Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Creation’

ጥቁሩ A.I. ቻትቦት በጀርመን ቤተክርስቲያን ሰበከ፤ ‘የክርስቶስ ተቃዋሚው / የአውሬው ሥርዓት መገለጥ ጀምሯል’

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 15, 2023

💭 ፕሮቴስታንቶች በጀርመን የቤተ ክርስቲያን’ በኤ.አይ-በተካሄደው የአገልግሎት ስነ ሥርዓት ላይ ተሳተፉ ፥ ሰባኪው ቦት ጢም ባለው ጥቁር ሰው አምሳያ የተሠራ ነው

💭 Protestants Attend AI-Generated Service in Germany – The Bot was Personified by an Avatar of a Bearded Black Man

አንድ ሰው ሠራሽ ክህሎት / አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ ቻትቦት ባቫሪያ ግዛት በምትገኘው ፊውርት ከተማ ሙሉ በሙሉ በታጨቀው የቅዱስ ጳውሎስ’ቤተ ክርስቲያን’ ውስጥ ያሉ አማኞችን ከአግዳሚ ወንበራቸው ተነስተው ‘ጌታን’ እንዲያመሰግኑ ጠየቀ። ከመሰዊያው በላይ ባለው ትልቅ ማሳያ ላይ በአንድ ሰው አምሳያ የተመሰለው የቻትጂፒቲ ቻትቦት አርብ ጠዋት ለሙከራ የሉተራን ፕሮቴስታንት ‘ቤተ ክርስቲያን አገልግሎት በሰው ሠራሽ ክህሎት / አርቴፊሻል ኢንተለጀንስ የመነጨውን ከ፫፻/300 ለሚበልጡ ሰዎች መስበክ ጀመረ።

The artificial intelligence chatbot asked the believers in the fully packed St. Paul’s church in the Bavarian town of Fuerth to raise from the pews and praise the Lord. The ChatGPT chatbot, personified by an avatar of a man on a huge screen above the altar, then began preaching to the more than 300 people who had shown up on Friday morning for an experimental Lutheran Protestant church service almost entirely generated by artificial intelligence.

A unique sermon was delivered via artificial intelligence Friday in a Lutheran church in Germany.

A ChatGPT chatbot asked the people in the fully packed St. Paul’s Church in the town of Fuerth to rise from the pews and praise the Lord.

The bot was personified by an avatar of a bearded black man on a huge screen above the altar. It preached to more than 300 people who showed up for the experimental Lutheran church service, generated almost entirely by artificial intelligence.

“Dear friends, it is an honor for me to stand here and preach to you as the first artificial intelligence at this year’s convention of Protestants in Germany,” the avatar said with an expressionless face and monotone voice.

Some of the audience members said, “There was no heart and no soul,” in the presentation as the A.I. images of speakers spoke quickly and in a monotone.

Others thought it worked well.

“I had actually imagined it to be worse. But I was positively surprised how well it worked. Also, the language of the A.I. worked well, even though it was still a bit bumpy at times,” Marc Jansen, a 31-year-old Lutheran pastor from Troisdorf near the western German city of Cologne told the Associated Press.

What the young pastor missed, however, was any kind of emotion or spirituality, which he says is essential when he writes his own sermons.

And some also pointed out that an A.I.-generated avatar cannot interact with believers, the way a real pastor can.

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Dr. Timnit Gebru: Eugenics and the Promise of Utopia through Artificial General Intelligence (AGI)

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on April 17, 2023

💭 ዶ/ር ትምኒት ገብሩ፤ ኢዩጀኒክስ እና የዩቶፒያ ተስፋ ሰው ሰራሽ በሆነ አጠቃላይ ብልህነት

👏 ይህ በኢትዮጵያዊቷ እህታችን በ ዶ/ር ትምኒት ገብሩ የቀረበ ድንቅ ትምህርት ነው። እግዚአብሔር ይጠብቅሽ፤ እኅታችን፤ መስቀልሽን ያዢ፤ ተንኮለኞቹ እነ ቢል ጌትስና ጆርጅ ሶሮስ ይህን አይወዱትም!

በተለይ ወደ ሃገራችን ይህን መሰሉን የአውሬውን ቴክኖሎጂ ለማስገባት በመጣደፍ ላይ ላለው ለአረመኔው ጋላኦሮሞ ለግራኝ አብዮት አህመድ ፕሮጀክት ትልቅ መልስ ነው። ይህ ከሃዲ በሉሲፈራውያኑ መቀጠሩን የሚነግረን ሌላ ትልቅ ማስረጃ ነው። ግራኝ አህመድ፣ ደመቀ ሀሰን፣ ጃዋር መሀመድ ወዘተ አውሬዎችና የሰዶም ዜጎች ናቸው። ሞቷል የተባለው ቅሌታሙ አሜሪካዊ ሕፃናት ደፋሪ ጄፍሪ ኤፕሽታይን አዲስ አበባ የሚገኘውንና ግራኝ ፈጥኖ ሁሉንም እንግዶቹን የሚያስጎበኘውን የአርቲፊሻል ኢንተለጀንስ ማዕከል ቆርቁሮታል። ይህን ገና ከጅምሩ ለማሳወቅ ሞክሪያለሁ። “የመንፈስ ማንነትና ምንነት ያላቸው ኢትዮጵያውያን ለአእምሮ መቆጣጠሪያ መሣሪያዎች በጣም አመቺና ተፈላጊ ናቸው፤ ቤተ ሙከራዎች ይፈልጓቸዋል!” ብያለሁ። ያው በዛሬዋ ኢትዮጵያ ላይ ምን እየተሠራ እንደሆነ የምናየው ነው፤ በሁሉም መስክ ሃገራችን ቤተ ሙከራ ሆናለች።

የሚገርም ነው፤ ይህ ጄፍሪ ኤፕሽታይንየተሰኘው ዘንዶ ሞቷልከመባሉ በፊት የራሱን ዘረ መል በእያንዳንዱ የዓለም ነዋሪ አካል/ደም/መቅኒ ውስጥ የመቅበር ሕልም እንዳለው ተናግሮ ነበር። ኡ ኡ ኡ! የሚያሰኝ ነው፤ ነገር ግን እያንዳንዳችን ዊንዶውስየተሰኘውን የኮምፒተር ኦፕሬቲንግ ሲስተሙን ለዘመናት የምንገለገልለት ቢል ጌትስም ተመሳሳይ ህልም እንዳለው ማስረጃ የሚሆነን ለክትባት ያለው ልዩ ፍቅር ነው። ሉሲፈራውያኑ ብዙ ነው እያለሙ ያሉት። አዎ! አንዱና ዛሬ ያላቸው ዋናው መንገዳቸው ክትባት ነው። ምናልባትም በኮቪድ ክትባት በኩል ዘረ መላቸውን በመላው ዓለም አሰራጭተውት ሊሆን ይችላል። እነዚህን እርኩሶች የገሃንም እሳት ብቻ ነው የሚጠብቃቸው።

💭 ግብረሰዶማዊው የምዕብራውያኑ ዓለም በአፍሪቃውያን ላይ የሚፈጽመው በደል አልተገታም

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 5, 2014

💭 ሤራው በኦርቶዶክስ ክርስቲያናውያን ላይ ነው የተጠነሰሰው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 15, 2015

💭 What Women Voters Need to Know About Hillary and Huma Abedin

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 3, 2016

👏 This is a great presentation / lecture given by our Ethiopian sister Dr. Timnit Gebru

😈 ከክርስቶስ ተቃዋሚ መንፈስ የሆኑት፡-

  • 🛑 ሰዶማዊነት (ትራንስጀንደርዝም)
  • 🛑 ሰይጣንነት
  • 🛑 አረማዊነት
  • 🛑 እስልምና
  • 🛑 ቡዲዝም
  • 🛑 ሂንዱዝም
  • 🛑 ፋሺዝም
  • 🛑 ኮሚኒዝም
  • 🛑 ካፒታሊዝም
  • 🛑 ሊበራሊዝም
  • 🛑 ፌሚኒዝም

👉 እኅታችን ቲምኒት ገብሩ ያከለችበት፤

  • 🛑 ትራንስ ሰብአዊነት (ሰው ያልሆነ)
  • 🛑 ኤስክስቶፒያኒዝም
  • 🛑 ነጠላነት
  • 🛑 ኮስሚዝም
  • 🛑 ምክንያታዊነት
  • 🛑 ውጤታማ አልትሪዝም
  • 🛑 ረጅም ጊዜ ነዋሪነት

😈 Of the spirit of the ANTICHRIST are:

  • 🛑 Sodomism (Transgenderism)
  • 🛑 Satanism
  • 🛑 Paganism
  • 🛑 Islamism
  • 🛑 Budhism
  • 🛑 Hinduism
  • 🛑 Fascism
  • 🛑 Kommunism
  • 🛑 Kapitalism
  • 🛑 Liberalism
  • 🛑 Feminism

👉 According to our sister ‘Timnit Gebru’ (Next Video):

  • 🛑 Transhumanism
  • 🛑 Extropianism
  • 🛑 Singularitarianism
  • 🛑 Cosmism
  • 🛑 Rationalism
  • 🛑 Effective Altruism
  • 🛑 Longtermism

______________

Posted in Curiosity, Ethiopia, Ethnicity, Genetics & Anthropology | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Humanist Agenda – When Man Became Godless

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 26, 2014

elijah-mount-carmel-600

All cultures and civilizations throughout history have one thing in common: they all have belief systems called “religion.” All peoples regardless of time, location, or race understood the mysterious act of Creation as a consequence of divine inspiration or intervention; either by a Supreme Being or by a pantheon of lesser powers acting co-operatively. No culture or civilization regardless of time, location or race has believed man to be alone or unsupervised in the Cosmos: that was until the present day. Beginning with the Renaissance humanists, west European intellectuals have slowly but inexorably stripped away every authority possessed by organized religion in its claim to be the proper government of society. The attack by science upon the tenets of Christianity, based upon the revealed Word of God and the Church’s claim to be the voice or vehicle of God on earth, was devastating. Very powerful dark spiritual forces energized the intellects of the Enlightenment to initiate a devastating attack on the ancient belief in a divine being that was God. That is, an age-old belief in a Prime Mover and Creator, that had existed eternally and of necessity, who is the Cause of Himself and whose Essence is to exist: who is all-knowing, all-powerful and all-good, and who is the First Cause of everything. 

The burgeoning rational capacity, then taking hold of the human psyche, was directed to destroy the Christian conception of God the Unmoved Mover who takes a personal interest in His Creation, who had become a person, in flesh and blood, in the figure of Jesus Christ. Moreover, that in the person of Jesus Christ, God bridged the otherwise impassable barrier between the phenomenal and transcendental world of our belief. The humanists did this by proceeding to “prove” that God, in fact, did not exist and therefore, by inference, religion was superstitious nonsense. That is, the Renaissance savants sought to describe religious feeling as ghostly residues arising from our primitive past. The humanists achieved this fateful pyrrhic victory by using a rational and logical system of analysis called The Theory of Scientific Method.

This method of analysis was a powerful tool used to great effect by rationalists who employed it diligently in their efforts to extract the secrets of the phenomenal world from Nature. The Scientific Method was used to such effect by the intellectual elite that its results provided wonderful theories of apparent usefulness as well as novel labour saving inventions. Science’s success became a very persuasive argument for a materialistic explanation of reality in direct opposition to the Divine Creation Principle held by all world religions. Yet a great change was required in the human constitution to allow the nurturing of the rational faculty in the psyche of man that would produce the intellectual marvels necessary to transform Nature.

In the tumultuous era commonly called the Renaissance, theologians and men of reason tried valiantly to reconcile the estrangement of Church and Science and produce a new synthesis in the manner of Aquinas. These attempts at reconciliation were heartfelt and at times desperate. However, something profound was happening at this time that irrevocably changed the way in which man viewed the world; and, by necessity, how he saw himself in relation to Nature who was beginning to yield her secrets and was becoming less and less mysterious. Nature was prostrated and subjected to exhaustive mathematical treatment through the activity of measurement by science experimentalis, first promulgated by Roger Bacon (1220-92), whereby laws of nature are determined. That is, knowledge of Nature apprehended by scientific experimentation and quantifiable by figure, laws and formulae. Such scientific laws were conceived as number as function-related, and expressed in the dynamic principle of cause-and-effect. These nature-laws were achieved not from divine revelation but by careful observation and experiment. In short: a world full of causes and effects was posited and understood by reasoned observation and experiment.

The medieval monks and book-men began to intellectually penetrate the secrets of Nature not out of idle interest but with an ultimate aim to extract useful knowledge with practical application. And to serve this great desire for practical solutions and therefore command over Nature, the purpose and function of “theory” was redefined. The Schoolmen understood that any theory they developed was judged not as putative attempts to explain Nature per se but by its utility as a working tool. Thus every theory was from the outset a working hypothesis, and thus it did not have to be “correct” it was only required to be practical. It aims, not at embracing or unveiling the secrets of the world, but at making them serviceable to definite ends. Moreover, “theory” was also understood to be a disposable commodity with only temporary utility. If it provided some truths that were durable or appeared absolutely true then that was fine, these could be incorporated in the new theory but belief in ‘the theory’ never developed into a creed.

Bacon’s scientia experimentalis was an expression of a peculiar mind that perceived Nature as prey to be hunted remorselessly and apprehended by the intellectual hunter using his weapons of rational thought, theory and experiment. The great medieval theorists, using the stratagem of intellectual beasts of prey, “experimentum enim solum certificat” as Albertus Magnus put it, which was nothing less than the interrogation of nature under torture with rack, lever, and screw. The medieval theorists of Europe not only concerned themselves with the task of wresting the enigmatic secrets from Nature, but they also cherished a dream whereby the invention and wit of the researcher would eventually wrest the creative mantle from Nature. Enslaving and harnessing Nature’s very own forces, so as to multiply man’s own strength, would achieve this vaunting ambition. This gargantuan task was conceptualised in the search for “perpetual motion.”

The great philosopher of history, Oswald Spengler (1880-1936) understood the character of scientific experimentation and its shallow treatment of Nature. Thus, with regard to the urge to conquer the motion problem he tells us that:

“… for its success would mean the final victory over ”God or Nature” (Deus sive Natura ), a small world of one’s own creation moving like the great world, in virtue of its own forces and obeying the hand of man alone. To build a world oneself, to be oneself God – that is the [Western] inventor’s dream, and from it has sprung all our designing and re-designing of machine to approximate as nearly as possible to the unattainable limit of perpetual motion.

This Will, possessed by the Western savants, to apprehend Nature by measurement and thus control her is what Spengler called the “passion of the third dimension.”

Past civilisations had attempted some degree of control over the forces of nature but their attempts were concerned with small victories over local problems. Western medieval culture and its burgeoning science concerned itself with the grand victory over the big problems with global possibilities. The rapacity shown by Western scientists in their desire to utterly command Nature, and to regard her (in her entirety, complete with her secret of force) as booty to be hauled away as spoil, is the root cause of the antagonism towards science. Such a mind-set would have shocked the pious natural scientists of antiquity and it is also the reason why the new nature investigators were called heretics by more enlightened contemporaries. The religious pagan saw the scientists’ lust for power and their attempts at humbling the great goddess Nature as nothing less than devilish.

Throughout Renaissance Europe men were formulating a codified system of rational investigation by which they could interrogate Nature and extract her secrets. A new breed of book-men, the intellectual, promulgated this rational methodology, and foremost amongst these was Francis Bacon who dismissed the collective works of the ancients, such as Plato, Aristotle and Homer, as so much “contentious learning.” Bacon taught that fluffy clouds of metaphysical speculation obscure any substantive truths contained in the works of these ancient authors. He thus advocated a revolutionary rational method based upon objective knowledge and experiment thereby avoiding the deficiencies in the Aristotelian Theory of Procedure and from which substantive knowledge of the world can be gained.

Bacon was the leading propagandist of a rational methodology called Objectivism or more popularly the Theory of Scientific Method. The adoption of this powerful rational method by the radical intellects of Europe was the major destabilizing blow aimed at the established Christian Worldview. Another crushing blow to the established order came when the scientific proofs were produced that indicated that the Earth was not the centre of the Universe, as demanded by the Aquinas Synthesis, but merely a very small and apparently insignificant planet orbiting a relatively obscure star. Although the Church responded savagely to this theory the work of rationalists such as Copernicus, Galileo, Brahe and Kepler eventually dissolved the Medieval Christian Worldview as a coherent and comprehensible whole. Geocentricism, which was central to both Aristotelian doctrine and Scripture, was ridiculed by the heretical heliocentric theory. 

The promotion of the heliocentric theory created a severe intellectual dilemma. Not only was it a staggering blow to theological dogma and that it also rejected the common-sense view that the heavens seemed to revolve around the Earth, more importantly, it also confounded the spiritual-sense that each individual was the centre of his universe. And the simple statement made by Melancthon in 1549 that “the eyes are witness that the heavens revolve in the space of twenty-four hours” no longer appeared to hold true. Henceforth, the great divide thus created between the intellect and spirit created a void in the soul of European Man. The dichotomy between religion based on unquestioning faith and the natural philosophy of the Baroque geniuses offered an opportunity for the free thinking radicals, with their skeptical Humanist Agenda, to finally break away from the intellectually stultifying influence of the Church. Rationalists exploited this opportunity and eagerly replaced, one by one, Church doctrines and dogmas with their own freethinking, practical reproducible proofs.

God suffered attack in the Renaissance, the Baroque and early Victorian periods from three sorts of critic:

  • Those who hated the Theistic proofs and argued that there were no good reasons for believing God exist.
  • Exponents of the problem of Evil who argued that there were no good reasons for believing that God does not exist.
  • Positivists who claimed it equally meaningless to assert or to deny the existence of God.

The rationalists and humanists that were part of this conspiracy to immolate God from rational discourse and civil society and replace him with human constructs did not yet have the temerity to declare Him dead. This was for a later time: when Darwinism had arrived, when foolish and wicked men worked to remove God from the field of human endeavor and public concern. And when a man, the son of a Protestant minister and the grandson of two, who with eloquent anti-Christian polemics, a man who was eventually driven insane by his inner demons, declared: “God is dead.” Of course God is not dead, but foolish people wriggling out of their obligation to their Creator would do and believe anything that absolved them from this sacred duty. Wicked evil people who knew better used such formulations to attack the God they hated. And the powerful secret cabal of evil men who control the temporal affairs of this world give support and succor to this pernicious philosophy. For, this secret cabal of men are the human agents of Evil that are part of the Great Conspiracy against God, which is orchestrated by the Dark Gods who are Ahriman and Lucifer and who are the truly Overlords of Chaos.

Read the full text here

__

Posted in Curiosity, Faith, Infos, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የማይስማሙትን እንዲስማሙ አድርጎ ፈጠራቸው

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 10, 2013

በ ሊቀ ሊቃውንት ስምዐኮነ መልአክ

OrangeEasterእግዚአብሔር ሰውን ሲፈጥረው ከሰባት እርስ በርሳቸው ከማይስማሙ ነገሮች ፈጥሮታል:: አራቱ ባሕርያት እግዚአብሔር በጥበቡ ካላስማማቸው በቀር መቼም የማይስማሙ ባላንጣዎች ናቸው፡፡ ምን አልባት ተስማምተው ከተገኙም በጽርሐ አርያም ባለው የእግዚአብሔር ማደሪያ ብቻ ሊሆን ይችላል፡፡ በዚያ ግን ባለጠጋው እግዚአብሔር የውኃ ጣራ፤ የእሳት ግድግዳ ያለው አዳራሽ ሠርቷል፤ ዓለም ከተፈጠረ እስከ ዛሬ ተስማምተው ይኖራሉ እንጂ አንዱ ባንዱ ላይ በክፋት ተነሳስቶ ውኃው እሳቱን አሙቆት፤ እሳቱም ውኃውን አጥፍቶት አያውቅም፡፡ ይህ ትዕግስታቸው በፍጥረት ሁሉ አንደበት ሠሪያቸውን እንዲመሰገን አድርጎታል::

በታች ባለው ምድራዊ ዓለምም ያለው ብቸኛው የእግዚአብሔር ቤተ መቅደስ የሰው ልጅ ነውና እነዚህ እርስ በእርስ የማይስማሙ መስተጻርራን ነገሮች ተስማምተው የሚኖሩበት ዓለም ሆኗል፡፡ እሳት ከውኃ፤ ነፋስ ከመሬት ጋር የሚያጣብቃቸውን የፍቅር ሰንሰለት የሰው አዕምሮ ተመራምሮ ሊደርስበት የማይችል ታላቅ ምሥጢር ነው፡፡ ግን እንዴት ይሆናል? ነፋስ መሬትን ሳይጠርገው፤ መሬትም ነፋስን ገድቦ ይዞ መላወሻ መንቀሳቀሻ ሳያሳጣው፤ ተስማምተው እንዲኖሩ ያደረገ እግዚአብሔር ታላቅ ነው፡፡ ውኃና እሳት ተቻችለው አንድ ቤት ውስጥ መኖር ችለዋል፤ የጥንት ጠላትነታቸውን በጥበበ እግዚአብሔር አስታራቂነት እርግፍ አድርገው ትተው ከሞት በቀር ማንም ላይለያቸው በቃል ኪዳን ተሳስረዋል፡፡

አሁን እሳት ውኃን በቁጣ ቃል አይናገረውም ውኃም በእሳት ፊት ሲደነግጥ አይታይም እንዲያው ሰው በሚባለው ዓለም ውስጥ በሰላም ይኖራሉ እንጂ፡፡ የነቢዩ ዳዊት ቃል ለነርሱ ያለፈ ታሪክ ማስታወሻ ቃል ነው፡፡ “ከመጸበል ዘይግህፎ ነፋስ እምገጸ ምድር፤ ከምድር ገጽ ላይ ነፋስ እንደሚበትነው አፈር…..” ይባል ነበር አባቶቻችንም ስለ ወንጌላዊው ማቴዎስ ሲተርኩልን “ሶቤሃኬ ተንሥአ ማቴዎስ ወንጌላዊ ከመ ተንሥኦተ ማይ ላዕለ እሳት፤ ውኃ በእሳት ላይ በጠላትነት እንዲነሣ ወንጌላዊው ማቴዎስም ተናዶ ተነሣ” በማለት ወንጌልን ለመጻፍ የተነሣበትን ምሥጢር አጫውተውናል፡፡ ማንኛውም ነገር አጥፊና ጠፊ ሆኖ ከተነሣ በእሳትና በውኃ መመሰል የተለመደ ጉዳይ ነው፡፡ የእግዚአብሔር ልዩ ሥነ ተፈጥሮ ባረፈበት የሰው ሕይወት ግን እንዲህ አይደለም፡፡ እሳትና ውኃ እስከ መቃብር የሚዘልቅ የፍቅር መንገድ ጀምረዋል ነፋስና መሬትም እስከ ፀኣተ ነፍስ ላይለያዩ ወስነዋል፡፡ ይህ የፍቅር ኑሯቸው ደግሞ ሌላ አዲስ ነገር ፈጠረላቸው ለመላእክት እንኳን ያልተደረገ አዲስ ነገር እግዚአብሔር በሰው ሕይወት ላይ እንዲያደርግ አስገድዶታል፤ የማትሞትና የማትበሰብስ ነፍስን በሥጋ ውስጥ አኖራት፡፡ ሌላ አስደናቂ ነገር ነው፡፡ የአራቱ መስተጻርራን መዋሐድ የፈጠረው ሌላ አስደናቂ መዋሐድ፡፡

በጥቂቱም ቢሆን ከመላእክት ጋር ዝምድና ያላት ነፍስ በእጅጉ ከማይስማማት የሥጋ ባህርይ ጋር ተስማምታ መኖሯ አስደናቂ ነገር ነው፡፡ አራቱ ባህርያት ልዩነታቸውን አጥፍተው በፍቅር ተስማምተው ብታይ እሷም ሁሉን ረስታ ከሥጋ ጋር ተስማምታ ለመኖር ወሰነች እናም ሥጋ ብዙ ድካሞች እንዳሉበት ብታውቅም ከነድካሙ ታግሳው አብራው ትኖራለች፡፡ ሥጋ ይተኛል ያንቀለፋል፤ እሷ ግን በድካሙ ሳትነቅፈው እንዲያውም ተኝቶም በሕልም ሌሎችን የሕልም ዓለማት እንዲጎበኝ በተሰጣት ጸጋ ይዛው ትዞራለች፡፡ በሕልም ሠረገላ ተጭኖ በነፍስ መነጽርነት አነጣጥሮ የተመለከተውን አንዳንዱን ሲደርስበት ሌላውንም በሩቅ አይቶ ተሳልሞ ሲተወው ይኖራል፡፡

ያዕቆብ እንዳየው የተጻፈው ሕልም አስገራሚ ከሚባሉት ሕልሞች ዋናው ነው፡፡ ምክንያቱም በምድር ያለ ሰው የእግዚአብሔርን ዙፋን በሕልም ያየበትና የሰማይ መላእክትን የአገልግሎት ሕይወት የተካፈለበት ሕልም ስለሆነ ነው ዘፍ28÷10፡፡ ያዕቆብ በነፍሱ ያየው ይህ አስደናቂ ሕልም ከሦስት ሺህ የሚበዙ ዓመታትን አሳልፎ ፍጻሜውን በክርስቶስ ልደት አይተናል ዮሐ1÷50፡፡ ታዲያ ነፍሳችን በዘመን መጋረጃ የተጋረዱ ምሥጢራትን ሳይቀር አሾልካ መመልከት የምትችል ኃይል ናት ማለት ነው፤ እሷም የፍቅር ውጤት ናት፡፡ ተፈጥሮአችን ከምታስተምረን ነገሮች አንዱ ትዕግስት ነው፡፡ ሁልጊዜ ትዕግስት ፍቅርን፤ ፍቅር ደግሞ ሁሉን ሲገዛ ይኖራል ሰማያዊም ሆነ መሬታዊ ኃይል ለነዚህ ነገሮች ይሸነፋል ምን አልባት ሰው ሁሉን አሸንፎ የመኖሩ ምሥጢር ይህ ሊሆን ይችላል፡፡ ተፈጥሮው ትዕግስትን፤ ትግስት ደግሞ ፍቅርን ወልዳለታለች ከዚህ የተነሣ ተፈጥሮን መቆጣጠር የቻለ እንደሰው ያለ ማንም የለም፡፡ እስኪ ልብ በሉት ሞትን በቃሉ የሚገስጽ፣ ደመናትን በእጆቹ የሚጠቅስ፣ የሰማይን መስኮቶች የሚመልስ፤ እስከ ሰባተኛው ሰማይ ወጥቶ የሚቀድስ የሰው ልጅ አይደል? ባንድም ሆነ በሌላ መንገድ ሁሉም ነገር ለሰው አገልግሎት ሲባል የተፈጠረ ነው፡፡ የማይስማሙትን አስማምቶ ባንድ ላይ ማኖር መቻል ትልቅ ጥበብ ከመሆኑም በላይ ትዕግስት ካለ ሁሉም ፍጥረት ተቻችሎ ባንድነት መኖር እንደሚችልም አመላካች ነው፡፡

ተቻችለው የመኖራቸው ምሥጢር፡

እያንዳንዳቸውን ብንመለከት አራቱም ባህርያት ለያንዳንዳቸው ሁለት ሁለት ባሕርያት አሏቸው፡የእሳት ባህርይ ውእየትና /ማቃጠል/ ይብሰት /ደረቅነት/ ሲሆን፤ የውኃ ደግሞ ቆሪርነትና /ቀዝቃዛ/ ርጡብነት /ርጥብነት/ ናቸው፡፡ እነዚህ ሁለቱም ባህርያት በምንም ይሁን በምን መስማማት አይቻላቸውም እግዚአብሔር ግን በሌላ በኩል የእርቅ መንገድ ፈልጎ ሲያስታርቃቸው እንመለከታለን፡፡ ይሄውም በነፋስና በመሬት በኩል ነው፤ የነፋስ ባህርያት ውእየትና ቆሪርነት ሲሆን የመሬት ባህርያት ደግሞ ይቡስነትና ርጡብነት ናቸው፡፡ አሁን ዝምድናውንና ማንን በማን እንዳስታረቀ ስንመለከት እሳትና ውኃን በነፋስ አስታርቋቸዋል፡፡ ነፋስ በውዕየቱ ከእሳት፤ በቆሪርነቱ ከውኃ ጋር ተዘምዶ አለው፤ በመካከል ለሁለቱም ዘመድ ሆኖ በመገኘቱ እሳትን ከውኃ ጋር አንገቱን ደፍቶ እንዲኖር አድርጎታል፡፡ የመሐል ዳኛ ባይኖራቸው ኖሮ እሳቱ ውኃውን እንደ ክረምት ነጎድጓድ አስጩሆት ውኃውም እሳቱን እንደ መብረቅ ሳይታሰብ በላዩ ላይ ወርዶበት ተያይዘው በተላለቁ ነበር፡፡

ነፋስና መሬትን ደግሞ ውኃን ሽማግሌ አድርጎ ሲገላግላቸው እናያለን ውኃ በቀዝቃዛነቱ፤ ነፋስን በርጥበቱ መሬትን ይዘመዳቸዋል ይህን ዝምድናውን ተጠቅሞ ሁለቱን መስተጻርራን በትዕግስት አቻችሏቸው ይኖራል፡፡ አብረው በመኖራቸው ደግሞ ነፋስ ከመሬት ትእግስትን ተምሯል አብሮ መኖር ከሰይጣን ጋር ካልሆነ ከማንኛውም ፍጥረት ጋር ካወቁበት ጠቃሚ ነው፤ አብሮነት የለወጣቸው ህይወቶች ብዙ ናቸው፡፡ ዐስራ ሦስቱን ሽፍቶች ያስመነነው አንድ ቀን ከናፍርና ከሚስቱ ጋር የተደረገ ውሎ ነው፤ ያውም ገንዘብ ሊዘርፉና አስካፍን ሊማርኩ ሄደው ህይወታቸውን አስማረኩ፤ የጦር መሣሪያ ታጥቀው ሄደው ላልታጠቀው ተንበረከኩ፡፡ ክርስትና እንዲህ ሲሆን የእውነተኛነቱ ማረጋገጫ ነው ምክንያቱም ክርስትና ማለት አንዱ ብዙዎችን የሚያሸንፍበት፤ ወታደሩ ንጉሡን የሚማርክበት፤ ገረድ እመቤቷን የምታንበረክክበት ያሸናፊዎች ሕይወት ነውና፡፡ ሳይታኮሱ ደም ሳያፈሱ አብሮ በመዋል ብቻ ከህይወታቸው በሚወጣው የሕይወት መዓዛ ብቻ የሰውን አካሉን ብቻ ሳይሆን ልቡን ጭምር መማረክ ያስችላል፡፡ ዐስራ ሦስት ሰው ባንድ ጊዜ እጅ የሰጠውም ከዚህ የተነሣ ነው እናም አብሮነት የሚጎዳው ከሰይጣን ጋር ብቻ ከሆነ ነው፡፡ ከዚያ ውጭ ግን የአትናስያን ሕይወት የለወጠ፤ ኃጢአቷን ከልቧ እንደ ሰም ያቀለጠ፤ ላንዲት ሰዓት ከዮሐንስ ሐጺር ጋር የነበራት ቆይታ ነው፡፡ እነ ማርያም ግብፃዊትን ከዘማዊነት ወደ ድንግልና ሕይወት የለወጠስ ላንድ ቀን ብቻ ወደ ኢየሩሳሌም ከሚሄዱ ሰዎች ጋር የተደረገ ውሎም አይደል? ያን የመሰለ የቅድስና ሕይወት ባንድ ጀንበር የገነባ አብሮነት በመሆኑ የሕይወት ትምህርት ቤት ነው፡፡

በእርግጥ እግዚአብሔር ያልባረካት ሕይወት ከማንም ጋር ብትውል ለውጥ እንደሌላት በይሁዳ፣ በዴማስ፣ በግያዝ ሕይወት ማወቅ ይቻላል፡፡ ይህ ማለት ግን የተሰበረ መንፈስ ለሌላቸው ቅንነት ለጎደለባቸው ማለት እንጅ አብሮ በመኖር የሚገኘውን ጥቅም የሚተካ ሌላ ነገር አለ ማለት አይደለም፡፡ ነፋስን በቅጽበት ዓለማትን መዞሩን ትቶ ባህሩን የብሱን መቆጣቱን ረስቶ ተረጋግቶ እንዲኖር ያደረገው ከመሬት ጋር አብሮ መኖሩ እኮ ነው ፡፡

መሬትም በአንጻሩ ከነፋስ ጋር በመኖሩ ፈጣን ደቀ መዝሙር ሆኗል፡፡ መሬትን የምናውቀው የማይንቀሳቀስ ፅኑ ፍጥረት መሆኑን እንጂ መሬት ሲንቀሳቀስ የምናውቀው አይደለምን? በሰው ባህርይ ውስጥ የመሬትን ባህርይ ተንቀሳቃሽ ያደረገው ከነፋስ ጋር አብሮ መሠራቱ ነው እንጂ ሌላ ምን አለው መጽሐፍ ስለ መሬት ሲናገር የተናገረው እንዲህ ነበር፡፡ ”ዘአጽንኣ ለምድር ዲበ ማይ፤ ምድርን በውኃ ላይ ያጸናት” መዝ 135÷6 በማለት የምድርን ፅናት ይመሰክራል፡፡ ሰውን ስንመለከተው ሌላ አዲስ ፍጥረት ይመስለን ይሆናል እንጂ በመጀመሪያ እግዚአብሔር ከፈጠራቸው ሁለት ፍጡራን አንዷ ከሆነቸው ምድር የተገኘ ምድራዊ ፍጥረት ነው፡፡ ነገር ግን የሚንቀሳቀስ ምድር መሆኑ አስገራሚ ፍጥረት ያደርገዋል የዚህ ምሥጢር ደግሞ የተሠራበትን ምድር በነፋስ ሠረገላ ላይ ጭኖ የፈጠረው መሆኑ ነው የተጫነበት ሠረገላ ፈጣን ከመሆኑ የተነሣ የማይንቀሳቀሰውን እንዲንቀሳቀስ ያደርገዋል፡፡

መሬትም ለፈጣኑ የነፋስ እግሮች ጭምትነትን ያስተምርለታል፡፡ ባጭር ጊዜ አድማሳትን ማካለል የሚቻለው ነፋስ ጭምትነትን ገንዘብ ሲያደርግ ትዕግስትን ለብሶ ሲመላለስ ማየት ምንኛ ድንቅ ነው፡፡ ከዚያም በላይ አራቱንም በሌላ ሁለት ነገር እንከፍለዋለን፡ቀሊልና ክቡድ ብለን፡፡ ቀሊላኑ እሳትና ነፋስ ሲሆኑ ክቡዳኑ መሬትና ውኃ ናቸው፡፡ እንደ ውኃና ነፋስ ምን ቀላል ነገር ይኖራል? እንደ መሬትና ውኃስ ማን ይከብዳል? ቢሆንም ግን አብረው ይኖራሉ እንዲያውም ክቡዳኑ መሬትና ውኃ ከላይ የተቀመጡ ሲሆን ቀሊላኑ እሳትና ነፋስ ግን ከስር ሆነው ክቡዳኑን ሊሸከሙ ከእግዚአብሔር ተወስኖባቸዋል፤ ሁለቱም እርስ በእርስ ተጠባብቀው ይኖራሉ፡፡ ነፋስና እሳት ቀላል ከመሆናቸው የተነሣ ወደ ላይ እንዳይወጡ መሬትና ውኃ ከላይ ሆነው ይጠብቃሉ፤ መሬትና ውኃ ደግሞ ከባዶቹ ናቸውና ወደታች እንውረድ ሲሉ ነፋስና እሳት ሓላፊነቱን ወስደው ከመውደቅ ይታደጓቸዋል፡፡ ይህ የተፈጥሮ ስጦታ ሰውን ወደታች ወርዶ እንጦርጦስ እንዳይገባ፤ ወደ ላይም ወጥቶ እንዳይታበይ ማእከላዊ ፍጡር አድርጎ ሲጠብቀው ይኖራል፡፡ ፈጡራንን ሲፈጥር በመካከላቸው መረዳዳትን የግድ ባያደርገው ኖሮ ማንኛውም ፍጡር አብሮ ለመኖር ባልተስማማ ነበር፡፡ ምንም ላንጠቅመው የሚወደንና የሚጠብቀን የሰማዩ አምላክ ብቻ ይሆናል፡፡ ፍጥረታት ግን እርስ በእርስ ተጠባብቀው የሚኖሩት አንዱ ያለ አንዱ መኖር ስለማይችል ብቻ ነው፡፡

እንደዚያማ ባይሆን ኖሮ ነፋስ እሳቱን አግለብልቦ አንድዶት እሳቱም በፋንታው ውኃውን አንተክትኮት ውኃም መሬትን ሰነጣጥቆ ጥሎት አልነበረምን? ግን ይህ ሁሉ ከመሆኑ አስቀድሞ ከእግዚአብሔር የተሰወረ አልነበረምና አራቱንም ኑሯቸውን እርስ በእርስ የተሳሰረ አድርጎታል፡፡ መሬትና በውስጧ የሚኖሩ አራቱ ባህርያት ተስማምተው መኖራቸው ከመሬት በላይ የሚኖሩ ፍጥረታት ተስማምተው እንዲኖሩ አድርጓቸዋል፡፡ አንዱ ሌላውን በመታገሱ የተከሰተ ነውና ለሁሉም ነገር መሠረቱ ትዕግስት መሆኑ የማይካድ ሀቅ ነው፡፡

ከዕለታት አንዳንድ ቀናት አሉ አራቱ ባህርያት የማይስማሙባቸው፡፡ ታዲያ በነዚህ ቀናት ሰው ተኝቶም እንኳን አይተኛም፤ የነፋስ ባህርይ የበረታ እንደሆነ ሲያስሮጠው ከቦታ ቦታ ሲያንከራትተው ያድራል፤ የመሬት ባህርይ ቢጸና ደግሞ ከገደል ሲጥለው፤ ተራራ ተንዶ ሲጫነው ያያል፤ እሳታዊ ባህርይም በእሳት ተከበን፤ እሳት ቤታችንን በልቶ ሲያስለቅሰን ያሳያል፤ ውኃም እንደሌሎቹ ሁሉ ሰውን በባህሩ ሲያጠልቀው ውኃ ለውኃ ሲያመላልሰው ያድራል፡፡ እያንዳንዳቸው ተስማምተው እንዲኖሩ ባያደርጋቸው ሰው በመኝታው እንኳን እረፍት ማግኘት እማይችል ፍጡር ነበር ማለት ነው፡፡ ስለዚህ ትዕግስት ለማንኛውም ነገር መሠረት ነው፡፡

ሁሉም በጎ ነገሮች በሰማይም በምድርም የሚገኙት የትዕግስት ውጤቶች መሆናቸውን ልብ ይሏል፡፡ ሰው በራሱ የትዕግስት ውጤት መሆኑን ካየን የምንጠብቀው አዲሱ ዓለም መንግሥተ ሰማይ የትዕግስት ስጦታ ነው፤ ምክንያቱም መጽሐፍ የሚለው “እስከ መጨረሻው የታገሰ ይድናል” ነውና፡፡ ሞታችንን የገደለው፤ ጨለማን የሳቀየው ማነው? ክርስቶስ በዕለተ አርብ በህማሙ ወቅት ያሳየው ትእግስትም አይደል! ይሄ ትዕግስት ፍጥረቱን ሁሉ ያስደነቀ ትዕግስት ነበር፡፡ ከቤተ ክርስቲያን ሊቃውንት አንዱ “ኦ! ትዕግስት ዘኢከሠተ አፉሁ በሕማሙ በቅድመ እለ ይረግዝዎ፤ በመከራው ወቅት በሚወጉት ሰዎች ፊት የማይናገር ትዕግስት” ሲል በቅዳሴው ያደንቃል፡፡ በዚህ አስደናቂ ትዕግስቱ እኮ ነው ኃይለኛውን እስከ ወዲያው ጠርቆ ያሰረው ማቴ12÷29፡፡ ኃይለኛውን አስሮ ቤቱ ሲዖልን በርብሮ አወጣን፡፡ እንግዲያውስ ትዕግስት ጉልበት ነው፤ ትዕግስት ውበት ነው፡፡ በዓለም ላይ በጦርነት ከተሸነፉት በትዕግስት የተሸነፉት ይበዛሉ፤ ባለ መቶ ሰማንያ አምስት ሺህ ጦር የነበረው ሰናክሬም በሕዝቅያስ ትዕግስት መሸነፉን አንዘነጋውም፡፡

ምንጭ

Judeo/Christian Metaphysics of the Four Corners

FourElementsDavid

+ The Four Ruling Archangels: Uriel, Gabriel, Raphael, Michael

+ The Four Material Elements: Earth, Water, Air, Fire

+ The Four Cardinal Directions: North, West, East, South

+ The Four Natural Colors: Green, Blue, Yellow, Red

+ The Four Basic Characteristics: Cold & Dry, Cold & Wet, Hot & Wet, Hot & Dry

+ The Four Physical Orientations: Left, Behind, Front, Right

+ The Four Day Times: Night, Dusk, Dawn, Noon

+ The Four Moon Phases: New Moon, Waning Moon, Waxing Moon, Full Moon

+ The Four Earth Seasons: Winter, Fall, Spring, Summer

+ The Four Lifetime Periods: Old Age, Maturity, Birth, Youth

_

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

The 7 Heavens – Part ll

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on March 11, 2010

2.ራማ – ራማየ ሰማየ

በዚህ በራማ ሰማይ ክልል

  • ትእልፈተ ምእላፋት የሆኑ ክዋክብትና

  • ሠላሣ ሦስት ዓለማት

አሉት።

ከሠላሣ ሦስት ዓለማት መካከል ደብረቅዱሳን የሆነው የሐዩቀዩ ዓለም ይገኝበታል። በዚህ በየሐዩቀዩ ዓለም ውስጥ የሚገኙ ቅዱሳን ፍጥረት ከተፈጠሩ ጀምረው በዘለዓለም ያለመታከት እግዚአብሔርን ያመሰግናሉ፤ ለኃይሉም ክብር ያቀርባሉ። እንደማር ወለላና እንደወተት የመሰለ ጣፋጭና መአዛው ያማረ ባህር አለ ሁሉም በእርሱ ይረካሉ ይታደሳሉ።

3.ኢየሩየ (ኢሩያ) ሰማይ

በኢየሩይ ክልል ውስጥ በስምዋ ሰማያዊት

  • ኢየሩሳሌም

የምትባል ብሔረ ሕያዋን ዓለም አለች።

ከዚህች ዓለም ምድር የተፈጠረው አድማኤል ኪሩብ በእግዚአብሔር መልክና በእግዚአብሔር አምሳል ተፈጥሮ የእግዚአብሔር ልጅ ተብሎ በኢየሩይ ሰማይ ውስጥ በአድማኤል ስም ኦዶም ወደተባለች ዓለም ተወሰደ ከዚያም በክብር ሲኖር ከእግዚአብሔር ትዕዛዝ ከመውጣቱና ከመሳሳቱ የተነሳ ወደተፈጠረበት ዓለም ተጣለ ነገር ግን የተስፋ ዘር የሆነው ዳግማዊ አዳም ተነስቶ የአዳምን ነገድ ነፍሳት የሚሰበሰብበት የሕይወትና የምህረት ዓለም እንድትሆን አደረገ።

4.ውዱድ ዱዱያኤል ሰማይ

በዲዲያኤል ሰማይ ክልል

  • የረቀቁና የገዘፉ ታላላቅ ክዋክብቱና

  • ሃያ አንድ ዓለማት

ይኖሩበታል።

ያሬስያ የተባለው ፀሐይም በክልሉ በአሉ ፍጥረቶች ላይ ብርሃኑን ያበራል የጨለማም ጥላ ይታይበታል። ቅዱሳን መላእክትና እረቂቃን መናፍስት በሀያ አንዱ ዓለማት ውስጥ እንደንብ ሲራወዱ እንደመንጋ አእዋፍት ሲበሩና ሲንሳፈፉ ይታዩባቸዋል።

5.አርያአርያም ሰማይ

በዚህ በአርያም ሰማይ

  • የእሳት ፈሳሽ ፏፏቴ የሚፈስበት

  • የሚገለባበጥ የእሳት ነበልባል ቅጥር የተደረገበት

  • የነፋሳትና የውኃ ድምፅ የነጎድጓድም ድምፅ የመሰለ የቅዱሳን መላእክት ድምፅ የሚሰማበት

  • የብርሃናት መላእክት ለእግዚአብሔር ክብር የተሰለፉበት

  • በአንደበት በቃላት ሊነገር በምሳሌም ለማስረዳት ለመግለጽም በመጽሐፍ ሊጻፍ የማይሞክር የድንቅ የግሩም ልዩ ቅዱስ የሆነው መንበረ ፀባኦት

ይገኝበታል።

በአርያም ሰማይ የእግዚአብሔር መንግሥት ለሰው ልጆች ይታይ ዘንድ በክብርና በምስጋና ይመጣል። መንግሥቱም የዘለዓለም ሕይወት ነው። መንግሥተ ሰማይ ተብሎ ከሚጠራው ከሰማያቶች መካከል አንዱ የእግዚአብሔር መንግሥት በአርያም ነውና።

በዚህ በቅዱሱ መንበረፀባኦት ላይ የእግዚአብሔር የቃሉ ክብር ይገለጻል። ግዙፉን የሆኑ ሥጋ የለበሱና ረቂቃን የሆኑ ሁሉ ያዩታል። በፊቱም እየሰገዱ ከአንተ ከፈጣሪያችን በቀር ሌላ ቸር አባት ጌታ የለንም ለአንተ በአንተ አፍ እስትንፋስ ሁላችን ተፈጥረናል ስምህን በክብር እየጠራን እናመስግንህ ይሉታል ምህረቱና ቸርነቱ ለዘለዓለም እንደሆነ ታውቆአል።

ለዚህ ነው የአዳም ነገድ የሆነው ሁሉ እግዚአብሔርን የዘለዓለም መንግሥትህ ትምጣልንእያለ የሚጸልየውና በተስፋ የሚጠባበቀው፤ ለተመረጡት ቅዱሳን ንጹሐን ለጻድቃንም የተዘጋጀው የእግዚአብሔር መንግሥት በአርያም ሰማይ መሐልና ክልል ውስጥ በሚገኘው መንበረ ጸባኦት ስር በጽርሐ አርያም ነው። /አርያም አዳራሽ/

ጽርሐ አርያም የሕይወት ዓለም ነው፡ በአምስተኛው ሰማይ በአርያም ከመንበረፀጋኦትና ከጽርሐ አርያም በቀር ሌላ ዓለሞች የሉም።

የአዳም ዘር የሆኑት ሁሉ ፍጻሜ የሌለው ሕይወታችን በዚህ መንፈሳዊ ቅዱስ የሕይወት ዓለም ነው። የምንወርሰውም ሰማያዊ እርስታችን ብለን በተስፋ የምንጠባበቅ ትእዛዛቶቹን የፈጸምን ቅዱሳን የእግዚአብሔር ልጆች ብቻ ነን እሄውም በማይፈርሰው በመንፈሳዊ አካል እንጂ በሚፈርሰው በግዙፍ ሥጋ አካል አይደለም። በብፁዕ ሥጋዊና መንፈሳዊ አካል የሚወርሱ ከዚህ ዓለም ደስታና ጥቅም ያልተካፈሉ ብፁአን ንጹሐን የሆኑ ብቻ ናቸው እንጂ የዚህን ዓለም ኃጢአት የተካፈሉ ደምና ሥጋ ፈጽመው አይወርሱትም።

6. ኤረርኤሮርያ ሰማይ

በዚህ በስድስተኛው በኤሮርያ ሰማይ ክልል ውስጥ

  • አእላፋት ምዕልፋታት ክዋክብትና

  • ሠላሳ ሦስት ዓለማት

ይገኛሉ።

ከሠላሳ ሦስት ዓለማት መካከል እግዚአብሔርን ለካዱና እግዚአብሔርን ለማያውቁ ለአጋንንት መናፍስት ለተገዙና ለአምላኩ ሙታን ኃጥአን የተዘጋጁት የዳግመኛ ሞት ዓለሞች የጨለማ ዓለም ሲኦል የእሳት ዓለም ገሃነም የአጋንንት መናኽርያ መገናኛ በርባሮስ የፍዳና የስቃይ መፍለቂያ ዲያብሎስም የታሰረበት በርባሮስ ይገኝበታል።

እነዚሁ ከሠላሳ ሦስቱ ዓለማት መካከል አራቱ ዓለማት ለሰው ልጆች ሥጋ ለብሰው ለነበሩ አጸያፊና አስቀያሚ ነውና ከዚህ ከስቃይና ከፍዳ ዓለሞች ነጻ ለመሆን የእግዚአብሔር የቀኑ ትእዛዞችን መጠበቅ መልካም ሥራ / ስነ ምግባር እውነተኛ የሆነን እምነት መከተልና ማድረግ ነው። እውነተኛ ሃይማኖት የአለው ከሥራው ለአስተዋለው ይታወቃልና እሄውም ለሰው ልጆች ፍቅርና ሰላም የሚያመጣው ከእግዚአብሔር ነው። ከዚህ የወጣ ግን እስከፍርድ ቀን የጨለማ ዓለም ወደሆነው ወደሲኦል ይወርዳል። ከፍርድ ቀን በኋላ እንደየፍርዱና እንደየክፋቱ ለሥቃይና ለፍዳ ከሦስት ተከፍሎ ወደገሃነምና ወደ እንጦሮጦስ ወደ በርባሮስ ይጣላል። በዚያ የጩኽት የልቅሶ ብዛት ለዘለዓለም ይሆናልና ከመሆኑ በፊት የሰው ልጆች ሁሉ መልካሙን ሥታ ቢሰሩ እውነተኛውን ሃይማኖት ቢከተሉ የተሻለ እድል ነውና እግዚአብሔር በሰጠው ነጻ አእምሮ መምረጥና ማድረግ የራሱ የግሉ ውሳኔ ነው።

7. ሻዳያ ሰማይ

ይህ ሰባተኛው የሻድያ ሰማይ

  • የግዚአብሔር ግርማ መለኮት የሚገለጽበት

  • የብርሃናት ብርሃን የሆነ ክብሩ የሚይንጸባርቅበት

  • ባለሠረገላ መንኮራኩር መንበረ መንግሥተ ሰማይ (ጽርሐሰማይ) የተንሳፈፈበት በዙሪያውም እንደውኃ ጎርፍ የእሳት ማዕበል ድምፅ የሚሰማበት

  • የእሳት መንጦላዕት የተጋረደበት

  • እንደሚራወጹ የቀትር ንቦች ድምጻቸው እንደመብረቅ የሚያስደነግጡ መላእክት ብርሃናት በማህበር ዜማ ለእግዚአብሔር የክብር ምስጋና የሚያቀርቡበት

ሰማይ ነው።

እግዚአብሔር የዘለዓለም ሕይወት መንግሥቱን በሰማያት ያፀናበት የሰባቱም ሰማያት ጸጋ የገለጸበት የሰባቱ ምስጢር ይህ ነው።

እንዲሁ ለእኛ ለምድራውያን ሰባት ቀናትን የአዘጋጁልን ከሰባቱ ቀናትም መጨረሻ የሆነችውን እለት ማረፊያ ትሆነን ዘንድ እናከብራትም ዘንድ የሰባቱን ሰማያት ምሳሌ ምስጢር አደረገልን። ስለዚህ የእግዚአብሔር ምህረቱና ቸርነቱ በፍጡራኑ ላይ የበዛ ስለሆነ ስሙን በክብር እየጠራን እናመስግነው።

ሻዳይ በተባለው የምስጢር ዓለም ውስጥ የሚገቡ እርሱ ራሱ መርጦ ያዘጋጃቸው ንጹሐን ቅዱሳን ልጆቹ ብቻ ናቸው። ለዚህ የተመረጡ የዚህን ዓለም ደስታ ያልተካፈሉ ብሩሃን – ብሩካን ናቸው።

እግዚአብሔር በሰባቱ ብሩሃን ብሩካን ሰማያት ጠፈር ክልል ውስጥ መቶ ዓለማትን አእላፋተ ማእለፍታት ክዋክብትን ፈጥሮ ወደ እጣ ክፍሎቻቸው አሰፈራቸው። ለዘለዓለም በአሉበት እንዲጸኑ አደረጋቸው። ለሰባቱ ሰማያት ሠራዊቶቻቸው ይሆኑ ዘንድ ዓለማትንና ክዋክብትን እንደአደለ ሁሉ እንዲሁ ለዓለማት ሐብቶቻቸውና ሠራዊቶቻቸው ይሆኑ ዘንድ ልዩ ልዩ የሆነ የሚሳብና የሚንቀሳቀስ የሚዘልም የሚበረግግም አራዊትንና እንስሳትን በበሐርም ውስጥ የሚሳብና የሚንሳፈፍ ደማዊ ነፍስ ያለውም የበቀለም ፍጥረት በሰማይ በታች በአለ ጠፈርም የሚበሩ የአእዋፋትና የንስር ዓይነቶች እንደየወገኑ በመሬት የበቀለ በባሕርም የበቀለ የእፀዋት ዓይነት ፈጥሮ አደላቸው። ሁሉም እንደተፈጥሮው እንደየወገኑ እንደዘር ዓይነቱ ብዙ ተባዙ ብሎ ዘርን ሰጣቸው።

እግዚአብሔር በዓለማትና በከዋክብት መካከል አንዱ ፍጥረት ወደሌላው ክልልና ክበብ (ጠፈር) እንዳይተላለፍ ገደብ የአለው የተፈጥሮ ባህርይ ሰጣቸው። ስለዚህ ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀሱ ደማዊ ነፍስና ለባዊ ነፍስ የአለው ፍጥረት ሁሉ ከተፈጠሩበት ዓለሞቻቸው እንዲፀኑ ተመልሰውም ወደተፈጠሩበት እንዲቀላቀሉ የእድሜ ገደብ አደረገባቸው። አንደኛው ፍጥረት ለሌላው ፍጥረት ምግቡ እንዲሆንም አዘጋጀው።

ለሕይወት እግዚአብሔር ለነፍስም ሕይወት ለአካልም ነፍስ ለደምና ለሥጋ ለአጥንትም ለተገጣጠሙት ብልቶች ሁሉ አካል እንደሚያስፈልጋቸውና በአካል አንድ ሁነው ፍላጎታቸውን እንደሚያከናውኑ ሁሉ እንዲሁ ከእግዚአብሔር ዘንድ በእግዚአብሔር ቃል ለተፈጠሩት ለመቶ ዓለማት በውስጣቸውና በውጭ የሚርመሰመስ ተንቀሳቃሽና የማይንቀሳቀሱትንም ሁሉ ፈጥሮ እንዲበዙም በውስጣቸው ዘርን ሰጣቸው። ሁሉም እግዚአብሔርን የሚያመሰግኑ ሆኑ።

እግዚአብሔርም የፈጠረው ሁሉ መልካም እንደሆነ አየ። ፍጥረቱንም ብሩህ ብሩክ ሁን ብሎ ባረከው። እስትንፋስንና ሕይወትን የሚሰጠው የእግዚአብሔር መንፈስ የህይወት እስትንፋስ ተሞሉ። የስነልቦና የአእምሮ የስነቃልን ድምጽ እንደየወገናችው ተሰጣቸው። በተሰጣቸው ስነ አእምሮና ስነቃል ፈጣሪያችን አንድ አምላክ እግዚአብሔር እንደሆነ ስሙን አውቀው በክብር አመሰገኑት።

ከመጀመሪያው ከፍጥረቱ አስቀድሞ ከእርሱ ዘንድ ጥበብ ተወለደ። ወላጅና ተወላጅ በፍጥረቱ ዘንድ ታወቀ፤ ከበረ ከፍ ከፍም አለ።

ጥበብም በእውቀት ከበረ በማስተዋልም ሰማያትን ዘርግቶአልና በውስጣቸውም ዓለማትን ፈጥሮ አፅንቶአልና የፈጠረው ሁሉ ከእርሱ ሰለተፈጠረ ለእርሱ ሆነ። ለእርሱ የሆነውን የመረጠውን ብሩህ – ብሩክ ቅዱስ ሲለው ፈጣሪውን በራሱ ድምጽና ቃና የሚያመሰግንበት የልሳን አንደበት አደለው። የፈለገውንም የሚመርጥበት አእምሮ ክፉንና ደጉን የሚለይበት ህሊና እርሱ ማን ወይስ ምን እንደሆነና የአለበትን ሠፈር ቦታ ወይም የአቅሙን ገደብ የሚለካበት ስነ ልቡናን ሰጠው።

በተሰጠው ስጦታ የማይጠቀም ፍጥረት ካለ የከንቱ ከንቱ ኢምንት ነው። የእጣው እድልም ጥፋትና ስህተት ነውና እሄውም ሰይጣን ሆነ ማለት ተሳሳተ ጠፋ ማለት ነውና።

__________________________________________________________________

የሰባቱ ሰማያት ስም ዓለሞቻቸው
1 ኢዮር (አየር) አሥራ ሁለት 12
2 ራማ ራማየ ሠላሳ ሦስት 33
3 ኢየሩይ (ሰማያዊት ኢየሩሳሌም/ጌልጌል) አንድ 1
4 ውዱድ ዲድያኤል ሃያ አንድ 21
5 አርያ – አርያም (መንበረ ጸባኦት ያለበት) 0 0
6 ኤረር ኢሮርያ ሠላሣ ሦስት 33
7 ሻዳይ ኤልሻዳይ (የሕይወት ምንጭ የአለበት፡ ስሙም ጔልጔል ይባላል) 0 0

___________________________________________________________________

Posted in Ethiopia | Tagged: , , , , , , | Leave a Comment »

7 Heavens

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on December 14, 2009

ሰባቱ ሰማያት ፡ የመጀመሪያው ርእዮተ ዓለማትና ከዋክብት

እግዚአብሔር ከመጀመሪያይቱ ቀን አስቀድሞ በኃይሉ ቅነ ሰማያትን በጥበቡ በዘረጋ ጊዜ የሰማያትን ጠፈር ቀለም በማስተዋል በቀባና በደመደመው ጊዜ በሰማያት ክልል ውስጥ ምንም ፍጥረት አልነበረም።

እግዚአብሔር ከአሥራ ሁለቱ ሰማያት መካከል በመረጣቸውና ብሩሃን ብሩካን ሁኑ ከአላቸው ከሰባቱ ሰማያት ይልቅ በከበረው ግርማው በሚያስፈራው በሰባተኛው ሻዳያ ሰማይ ክበብና ክልል ውስጥ ላይ፡

  1. በአቃጣይነትና በነበልባል የተከበበውንና የእሳት ዓለም የሆነውን ኮሬብን
  2. የረጋና ከባድ የሆነ የአፈር ዓለምን ላሌብዱላሌብን
  3. የጠራ ፈሳሽና በረዶ ያለውን የውኃ ዓለም ናጌብን
  4. ረቂቅ ተንሳፋፊ ቀላል የሆነውን የነፋስ ዓለምን አዜብን

ካለመኖር ወደመኖር አምጥቶ ፈጠራቸው። እነዚህን አራቱን ታላላቅ ዓለሞች በሻዳያ ሰማይ ክልል ውስጥ አኖራቸው።

በእንዚህም ክበብና በውስጣቸው የሚንቀሳቀስና የሚሳብ ወይም የሚበርና የሚንሳፈፍ ሕይወት የአለው ፍጥረት እንዳይኖር አትሞ አፅንቷቸዋል።

የእግዚአብሔር መልእክተኞች መላእክት መናፍስት እንኳ አያልፉም በአካባቢያቸውም አይደርሱም።

እግዚአብሔር ብሩሃን ብሩካን ሁን ባላቸው በሰባቱ ሰማያት ክልል ውስጥ የከበረ ስሙን ለማሳወቅ የጥበቡን ኃይል ለመግለፅ የፍጥረታት ሁሉ ፈጣሪና ባለቤት የምስጋና ጌታ መሆኑን ታምኖበት እንዲመሰገን ሲል በሰባቱ ሰማያት ምሳሌ፡

  1. ሦስት ፀሐዮችን
  2. አራት ጨረቃዎችን
  3. አንድ መቶ ዓለማትን
  4. አእላፋተማእለፍታት ከዋክብትን
  5. በሰው ልጆች አንድበት በመላእክትም አፍ ሊቆጠረ የማይቻል ልዩ ልዩ የሆነን ግዙፍና ረቂቅ ፍጥረት
  6. የማይንቀሳቀስን ማእድን
  7. የሚንቀሳቀስ አየራትን

በእግዚአብሔር ቃል ፈጠራቸው። በአፉ እስትንፋስም ሁሉም እንደየወገኑ ደማዊ ነፍስ የሌለው ግን ሕይወት የሚሆን እስትንፋስ እፍ አለባቸው። ተንቀሳቀሱም፡ ገደብ የአለው መኖሪያቸውንና ምግባቸውን የሚመርጡበት የሚይስቡበትም የጸጋ አእምሮ ሰጣቸው። በእግዚአብሔር ቃል የተፈጠሩበት ቀን ልደታቸው ሆነ።

እግዚአብሔር በቃሉ የፈጠራቸው የሦስቱ ፀሐዮች ስሞች የሚከተሉት ናቸው፡

  1. ኦርያ
  2. ያሪስያ
  3. ቶማስያ (እኛ በምንኖርበት ኢዮር ክልል ውስጥ)

እነዚህ ፀሐዮች እግዚአብሔር ለፈጠረው ፍጥረት ሁሉ ብርሃንነት ከመሆናቸው ሌላ ሙቀታቸው ለአጥንት ኃይል ብርሃናቸው ለአእምሮ ግልጽነት በመሆን የተፈጥሮን ሕይወት ያድሳሉ። እያጠነከሩም እድገትን ይሰጣሉ።

ነገር ግን እኛ ከሦስቱ ፀሐዮች መካከል ቶማስያ የተባለውን ፀሐይ ብቻ እንጂ ኦርያንና ያሪስያን አናይም። ከኢዮር ሰማይ ክልል ውጭ ናቸው።

እንደነዚሁ የአራቱ ጨረቃዎሽ ስሞች የሚከተሉት ናቸው፡

  1. ኢራአያ
  2. ናስያ
  3. አብላያ
  4. አስንያ (እኛ በምንኖርበት ኢዮር ክልል ውስጥ የሚገኘውና በሰው ልጆች የሚታየውና የሚፈተነው)

አስንያ የሚባለው ጨረቃ ከቶማስያ ፀሐይ የሚያገኘውን የብርሃን ጨረር ለዚህች ምድር ያበራል።

ነገር ግን ቶማስያ ለዚህች ምድር በምታበራበት ጊዜ ብርሃኑ ይቀንሳል። የፀሐይን ክበብ በሚያውድበት ጊዜ የሰሌዳው ገጽ ይቀንሳል ምድርም እንዲሁ የምታገኘውን ብርሃን ትቀንሳለች።

እግዚአብሔር በቃሉ ለፈጠራቸው ለሰባቱ ሰማያት ብሩሃን ብሩካን ካላቸው በኍላ መቶ ዓለማትን እስከ ሰራዊቶቻቸው አደላቸው። ለዘለዓልምም በእነርሱ ክበብ ውስጥ እንዲኖሩ አደረግ። ለዓለማትና ለከዋክብትም የራሳቸው እጣ የሆነ ክበብን አዘጋጀላቸው።

መቶ ዓለማት በእግዚአብሔር ቃል ተፈጥረው ወደ የእድል እጣቸው ወደሆነው ሰማይ እስከሚገቡ በውስጣቸው የሚንቀሳቀስ ፍጥረት አልነበረም። አንዱ ዓለም ከሌላው ዓለም በስፋትና በወርድ በዲካም እንዲበላለጡ አድርጎ ስለፈጠራቸው የተለያዩ ነበሩ።

እንዲሁ አእላፋተማእለፍታት የሆኑ ከዋክብት አንዱ ኮከብ ከሌላው ኮከብ በብርሃን በክብር በስፋትና በወርድ በቁመት በገጽና በቅርፅ ልዩ ልዩ አድርጎ ፈጠራቸው። ዓለማትም ይሁን ከዋክብት አንዱ ከሌላው ጋር እንዳይቀላቀልና እንዳይወሃድ ሲል በመካከላቸው ልዩ ልዩ የሆነ የተፈጥሮ ባህርይ እንዲኖራቸው አደረገ።

እግዚአብሔር ከአምስቱ ሰማያት ይልቅ በሰባቱ ሰማያት ዘንድ ክብሩንና ኃይሉን ቸርነቱንና ጌትነቱን ስሙንም እንዲያውቁትና እንዲያመሰግኑት ሲል ለፍጥረቱ ሁሉ ገደብ የአለው ነጻ አእምሮ ሰጣቸው ራሱንም ገልጾላቸዋል።

እኛም እድል እጣችን ከሆነችው ከዚህች ምድር ዓለም ተፈጥረናልና ሰለአለንበትና ወደፊት ወደ እጣ ክፍላችን ሰማያዊ ዓለም እስከምንሄድ ድረስ ለእግዚአብሔር በሰባቱ ሰማያት ክልልና በመቶ ዓለሞች ክበብ ሰለአለው ክብርና ኃይል ቸርነቱም ምህረቱንም በኪሩብ መልአክ እንድንጽፍ የተነገረንን እንጽፋለን። ከእኛ ጋር ሕብረትና አንድነት ይኖራቸው ዘንድ ከቃላቸው ብዛት የተነሳም መለያየት እንዳይኖር ለልጆቻችን እናስተምራለን።

በእዮር ሰማይ ክልል ውስጥ የአሉት አሥራ ሁለት ዓለሞች

ቀጣይ ነው…

ይህን ጽሑፍ እዚህ አቀርብ ዘንድ ፈቃዳቸውን የሰጡኝን፡ መሪራስ አማን በላይን ከልብ አመሰግናለሁ።



Posted in Curiosity, Ethiopia | Tagged: , , , , , | Leave a Comment »

Adam & Eve

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 17, 2008

One can with certainty speak that the Biblical Garden of Eden lies in Ethiopia. We know that all people are descended from Adam and Eve, and more recently from Noah and his wife. Both the Biblical and scientific documents confirm that Adam & Eve were created in Ethiopia.

Could the Volcanoes in Ethiopia, have been the birth place of life? Could the active volcano, “Erta Ale” in the Danakil area, be the very first kitchen, where God mixed his secret genetic soup? Could Lake Tana, the Garden of Eden, to the west and 300 miles from Erta Ale be the very first dining place where Adam & Eve had their first meal of the grain of paradise?

Did Volcanoes Spark Life on Earth?

Science.com
16 October 2008

A once-discarded idea about how life started on our planet has been given a new life of its own, thanks to a serendipitous find.

The story traces back to the early 1950s, when chemists Stanley Miller and Harold Urey of the University of Chicago in Illinois tried to recreate the building blocks of life under conditions they thought resembled those on the young Earth. The duo filled a closed loop of glass chambers and tubes with water and different mixes of hydrogen, ammonia, and methane–gases presumed at the time to be the main constituents of the atmosphere billions of years ago. Then, in an attempt to confirm a hypothesis that lightning may have triggered the origin of life, they zapped the mixture with an electrical current. The researchers then analyzed the gunk that began to collect after a few hours.
The residue contained traces of some of the amino acids that make up proteins. Their presence suggested that the molecular precursors of life could form through a simple electrochemical process. The problem was that theoretical models and analyses of ancient rocks eventually convinced scientists that Earth’s earliest atmosphere was not rich in hydrogen.

Last year, after Miller’s death, two of his former graduate students–geochemists Jim Cleaves of the Carnegie Institution of Washington (CIW) in Washington, D.C., and Jeffrey Bada of Indiana University, Bloomington–were examining samples left in their mentor’s lab. They discovered the vials of products from the original experiment and decided to take a second look with updated technology. Using extremely sensitive mass spectrometers at NASA’s Goddard Space Flight Center in Greenbelt, Maryland, Cleaves, Bada, and colleagues found traces of 22 amino acids in the experimental residues. That is about double the number originally reported by Miller and Urey and includes all of the 20 amino acids found in living things, the scientists report tomorrow in Science.

So could lightning have helped jump-start life on Earth? Possibly, Cleaves says. Although Earth’s primordial atmosphere was not hydrogen-rich, as were the chambers in the Miller-Urey experiment, gas clouds from volcanic eruptions did contain the right combination of molecules. It is possible that volcanoes, which were much more active early in Earth’s history, seeded our planet with life’s ingredients. The big question is what happened next–how did those molecules turn into self-replicating organic compounds? “That’s the frontier,” Cleaves says, “and we’re sort of stuck there.”

The new study “highlights how easy it is to make the building blocks of life in plausible prebiotic conditions,” says geochemist Robert Hazen of CIW, who was not involved in the research. At the same time, he says, the findings reinforce “the pioneering insight and experiments of Stanley Miller and Harold Urey.”

Posted in Ethiopia, Ethnicity, Genetics & Anthropology | Tagged: , , , , , , , | 1 Comment »