Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • March 2024
    M T W T F S S
     123
    45678910
    11121314151617
    18192021222324
    25262728293031
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for March 13th, 2024

Ethiopia: The U.N. and the U.S. Suspended Food Aid to Christian Tigray, for This Satanic Purpose

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2024

😈 ለዚህ ሰይጣናዊ አላማ (ለአውሬው የዲጂታል ቁጥጥር ተልዕኮ) የተመዱ የዓለም ምግብ ፕሮግራም (WFP) እና የአሜሪካ ተራድዖ ድርጅት (USAID)

  • አስቀድመው ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሐላፊ ያደረጓቸው፤
  • የልሂቃኑ አንጎል ውስጥ ቺፕ ለመቅበርና ደማቸውን በዘንዶው ደም ለመቀየር (የቤተ ክህነት ሰዎችን ጨምሮ) በአዲስ አበባ የኢትዮጵያ አርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል/ ኢንስቲቲውት በቢል ጌትስ እና ጂፍሪ ኤፕሽታይን በኩል መሠረቱ
  • ከቦይንግ ጋር ተመሳጥረው የኢትዮጵያ አየር መንገድ አውሮፕላንን ልክ በዚህ ሰሞን ከአምስት አመታት በፊት እንዲከሰከስ እና በውስጡ የነበሩ ተፈላጊ ሰዎችም እንዲሞቱ አደረጉ። ኢትዮጵያንበይፋ የማፍረሱ እና ስሟንም የማጉደፉ ሥራ የተጀመረው ያኔ ነው
  • ከዚያም፤ ከፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝ፣ ከሻዕቢያ፣ ከሕወሓት እና አማራ ድርጅቶች ጋር በትግራይ የከፈቱት
  • ከዚያም በፕሪቶሪያ (የዛሬውን የኮፕት አባቶቻችንን የሰማዕትነት ዜና እናስታውስ)’የሰላም ስምምነትበሚል የትግራይን ሕዝብ ለረሃብ፣ በሽታ እና ስደት ዳረጉት
  • ከዚያም፤ በአሸባሪዎች ቁጥጥር ሥር ባለቸው ጋዛ እንኳን ያላደርጉትን በትግራይ የምግብ እርዳታ አገዱ።
  • አሁን፤ “ምግብ ከፈለጋችሁ የአውሬውን ነገር ሁሉ ተቀብሉ” በማለት ላይ ናቸው።

እንደምናየውም የኤዶማውያኑ ምዕራባውያን እና የእስማኤላውያኑ ምስራቃውያን ተቋማትና ግለሰቦች፣ ጎብኚዎች አንድ በአንድ ወደ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ በመግባት ላይ ናቸው። የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ጨፍጫፊዎቻችን እነ ቱርክ እና የአረብ ኤሚራቶች፤ ትምህርት ቤት‘(መድረሳ)፣ የእስላም ባንክ፣ ሰይጣናዊ ሃላል ምግብ ወደ ትግራይ ክፍለሃገር በማስገባት ላይ ይገኛሉ። ጎን ለጎን፤ አይሁዳዊው ፖለቲከኛ በአረጀንቲና ፕሬዚደንት እንዲሆን ካደረጉ በኋላ ከሱ በፊት የነበረው መሪ አስገብቶት የነበረውን የብሪክስ አባልነት ማመልከቻን እንዲሠርዝ ሲያደርጉት ፥ የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝን ግን የብርኪስ አባል እንዲሆን አዘዙት። የሚቆጣጠሯቸው ተቃዋሚዎች የሆኑት እነ ፕሬዚደንት ፑቲንም የተጠለፈችውን ኢትዮጵያንከታሪካዊ ጠላቶቻችን ከእነ ግብጽ፣ ሳውዲ እና ኤሚራቶች ጋር ወደ ብሪክስ አስገቧት።

😈 ይህን ሁሉ ዲያብሎሳዊ ሤራ የጠነሰሱትና የሚያስፈጽሙት ሁሉ ገሃነም እሳት እንደሚጠብቃቸው ይወቁት።

  • ብሪክስ/ BRICS Vs. /G7 አገሮች
  • ባለአሃዳዊ ዋልታ/ Vs. ባለብዙ ዋልታ
  • አሃዳዊነት Vs. ብዛህነት

👉 ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር 👈

ታዲያ ሁሉም ጠላቶች መስለው በጋራ ለአንድ ግብ እየሰሩ አይደለምን? ለ ሳጥናኤል ግብ።

አሁን ያለው የፋሽስት ኦሮሞ አገዛዝ ከብሪክስ ቡድን ጋር በመተባበር ታሪካዊቷ ኢትዮጵያን ከታሪካዊ የአረብ ጠላቶቿ ጋር “የክፉ ጥምረት” እንድትፈጥር ለማታለል እና ለማስገደድ እየሞከሩ ነው።

  • BRICS Vs. G7 countries
  • UNIPOLAR Vs. MULTIPOLAR
  • UNILATERALISM Vs. MULTILATERALISM

👉 Thesis – Antithesis – Synthesis 👈

So, they are all working together for a common GOAL? Satanael’s GOAL.

With the current fascist Oromo regime of Ethiopia joining the BRICS group, they are attempting to trick and force historical Ethiopia to form an “alliance of evil” with its historical Arab enemies.

Ethiopia | The Luciferians Want War & The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies Fulfilled

🔥 End Time Revelation: The end times are unfolding before our very eyes. The Ezekiel 38/Psalm 83 Prophecies: Ethiopia, Russia, Iran and Muslim Nations against spiritual Israel which is Christianity – Orthodox Christianity. Looks like they’re trying to force lucifer’s (copy) ‘fake ezekiel 38 prophecy’.

Actually, Ezekiel 38 confirms Antichrist Turkey’s leadership role፡

  • ❖ Revelation 17 Confirms Turkey’s Leadership Role
  • ❖ Daniel 11 Confirms Turkey’s Leadership Role
  • ❖ Isaiah and Micha Confirm an Assyrian Role
  • ❖ Zechariah Confirms Turkey’s Leadership Role
  • ❖ The Throne of Satan is in Pergamum Turkey

Saudi Arabia, Iran, Argentina, Egypt, Ethiopia (Southern Ethiopia, after the flesh/ Eritrea + Oromo Muslims) and UAE will become full members of BRICS on January 1st 2024.

Through the Islamic-Protestant Fascist Oromo regime that they put in power, the Ethiopians are driven into the abyss by a ‘game of checkers’; Thesis-Antithesis-Synthesis

🔥 የፍጻሜ ጊዜ ራዕይ፡- የፍጻሜው ዘመን በዓይናችን ፊት እየታየ ነው። ሕዝቅኤል ፴፰/38/መዝሙረ ዳዊት ፹፫/83 ትንቢቶች፡ ኢትዮጵያ፣ ሩሲያ፣ ኢራን እና የሙስሊም ሀገራት በመንፈሳዊ እስራኤል ላይ ማለትም በክርስትና ፤ በኦርቶዶክስ ክርስትና እንደሚነሱ። ሉላውያኑ/ግሎባሊስቶች የሉሲፈርን(ኮፒ) ‘የውሸት ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢት’ ለማስገደድ እየሞከሩ ያሉ ይመስላሉ።

ትናንትና ከአሸባሪዎቹ ሃማስ ጂሃዳውያን ጋር ሆኖ ‘እስራኤላውያንን ጠልፈዋል’ ከተባሉት አሻንጉሊቶች/ሮቦቶች መካከል አንዱ ሙስሊም ሐበሻ ሳይሆን አይቀርም ተብሏል።

በእውነቱ ግን፣ ሕዝቅኤል ፴፰/38 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክን የመሪነት ሚና ያረጋግጣል።

  • ❖ ራዕይ ፲፯/17 የቱርክን የመሪነት ሚና ያረጋግጣል
  • ❖ ዳንኤል ፲፩/11 የቱርክን የመሪነት ሚና አረጋግጧል
  • ❖ ኢሳይያስ እና ሚክያስ የአሦርን ሚና አረጋግጠዋል
  • ❖ ዘካርያስ የቱርክን የመሪነት ሚና አረጋግጧል
  • ❖ የሰይጣን ዙፋን በጴርጋሞን ቱርክ ነው የሚገኘው።

ሳውዲ አረቢያ፣ ኢራን፣ አርጀንቲና፣ ግብፅ፣ ኢትዮጵያ (ደቡብ ኢትዮጵያ-ዘ ስጋ = ኤርትራ + ኦሮሞ ሙስሊሞች) እና የተባበሩት አረብ ኢሚሬትስ በመጭው የፈረንጆች ጥር ፩/1 ፳፻፳፬/2024ዓ.ም የ ብሪክስ/BRICS ሙሉ አባል ይሆናሉ። ሥልጣን ላይ ባስቀመጡት እስላማዊ-ፕሮቴስታንታዊ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝ አማካኝነት ኢትዮጵያውያንን ወደ ገደል መክተቻ ‘የዳማ ጨዋታ’፤ Thesis-Antithesis-Synthesis (ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)

☆ ሉሲፈራውያኑ የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟሉ ዘንድ ሁኔታዎችን በጥድፊያ በመግፋት ላይ ናቸው፤ በተለይ በኢትዮጵያ።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያን ጦርነት ይሻሉ። ለዚህ ደግሞ የዋቄዮ-አላህ ልጆች ጥሩ እረዳቶች ሆነው አግኝተዋቸዋል። ጂኒዋን አቴቴ አበቤን ዛሬ በአዲስ አበባ አየናት፤ በአረብኛ የተጻፉ መፈክሮች ተውለበለቡ፣ የክርስቶስ ተቃዋሚ አገር መሪ ኤርዶጋንን ምስሎች ከሩሲያው እና ቻይናው መሪዎች ምስሎች ጎን በሃገረ ኢትዮጵያ ለማሳየት ደፈሩ፣ ልክ በእስማኤላውያን ዓለም በተደጋጋሚ እንደምናየው የአሜሪካ ባንዲራ እንዲቃጠል ተደረገ፤። ፍልስጤማውያኑ እና ደጋፊዎቻቸው የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ፣ የሙአመር ጋዳፊ፣ የሳዳም ሁሴን እና የኢራን አያቶላዎች ደጋፊዎች የአሜሪካን ባንዲራ ያቃጥላሉ። በኦሮሞው ደርግ አገዛዝ ዘመን የነበረው የፀረ-አሜሪካ ዘመቻ ዛሬ ከሰላሳ ዓመታት በኋል በኦሮሞው ዳግማዊ ግራኝ አብዮት አህመድ ዘመን ለመጀመሪያ ጊዜ ተደገመ። ዋው! በኢትዮጵያ ኢትዮጵያን (ትግራይን + ኤርትራን) አጥፍተው ኩሽን(እስላማዊት ኦሮሚያ)ከመሠረቱ በኋላ ኩሽ ከሩሲያ እና እስማኤላውያኑ ዓለም ጋር አጋር እና በአርማጌዶኑ ተሳታፊ ሆና የመዝሙር ፹፫/83 /ሕዝቅኤል ፴፰/38 ትንቢቶች ቶሎ ይሟላል ማለት ነው። ይህን የፕሮቴአፍጋኒስታንቱ መናፍቃን ዓለም እና የመሀመዳውያኑ አህዛብ ዓለም በጣምና እጅግ በጣም ይመኙታል።

ከጽላተ ሙሴ ጋር ትልቅ ጉዳይ ስላላቸው፤ በትግራይ እና ቤተ እስራኤል ደም ውስጥ ይገኛል የሚል እምነት ስላላቸው በትግራይ ላይ ከፍተኛ ትኩረት አላቸው። ቤተ እስራኤላውያንን ወደ እስራኤል መውሰድ የጀመሩትና ዛሬም የትግራይ ስደተኞች በሚገኙባቸው የሱዳን የስደተኛ ካምፖች ውስጥ ተጠናክረው ለመሥራት የሚሹትም ለዚህ ይመስላል። እስራኤልም እስራኤል ዘስጋ መሆኗን እና በእስራኤል ዘነፍስ (በኢትዮጵያ) ላይ በጣም ጥገኛ እንደሆነች እንገንዘብ።

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Protests in India as PM Modi Enforces Migration Laws That Exclude Muslims

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2024

💭 የሕንዱ ጠቅላይ ሚንስትር ሞዲ ሙስሊሞችን የማያካትቱ የስደት ሕጎችን ለማስፈጸም በመዘጋጀታቸው መሀመዳውያኑ በሕንድ ውስጥ ተቃውሞ አደረጉ

ህጉ የህንድ ዜግነትን ለስደተኞች የማመልከት መብት የሚፈቅደው በሙስሊም-አብዛኛዎቹ አገሮች ውስጥ ከሚገኙ አናሳ ሃይማኖታዊ ቡድኖች የመጡ ከሆነ ብቻ ነው።

🛑 እንግሊዞች ፓኪስታንን / ባንግላዴሽን የፈጠሩት ሙስሊሞች እና ሂንዱዎች አብረው መኖር ስላልቻሉ / ስለሌለባቸው ነው። ፓኪስታን የተገነባችው ከህንድ፣ አፍጋኒስታን በተሰረቀ መሬት ላይ ነው።

አሁን ብሪታንያ የህንድ ሂንዱ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የፓኪስታን ሙስሊም የሎንዶን ከንቲባ ስላላት ብሪታኒያ በወንድማማቾች መካከል መከፋፈል እና ግጭት በማምጣቷ ትቆጫለችን?

🛑 የኦቶማን ቱርኮች፣ አረቦችና አውሮፓውያን ሱዳንን፣ ሶማሊያን እና ጅቡቲን የፈጠሩት ክርስትያኖች እና እስላሞች አብረው መኖር ስላልቻሉ / ስለሌለባቸው ነው። ሱዳን፣ ሶማሊያ እና ጅቡቲ የተገነቡት ከኢትዮጵያ በተዘረፈ መሬት ነው።

🛑 ህንድ እና ኔፓል ለሂንዱዎች ፥ ምያንማር፣ ቲቤት እና ቡታን ለቡድሂስቶች ፥ ፓኪስታን፣ ባንግላዴሽ እና ፵፯/47 ሌሎች እስላማዊ አገሮች ለሙስሊሞች ፥ ኢትዮጵያ፣ ግብፅ እና አርሜኒያ ለክርስቲያኖች። ችግሩ ምንድን ነው?

❖ [መጽሐፈ ምሳሌ ምዕራፍ ፮]❖

  • ፲፮ እግዚአብሔር የሚጠላቸው ስድስት ነገሮች ናቸው፥ ሰባትንም ነፍሱ አጥብቃ ትጸየፈዋለች፤ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ
  • ፲፯ ትዕቢተኛ ዓይን፥ ሐሰተኛ ምላስ፥ ንጹሕን ደም የምታፈስስ እጅ፥
  • ፲፰ ክፉ አሳብን የሚያበቅል ልብ፥ ወደ ክፉ የምትሮጥ እግር፥
  • ፲፱ በሐሰት የሚናገር ሐሰተኛ ምስክር በወንድማማች መካከልም ጠብን የሚዘራ።

🛑 The British created Pakistan / Bangladesh because the Muslims and Hindus couldn’t / shouldn’t live together. Pakistan is built on land stolen from India, Afghanistan.

Now that Britain has an Indian Hindu Prime Minister and a Pakistani Muslim Mayor of London, do Brits regret bringing Division and Strife among brothers?

❖[Proverbs 6:16-19]❖

  • “There are six things that the Lord hates, seven that are an abomination to him: haughty eyes, a lying tongue, and hands that shed innocent blood, a heart that devises wicked plans, feet that make haste to run to evil, a false witness who breathes out lies, and one who sows discord among brothers.”

🛑 The Ottoman Turks, Arabs and Europeans created Sudan, Somalia and Djibouti because the Christians and Muslims couldn’t / shouldn’t live together. Sudan, Somalia and Djibouti are built on land stolen from Ethiopia.

🛑 India and Nepal for Hindus – Myanmar, Tibet and Bhutan for Buddhists – Pakistan, Bangladesh and 47 other exclusively Islamic countries for Muslims, Ethiopia, Egypt and Armenia for Christians. What is the problem?

The law grants the right to apply for Indian citizenship to refugees only if they come from minority religious groups in the Muslim-majority countries.

💭 Indian prime minister Narendra Modi’s government has moved to implement a contentious citizenship law that has been criticised for being discriminatory against Muslims, four years after it was passed in parliament.

The Citizenship Amendment Act (CAA), which the Hindu-nationalist government claims to be “pro-refugee”, comes into effect just weeks before the 2024 general elections, where Mr Modi is seeking a rare third consecutive term in office.

The law grants the right to apply for Indian citizenship to refugees from Pakistan, Bangladesh, and Afghanistan who arrived in India before 31 December 2014 – but only if they come from minority religious groups in these Muslim-majority countries.

An announcement from India’s home ministry that the legislation would finally be enforced triggered fresh protests on Monday night in the northeastern state of Assam and the capital Delhi by critics who say the law is anti-Muslim.

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The Martyrdom of Three Coptic Orthodox Monks in South Africa

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 13, 2024

በደቡብ አፍሪካ የሶስት ኦርቶዶክስ መነኮሳት ሰማዕትነት

✞✞✞ R.I.P / R.I.F /./ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርላቸው!✞✞✞

ሦስት የግብፅ ኦርቶዶክስ መነኮስት በደቡብ አፍሪካ ገዳም ውስጥ ተገደሉሦስቱ የኦርቶክስ መነኮሳት በስለት ተወግተው ስለመገደላቸው ምልክት ማግኘቱን ፖሊስ አስታውቋል።

ሦስት የግብፅ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን መነኮሳት በደቡብ አፍሪካ በሚገኝ ገዳም ውስጥ “ጭካኔ በተሞላበት ሁኔታ” መገደላቸው ተገለጸ።

አባ ታክላ ሙሳ፣ አባ ሚናህ አቫ ማርከስ እና አባ ዮስቶስ አቫ ማርከስ ትናንት ማክሰኞ መጋቢት /3፣ ፳፻፲፮/2016.. መገደላቸውን የግብፅ የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያ የደቡብ አፍሪካ አገረ ስብከት ባወጣው መግለጫ አስታውቋል።

ከሦስቱ መነኮሳት ግድያ ጋር በተያያዘ አንድ የግብፅ ዜግነት ያለው የቤተክስቲያኗ አባል በቁጥጥር ስር መዋሉም ተገልጿል።

የመነኮሳቱ ግድያ በደቡብ አፍሪካ እና በመላው የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ከፍተኛ ድንጋጤን ፈጥሯል።

ሐዘናችንን እና ህመማችንን የሚገልጽ ቃል አናገኝም። ይሁን እንጂ በአባታችን በአብርሃም፣ ይስሐቅ እና ያዕቆ እቅፍ በአጸደ ገነት እንደሚኖሩ ስናሰብ እረፍት ይሰጠናል” ይላል ከደቡብ አፍሪካ ኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን የወጣው መግለጫ።

በለንደን የኦርቶዶክስ ቤተክርስቲያን ሊቀ ጳጳስ አንጄሎስ የመነኮሳቱ ግድያን “አሳዛኝ እና አስደንጋጭ” ሲሉ ገልጸውታል።

ሦስቱ የግብፅ መነኮሳት ከደቡብ አፍሪካ መዲና ፕሪቶሪያ 30 ኪሎ ሜትር ርቃ በምትገኝ ኩሊናን በተሰኘች አነስተኛ ከተማ በሚገኝ ገዳም ውስጥ ነው የተገደሉት።

የግዛቱ የፖሊስ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ዲማካትሶ ቬቭሁሁለዊ ሦስቱ ግለሰቦች በስለት ተወግተው መገደላቸውን የሚያሳይ ምልክት በአስክሬናቸው ላይ ይታያል ስለማለታቸው ሮይተርስ የዜና ወኪል ዘግቧል።

ከዚህ ጥቃት ተርፏል የተባለ ግለሰብ በብረት ከተመታ በኋላ አምልጦ መደበቅ በመቻሉ ሕይወቱን ስለማትረፉ ለፖሊስ ቃሉን ሰጥቷል ተብሏል።

ፖሊስ ለግድያው ምክንያቱ ምን እንደሆነ ማጣራት ላይ እንደሚገኝ የግዛቷ የፖሊስ ቃል አቀባይ ኮሎኔል ቬቭሁሁለዊ ጨምረው ተናግረዋል።

ጥቃት አድራሾቹ ወንጀል ከተፈጸመበት ቦታ ምንም ዓይነት ዋጋ ያላቸውን ንብረቶች ሳይወስዱ ሄደዋል” በማለት ተናግረዋል።

ደቡብ አፍሪካ በዓለማችን ከፍተኛ የወንጀል ድርጊት ከሚፈጸምባቸው አገራት መካከል አንዷ ነች።

Three Egyptian Coptic monks killed in South Africa monastery ❖

Three Egyptian Coptic monks have been “brutally killed” inside a monastery in South Africa, the Church has said.

Father Takla Moussa, Father Minah ava Marcus and Father Youstos ava Marcus were murdered early on Tuesday, the South African Archdiocese of the Coptic Orthodox Church said in a statement.

An Egyptian member of the Church has been arrested as a possible suspect.

The murder has sent shockwaves throughout the Coptic Orthodox community in South Africa and beyond.

“Our pain and sadness, no amount [of] words can express, but we know that they rejoice in paradise in the bosom of our Fathers Abraham, Isaac and Jacob,” the Church statement said..

Archbishop Angaelos of the Coptic Orthodox Church in London described the murders as “saddening and shocking”.

They were killed at the Saint Mark and Saint Samuel the Confessor monastery located in Cullinan, a small town 30 km (18 miles) east of the capital, Pretoria.

All three were discovered with stab wounds, provincial police spokesperson Col Dimakatso Nevhuhulwi was quoted as saying by Reuters news agency.

A survivor told the police he was hit by an iron rod but managed to escape and hide.

The police are still trying to determine the motive for the killings, Col Nevhuhulwi said, adding that the attackers “reportedly left the scene without taking any valuable item(s)”.

Violent crime levels are high in South Africa and the country has one of the world’s highest murder rates.

Monks in the Coptic Orthodox Church, one of the world’s oldest churches, devote their lives to prayer and spiritual growth.

A formal statement from the Coptic Church is soon coming.

We ask God to give comfort and consolation to the whole church and their families.

💭 Shame on You, South Africa! Are You More Concerned For Arab Muslims than African Christians?

😈 ደቡብ አፍሪካ ማፈሪያ ነች! ደቡብ አፍሪቃ ከአፍሪቃውያን ክርስቲያኖች ይልቅ ለአረብ ሙስሊሞች ተቆርቋሪ ናትን?

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »