Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Invading’

ይህን ቪዲዮ ካቀረብኩ ከወር በኋላ የሕንድ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አረፉ | ምልክቱ ምን ሊሆን ይችላል?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on July 25, 2021

💭 ሐምሌ ፲፪/፪ሺ፲፫ ዓ.ም (አቦ፣ ጾመ ሐዋርያት መፍቻ፣ ሊቃነ መላዕክት ሳቁኤል)

ብፁዕ ወቅዱስ ባስልዮስ ማርቶማ ጳውሎስ ዳግማዊ፤ የሕንድ ማላንካራ ሶርያ ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን ፓትርያርክ አረፉ

❖❖❖ ነፍሳቸውን በቅዱሳኑ ዕቅፍ ያኑርንል ከማህበረ ፃድቃን ይደምርልን!❖❖❖

❖❖❖ገድለ ሃዋርያ ቅዱስ ቶማስ ፥ ፆመ ሃዋርያት(በትግርኛ)❖❖❖

ይህን ዜና ገና ዛሬ መስማቴ ነው፤ ያውም በቅዱስ ቶማስ ወርሃዊ በዓል፣ በቅዱስ ያዕቆብ የጌታችን ወንድም ዓመታዊ ኃዋርያዊ/ወንጌላዊ በዓል።

ብጹዕነታቸው ከማረፋቸው ከወር በፊት እሳቸውን እና ኤንዶሶልፋን የተባለውን መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል አስመልክቶ ታች የሚገኘውን ቪዲዮና ጽሑፍ አቅርቤ ነበር። አሁን ሁሉም ነገር መገጣጠሙን ሳሰላስልበት ምን እንደምል በጣም ግራ ገብቶኛል። ምን ሊሆን ይችላል? ብጹዕነታቸው ከጽዮን ጋር፣ ከቅዱሳኑ መላዕክት ጋር፣ ከፃድቃን አባቶቻችን ከእነ አቡነ አረጋዊ፣ አቡነ ሳሙኤል፣ አቡነ ተክለ ሃይማኖት፣ አቡነ አብየ እግዚእ፣ አቡነ ሐብተ ማርያም፣ አባ ዘወንጌልጋር ሆነው በጽዮን ልጆች ላይ የተቃጣውን የባሱና የከፉ ጭፍጨፋዎችን እንዲሁም የኬሚካሎችና መርዛማ ምግቦች ጥቃቶች በመመከት የዋቄዮ አላህዲያብሎስ ሰአራዊትን ለመዋጋት ይሆን አስቀድመው ከእኛ የተሰናበቱት? በሺህ የሚቆጠሩ ሥውር ቅዱሳን እየተዋጉልን እንደሆኑ 100% እርግጠኛ ነኝ። ይህን የማያውቁና ለማወቅ የማይፈልጉ፤ ቢያውቁም እንኳን ከጽዮን ልጆች ጎን ለመሰለፍ “አሻፈረን! አምብዬው! ምናልባት ነገ!” የሚሉ ትዕቢተኛ፣ ሰነፍ፣ ግብዝና ልበ ደንዳና ወገኖች ምን ያህል ያልታደሉ ቢሆኑ ነው?! ምን ያህል ቢዘቅጡስ ነው?! ምን ያህልስ በዋቄዮአላህዲያብሎስ እጅ ውስጥ ቢገቡ ነው?!

እነዚህ ወገኖች ዛሬ ክርስቶስ መጥቶ ቢሆን በድጋሚ ይሰቅሉታል። አይይ! ይብላኝ ለእነርሱ ንጉሡ ክርስቶስማ ከእናታችን ድንግል ማርያም ተወልዶ አስተምሮ፣ ተሰቅሎ፣ ዓለምን አድኖ ከሞት ተንሥቶ አርጓል፤ ዳግም ለመፍረድ እና ዓለምን ለማሳለፍ እንደ መብረቅ ይመጣል፤ እረኛ በጎቹን ከፍየሎቹ እንደሚለይ ጻድቃንን በቀኙ ኃጥዓንን በግራው ለይቶ ያቆማቸዋል። በቀኙ ያሉትን “እናንተ የአባቴ ቡሩካን ወደ እኔ ኑ ወደ አባታችሁ መንግስተ ሰማያት ግቡ፡፡” ብሎ ለዘለዓለም ሕይወት ይጠራቸዋል፡፡ በግራው ያሉትን ደግሞ እጅግ በሚያስፈራና በሚያስደነግጥ የቁጣ ቃል “እናት ርጉማን ለሰይጣንና ለመላእክቱ ወደ ተዘጋጀው ወደ ዘላለም እሳት ከእኔ ሂዱ” ይላቸዋል፡፡ እግዚአብሔርን መፍራት ያቆሙት፣ የትግራይ እናቶች እርግማን የሚያመጣውን ከጦር የከፋ መዘዝ ለማወቅ የተሳናቸው ፺/90% የሚሆኑት የዛሬዎቹ “ ኢትዮጵያውያን ነን” ባይ ከሃዲዎች በስተግራ የሚቆሙ ፍዬሎች ናቸው። የዘጠኝ ወር ጊዜ ነበራቸው፤ ሆኖም ዛሬም የፍዬል ተግባራቸውን በተጠናከረ መልክ ቀጥለውበታል። አባታችን አባ ዘወንጌል /10% የሚሆኑት ተዋሕዷውያን ብቻ ናቸው የኢትዮጵያን ትንሣኤ ለማየት የሚተርፉትሲሉን ትክክል ናቸው፤ ቄስ ነኝባዩ ጎንደሬም ሆነ እራሱን ለዋቄዮአላህ ኦሮሞ ባሪያ ለማድረግ የወሰነውና በአህዛብ ቡና፣ ጫትና፣ ሺሻ የታሠረው አብዛኛው አማራ ከትግራይ ተዋሕዶ ወንድሞቹና እኅቶቹ ጎን ቆሞ የአቴቴን አገዛዝ ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ከአዲስ አበባ አባርሮ እራሱንም የአማርኛ ቋንቋንም እንደማዳን፤ ዛሬ እንደገና ለአቴቴ ጋኔን የደም መስዋዕት ለመገበር ወስኗል። ስለዚህ በጭራሽ ትክክለኛ ኢትዮጵያዊ ሊሆን አይችልምና ከክርስቶስ ተቃውሚዎቹ አባገዳይ ኦሮሞዎች ጋር ወደ ጥልቁ ይወርዳል፤ በጣም አዝናለሁ ግን ይህ ሊሆን ግድ ነው።

በድጋሚ የምመለስበት በጣም ከባድና አስፈላጊ የሆነ ጉዳይ ነው ግን ጂኒው ግራኝ አብዮት  አህመድ አሊ “መቀሌን ተቆጣረናል” ብሎ ‘አባ ገዳዮችን’ ወደ መቀሌ እንደላካቸው እንዲህ ብዬ ነበር፦

አባገዳዮቹ የሞጋሳ ወረራ አጀንዳ ነው ይዘው የሄዱት፤ የደከመውን ሕዝብ እንደ ጥንብ አንሳ ለመብላትና በእርዳታና ትብብር ስም አምስት ሚሊየን ኦሮሞ በትግራይ ለማስፈር ሲሉ ነው። ወራሪ ምንግዜም የራሱ የሌለው ወራሪ ነው!

ሁሉም የሚያውቀው ጉዳይ ነው አብዛኛው ዛሬ ኦሮሞ ነውየተባለው ኦሮምኛ ተናጋሪ በውስጡ ጋላ አይደለም፤ ደጋግሜ የምለው ነው ለመጥቀስ የማልፈልጋቸውና ለረጅም ጊዜ የማውቃቸው በቅርብ የማውቃቸው ምርጥ የሆኑ ኦሮምኛ ተናጋሪ ተዋሕዶ ክርስቲያኖችን አውቃለሁና/70% የሚሆኑት ኦሮምኛ ተናጋሪዎች ጋሎች አይደሉም አይደሉም የሚል እመንት አለኝና! በሞጋሳ ሥርዓት ተገድደው ጋላ ለመሆን የበቁትን ወገኖቻችንን ከዚህ አስከፊ የሞትና ባርነት ማንነትና ምንነት ነፃ የሚወጡበትን ስልት (በግድም ቢሆን) መፍጠር አለብን፤ እላለሁ። ዛሬ በመጮኽ ላይ ያለውን የኦሮሞ ሥርዓት የፈጠረው የአባገዳዮች ኦሮሞ ግን እኔ እንደሚሰማኝ፤  በመጽሐፈ ሄኖክ “የወደቁ መላእክት” ተብለው በተገለጹት እና በሰው ልጆች መካከል የነበረው ጾታዊ ተራክቦ ውጤት የነበሩት “ኔፊሊም” ወይም “ረዓይት” ስለተባሉት ፍጥረታት ዲቃላዎች  ናቸው። እነዚህ ሰውመሰል ፍጥረታት በእብራይስጡ ኔፌሊም፣ በግዕዙ ደግሞ ረዓያት ከሚባሉት የወደቁ መላዕክት የተገኙ ዘሮች በአውሮፓ፣ እስያ እና አሜሪካዎች እንዳሉ እናውቃለን፤ በኢትዮጵያም በመካከላችን እንዳሉ ያለፉት ሦስት ዓመታት በተለይ ደግሞ እነዚህ ዘጠኝ ወራት  እየጠቆሙን ነው።  ረዓይት” + “ራያ” …”ራያ ኬኛ” ማለት ጀምረዋል አይደል!?

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፻፴፱]❖❖❖

አቤቱ፥ ከክፉ ሰው አድነኝ፥ በልባቸውም ክፉ ካሰቡ ከዓመፀኞች ሰዎች ጠብቀኝ፤ ቀኑን ሁሉ ለሰልፍ ይከማቻሉ።

ምላሳቸውን እንደ እባብ ሳሉ፤ ከከንፈራቸው በታች የእፉኝት መርዝ ነው።

አቤቱ፥ ከኃጢአተኞች እጅ ጠብቀኝ፥ እርምጃዬንም ሊያሰናክሉ ከመከሩ ከዓመፀኞች አድነኝ።

ትዕቢተኞች ወጥመድን ሰወሩብኝ፥ ለእግሮቼም የወጥመድ ገመድን ዘረጉ፤ በመንገድ ዕንቅፋትን አኖሩ።

እግዚአብሔርንም። አንተ አምላኬ ነህ፤ የልመናዬን ቃል፥ አቤቱ፥ አድምጥ አልሁት።

አቤቱ፥ ጌታዬ፥ የመድኃኒቴ ጕልበት፥ በሰልፍ ቀን ራሴን ሸፈንህ።

አቤቱ፥ ከምኞቴ የተነሣ ለኃጢአተኞች አትስጠኝ፤ በላዬ ተማከሩ፤ እንዳይጓደዱ አትተወኝ።

የሚከብቡኝን ራስ የከንፈራቸው ክፋት ይክደናቸው።

የእሳት ፍም በላያቸው ይውደቅ፤ እንዳይነሡም ወደ እሳትና ወደ ማዕበል ይጣሉ።

፲፩ ተናጋሪ ሰው በምድር ውስጥ አይጸናም፤ ዓመፀኛን ሰው ክፋት ለጥፋት ይፈልገዋል።

፲፪ እግዚአብሔር ለድሀ ዳኝነትን ለችግረኛም ፍርድን እንዲያደርግ አወቅሁ።

፲፫ ጻድቃንም በእውነት ስምህን ያመሰግናሉ፤ ቀኖችም በፊትህ ይኖራሉ።

❖❖❖በግንቦት ፲፰/፪ሺ፲፫ ዓ.ም ያቀረብኩት ቪዲዮ❖❖❖

ሐዋርያው ቶማስ + ሕንድ + ትግራይ + ኤንዶሰልፋን/ Endosulfan ኬሚካል ☠”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ቅዱስ ቶማስ ወደ ሕንድ እና አርሜኒያ ተጉዟል፤ ሐዋርያት ቅዱስ ማቴዎስ(በኢትዮጵያ/አክሱም ነው የሰማዕትነትን አክሊል የተቀዳጀው)፣ ቅዱስ ማትያስ፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል፤ ዛሬ ግንቦት ፳፮/26 የቅዱስ ቶማስ ክብረ በዓሉ ነው።

✞✞✞እንኳን ለሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ በዓል አደረሰን!!!✞✞✞

ጰራቅሊጦስ በጽዮን አደባባይ በቅዱስ ቶማስ ላይ በቅዱስ ነቢይ ፊት የበራ ነው።

ሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ እ.አ.አ በ፶፪/52 ዓ.ም ወደ ሕንድ ተጉዞ በመስበክ የማልያላም ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑት የኬርላ ወገኖቻችን ክርስቶስን እንዲቀበሉ ረድቷቸዋል። የዚህ የደቡብ ሕንድ ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድሞቻቸንና እህቶቻችን በ፪ሺ፲ ዓ.ም ቱ የደመራ በዓል ላይ ተገኝተው ደመራውን በደመቀ መልክ ከእኛ ጋር አብርተውት ነበር። የሕንድ(ኬረላ)ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፤ ፓትርያርክ እና መዘምራን በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ክርስቲያናዊ አንድነትን እና በወንድማማቾች/በእኅትማማቾች መካከል ሊኖር የሚገባው የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል አሳይተውን ነበር። እግረ መንገዳቸውንም በዚሁ የ፪ሺ፲ ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦችን ላይ ጦርነት እንደተከፈተባቸው እና ይህን ኬሚካል አስመልክቶም በኬረላ ግዛት ምን እይተሠራ እንደሆነ መለኮታዊ ጥቆማ አድርገውልን ነበር።

ይህም፤ ልክ በዚሁ በ ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም ዓመት ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የተደረገው የባራክ ሁሴን ኦባማ + የግብጽ + የሳውዲ + የኤሚራቶች + የሸህ አላሙዲን ምልምል ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በመላው ዓለም ክልክል የሆነው እና ጊዜው ስላለፈበት ቀደም ሲል በዘመነ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወደ እስራኤል እንዲመለስ የተደረገውን☠ አደገኛ “ኤንዶሰልፋን/Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል መልሶ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ አደረገ። ለምን?

ቅዱስ ቶማስ ወደዚህ አንገብጋቢ/አሳዛኝ ጉዳይ መራኝ፤

በዚህች እኅት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የኬረላ ግዛት ከ1978 .ም ጀምሮ

ኤንዶሰልፋን/Endosulfan የተባለውና በመላው ዓለም የተከለከለው የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል በሰብል ላይ ተረጭቶ በሕዝቡ ላይ ዛሬም ድረስ በጣም ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ግዜው ያለፈበትን አደገኛ “Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል ወደ ኢትዮጵያ ያስገባው ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ሊመርዝበት መሆኑ ዛሬ በትግራይ የምናያቸው አሰቃቂ ሁኔታዎች ማስረጃዎች ናቸው። የእግዚአብሔርን ፍጡር እንዲራብ ሰብሉን የሚጨፈጭፍና የሚያቃጥል፣ ሕፃናት በኬሚካል ተቃጥለው እንዲሰቃዩ የሚያደርግ አውሬ ምን ያህል ሰይጣንን የሚያስንቅ አወሬ እንደሆነ መገንዘብ አለብን። ሰይጣን እኮ እግዚአብሔርን እጅግ በጣም ይፈራዋል!

☠“ሙሉ አ/አን ማፈንዳት የሚችል ኬሚካል ተከማችቶ ተገኘ!” የሚል ዜና በቅርቡ ሰምተን ነበር። እንግዲህ ይህ ዜና በምን መልክ እና ለምን እንዲናፈስ ማስፈራሪያ መሆኑ ነው። እንግዲህ ይህን ኬሚካል መልሶ ያስገባው በትግራይ ላይ ለመረጭት አስቦ ለጦርነቱ ገና ያኔ መዘጋጀቱ ነበር።

😈ግራኝ አብዮት አህመድ የሰይጣን ቁራጭ ነው!😈

በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ለማፈንዳት ገና የኑክሌር መሳሪያዎችን ለማግኘት ይጥራልይህ ስሜት የዛሬ ሦስት ዓመት ገና ፎቶውን እንዳየሁ ተሰምቶኝ በጦማሬ ገልጬ ነበር። የዚህን አውሬ ድምጽ የሰማሁትና ተንቀሳቃሽ ምስሉንም ያየሁት ስልጣን ላይ ከወጣ ከዓመት በኋላ ነበር። በምክኒያት! አንድ ወቅት ላይ ቴሌቪዥን ላይ ሲታይ፤ አጠገቤ ለነበሩ፤ “ይህ ሰው ማን ነው?” ብዬ ስጠይቃቸው፤ “እንዴ አታውቀውም እንዴ ጠቅላያችን እኮ ነው!” ብለው በመደነቅ ሲመልሱልኝ አስታውሳለሁ። አዎ! በመንፈስ ነበር የማውቀውና ዲያብሎሳዊ የሆነውን ቆሻሻ መንፈሱን አይቸዋለሁና

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የጽዮን ልጅ፣ የክርስቶስ አርበኛ ትግራዋይ ወደ ትግራይ ብቻ ሳይሆን መዝመት ያለበት ወደ አዲስ አበባ ወይም ወደ ደብረ ዘይት አምርቶ ይህን ቆሻሻ 😈 ባፋጣኝ 🔥የመጥረግ ግዴታ አለበት። ይህን የሚያደርገው ጀግና የፀደቀ ነው!100%!

✞✞✞በትግራይ እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል በመፈጸም ላይ ያሉት እነ ግራኝ ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

ሐዋርያው ቶማስ + ሕንድ + ትግራይ + ኤንዶሰልፋን/ Endosulfan ኬሚካል ☠

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 3, 2021

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉መድኃኔ ዓለም

💭 ቅዱስ ቶማስ ወደ ሕንድ እና አርሜኒያ ተጉዟል፤ ሐዋርያት ቅዱስ ማቴዎስ (በኢትዮጵያ/አክሱም ነው የሰማዕትነትን አክሊል የተቀዳጀው)፣ ቅዱስ ማትያስ፣ ቅዱስ በርተሎሜዎስ ወደ ኢትዮጵያ ተጉዘዋል፤ ዛሬ ግንቦት ፳፮/26 የቅዱስ ቶማስ ክብረ በዓሉ ነው።

✞✞✞እንኳን ለሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ ዓመታዊ በዓል አደረሰን!!!✞✞✞

ጰራቅሊጦስ በጽዮን አደባባይ በቅዱስ ቶማስ ላይ በቅዱስ ነቢይ ፊት የበራ ነው።

ሐዋርያው እና ወንጌላዊው ቅዱስ ቶማስ እ.አ.አ በ፶፪/52 ዓ.ም ወደ ሕንድ ተጉዞ በመስበክ የማልያላም ቋንቋ ተናጋሪዎች የሆኑት የኬርላ ወገኖቻችን ክርስቶስን እንዲቀበሉ ረድቷቸዋል። የዚህ የደቡብ ሕንድ ኬረላ ግዛት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወንድሞቻቸንና እህቶቻችን በ፪ሺ፲ ዓ.ም ቱ የደመራ በዓል ላይ ተገኝተው ደመራውን በደመቀ መልክ ከእኛ ጋር አብርተውት ነበር። የሕንድ (ማላንካራ) ኦርቶዶክስ ቤተ ክርስቲያን፤ ፓትርያርክ እና መዘምራን በመስቀል አደባባይ ተገኝተው ክርስቲያናዊ አንድነትን እና በወንድማማቾች/በእኅትማማቾች መካከል ሊኖር የሚገባው የእግዚአብሔር ፍቅር ምን እንደሚመስል አሳይተውን ነበር። እግረ መንገዳቸውንም በዚሁ የ፪ሺ፲ ዓ.ም ወደ ኢትዮጵያ በመምጣት በጥንታውያን ክርስቲያን ሕዝቦችን ላይ ጦርነት እንደተከፈተባቸው እና ይህን ኬሚካል አስመልክቶም በኬረላ ግዛት ምን እይተሠራ እንደሆነ መለኮታዊ ጥቆማ አድርገውልን ነበር።

ይህም፤ ልክ በዚሁ በ ፪ሺ፲/2010 ዓ.ም ዓመት ሥልጣን ላይ እንዲወጣ የተደረገው የባራክ ሁሴን ኦባማ + የግብጽ + የሳውዲ + የኤሚራቶች + የሸህ አላሙዲን ምልምል ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ በመላው ዓለም ክልክል የሆነው እና ጊዜው ስላለፈበት ቀደም ሲል በዘመነ ኃይለ ማርያም ደሳለኝ ወደ እስራኤል እንዲመለስ የተደረገውን☠ አደገኛ “ኤንዶሰልፋን/Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል መልሶ ወደ ኢትዮጵያ እንዲገባ አደረገ። ለምን?

ቅዱስ ቶማስ ወደዚህ አንገብጋቢ/አሳዛኝ ጉዳይ መራኝ፤

በዚህች እኅት ኦርቶዶክስ ክርስቲያን የኬረላ ግዛት ከ 1978 ዓ.ም ጀምሮ ☠ኤንዶሰልፋን/Endosulfan የተባለውና በመላው ዓለም የተከለከለው የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል በሰብል ላይ ተረጭቶ በሕዝቡ ላይ ዛሬም ድረስ በጣም ከፍተኛ ጉዳት በማድረስ ላይ ነው።

😈 አረመኔው ግራኝ አብዮት አህመድ ግዜው ያለፈበትን አደገኛ “Endosulfan Pesticide“ መርዛማ የተባይ ማጥፊያ ኬሚካል ከእስራኤል ወደ ኢትዮጵያ ያስገባው ሰሜን ኢትዮጵያውያንን ሊመርዝበት መሆኑ ዛሬ በትግራይ የምናያቸው አሰቃቂ ሁኔታዎች ማስረጃዎች ናቸው። የእግዚአብሔርን  ፍጡር እንዲራብ ሰብሉን የሚጨፈጭፍና  የሚያቃጥል፣ ሕፃናት በኬሚካል ተቃጥለው እንዲሰቃዩ የሚያደርግ አውሬ ምን ያህል ሰይጣንን የሚያስንቅ አወሬ  እንደሆነ መገንዘብ አለብን።  ሰይጣን እኮ እግዚአብሔርን እጅግ በጣም ይፈራዋል!

☠“ሙሉ አ/አን ማፈንዳት የሚችል ኬሚካል ተከማችቶ ተገኘ!” የሚል ዜና በቅርቡ ሰምተን ነበር። እንግዲህ ይህ ዜና በምን መልክ እና ለምን እንዲናፈስ ማስፈራሪያ መሆኑ ነው። እንግዲህ ይህን ኬሚካል መልሶ ያስገባው በትግራይ ላይ ለመረጭት አስቦ ለጦርነቱ ገና ያኔ መዘጋጀቱ ነበር።

😈ግራኝ አብዮት አህመድ የሰይጣን ቁራጭ ነው!😈

በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ለማፈንዳት ገና የኑክሌር መሳሪያዎችን ለማግኘት ይጥራልይህ ስሜት የዛሬ ሦስት ዓመት ገና ፎቶውን እንዳየሁ ተሰምቶኝ በጦማሬ ገልጬ ነበር። የዚህን አውሬ ድምጽ የሰማሁትና ተንቀሳቃሽ ምስሉንም ያየሁት ስልጣን ላይ ከወጣ ከዓመት በኋላ ነበር። በምክኒያት! አንድ ወቅት ላይ ቴሌቪዥን ላይ ሲታይ፤ አጠገቤ ለነበሩ፤ “ይህ ሰው ማን ነው?” ብዬ ስጠይቃቸው፤ “እንዴ አታውቀውም እንዴ ጠቅላያችን እኮ ነው!” ብለው በመደነቅ ሲመልሱልኝ አስታውሳለሁ። አዎ! በመንፈስ ነበር የማውቀውና ዲያብሎሳዊ የሆነውን ቆሻሻ መንፈሱን አይቸዋለሁና

ለማንኛውም፤ እያንዳንዱ የጽዮን ልጅ፣ የክርስቶስ አርበኛ ትግራዋይ ወደ ትግራይ ብቻ ሳይሆን መዝመት ያለበት ወደ አዲስ አበባ ወይም ወደ ደብረ ዘይት አምርቶ ይህን ቆሻሻ 😈 ባፋጣኝ 🔥የመጥረግ ግዴታ አለበት። ይህን የሚያደርገው ጀግና የፀደቀ ነው! 100%!

✞✞✞በትግራይ እጅግ በጣም አሰቃቂ ግፍና ወንጀል በመፈጸም ላይ ያሉት እነ ግራኝ ከሃዲዎች የኤዶማውያንና እስማኤላውያን ወኪሎች ሁሉ በመለኮታዊ ሰይፍ ይጨፍጨፉ! ነበልባላዊ በሚሆን በሥላሴ ቃልና ሥልጣን ይንደዱ! ይቃጠሉ! በሲኦል የጨለማ አዘቅት ውስጥ ይዝቀጡ ወይም ይስጠሙ! ኃዘን ከላያቸው አይራቅ ትካዜም ከልባቸው አይጥፋ! እንደ ቃየልና ይሁዳ በዱርና በበርሃ ተበታትነው ሲቅበዘበዙ ይኑሩ! አሜን! አሜን! አሜን!✞✞✞

__________________________________________

Posted in Ethiopia, Faith, Health, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fascist Abiy Ahmed’s Eritrean Mercenaries Commit Atrocities in Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 2, 2021

😠😠😠 😢😢😢

እውነት እንደሚሉን በትግራይ ጦርነት እየተካሄደ ነውን? አይመስለኝም! የሚመስለኝ “ውጊያ አለ” እያሉ በሁሉም በኩል የተቀነባበር ጭፍጨፋ በትግራይ ክርስቲያን አባቶቼ፣ እናቶቼ፣ ወንድሞቼና እኅቶቼ ላይ እየተካሄደ ነው። ይህ ደግሞ የሉሲፈራውያኑ ኤዶማውያንና እስማኤላውያን ጭፍሮች የሆኑት ኦሮሞዎች፣ አማራዎች፣ መሀመዳውያንና ኢ-አማንያን ሁሉ ምኞትና ፍላጎት መሆኑ የታወቀ ነው። በዓብያተ ክርስቲያናት፣ በገዳማትና ታሪካዊ ቦታዎች አካባቢ፤“ውጊያ እየተካሄደ ነው!” መባሉንና ጭፍጨፋዎቹም በእነዚህ ቦታዎች እየተካሄደ እንደሆነ ልብ እንበል። “እዚህ አለን!” እያሉ በመጥራት በወገኖቻችን ሕይወት ላይ የኩኩሉሉ! ድብብቆሽ ጨዋታ የሚጫወቱ ይመስላል። 😠😠😠

በእውነት ህወሀቶች ከሠሩት በጣም ግዙፍ ስህተት ተምረው የወገኖቼን ስቃይ እና ሰቆቃ ማቆም ቢፈልጉና ለደቡባውያን የሰጡትን በረከትና ዕድል ወደ ሰሜን የመመለስ ፍላጎት ቢኖራቸው ኖሮ ትግራይ ሆነው ሳይሆን ጥይት መተኮስ የነበረባቸው፤ ወደ አዲስ አበባ ተጉዘው ግራኝን በደፉትና የጦርነቱንም አቅጣጫ ወደ ደቡብ በቀየሩት ነበር። ላለፉት ሦስት ዓመታት ስለፍፍ የነበረው ይህን ነው፤ “ባካችሁ ጡት አጥባትችሁ ያሳደጋችሁትን ሰይጣን ድፉትና ወደ አስኩም ጽዮን መጥታችሁ ንስሐ በመግባት ኢትዮጵያን የመንፈሳዊ ማንነትና ምንነት ላላቸው ትክክለኛዎቹ ኢትዮጵያውያን አስረክባችሁ ታሪክ ሥሩ!” ስል ነበር። እውነት ለመናገር ልክ ጦርነቱ እንደተጀመረ ህወሀቶች በሦስት ቀናት አዲስ አበባ ይገባሉ የሚል እምነት ነበረኝ። እንዴት ነው በወሬ ካልሆነ፤ አንዴም በአግባቡ ሲበቀሉ የማናያቸው?

የሚገርም ነው፤ እንደ ጋዛ ገላጣማ ከሆኑና እስራኤል 24/7 ዓይኖቿን ከምትተክለበት ትንሽ ቦታ ፍልስጤማውያኑ አሸባሪዎች ለዓመታት ሮኬቶችን ወደ እስራኤል መተኮስ ችለው ያው ከእስራኤል ጋር የተኩስ አቁም ስምምነት ላይ ለመድረስ በቅተዋል። በሌላ በኩል እነ ሳውዲና ኤሚራቶች እንዲሁ 24/7 ክትትል ከሚያደርጉባት ከገላጣማዋ የመንም የአሥር ዓመት ዕድሜ እንኳን የማይሞላቸው ሁቲነፃ አውጪዎች እስከ ጂዳና ሪያድ ድረስ የሚደርሱ ሮኬቶችንና ድሮኖችን በመላክ የበቀል እርምጃዎችን በመውሰድ ላይ ናቸው።

ታዲያ የኔ ጥያቄ፤ ለሃያ ሰባት ዓመታት ኢትዮጵያን ሲያስተዳድሩ የነበሩት ህወሀቶች ተመሳሳይ ተግባር ለመፈጸም እንዴት ተሳናቸው? ምንም ዓይነት የወታደራዊ ዕውቀት የሌለን እኛ ታዛቢዎች እንኳን የተባበሩት አረብ ኤሚራቶች በአሰብ ቤዛቸው ተዋጊ አውሮፕላኖችንና ድሮኖችን ለክርስቲያን ኢትዮጵያ ጭፍጭፍጨፋ እያሰፈሩ መሆናቸውን ከሁለት ዓመት በፊት ከሩቅ ሆነን ስንጠቁም ነበር። እውነት የህወሀት ጄነራሎች ይህ መረጃ ሳይኖራቸው ቀርቶ ነውን? ዛሬም ኤሚራቶች የየመንን ደሴት ለዚሁ ተግባር በማዘጋጀት ላይ ናቸው፣ ግራኝ ከቱርክ ድሮኖችን ሊሸምት ነው ወዘተ” እያልን ነው፤ ነገር ግን የትግራይም ሆኑ የኢትዮጵያ ሜዲያዎች ለዚህ ትልቅ ጉዳይ ተገቢውን ትኩረት ሲሰጡት አይታዩም።

ለመሆኑ ለምን ይሆን በትግራይ ህፃናት ላይ የኬሚካል ቦምቦችን ሲጥል የነብረውን ምርኮኛ ኦሮሞ ፓይለትን ለቅቀውት ወደ ደብረ ዘይት እንዲመለስ ያደረጉት? የትግራይ ቀሳውስትና ካህናት በሰበባሰቡ እየተገደሉ ነው፤ እያለቁ ያሉት ክርስቲያኖች ናቸው፤ ታዲያ ምናልባት ዛሬም የስጋ ማንነትና ምንነት ላላቸው ደቡባውያን እየሠሩ ስለሆኑ ይሆን፤ “ሕዝቤ” የሚሉትን ሕዝብ ሊከላከሉት ያልቻሉት/ያልፈለጉት? የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው “ብሔር በሔረሰቦች” በጋራ ተናብበው በትግራይ ሕዝብ ላይ ጭፍጨፋ እያካሄዱ ግፍ እየሠሩ ታዲያ ህወሃቶች ዛሬም “የብሔርብሔረሰቦች እኩለነት” የሚለውን የተሰወረና የተሸፈነ ንድፈ ሀሳብ ተጠቅመው ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በሃገረ ኢትዮጵያ የነገሰውን የስጋን ማንነትና ምንነት ማለትም የስጋን አካል እንደ መንግስት አካል (ህግ) ፣ የሞትና ባርነትን ሥርዓት ለማስቀጠል ይሻሉን? ዛሬ በደንብ ግልጽ የሆነልን የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ የተዘጋጁበት መልክና ምሳሌ ይህ መሆኑን ነው። የኢትዮጵያ ባንዲራ ላይ እና የመንፈስ ማንነትና ምንነት ካለው የትግራይ ሕዝብ ታሪክ ጋር ምንም ዓይነት ግኑኝነት በሌለው “የትግራይ ባንዲራ” ላይ ያረፈው ባለ አምስት ፈርጥ ኮከብ በሕዝባችን ላይ ያስከተለብንን ስቃይና ሰቆቃ ካየን በኋላ ዛሬም ሲውለበለብ ማየታችን እውነትም እነዚህን ቡድኖች ሉሲፈር ለስሙና ለክብሩ ፈጥሯቸዋል፣ ምኞቱንም እያሟሉለት ነው ማለት ነው። እንድምናየውም አራተኛ ትውልድ የተባለው የምኒልክ መንግስት መጨረሻ ወይም ፍጻሜ የህወሀት/ኢሀዴግ/ኦነግ/ብልጽግና/አብን/ኢዜማ አገዛዝ ነው። እነዚህን ቡድኖች የፀነሳቸው የምኒልክ የስጋ ምኞት ነበርና። ዛሬ ያለው አገዛዝ/መንግስት የምኒልክ መንግስት ነው።

በትግራይ ሕዝብ ላይ ከዚህ በፊት ታይቶና ተሰምቶ የማይታወቅ ግፍና በደል እየደረሰበትና በደል ፈጻሚዎቹም አረመኔዎቹ እነ ግራኝ አብዮት አህመድ መሆናቸው በግልጽ እየታወቀ፤ እንዴት ነው ህወሀቶች የበቀል እርምጃ የመውሰድ ከበቂ በላይ ብዙ ምክኒያቶች ኖሯቸው በግራኝ አገዛዝ አባላት ላይ እስካሁን አንድም የጥቃት እርምጃ መውሰድ ያልቻለው/ያልፈለገው? ዲያ ህወሃት እና ኦነግ/ብልጽግና/ብአዴን/አብን በእነ ሳሙራ ዩኑስ፣ ኬሪያ ኢብራሂም እና አረከበ እቁባይ በኩል አብረው ተናብበው እየሠሩ ይሆንን? ምርጫው” ባለፈው መስከረም የተካሄደው ሳይሆን ዛሬ የምናየው፤ ለተቀረው የኢትዮጵያ ክፍል በመጪዎቹ ወራት ለታቀደው “‘እኔ ብቻ’፤ ሌላ ምርጫ የለህም!” የሚለውን “አማራጭ የለሽ” ሁኔታ ለመፍጠር  ይሆን  ጦርነቱ በሁሉም ሃይሎች ዕቅድና ፍላጎት የተካሄደው?  “ችግር – ምላሽ – መፍትሔ / “Problem – Reaction – Solution

💭 ይህ ጥርጣሬየ ከንቱ ሊሆን የሚችለው የሚከተለውን ካየን ብቻ ነው፦

👉 ፩ኛ. እነ ግራኝ አብዮት አህመድ ባፋጣኝ በእሳት ሲጠረጉ

👉 ፪ኛ. ‘ህወሀትየሚለው የመጠሪያ ስም ሲቀየር

👉 ፫ኛ. ባለ ሁለት ቀለሙ እና ኮከብ ያረፈበት የሉሲፈር ባንዲራ ከትግራይ ሲወገድ

Despite claims by both Ethiopia and Eritrea that they were leaving, Eritrean soldiers are in fact more firmly entrenched than ever in neighbouring Tigray, where they are brutally gang-raping women, killing civilians, looting hospitals and blocking food and medical aid, The Associated Press has found.

Multiple witnesses, survivors of rape, officials and aid workers say Eritrean soldiers have been spotted far from the border in Ethiopia, deep in eastern and even southern Tigray, sometimes clad in faded Ethiopian army fatigues.

Rather than leaving, witnesses say, the Eritrean soldiers now control key roads and access to some communities.

At a hospital in Mekele, capital of Ethiopia’s northern Tigray region, children are being treated for horrific injuries of war.

12-year-old Haftom Gebru’s hand was too mangled during fighting in his village to be saved.

15-year-old Akhbaret Tadesa has deep trauma after a shell detonated near her house.

It has left her trembling all the time, unable to speak or eat on her own.

Her sister and father care for her around the clock, feeding her, talking to her, holding and squeezing her shaking fingers.

These are the scars of the fighting between Ethiopian armed forces and the Tigray People’s Liberation Front.

Since the violence erupted last November, there has been an ever-growing number of war-wounded in Tigray, including women and children.

But many at the hospital say that their wounds were caused not by Ethiopian or Tigray fighters – but by fighters from Ethiopia’s one time foe across the border: Eritrea.

Teklemariam Gebremichael is a farmer and says that Eritrean soldiers targeted him for this very reason.

He recounts that he and his neighbours were told that they were no longer allowed to farm.

When Eritrean soldiers came upon him tending to his cattle and harvesting crops, they shot both him and his cows, killing all his livestock.

He survived, but with food now in short supply, his wound is slow to heal.

He appeals for help from the international community.

“They should take immediate action to save the people of Tigray and stand by Tigray, because they are here to ethnically cleanse us,” he says.

Health workers say that they have seen a spike in sexual violence too.

Sister Mulu Mesfin is a nurse at the Ayder Referral Hospital in Mekele.

She has treated 400 rape victims and says that the wards are still full to overflowing.

Some of the women who sought treatment said they had been held in camps and gang-raped by dozens of soldiers for weeks.

Some were so badly injured that they were unable to walk, with complications like fistulas and prolapses.

The sister says most of the gang rapes were carried out by both Ethiopian and Eritrean soldiers.

“Most are from Eritreans, but both soldiers are raping,” she says.

Compounding the problem, hospitals in the region have been attacked and ransacked.

Some of them were taken over by fighters and turned into garrisons.

As a result, people have to go further and further to get medical care as the hospitals they once went to are no longer able to function.

The Hawzen Primary Hospital still shows signs of an occupation that doctors and patients say was by Eritrean soldiers.

Birhan – who didn’t want to give her last name – came to seek treatment for her one-year-old baby, who’s been coughing a lot.

She left her two other children at home on their own; she says her husband had fled, as men of fighting age are more likely to be killed by soldiers.

She recalls how Eritrean soldiers took the hospital as a garrison after looting it.

Aid convoys were also being turned back.

__________________________________________

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Health, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

It’s Time For Africa to Take a Stance Against Ethiopia’s Crimes

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2021

Alex de Waal

Under the banner of national sovereignty, Ethiopia is subverting Africa’s hard-won norms, principles and institutions.

Ethiopia is bringing Africa into disrepute and Africans should be outraged.

Ethiopian and Eritrean soldiers are killing and raping civilians in Tigray. Millions are facing starvation while the authorities choke off essential relief supplies. The European Union and the United States called for an end to the atrocities and access for humanitarian agencies. Addis Ababa’s defence is that national sovereignty protects its right to do these things.

On Sunday, US Secretary of State Antony Blinken announced sanctions against Ethiopian officials held responsible for the violence and starvation. Thus far, these are just visa restrictions, alongside a suspension of most development and security assistance.

In response, Ethiopia’s Ministry of Foreign Affairs put out a statement: “The attempt by the US administration to meddle in its [Ethiopia’s] internal affairs, is not only inappropriate but also completely unacceptable. Ethiopia should not be told how to run and manage its internal affairs.”

Some Africans appear to take at face value this appeal to African solidarity in the face of external diktat. That’s a mistake.

Under the banner of national sovereignty, Ethiopia is subverting Africa’s own hard-won norms, principles and institutions.

The same argument was trotted out in the 1970s and 1980s when African dictatorships used “sovereignty” as a shield behind which to oppress and exploit their people with impunity. At that time, the Organisation of African Unity stood up for untrammelled sovereign rights. Its reasoning was that the independence of African countries wasn’t secure: Apartheid South Africa, along with outgoing colonial powers and their mercenaries wanted to destabilise and divide African countries. That spelled African silence over Eritrea’s long struggle for independence – an inattention that undermined peace and stability in the region. There was also a growing chorus of dissent criticising the OAU’s whitewashing of military coups, massacres and man-made famines. It was “a trade union of heads of state,” in the words of Tanzanian President Julius Nyerere.

The refugee crisis was the biggest symptom of African governments’ loss of legitimacy in the eyes of their citizens: millions fled their misgoverned countries. Western nations paid the humanitarian aid bills and began to speak about intervening themselves – and actually did so in Somalia in 1992.

The turning point came in April 1994. That month saw the accomplishment of the OAU’s historic mission, when Nelson Mandela became president of South Africa following that country’s first ever democratic non-racial elections. It also saw the genocide in Rwanda, perpetrated without anything more than symbolic hand-wringing in Africa and globally. With the liberation of South Africa, the main justification for the deployment of unfettered sovereignty was gone, while Rwanda showed the bankruptcy of that doctrine.

Africans led the way in formulating new principles. The Sudanese scholar and diplomat Francis Deng developed the notion of “sovereignty as responsibility”: a government’s sovereign privileges extend only as far as it exercises its responsibility for the rights and welfare of its citizens. The OAU set up an International Panel of Eminent Personalities to examine the Rwanda crisis, which coined the “principle of non-indifference”: Africans should not stand by while one of their governments commits mass atrocities. In due course, this became enshrined in the Constitutive Act of the African Union, drafted in 2000 and adopted when the African Union formally took over from the OAU at a summit in Durban, South Africa, two years later. Article 4(h) provides for intervention in the case of “grave circumstances”, defined as war crimes, crimes against humanity or genocide.

These African initiatives were forerunners of the “responsibility to protect”, or R2P, adopted at the United Nations in 2001. Over the years, especially after R2P was invoked by NATO countries for regime change in Libya, many Africans came to see it as imperialism in philanthropic disguise.

By contrast, the African doctrine of non-indifference was crafted in the spirit of pan-Africanism. The vision of Kwame Nkrumah, the Pan-Africanist who led Ghana to independence in 1957, was that Africans are a single people whose struggle for freedom is one and the same. Sovereignty resides with the people, and is shared across the continent.

African peacemaking practice developed the duty to offer good offices for conflict resolution – along with an obligation of the country in conflict to accept them. African diplomats are proactive in peacemaking. It is now standard for the AU and African regional economic communities to respond to a crisis within days. When civil war broke out in South Sudan in December 2013, the foreign ministers of neighbouring countries flew to Juba within a week to press for a ceasefire. Compare that to the first civil war in Sudan (1955-72) when it took 16 years for an international peace effort and the second civil war (1983-2005) when it took eight years.

These peace efforts don’t always work, but it’s surely better than the alternative of allowing conflicts to rage on and escalate. For example, when a border war broke out between South Sudan and Sudan in April 2012, prompt action by the AU Peace and Security Council set out a road map for resolving the conflict. At that time the UN Security Council was deadlocked on almost every issue, but the US, China and Russia all deferred to the African position and adopted the PSC’s formula, word-for-word, in a Security Council resolution.

By comparison, United Nations envoys to Syria and Yemen were frustrated by the absence of a regional mechanism that could have established principles to contain those wars.

Ethiopia’s war in Tigray is a typical civil war: a political dispute that turned violent and became internationalised with Eritrean intervention. The best chance of containing the war was at the beginning before it escalated out of control. African leaders knew this instinctively. Within weeks of the outbreak of fighting in early November, the AU dispatched a team of three former heads of state as special envoys.

But Ethiopia did not play by Africa’s rules. Prime Minister Abiy Ahmed rebuffed the AU, making sure that the Peace and Security Council – where Ethiopia sits as a member – did not discuss his war. In fact, he insisted it was only a “law enforcement operation”.

Abiy appears to be following the playbook of his coalition partner in the war in Tigray, Eritrean president Isaias Afwerki, that there should be no constraint on power. Afwerki has defied Africa and the world for decades with a dictatorship without constitution or rule of law. And Eritrea is Africa’s largest generator of refugees relative to its size.

With the AU impotent, Ethiopia’s crisis has gone to the United Nations. But the three African non-permanent members of the UN Security Council – Kenya, Niger and Tunisia – have not spoken out against the war or atrocities. Even when Ireland raised the situation in Ethiopia under the relatively uncontroversial resolution 2417 on armed conflict and hunger, the African representatives wavered. This opened the door for China and Russia to threaten to veto any resolution.

That’s Abiy’s strategy: his government’s statements about “foreign meddling” and “US imperialism” are aimed at winning over China and Russia. Those countries may step in and support him – but for their own interests, not Africa’s. Abiy has shown no regard for Africa and its wisdom. On the opening day of the AU’s February summit, Abiy published an article entitled Towards a peaceful order in the Horn of Africa. He didn’t once mention the AU or Africa’s norms, principles and institutions for peace.

Abiy’s appeal to sovereign impunity is having the exact opposite of its stated goal. Ethiopia faces a catastrophic famine and national crisis – and becoming a cockpit for global rivalries.

Africans should not stand for this. They must stand firm on Africa’s principles: sovereignty entails responsibility, unreserved condemnation of atrocities and starvation crimes, immediate negotiation among the belligerents for a political solution. Or Africa cannot complain if Europeans and Americans take those principles more seriously than they do.

Source

____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Fascist Abiy Ahmed’s Eritrean Mercenaries Kill, Rape, Loot in Tigray

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2021

ሌባው ሊሰርቅና ሊያርድ ሊያጠፋም እንጂ ስለ ሌላ አይመጣም” [የዮሐንስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፥፲]

Women who make it to the clinic for sex abuse survivors in the northern Ethiopian region of Tigray usually struggle to describe their injuries. But when they can’t take a seat and quietly touch their bottoms, the nurses know it’s an unspeakable kind of suffering.

So it was one afternoon with a dazed, barely conscious 40-year-old woman wrapped in bloodied towels, who had been repeatedly gang-raped anally and vaginally over a week by 15 Eritrean soldiers. Bleeding profusely from her rectum, she collapsed in the street in her village of Azerber, and a group of priests put her on a bus to Mekele.

The woman recently broke down in tears as she recounted her ordeal in January at the hands of Eritrean troops, who have taken over parts of the war-torn region in neighboring Ethiopia. The Eritreans often sodomize their victims, according to the nursing staff, a practice that is deeply taboo in the Orthodox Christian religion of Tigray.

“They talked to each other. Some of them: ‘We kill her.’ Some of them: ‘No, no. Rape is enough for her,’” the woman recalled in Mekele, Tigray’s capital. She said one of the soldiers told her: “This season is our season, not your season. This is the time for us.”

Despite claims by both Ethiopia and Eritrea that they were leaving, Eritrean soldiers are in fact more firmly entrenched than ever in Tigray, where they are brutally gang-raping women, killing civilians, looting hospitals and blocking food and medical aid, The Associated Press has found. A reporter was stopped at five checkpoints manned by sometimes hostile Eritrean soldiers dressed in their beige camouflage uniforms, most armed, as gun shots rang out nearby. And the AP saw dozens of Eritrean troops lining the roads and milling around in at least two villages.

Multiple witnesses, survivors of rape, officials and aid workers said Eritrean soldiers have been spotted far from the border, deep in eastern and even southern Tigray, sometimes clad in faded Ethiopian army fatigues. Rather than leaving, witnesses say, the Eritrean soldiers now control key roads and access to some communities and have even turned away Ethiopian authorities at times. Their terrified victims identify the Eritreans by the tribal incisions on their cheeks or their accents when speaking Tigrinya, the language of the Tigrayan people.

Almost all Tigrayans interviewed by the AP insisted there can be no peace unless the Eritreans leave. They see the Eritreans’ menace everywhere: the sacked homes, the murdered sons, the violated daughters, even the dried turds deposited in everything from cooking utensils to the floor of an X-ray room in one vandalized hospital.

Yet the Eritreans show no signs of withdrawing, residents said. And after first tacitly allowing them in to fight a mutual enemy in the former leaders of Tigray, the Ethiopian government now appears incapable of enforcing discipline. Two sources with ties to the government told the AP that Eritrea is in charge in parts of Tigray, and there is fear that it is dealing directly with ethnic Amhara militias and bypassing federal authorities altogether.

“They are still here,” said Abebe Gebrehiwot, a Tigrayan who serves as the federally appointed deputy CEO of Tigray, sounding frustrated in his office.

The continuing presence of Eritrean soldiers “has brought more crisis to the region,” he warned. “The government is negotiating…. I am not happy.”

The violence has already sent families fleeing to places like the camp for the internally displaced in Mekele that Smret Kalayu shares with thousands of others, mostly women and children. The 25-year-old, who once owned a coffee stall in the town of Dengelat, reflected on her escape in April while Eritrean forces searched houses and “watched each other” raping women of all ages. They also peed in cooking materials, she said.

“If there are still Eritreans there, I don’t have a plan to go back home,” she said, her voice catching with rage. “What can I say? They are worse than beasts. I can’t say they are human beings.”

Ethiopia and Eritrea were deadly enemies for decades, with Tigray’s then-powerful rulers, the Tigray People’s Liberation Front, taking leading roles in a divisive border conflict. That started to change in 2018, after Ethiopian Prime Minister Abiy Ahmed took office and made peace with Eritrea, for which he won the Nobel Peace Prize.

Abiy also marginalized the Tigrayan leaders, who fought back by questioning his authority. In early November the Ethiopian government accused Tigrayan troops of attacking federal ones. Tigrayan leaders later fired rockets into the Eritrean capital of Asmara, including some that appeared to target the airport there.

Abiy sent federal troops to Tigray to arrest its defiant leaders, and a war broke out that has dragged on for six months and displaced more than 2 million of the region’s 6 million people. United States Secretary of State Antony Blinken has referred to “ethnic cleansing” in western Tigray, a term for forcing a population from a region through violence, often including killings and rapes.

All sides have been accused of human rights abuses. But most of the atrocities are blamed on Ethiopian government forces, the Amhara militias allied with them and, notably, the shadowy fighters from Eritrea.

An Eritrean artillery bombardment lasting about 13 hours killed 150 people in Tirhas Fishaye’s village in the Zalambessa area in mid-November, she said. After that, she added, the Eritrean army moved in and started killing people in the streets.

We hid in a cave for two months with 200 other people,” she said. “Then the Eritrean army found us and murdered 18 people.”

Tirhas, who is now displaced in Mekele, said the soldiers searched for young people, whom they shot as they ran away.

Another Tigrayan, Haileselassie Gebremariam, 75, was shot in front of a church in early January in his village in the Gulomakeda district. He said he counted the bodies of 38 people massacred by Eritrean troops inside the Medhane-Alem church during a religious festival. Several of his relatives were killed.

“When the Eritreans arrived, they shot everyone they found,” said Haileselassie, still nursing his ugly wound at Mekele’s Ayder Hospital. “They burnt our crops and took everything else.”

The Eritreans are acting out of a deep-rooted animosity against Tigrayan leaders after the border war, even though the people share a similar culture, according to Berhane Kidanemariam, an Ethiopian diplomat and Tigrayan who resigned his post earlier this year in protest. Eritrea’s longtime president, Isaias Afwerki, seeks a buffer zone along the border to foil any attempts by Tigray’s now-fugitive leaders to make a comeback, especially by resupplying their arsenal through Sudan, Berhane said.

The mastermind of the situation in Ethiopia is Isaias,” Berhane said by phone from Washington, where until March he served as the deputy chief of Ethiopia’s mission. “Basically, Abiy is the poorer one in this. The head is Isaias…. The war, at the moment, is life or death for Isaias.”

For months, both Ethiopia and Eritrea denied the presence of Eritrean soldiers in Tigray. But evidence of Eritrea’s involvement grew, with the AP reporting the first detailed witness accounts in January, sparking a U.S. call for their withdrawal.

Abiy acknowledged in March that Eritrean troops were “causing damages to our people.” In early April Ethiopia’s foreign ministry reported that Eritrean troops had “started to evacuate.”

But the U.S. has said it still sees no sign of that happening, and has demanded a verifiable exit of Eritrean soldiers from Tigray. The U.S. this week announced sanctions, including visa restrictions, against Eritrean or Ethiopian officials blocking a resolution in Tigray, which the Ethiopian government called “misguided” and “regrettable.” The government has repeatedly warned of outside attempts to meddle in the country’s internal affairs.

Much of Tigray is still cut off from access, with no communications, leaving the displaced to describe what is happening. Tedros Abadi, a 38-year-old shopkeeper from Samre now in Mekele, said Eritrean troops arrived in his village as recently as April. After being ambushed by Tigrayan guerrillas, they gunned down priests walking home after service on a Sunday afternoon and burned about 20 houses, he said.

Nothing is left there,” said Tedros, who does not know where his family is. “I left home because they were targeting all civilians, not only priests.”

He said dead bodies lay in the village for days afterward, eaten by vultures, because those who remained were too afraid to bury them. He added that Eritrean soldiers told Tigrayan elders that this was revenge for the border war.

Yonas Hailu, a 37-year-old tour guide in Mekele, is glad his father, a retired army lieutenant, died of natural causes before the Eritreans invaded. He sees no signs of the war ending.

They will never give up fighting,” he said. “The Ethiopian troops – they would never stay here for three days without the Eritreans.”

Representatives of the Ethiopian and Eritrean governments did not respond to requests for comment.

The Eritreans seem bent on doing as much damage as they can, inserting sand into water pumps to disable them and even ferreting away such apparently useless items as old mattresses, witnesses said.

“You can literally see nothing left in the houses,” said one humanitarian worker with access to some remote areas of Tigray. She recalled seeing Eritrean soldiers smiling for selfies by a lorry with looted items near the town of Samre.

She requested anonymity to protect her organization from retaliation.

The Eritrean soldiers also have destroyed hospitals and sometimes set up camp in them. At the Hawzen Primary Hospital, walls were smeared with the blood of the chickens the Eritreans had slaughtered in the corridors. Soiled patient files were strewn on the ground, and the intensive care nursery for babies was trashed, with missing incubators and toppled little beds.

They have also looted and burned sacks of grain and killed livestock, witnesses told the AP.

Gebremeskel Hagos, a mournful-looking man in a Mekele camp for the displaced, recalled how Eritrean and Ethiopian troops sang as they entered the ancestral home of a former Tigrayan leader in a village near Adigrat in January. The soldiers fired rounds into the air and sent young and old scampering for safety. They killed people and livestock, and one referred to revenge for the border war.

“I don’t have hope,” said Gebremeskel, a 52-year-old farmer who is separated from five of his seven children. “They want to destroy us. I don’t think they will leave us.”

For all the damage the Eritreans have done, the gang rapes are among the worst.

The Mekele clinic for rape survivors is full to overflowing with women, sometimes raped by Ethiopian soldiers but often by Eritreans, according to Mulu Mesfin, the head nurse. Some women were held in camps by the Eritreans and gang-raped by dozens of soldiers for weeks, she said.

Her clinic has looked after about 400 survivors since November. Between 100 and 150 were sodomized, she said. She described survivors of anal rape who can’t sit down for the pain and are so ashamed that they simply lack words.

“They say, something, something,” recounted Mulu, a slender, wiry woman whose voice fell when she talked of the sodomy. “The victims are psychologically disturbed.”

In further humiliation, Mulu said, some survivors reported being sodomized because their attackers wanted to avoid any contact “with their TPLF husbands.”

She cried when she heard what had happened to the woman from Azerber, who was barely able to walk when she arrived. At first, Mulu recalled, she muttered to herself as if she was still in the presence of the Eritrean soldiers.

“She was saying, ‘Eritreans, go back. Close the door. You are a soldier. Don’t touch me,’” Mulu said.

The AP doesn’t name people who have been sexually abused, but an AP team looked at the notes in the woman’s medical file.

The woman said she was detained for a week at the Eritreans’ camp, where she saw about 10 more girls and women, including a 70-year-old. The soldiers mocked her when she asked them to let her go.

The attackers sometimes raised their guns and hit the back of her head. As they raped her, she said, one told her, “You are crying for a long period of time. This is not enough for you?” They also said they wanted to infect her with HIV.

The woman won her freedom one day when the Eritreans had to relocate. She now lives in a safe house for rape survivors at Mekele’s Ayder Hospital, along with about 40 others. She isn’t certain if her two children, ages 6 and 11, are still alive somewhere in northern Tigray because the phone network there is disabled.

Another woman from the town of Wukro was raped anally, and an Eritrean soldier inserted his arm in her vagina, according to Yeheyis Berhane, a researcher with the Tigray Institute of Policy Studies. He was furious that his team had been stopped from going into the remote areas north of Mekele to investigate sex and other crimes.

“They killed women, men, children,” he said. “But they don’t want us to go there because we are going to expose to them to the public.”

Source

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

የኤርትራ ቤን አሜር አውሬዎች የሰዶማውያንን ጨምላቃ ተግባር በመፈጸም ላይ ናቸው፤ ዓለምም ይህን “በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ዘንድ የተከለከለ” በማለት እየዘገበው ነው!😠😠😠 😢😢😢

💭 ይህን እጅግ በጣም ረባሽ የሆነ የኤ./AP መረጃ ከሚከተሉት መረጃዎች ጋር እናገጣጥመው (

💭 ይህ በጣም ጠቃሚ የሆነ መረጃ ነውና ነጠብጣቦቹን ለማገናኘት ወደ ጦማሬ ይግቡ! ወገን ከክትባት እንዲጠነቀቅ ባክዎን መልዕክቱን ያስተላልፉ!

💭 እንግዲህ እ.ኤ.አ. በ 1993 ዓ.ም ላይ ቢል እና መሊንዳ ጌትስ ወደ ሩዋንዳ ተጓዙ… በ 1994 ዓ.ም በሩዋንዳ የጅምላ ዘር ፍጅት ተፈፀመ፡፡ አሁን አስደንጋጭ የሚሆነው ነገር የሚከተለው ነው፤ ቀጥሎ ደግሞ (ከ 1993,1994 – 1995) እ.አ.አ በ1995 ዓ.ም የፈረንሳዩ ዶ/ር ፒየር ጊልበርት እንዲህ አሉን፦

👉 / ር ፒየር ጊልበርት 1995 ማግኔቲክ ክትባቶች

ባዮሎጂያዊ ውድመት ውስጥ በማግኔታዊ መስኮች ላይ የተደራጁ አውሎ ነፋሶች አሉ፡፡ የሚከተለው ነገር ሆን ተብሎ በሽታ አምጪ ተህዋሳትን በመፍጠር የሰው ልጅ የደም ፍሰትን መበከል ነው፡፡ ይህ ክትባትን አስገዳጅ በሚሆኑ ህጎች ይተገበራል፡፡ እናም እነዚህ ክትባቶች ሰዎችን ለመቆጣጠር የሚያስችሉ ይሆናሉ። በአንጎል ሴሎች ውስጥ የሚስተናገዱ ፈሳሽ ክሪስታሎች ይኖሯቸዋል ፣ ይህ ደግሞ በጣም ዝቅተኛ ድግግሞሾች ባሏቸው ሞገዶች የሚላኩበት የኤሌክትሮማግኔታው መስኮች ጥቃቅን ተቀባዮች ይሆናሉ፡፡ እናም በእነዚህ ዝቅተኛ የድግግሞሽ ሞገዶች ሰዎች ማሰብ አይችሉም ፣ ወደ ዞምቢ/ደደብ ሰው ይለወጣሉ፡፡ ይህንን እንደ መላምት አታስብ፡፡ ተደርጓል፤ ሩዋንዳን እናስታውስ።”

💭 “በኢትዮጵያ የተባባሰው ጦርነት የአይሁድን ማህበረሰብ አደጋ ላይ ይጥላል | ጽላተ ሙሴ?”

በቀድሞዋ የኢትዮጵያ ግዛት በኤርትራ “ቃኛው እስቴሽን” በመባል ይታወቅ የነበረውንና እ..አ ከ1943 እስከ 1977 .ም ድረስ ቀደም ሲል የነበረውን የጣሊያን የባህር ኃይል ሬዲዮ ጣቢያ ተረክቦ በማደስ እንደ የዩኤስ አሜሪካ ጦር ሬዲዮ ጣቢያ ሲሰራ የነበረውን ምስጢራዊ የስለላ እና ምርምር ጣቢያ አስታወሰኝ፡፡ ለሰላሳ አራት ዓመታት ያህል እዚያ ቆይተዋል! ዋው! ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በኤርትራ ሕዝብ በተለይ በወጣቱ ላይ እየታየ ያለው ያልተለመደ ኢ–ሃበሻዊ ባሕርይ ይህ ቃኛው ጣቢያ ሲሰራቸው ከነበሩት ምስጢራዊ አካባቢን እና ህሊናን የመቆጣጠሪያ ስራዎች ጋር የተቆራኘ ይሆን? ዛሬ ወደ ትግራይ ገብተው ኢ–ሃበሻዊ ጭካኔ በመፈጸም ላይ ያሉት የኢሳያስ አፈቆርኪ ወታደሮች በዚሁ ጣቢያ ከተገኙ እንቁላሎች የተፈለፈሉ ሮቦቶች ይሆኑ?

_____________________________________

Posted in Ethiopia, Infos, Life, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Vox | Why Ethiopia is Invading Itself | ኢትዮጵያ ራሷን ለምን እንደወረረች

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 28, 2021

💭 Actually, it is not Ethiopia which is invading itself, rather “Deep State „Oromia” – in order to destroy Historical Christian Ethiopia – Tigray being its cradle – and replace it with the newly created Islamic (Pagan) Caliphate of Oromia. That’s why Peacock – which is exotic to Ethiopia – was affixed to the doorpost of war criminal Nazi Führer Abiy Ahmed’s Reich Chancellery in Addis Ababa. The Nobel Peace Prize was awarded to him for his “Islamic Oromia Caliphate Project”. Antichrist! 😈

💭 እንደ እውነቱ ከሆነ ፣ ኢትዮጵያ ሳትሆን ራሷን እየወረረች ያለችው ፥ “ጥልቅ ግዛት ኦሮሚያ” ናት ኢትዮጵያን እየወረረቻት ያለቸው። ዓላማዋም ታሪካዊቷን ክርስቲያናዊቷን ኢትዮጵያን፥ ትግራይ መሠረቷ ናት ፥ እንድትጠፋ እና በምትኳም የኦሮሚያ እስላማዊት (አረማዊ) ካሊፋት መመሥረት ነው ለዚያም ነው የጦር ወንጀለኛው ናዚ መሪ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የራይሽ ቤተ ፒኮኩ ፊት ለፊት ለኢትዮጵያ እንግዳ የሆነችውን ፒኮክ የለጠፈው የኖቤል የሰላም ሽልማት የተሰጠው ለ “ኦሮሚያ እስላማዊት ካሊፌት ፕሮጀክቱ” ነው። የክርስቶስ ተቃዋሚ!😈

😈 The country’s leader won the Nobel Peace Prize. Then he went to war.

In 2019, after ending Ethiopia’s decades-long war with its neighbor, Eritrea, Prime Minister Abiy Ahmed was awarded the Nobel Peace Prize. It seemed like a new beginning for Ethiopia. After decades of dictatorships and oppressive regimes, he appeared to finally be putting the country on a new path.

But less than a year later, Abiy had already launched a military attack — on Tigray, a regional state in his own country. When Abiy became prime minister in 2018, he had largely supplanted Tigray’s main political party, the TPLF, as the country’s center of power. Since then, tensions between Abiy and the TPLF had escalated quickly. The political rivalry led to a dispute over an election, which led to an alleged attack on a military base — and finally to Abiy’s deployment of the military.

Abiy promised to bring peace to Ethiopia; now he’s presiding over a war that exploded from dispute to devastation in a matter of weeks, and has no obvious end in sight. Much of Tigray’s territory has been captured by local armies and militias. Thousands have died or fled their homes. And many Ethiopians are left wondering how Abiy, a leader who promised a break with the past, brought them here instead.

__________________________________________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Infos, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »