Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2023
    M T W T F S S
     1234
    567891011
    12131415161718
    19202122232425
    2627282930  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Artificial intelligence’

One of Time’s 100 Most Influential 2022: Dr. Timnit: #TigrayGenocide Affects All Regions Around The World

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2022

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😢😢😢500,000 Christians in Tigray Massacred or Starved to death, in just a year! 😠😠😠

💭 Dr. Timnit Gebru was the keynote speaker at the UC Berkeley School of Information May 2022 Commencement on May 16, 2022 – and at the Center for African Studies.

💭 The computer scientist #Timnit Gebru is included in Time magazine’s 100 most influential people of the year.

It takes courage to speak truth to the most powerful technology companies in the world. Timnit Gebru is a truth teller.

Gebru was the most senior Black woman to lead a team of AI ethicists at Google, hired to find issues and improve the technology. She was ultimately fired after co-authoring a paper that did just that; it exposed racial discrimination and environmental harm in large-scale artificial intelligence systems at the company. Her ousting sparked protests by scholars and Google employees around the world.

Gebru is one of the world’s leading researchers helping us understand the limits of artificial intelligence in products like facial-recognition software, which fails to recognize women of color, especially Black women. Her work shines a light on racial disparities in the tech industry, from worker mistreatment to discriminatory product design.

She now leads the Distributed AI Research Institute (DAIR) and is a fierce voice of clarity about both the limits and the possibilities of AI, warning us about what can go wrong when power goes unchecked in the tech industry. She offers us hope for justice-oriented technology design, which we need now more than ever.

______________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Timnit Gebru: The #TigrayGenocide With 500,000 People Dead Should Have Made Front-Page News

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2022

💭 ትምኒት ገብሩ፤ 500,000 ሰዎች የሞቱበት የትግራይ የዘር ማጥፋት ወንጀል ሰፊ ትኩረት አግኝቶ የፊት ገጽ ዜና መስራት ነበረበት

💭 Timnit Gebru Founder and Executive Director of the Distributed Artificial Intelligence Research Institute (DAIR) at UNESCO’s World Press Freedom Day Global Conference 2022.

500,000 Tigrayan Christians were Massacred or Starved to death under 500 days by The Fascist Oromo Regime of Ethiopia – but, the world is still ignoring this devastating tragedy. The coverage of Ukraine has revealed a pretty radical disparity in how human Ukrainians look and feel to western and international – including African media compared to black Ethiopians Christians. 😠😠😠 😢😢😢

💭 Timnit Gebru, a widely respected leader in AI ethics research, is known for coauthoring a groundbreaking paper that showed facial recognition to be less accurate at identifying women and people of color, which means its use can end up discriminating against them. She also cofounded the Black in AI affinity group, and champions diversity in the tech industry. The team she helped build at Google is one of the most diverse in AI and includes many leading experts in their own right. Peers in the field envied it for producing critical work that often challenged mainstream AI practices.

A series of tweets, leaked emails, and media articles showed that Gebru’s exit was the culmination of a conflict over another paper she coauthored. Jeff Dean, the head of Google AI, told colleagues in an internal email (which he has since put online) that the paper “didn’t meet our bar for publication” and that Gebru had said she would resign unless Google met a number of conditions, which it was unwilling to meet. Gebru tweeted that she had asked to negotiate “a last date” for her employment after she got back from vacation. She was cut off from her corporate email account before her return.

Online, many other leaders in the field of AI ethics are arguing that the company pushed her out because of the inconvenient truths that she was uncovering about a core line of its research—and perhaps its bottom line. More than 1,400 Google staff members and 1,900 other supporters have also signed a letter of protest.

💭 Another Firing Among Google’s A.I. Brain Trust, and More Discord

The researchers are considered a key to the company’s future. But they have had a hard time shaking infighting and controversy over a variety of issues.

Less than two years after Google dismissed two researchers who criticized the biases built into artificial intelligence systems, the company has fired a researcher who questioned a paper it published on the abilities of a specialized type of artificial intelligence used in making computer chips.

Dr. Chatterjee’s dismissal was the latest example of discord in and around Google Brain, an A.I. research group considered to be a key to the company’s future. After spending billions of dollars to hire top researchers and create new kinds of computer automation, Google has struggled with a wide variety of complaints about how it builds, uses and portrays those technologies.

Tension among Google’s A.I. researchers reflects much larger struggles across the tech industry, which faces myriad questions over new A.I. technologies and the thorny social issues that have entangled these technologies and the people who build them.

But even as Google has promoted the technology’s potential, it has encountered resistance from employees about its application. In 2018, Google employees protested a contract with the Department of Defense, concerned that the company’s A.I. could end up killing people. Google eventually pulled out of the project.

In December 2020, Google fired one of the leaders of its Ethical A.I. team, Timnit Gebru, after she criticized the company’s approach to minority hiring and pushed to publish a research paper that pointed out flaws in a new type of A.I. system for learning languages.

Before she was fired, Dr. Gebru was seeking permission to publish a research paper about how A.I.-based language systems, including technology built by Google, may end up using the biased and hateful language they learn from text in books and on websites. Dr. Gebru said she had grown exasperated over Google’s response to such complaints, including its refusal to publish the paper.

A few months later, the company fired the other head of the team, Margaret Mitchell, who publicly denounced Google’s handling of the situation with Dr. Gebru. The company said Dr. Mitchell had violated its code of conduct.

The paper in Nature, published last June, promoted a technology called reinforcement learning, which the paper said could improve the design of computer chips. The technology was hailed as a breakthrough for artificial intelligence and a vast improvement to existing approaches to chip design. Google said it used this technique to develop its own chips for artificial intelligence computing.

Source: NYtimes

______________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Media & Journalism, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ታላቅ ጉዳይ | በኢትዮጵያ ሕፃናት ላይ ያነጣጠረው ሉላዊ የሉሲፈራውያን ሕፃናት-ዸፋሪ አውታር መሪ ታሠረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 7, 2019

መታሠርና ለፍርድ መቅርብ ያለባቸው እንደ እነዚህ ዓይነት ያሉ ሰዎች ናቸው

ቢልየነሩ ባለኃብት ጄፍሪ ኤፕሽታይን የዓለም አቀፉ ዲያብሎሳዊ የሕፃናት ደፋሪዎች አውታር መሪ እንደሆነ ባለፉት ዓመታት ሲወሳ ቆይቷል። ይህ ጽንፈኛ አውታር የቀድሞዎቹን የአሜሪካ ፕሬዚደንቶች ክሊንተንን፣ ኦባማን፣ ቡሽን፣ የብሪታኒያ ልዑሎችን እና ሌሎችንም ብዙ ታዋቂ ባለጌ ሰዎችን ያካተተ ዲያብሎሳዊ አውታር ስለሆነ፡ በዚህ መልክ አሁን ከተጋለጠ ለዓለማችን ትልቅ ድል ነው የሚሆነው።

ጄፍሪ ኤፕሽታይን ባለፈው ጊዜ ወደ ኢትዮጵያ ተልካ የነበረችውን ሶፊያየተባለች ሮቦትን ለመሥራትና በመላው ዓለም ለመላክ የገንዘብ ድጎማ ሲያደርግ የነበረ ቆሻሻ ሰው ነው። የዚህች ሮቦት ተልዕኮ ግብረሰዶማዊነትን እና ሕፃናትዸፋሪነትን በአገራችን ከማስፋፋት ጋር የተያያዘ ነው።

የሳውዲ ዜግነት የተሰጣት ሮቦት ሶፊያ፡ በዘመነ ግራኝ አህመድ በመካ መዲና በኩል አድርጋ ወደ ኢትዮጵያ ማምራቱ ያለምክኒያት አይደለም። እዚህ ይመልከቱ፦ What Is the Connection Between Pedophilia and A.I. (Artificial Intelligence)?

የሚከተለው ከዓመት በፊት ልክ በዚህ ዕለት ያቀረብኩት ጽሑፍ ነው

ግብዞች በእግዚአብሔር አፈጣጠር እና ፍጥረታት ላይ እያመጹ ነው፤ እራሳቸውን አምላክ ለማድረግ ይሻሉ። በትንቢተ ዳንኤል እና በ ዮሐንስ ራዕይ መጻሕፍት ላይ ሁሉም ነገር ተብራርቶ ይነበባል። አሁን ብዙ እየትወራለት ያለው የሰው ሠራሽ አዕምሯዊ ጥናት ዘመቻ የፀረክርስቶሱና የአውሬው መንፈስ የቀሰቀሰው ዘመቻ እንደሆነ ምንም አያጠራጥርም።

ተራቅቀናል የሚሉት አመጸኞቹ ሰዎች አሁን ሮቦቶችን እየሠሩ ቀስ በቀስ እንደ እግዚአብሔር እንዲመለኩ ማድረግ ይጀምራሉ።

ባለፈው ዓመት፡ “ሶፍያ” የተሰኘች “ሴት” ሮቦት በሳውዲ አረቢያ ተወዳጅነት ማትረፏና ከሁሉ አገሮች ቀድማ የሳውዲ አረቢያን ዜግነት ለመጀመሪያ ጊዜ ማግኘቷ፡ የፀረክርስቶሱ ኃይል በምዕራባውያኑ ኤዶማውያን ቴክኖሎጂና በእስማኤላውያኑ ዶላር ድጋፍ በመላው ዓለም እንደሚሠራጭ ይጠቁመናል። ሆንግ ኮንግ የተሠራችው “ሶፊያ” በሳውዲ አረቢያ በ666ቱ መንፈስ ከተጠመቀች በኋላ፡ ወደ ተመረጡ አገሮች ተጓዘች።

ሶፊያ” ከመሠራቷ ከአምስት ዓመታት በፊት ቅሌታሙ ባለ ኃብት አሜሪካዊ፡ ሕፃናት ደፋሪው፡ ጀፍሪ ኤፕሽታይንየሚደግፈው የሰው ሠራሽ አዕምሯዊ ጥናቶችን ማካሄጃ ተቋም በኢትዮጵያ ተምሠረተ፤

(በአዲስ አበባ ሉሲአጠገብ)፤ እዚያም አበበየተባለ እግር ኳስ ተጫዋች ሮቦት ተሠራ፤ ከዚያ በኋላ ሮቦት “ሶፊያ” ተሠራች፤ ከሳምንት በፊት ሮቦት “ሶፊያ”ን ወደ ኢትዮጵያ እንድትመጣ የጋበዛት ይህ ተቋም ነው። (አዳም እና ሔዋን መሆናቸው ነው)

የዚህ ተቋም ኃላፊ የሆነው ሊቅ ጌትነት አሰፋ የሚከተለውን ከንቱ ዓረፍተ ነገር ተናግሯል፦

በመጪዎቹ አሥር ወይም ሃያ አመታት ውስጥ የሰው ልጅ የሚባል አይኖርም፤ በማሽን ይተካል”

I don’t think Homo sapiens-type people will exist in 10 or 20 years’ time.”

ይህን ዲያብሎሳዊ ህልምና ዕቅድ በሥራ ላይ ለማዋል፡ ሰኔ ፪ሺ፲ ዓ.ም፡ “ሶፊያ ወደ ኢትዮጵያ እንድትጓዝ ታዘዘች፣ የባህል ልብሳችንን አለበሷት፣ ቋንቋችንን ተናገረች፣ ሰንደቅ ዓላማችን ላይ ካረፈው የሉሲፈር አምስት መዓዘናዊ ኮከበ እና ከዶ/ር አብይ ጋር አብራ እንድትታይ ተደረገች። ጎልቶ የሚታየው ኮከቡ ነው!

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፥፲፭]

የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥ ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው።

__________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ስለ ባንዲራው ኮከብና ስለ ሮቦት “ሶፊያ” ፡ ደም ቀለማማዋ ጨረቃ ታስጠነቅቀናለች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 5, 2018

ትናንትና ማታ ላይ መስኮቴን ከፍቼ ጨረቃዋን ሳይ የደም ቀለም የያዘ የኢትዮጵያን ካርታ ሠርታ አየኋት፤ ካሜራዬ ዝግጁ ስላልነበር መጀመሪያ ላይ የታየኝን አላነሳሁትም፤ ግን በከፊል ይታያል። የሚገርመው ደግሞ ጨረቃዋ ሰማይ ላይ ትታይ የነበረችው ልክ ወደ ኢትዮጵያ አቅጣጫ በደቡብ ምስራቅ በኩል ነበር። ይህ ሁኔታ በሚከተለው ርዕስ ላይ ነጠብጣቦቹን እንዳገናኝ ቀሰቀሰኝ፦

ግብዞች በእግዚአብሔር አፈጣጠር እና ፍጥረታት ላይ እያመጹ ነው፤ እራሳቸውን አምላክ ለማድረግ ይሻሉ። በትንቢተ ዳንኤል እና በ ዮሐንስ ራዕይጻሕፍት ላይ ሁሉም ነገር ተብራርቶ ይነበባል። አሁን ብዙ እየትወራለት ያለው የሰው ሠራሽ አዕምሯዊ ጥናት ዘመቻ የፀረክርስቶሱና የአውሬው መንፈስ የቀሰቀሰው ዘመቻ እንደሆነ ምንም አያጠራጥርም።

ተራቅቀናል የሚሉት አመጸኞቹ ሰዎች አሁን ሮቦቶችን እየሠሩ ቀስ በቀስ እንደ እግዚአብሔር እንዲመለኩ ማድረግ ይጀምራሉ።

ባለፈው ዓመት፡ “ሶፍያ” የተሰኘች “ሴት” ሮቦት በሳውዲ አረቢያ ተወዳጅነት ማትረፏና ከሁሉ አገሮች ቀድማ የሳውዲ አረቢያን ዜግነት ለመጀመሪያ ጊዜ ማግኘቷ፡ የፀረክርስቶሱ ኃይል በምዕራባውያኑ ኤዶማውያን ቴክኖሎጂና በእስማኤላውያኑ ዶላር ድጋፍ በመላው ዓለም እንደሚሠራጭ ይጠቁመናል። ሆንግ ኮንግ የተሠራችው “ሶፊያ” በሳውዲ አረቢያ በ666ቱ መንፈስ ከተጠመቀች በኋላ፡ ወደ ተመረጡ አገሮች ተጓዘች።

ሶፊያ” ከመሠራቷ ከአምስት ዓመታት በፊት ቅሌታሙ ባለ ኃብት አሜሪካዊ፡ ሕፃናት ደፋሪው፡ ጀፍሪ ኤፕሽታይንየሚደግፈው የሰው ሠራሽ አዕምሯዊ ጥናቶችን ማካሄጃ ተቋም በኢትዮጵያ ተምሠረተ፤

(በአዲስ አበባ ሉሲአጠገብ) ፤ እዚያም አበበየተባለ እግር ኳስ ተጫዋች ሮቦት ተሠራ፤ ከዚያ በኋላ ሮቦት “ሶፊያ” ተሠራች፤ ከሳምንት በፊት ሮቦት “ሶፊያ”ን ወደ ኢትዮጵያ እንድትመጣ የጋበዛት ይህ ተቋም ነው። (አዳም እና ሔዋን መሆናቸው ነው)

የዚህ ተቋም ኃላፊ የሆነው ሊቅ ጌትነት አሰፋ የሚከተለውን ከንቱ ዓረፍተ ነገር ተናግሯል

በመጪዎቹ አሥር ወይም ሃያ አመታት ውስጥ የሰው ልጅ የሚባል አይኖርም፤ በማሽን ወይም በሮቦት ይተካል

I don’t think Homo sapiens-type people will exist in 10 or 20 years’ time.”

ይህን ዲያብሎሳዊ ህልምና ዕቅድ በሥራ ላይ ለማዋል፡ ሰኔ ፪ሺ፲ ዓ.ም፡ “ሶፊያ ወደ ኢትዮጵያ እንድትጓዝ ታዘዘች፣ የባህል ልብሳችንን አለበሷት፣ ቋንቋችንን ተናገረች፣ ሰንደቅ ዓላማችን ላይ ካረፈው የሉሲፈር አምስት መዓዘናዊ ኮከበ እና ከዶ/ር አብይ ጋር አብራ እንድትታይ ተደረገች። ጎልቶ የሚታየው ኮከቡ ነው!

[የዮሐንስ ራእይ ምዕራፍ ፲፫፲፭]

የአውሬው ምስል ሊናገር እንኳ ለአውሬውም ምስል የማይሰግዱለትን ሁሉ ሊያስገድላቸው፥

ለአውሬው ምስል ትንፋሽ እንዲሰጠው ተሰጠው።”

______

Posted in Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: