Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2020
    M T W T F S S
     12345
    6789101112
    13141516171819
    20212223242526
    2728293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

„ኦሮሚያ ኬኛ!” ማን ፈቅዶላቸው ነው? አባቶቻችን ዋጋ የከፈሉበት የኢትዮጵያ መሬት እኮ ነው!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 7, 2020

ሌቀ ሊቃውንት አባ ወልደ ትንሳኤ አባተ የሚከተሉትን ኃይለኛ ቃላት አካፍለውናል፦

ይህ ትውልድ የተበላሸ ትውልድ ነው፤ ኢትዮጵያ በዚህ ትውልድ ጭንቅላት የምትመዘንና የምትተካ ሃገር አይደለችም፤

በአፍህ ኢትዮጵያእያልክ በልብህ ኢትዮጵያን ትረግማለህ፤ ይህ ደግሞ የሚያዛልቅ ነገር ሊሆን አይችልም

እንደ ሃገር የምንቀጥል ከሆነ ኦሮሚያ በተባለው ክልል የሚካሄደው የዘር ፍጅት መቆም አለበት፤ ፍጅቱን መንግስት የሚደግፈው ነው የሚመስለው

ኦሮሚያየሚባለውን ክልል የራሳቸው ብቻ ለማድረግ ማን ፈቅዶላቸው ነው? የኢትዮጵያ መሬት እኮ ነው! አባቶቻችን ዋጋ የከፈሉበት መሬት እኮ ነው! የደም መሬት እኮ ነው! እነ አብርሃ ወ አጽበሃ ከሺህ አምስት መቶ ዓመታት በፊት በእግራቸው የተጓዙበት መሬት እኮ ነው! እነ ቅዱስ ላሊበላ በእግራቸው የዞሩበት፣ እነ አፄ ዘርዓ ያዕቆብ፣ እነ አፄ ዳዊት ዋጋ የከፈሉበት፣ እነ አፄ ገላዲዎስ የታረዱበት የኢትዮጵያ መሬት እኮ ነው ዛሬ ኦሮሚያ የተባለው። አፄ ገላውዲዎስ ሐረር ላይ ነበር ለሃገሩ ለኢትዮጵያ እንደ በግ የታረደው።

እነ ሽመልስ አብዲሳ ለሰላሳ ዙር ወታደር ያሰለጠነው ወደ አማራ እና ትግራይ ክልሎች ለማዝመት ነውን? ኦሮሚያ ክልል ያሉትን ኢትዮጵያውያን ማዳን አልቻሉም ታዲያ ማንን ለማስወጋት ነው ግማሽ ሚሊየን ወታደሮች በዘመናዊ መልክ ያሰለጠኑት?“

ቃለ ሕይወት ያሰማልን፡ ሌቀ ሊቃውንት አባ ወልደ ትንሳኤ አባተ!

የኢትዮጵያ ችግር መሰረታዊ ምንጩ የት ነው?

እንደ እኔ ከሆነ ዋናው ምንጭ ያለው ፤ ላለፉት 150 ዓመታት በሃገረ እግዚአብሔር ኢትዮጵያ የተዳቀሉ ስጋዊ ፍጥረታት የበላይነቱን ለመያዝ በመብቃታቸው ላይ ነው። የወቅቱንና ዛሬም የምናየውን የኢትዮጵያውያንን የስጋ ምኞት በመቃወም በእግዚአብሔር እርዳታ ከተገኘው ከአደዋው ድል በኋላ የኢትዮጵያ መሪዎች እግዚአብሔር አምላካቸውን በመተው/በመክዳት ለዔዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አህዛብ የስጋ ዕውቀት፣ ጥበብና ኃይል እራሳቸውን አሳልፈው ለመስጠት በመፍቀዳቸው ነው። ይህን በማድረጋቸውም የእግዚአብሔር ስምና ክብር የተገለጠበትን የአደዋ የነፃነት ተጋድሎ ዋጋ አረከሱት።

የፈጠረውን እግዚአብሔርን ተወ የመድኃኒቱንም አምላክ ናቀ“[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፴፪፥፲፮]

በዚህ በጣም ቁልፍ በሆነ የታሪክ ክስተት ላይ በእውነተኝነት፣ በግልጽና በድፍረት እስካልተነጋገርንበት ድረስ የኢትዮጵያ ችግር መሰረታዊ ምንጭ የት እንደሆነ ማወቅ ብሎም መፍትሔውን ማግኘት አይቻለንም። በጭራሽ!

አዎ! አባታችን አባ ዘወንጌል ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸውብለውናል፤ በዚህም 100% ትክክለኛ ናቸው።

የዛሬይቷ ኢትዮጵያ ስጋዊ የአህዛብ ወሮበላዎች መንጋ መንግስት ከሮማውያኑ ጣልያኖች የተወረሰ ዲያብሎሳዊ መንግስት ነው፤ ሃገር ለማፍረስ የተነሳ ከሃዲ መንግስት ነው። ግራኝ ዐቢይ አህመድ የሕዳሲውን ግድብ ላለመሙላትና አረብና ሙስሊም ወገኖቹን ለመርዳት ያው ሰሞኑን የምናየውን አሳዛኝ ድራማ በቅደም ተከተል እያስተገበረ ነው። አዎ! በኢትዮጵያውያን ላይ ይህ ሁሉ ጭፍጨፋ የሚካሄደው ኢትዮጵያን ለመጉዳትና ታሪካዊ ጠላቶቿንም ለመጥቀም ሲባል ነው። የዐቢይ አህመድ መንግስት የኢትዮጵያ ጠላት ነው፤ ሃገርን፣ ዜጎችንና መጭውን ትውልድ ለመጉዳት የመጣ ጽንፈኛ መስተዳደር መሆኑን በግልጽ እያየን ነው።

ቸሩ እግዚአብሔር ለኢትዮጵያውያን የሰጣቸውን ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት ለመስረቅና የራስ ለማድረግ ቆላማዎቹ የእነ ግራኝ ዐቢይ አህመድ ኦሮሞዎች የጥፋትና የሞት አሰራርን መከተላቸው አይግረመን። ምክኒያቱም ለስጋ ፈቃድ የምኞት ባሪያ የሆኑት ሁሉ ለዚህ አሰራር ተገዥዎች ናቸውና፣ የዲያብሎስ ልጆች ናቸውና። የዲያብሎስ ልጆች ሁሉ ስምና ክብራቸው የሚሰሩት እንደ ኢትዮጵያውያን/እስራኤላውያን ተፍጥሯዊ ጸጋና በረከት ያላቸውን ሌሎች አካላት ፣ በማፍዘዝ፣ በማሰር፣ በማኮላሸት፣ በማሳመም፣ በማሳበድና በመግደል ነውና። ስጋ ተፈጥሯዊ ጸጋና በረከት የለውም። ስለዚህ የመንፈስን ስምና ክብር የራሱ ያደርጋል። የስጋ ስምና ክብር አንጻራዊ ስለሆነ የግድ አንድን መፈሳዊ አካል መስዋዕት አድርጎ ለማቅረብ ይገድላል፣ ያጠፋል፣ ይሰርቃል፣ ይዋሻል፣ ያጭበረብራል። ለዚህ ነው ጌታችን ኢየሱስ ክርስቶስ ስለዲያብሎስ ዓላማ ሲናገር፤ “ሌባው ሊሰርቅ፣ ሌገድልና ሊያርድ ይመጣል፤ ስለ ሌላ አይመጣም…[የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]ያለን።

ታዲያ “ኦሮሞዎቹ” እና መሀመዳውያኑ እግዚአብሔር በሰጠን ሃገራችን ይህን እየፈጸሙ አይደለምን? እስኪ ተመልከቱ ምን ዓይነት ግፍ እየሠሩ እንደሆነ+!

ማን ከማን ጋር መዋለዱ/መወላለዱ የስጋ ነገር ነውና እንደ ኢትዮጵያውያን ላሉ መንፈሳዊ ሕዝቦች ብዙ ትኩረት ሊሰጠው የሚገባው ነገር አይደለም። የስጋውን ነገር ከረጅም ጊዜ በፊት አልፈነዋል! ዋናው የኑሯችን ጉዳይ ከመንፈሳዊ ሕይወት ጋር የተያያዘ ነው፤ ስለዚህ ከመንፍሳዊ ማንነታችን ጋር በተያያዘ በዚህ በጉ ከፍየሎች በሚለይበት ዘመን ወይ ከርስቶስ ጋር ወይ ከዲያብሎስ ጋር፣ ወይ ከቅዱስ መንፈስ ጋር ወይ ከእርኩስ መንፈስ ጋር፣ ወይ ከመስቀሉ ጋር ወይ ከጨረቃ ጋር፣ ወይ ከበጉ ጋር አሊያ ደግሞ ከፍየሉ ጋር መደመር ግድ ነው። ከፍየሉ ጋር ከሆንክ የኢትዮጵያና ክርስቶስ አምላኳ ጠላት ነህ ማለት ነው።

እዚህ ሁሉ መቀመቅ ውስጥ መግባት የቻልነው በራሳችን ድክመት፣ ግድየለሽነትና ስንፍና በመሆኑ ዛሬ በፊታችን ላይ ተጋርጦ የመጣውን የጥፋትና ሞት ሃይል መፋልም ይኖርብናል። ይህን ስለሚያውቁ እኮ ነው የዲያብሎስ ልጆች የመውረስ ሥራዎቻቸውን ተግተውና ፈጥነው በመሥራት ያሉት። “እግዚአብሔር ያውቃል!” እያሉ እጅ አጣጥፎ ቁጭ የመባያው ጊዜ አክትሟል። ወይ ከቆለኛማዎቹ አህዛብ ጋር አብረህ ትሞታለህ፣ ወይ እንደ አንድ ነፃ ደገኛ እራስህን ነፃ ታወጣለሁ።

ስለዚህ አሁን እግዚአብሔር ለኢትዮጵያውያን የሰጣቸውን ምድር፣ ካገኘነው ፀጋና በርከት ጋር በመጠበቅ ከ ርኩሰትና ሃጢአት አጽድተን ለልጆቻችን ለማቆየት(ግዴታ አለብን)የምንሻ ከሆነ የሚከተለውን የአምላካችንን ትዕዛዝ ያለምንም ማመንታት፣ ያለምንም ይሉኝታና ማታለያ ዲያብሎስ ሳይቀድመን ቀድመን መፈጸም ግድ ነው።

በምድራቸውም በተቀመጥህ ጊዜ፥ ከፊትህ ከጠፉ በኋላ እነርሱን ለመከተል እንዳትጠመድ። እነዚህስ አሕዛብ አማልክቶቻቸውን ያመለኩት እንዴት ነው? እንዲሁ ደግሞ እኔ አደርጋለሁ ብለህ ስለ አማልክቶቻቸው እንዳትጠይቅ ተጠንቀቅ።”[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፪፥፴]

እግዚአብሔር የሚጠላውን ርኵሰት ሁሉ እነርሱ ለአማልክቶቻቸው አድርገዋልና፥ ወንዶችና ሴቶች ልጆቻቸውን ደግሞ ለአማልክቶቻቸው በእሳት ያቃጥሉአቸዋልና አንተ ለአምላክህ ለእግዚአብሔር እንዲሁ አታድርግ።[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፲፪፥፴፩]

[ኦሪት ዘዳግም ምዕራፍ ፯፥]

አምላክህ እግዚአብሔር ልትወርሳት ወደምትገባባት ምድር ባመጣህ ጊዜ፥ ከፊትህም ብዙ አሕዛብን፥ ከአንተ የበለጡትን የበረቱትንም ሰባቱን አሕዛብ፥ ኬጢያዊውን ጌርጌሳዊውንም አሞራዊውንም ከነዓናዊውንም ፌርዛዊውንም ኤዊያዊውንም ኢያቡሳዊውንም ባወጣ ጊዜ፥

አምላክህ እግዚአብሔርም በእጅህ አሳልፎ በሰጣቸው በመታሃቸውም ጊዜ፥ ፈጽመህ አጥፋቸው፤ ከእነርሱም ጋር ቃል ኪዳን አታድርግ፥ አትማራቸውም፤

ከእነርሱም ጋር አትጋባ፤ ሴት ልጅህን ለወንድ ልጁ አትስጥ፥ ሴት ልጁንም ለወንድ ልጅህ አትውሰድ።

እንዳይከተለኝ ሌሎችንም አማልክት እንዲያመልክ ልጅህን ያስታልና፤ የእግዚአብሔርም ቍጣ ይነድድባችኋል፥ ፈጥኖም ያጠፋችኋል።

ነገር ግን እንዲህ አድርጉባቸው፤ መሠዊያቸውን አፍርሱ፥ ሐውልቶቻቸውንም ሰባብሩ፥ የማምለኪያ ዐፀዶቻቸውንም ቍረጡ፥ የተቀረጸውን ምስላቸውንም በእሳት አቃጥሉ።

ኢትዮጵያ ማለት ክርስትና ማለት ነው፤ ወደድንም ጠላንም፡ ከዚህ ውጭ ሌሎች አምልኮዎች ሁሉ በሃገረ ኢትዮጵያ ምንም ዓይነት ሚና ሊጫወቱ አይገባቸውም።

ኢትዮጵያ ሃገሬ፡ ቆላማዎቹ ሃጋራውያን ስጋዊ ፍጥረታት ፈነጩብሽ፣ አላገጡብሽ፣ አረከሱሽ፤ ፈጣሪሽ እሳቱን ያውረድባቸው! ዘር ማንዘራቸው ከምድርሽ በእሳት ይጠራርጋቸው!

______________________________________

Leave a comment