the first case was formally noted on September 20. It also seems to be spreading with unusual speed, although the total number of cases remains low. Ebola can remain undetected inside a human carrier for long periods of time and can be spread by animals.

As of Thursday, there have been 43 confirmed cases and nine fatalities from the outbreak, most of them in Uganda’s central administrative and commercial hub of Mubende. Six of the infections, and four of the fatalities, occurred among healthcare workers. To date, no infections have been reported outside of Uganda.

Uganda’s health ministry believes at least 18 other people may have died from Ebola before the outbreak was declared but the bodies were buried before they could be tested.

Uganda is suffering from the relatively uncommon Sudan strain of Ebola, for which there is currently no approved vaccine. Six possible vaccines are under development, with the most promising candidate developed by the U.S. National Institute of Allergy and Infectious Diseases (NIAID) in Bethesda, Maryland. NIAID is reportedly considering a small shipment of its vaccine to Uganda within the next week for emergency use.

The outbreak is already the largest faced by Uganda in over 20 years and World Health Organization (W.H.O.) emergency operations manager Dr. Fiona Braka warned on Thursday that “we still haven’t reached the peak.”

Braka noted that contact tracing has been completed for only about three-quarters of the people exposed to Ebola, since it was circulating for some days before the outbreak was officially declared, so people carrying the highly infectious disease might have moved outside the controlled area in Uganda.

______________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ግብረ-ሰዶማዊው የምዕብራውያኑ ዓለም በአፍሪቃውያን ላይ የሚፈጽመው በደል አልተገታም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2014


የአውሮፓውያን የ500 ዓመታት ዓለምን አሰሳ፣ ወረራ፣ ሰውን ሳይቀር ዘረፋ፣ ሽበራና ግድያ ወደ መጨረሻ ግቡ በመድረስ ላይ ይገኛል፦ ይህም፤ ዓለም አቀፍ ርኩስ ጥፋት ነው።

አብዛኛው ዓለማችን – በነጭ እባብ የተነደፉትን አፍሪቃውያን ጨምሮ አፍሪቃን በጣም ያንቋሽሻል፡ ይኮንናል፣ ለሕዝበ አፍሪቃም ሥር የሰደደ (ጀነቲካል) ኋላቀር ጥላቻ እንዲሁም አግባብ የሌለው ንቀት ያሳያል።

ሰሞኑን ብዙ አፍ የሚይስከፍቱና ግንባር የሚያሰባስቡ ነገሮችን በመታዘብ ላይ ነን። አረመኔዎቹና እብሪተኞቹ የያፌት ልጆች በ ኤች አይቪ ኤይድስአፍሪቃውያንን ቶሎ መጨረስ ስላልተቻላቸው እንደ ኢቦላበመሳሰሉት ሰውሰራሽ ቫይረሶች የአፍሪቃውያኑን የሕዝብ ቁጥር ለመቀነስ በሰፊው በመወራጨት ላይ ናቸው።

ይህ ኢቦላ የተባለው ቫይረስ በተስፋፋበት በአሁኑ ጊዜ ፕሬዚደንት ኦባማ አፍሪቃውያን መሪዎችን ወደ ዋሽንግተን ዲሲ መጥራታቸው ያለምክኒያት አይደለም። የትኛው አፍሪቃዊ መሪ የሞት ፍርድ ይሰጠው ይሆን? በጥቂቱ እዚህ እናንብብ።

ኢቦላየባዮሎጂ ጦር መሣሪያ ነው ይባላል። ከ1970ዎቹ ዓመታት ጀምሮ በአንዳንድ የአፍሪቃ አገሮች አሜሪካና አውሮፓ ምርምር ሲያደርጉባቸው ቆይተዋል። በቅርቡ እንኳን በሴራሊዮን በሚገኘውና ከነማበተባለው የመንግሥት ሆስፒታል የአሜሪካ ባዮመከላከያ እና ባዮጦር መሣሪያዎች ምርምር ሲካሄድበት ቆይቶ ሰሞኑን በድብቅ ተዘግቷል። የዓለማችንን የመገናኛ ብዙኃን አትኩሮት ሳያገኝ ማለት ነው። ይህ ሆስፒታል ከ ቢል እና ሜሊንዳ ጌትስ እንዲሁም ከጆርጅ ሶሮስ በጎ አድራጎት ድርጅቶችይደገፍ እና እርዳታም ያገኝ እንደነበር ተገልጿል።

አቶ ቢል ጌትስ በኮምፒውተሩ ዓለም ላይ ከፍተኛ ሚና ለመጫወት መቻላቸውን ከአድናቆት ጋር የምንናወሳው ነው፤ ነገር ግን ይህ ድንቅ አስተዋጿቸው፡ የትኛው አፍሪቃዊ መሞት ወይም መኖር እንዳለበት የነጭ ሕዝብ ይወስን ዘንድ ብቃቱን ሌሰጣቸው አይገባም። አቶ ቢል ጌትስ ወደ ኢትዮጵያ ማዘውተራቸው፡ ሰሞኑንም የአዲስ አበባ ዮኒቨርሲቲ የክብር ዲግሪ ለመቀበል መብቃታቸው ከምን ጋር ሊገናኝ እንደሚችል ፈጣሪ ነው የሚያውቀው።

አሁን በሚካሄደው የ ኢቦልፕሮፓጋንዳ ዘመቻ የአፍሪቃ እና የአፍሪቃውያን ስም በመላው ዓለም በይበልጥ እንዲጠፋ ይደረጋል። ይህ ዘመቻ ከአፍሪቃዊ ጋር የሚገናኝ ፈረንጅ ሁሉ አፍሪቃውያንን እንዲጠየፍ እና እጁን ዘርግቶ ሰላምታ እንዳይሰጥ፣ ትውልደ አፍሪቃ በየአውሮፕላን ጣቢያው በይበልጥ እንዲመናጨቅ፣ እንደ ኢትዮጵያ አየርመንገድ የመሳሰሉ የአፍሪቃ በራሪዎችን በኢኮኖሚ ለማክሰር ብሎም በኢቦላ ተለክፈው ይሆናል የሚባሉት አፍሪቃውያኑ በየባሕሩ ተሽቀንጥረው እንዲወረወሩ ጥሩ መንገድ ይከፍታል። ፎርሙላው፦ አፍሪቃ = ኢቦላ

ስንቶቻችን ተበክለን ይሆን? እስከመቼ? እውቀቱ ያላቸውና ምርጥ በሚባሉ የምዕራቡ ዩኒቨርሲቲዎችና የምርምር ማዕከሎች የሚገኙ አፍሪቃውያን ዓይናቸው እያየ ይህን ጭካኔ የተሞላበት ቅሌት እንዴት ለማጋለጥና ለመዋጋት አልተቻላቸውም? ለምን አይተነፍሱም? ለምን ያስተማራቸውን ሕዝባቸውን መልሰው አያስተምሩም?

ለዚህ አሳፋሪና አስከፊ ሁኔታ ሁላችንም ተጠያቂዎችና ተወቃሾች የምንሆንበት ጊዜ ሩቅ አይደለም!

RotaVir

+++ hepB — Penta — MSD — MenA — PCV — Rota — YF – CSO – A – CSO B – HSS INS – ISS — HPV — MR — MSIA – IPV +++

እላይ የተደረደሩት 17 ክትባቶች በተለይበአፍሪቃው አሕጉር ነው በሰፊው በመሠራጨት ላይ የሚገኙት። ካርታዎቹን እዚህ እናስስ፡ በሰሜን አሜሪካ፣ በአውሮፓ፣ በሰሜን አፍሪቃ እና በደቡብ አፍሪቃ ላይ የተጠቀሱት ክትባቶች አይሰጡም፤ እንዴ፡ ከብቶች አይደለንም፤ ለምን? እንኳን ብለን መጠየቅ አይኖርብንምን?

እስኪ የሚከተሉትን የሁለት ባለጌግለሰቦች ሥራ በኢትዮጵያ እንመልከት። እንዴት ነው፡ የግለሰቦቹን ማንነት የሚያጣራ አካል የለምን? ልጆቻችን እንዲበከሉና እንዲኮላሹ፡ ሴቶቻችን ነፍሳቸውን/ሕይወታቸውን እንዲነጠቍ ማን ይሆን አሳልፎ የሚሰጣቸው!?

Ebola Outbreak Connected To Monsanto, George Soros and Bill & Melinda Gates Foundation

Whenever a westerner passes, villagers cry out, “Ebola, Ebola!” and run away”

kissinger-depopulationWhile it probably should be no surprise to anyone that Monsanto has their hands where they shouldn’t be, this shocking Monsanto/Ebola connection exposed by Mike Adams and NaturalNews.com will send shivers up your spine. As more confirmation that ebola is spreading out of control, Monsanto AND the Department of Defense are investing in an ebola drug treatment company as the world heads to a crisis that is the closest thing to a real-life zombie apocalypse according to Mike.

Has Ebola been weaponized and is now being unleashed upon Africa as the elitists last ditch attempt to depopulate the planet? Why is Monsanto, a company that has been called ‘the most evil corporation in the world’, investing in an Ebola treatment company?

At the epicenter of the current Ebola epidemic is the Kenema Government Hospital in Sierra Leone, which houses a US a biosecurity level 2 bioweapons research lab with links to the Bill and Melinda Gates Foundation and George Soros Foundation – which is about to be closed, apparently amid an investigation.

Others involved in the funding include:

Tulane, Scripps Research Institute, Broad Institute, Harvard University, University of California at San Diego, University of Texas Medical Branch, Autoimmune Technologies LLC, Corgenix Medical Corporation, Kenema Government Hospital (Sierra Leone), Irrua Specialist Teaching Hospital (Nigeria) and various other partners in West Africa.

AIDS is not an efficient killer, Ebola is

In 2006, Chairman of the Environmental Science Section of the Texas Academy of Science, Forrest Mims conveyed the following:

I watched in amazement as a few hundred members of the Texas Academy of Science rose to their feet and gave a standing ovation to a speech that enthusiastically advocated the elimination of 90% of Earth’s population by airborne Ebola. The speech was given by Dr. Eric R. Pianka, the University of Texas evolutionary ecologist and lizard expert who the Academy named the 2006 Distinguished Texas Scientist.”

AIDS is not an efficient killer, he explained, because it is too slow. His favourite candidate for eliminating 90% of the world’s population is airborne Ebola (Ebola Reston), because it is both highly lethal and it kills in days, instead of years. However, Professor Pianka did not mention that Ebola victims die a slow and torturous death as the virus initiates a cascade of biological calamities inside the victim that eventually liquefy the internal organs.

Remember Haiti? Hundreds have been dying as a result of a ‘new strain’ of cholera that was introduced by the U.N. Peacekeeping Force, who until now refuses to leave the island.

Global governance’s WHO is assuming control of critical government functions and implement forced vaccination and quarantine plans. With a failing medical health system, these pharmaceutically dependent organizations, are trying to Westernize/modernize the health system in Africa to the extent that Africa becomes dependent on pharmaceutical drugs that makes them big money, that many Africans cannot affording after centuries of their wealth ripped off to find that they end up having a vicious cycle of pharmaceutically induced diseases that makes more money for unelected global governors.

The unprecedented Ebola epidemic has now killed over 600 people in four African countries since it was first detected in March. Interestingly enough, angry locals are now blaming foreign health workers for spreading the disease. The fear of aid workers, mainly from ‘Doctors Without Borders’ is helping to spread the disease, health officials say. It has been reported whenever a westerner passes, villagers cry out, “Ebola, Ebola!” and run away.

Workers and officials, blamed by panicked populations for spreading the virus, have been threatened with knives, stones and machetes, their vehicles sometimes surrounded by hostile mobs. Log barriers across narrow dirt roads block medical teams from reaching villages where the virus is suspected.

The idea that “do-gooder” medical workers are spreading the Ebola virus throughout several West Africa nations is preposterous on its face…..or is it???

Suspicions were further raised with the death of eugenicist Richard Rockefeller recently, when it came to surface that he was head of Doctors Without Borders with projects in South America, Africa, and Southeast Asia. So what intent is there when WHO and MSF (Doctors Without Borders) decide to take over the bioweapons laboratory in Kenema hospital – a result of thousands marched on the lab following allegations by a former nurse that Ebola was being put into circulation deliberately.

Could it be the what the villagers lack in formal “education”, they can sense instinctively? Singling out the international “aid group” (NGO-CIA) Doctors Without Borders, one Guinean charged, “Wherever those people have passed, the communities have been hit by illness.”

Don’t be deceived: God is not mocked. For whatever a man sows he will also reap, because the one who sows to his flesh will reap corruption from the flesh, but the one who sows to the Spirit h will reap eternal life i from the Spirit[Galatians 6:7-8]

__

 

Posted in Ethiopia, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »