Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘ንጹሐን’

NUCLEAR?: Russians Missiles Hit Ukrainian Ammunition: Depot British Depleted Uranium Tank Shells Destroyed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 15, 2023

🔥 ኑክሌር?፡ የሩስያውያን ሚሳኤሎች የዩክሬን ጥይት ማከማቻ ቦታዎችን መቷቸው፡ ብሪታንያ ለዪክሬን የምትልካቸው የተሟጠጠ ዩራኒየም ታንክ ዛጎሎች ወድመዋል። ምዕራባውያኑ በረጅም እጃቸው ልክ እንደ ሰሜን ኢትዮጵያውያን እዚህም ወንድማማች ሕዝቦችን በማጫረስ ላይ ናቸው።በሁለቱም በኩል እያለቁ ያሉት ኦርቶዶክስ ክርስቲያኖች ናቸው። በጣም ያሳዝናል!

🔥 Gamma Radiation Spikes in the Region’s Atmosphere

Russia blew up an ammo depot in “Khmelnytsky” that was storing DEPLETED URANIUM ammo supplied by the UK.

That’s why now the Ukrainians are sending ROBOTS to put out the fire…. Not humans because that place IS RADIOACTIVE.

The West’s proxy war against Russia in the Ukraine has led to progressively more deadly weapons systems and ammunition to be delivered to Zelensky’s Nazi regime.

Possibly, the most controversial of these deliveries are the deadly radioactive shells for Challenger 2 tanks that the British government has given Ukraine.

Robert F. Kennedy Jr commented on Instagram:

“In another reckless escalation, Britain has confirmed delivery of depleted uranium munitions to Ukraine. DU munitions should be banned. They partially vaporize on impact, poisoning the environment with uranium dust that causes cancer and horrific birth defects.”

👉 Courtesy: TGP

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

At Least 7 Killed After Car Rams into Crowd | What’s Happening in Texas?!

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 8, 2023

🔥 የመኪናው ሹፌር ሆን ብሎ ህዝብ ወደሰበሰበት የቴክሳስ ስደተኛ እና ቤት አልባ መጠለያ በመንዳት ቢያንስ ፯/7ሰዎችን ገደላቸው፣ ፲፩/11 የሚሆኑትን አቆሰላቸው| ያሳዝናል፤ ግን ለመሆኑ በቴክሳስ ውስጥ ምን እየሆነ ነው?! ታች ያለውን ቪዲዮና ጽሑፍ እንቃኝ…ቴክሳ ከአሜሪካ ግዛቶች ሕብረት አስቀድማ የምትገነጠል ግዛት እንደምትሆን አሁንም ደግሜ እናገረዋለሁ።

🔥 SUV driver plows into crowd outside a Texas migrant and homeless shelter – killing at least seven and injuring 11 others: Police are investigating if the crash was intentional.

  • Police have arrested the driver following the horrific crash on Sunday morning
  • The Range Rover SUV is believed to have ‘intentionally’ plowed into pedestrians outside the Ozanam Center in Brownsville Texas at 8.20am

👉 Selected Comments Courtesy of: DailyMail

  • Sad news …but our politicians are at fault. RIP innocent victims.
  • Was Texas this bad before California Democrats started fleeing there en masse?
  • Biden’s America. America is a disaster under this administration!
  • America has simply gone mad.
  • Why is there so much hate in America?? Partly due to 24/7 raging news anchors decrying the opposing political party.
  • The United States sure is a scary place.
  • This country is so angry right now. I’ve never seen anything like it in 50+ years. It’s really quite scary and sad.
  • The world has gone completely mental during the forced lockdowns
  • What the hell is wrong with everybody? This is becoming too common and we all just keep going about our lives like it’s business as usual.
  • Heaven help us. Our country is hurting and sick.
  • Those of you complaining about Texas, stop moving to Texas!

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Texas Mall Shooting: 9 Dead, Including Alleged Gunman, 7 Injured

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 7, 2023

🔥 የቴክሳስ የገበያ ማዕከል ተኩስ፤ የተጠረጠረውን ታጣቂን ጨምሮ ፱/9 ሰዎች ሞተዋል፡ ፯ ቆስለዋል

በትናንትናው ቅዳሜ ማታ ላይ ነው በሰሜን ዳላስ ከተማ ይህ አሳዛኝ ክስተት የተፈጸመው። በየቀኑ ተመሳሳይ ጭካኔ የተሞላባቸው ግድያዎችን በተለይ በአሜሪካ ሲከሰቱ እያየን ነው።

በተጨማሪ ይህ የተከሰተው የክርስቶስ ተቃዋሚው የብሪታኒያ ንጉሥ የንጉሥ ቻርለስ ሳልሳይ የንግሥና ሥነ ሥርዓት (ኮሮኔሽን/ኮሮና/ዘውድ) በተካሄደበት በትናንትናው ቅዳሜ ዕለት ነው። በዚህ ሥነ ሥር ዓት ዋዜማ ዓርብ ዕለት ደግሞ የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ሐላፊ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም “ኮሮና አበቃላት/ሞተች!” ብለውን ነበር።

👑 የብሪታኒያው ንጉሥ ቻርለስ ሳልሳዊ ለኮሮና ወረርሽኝ ሤራ ከፍተኛ አስተዋጽኦ ካደረጉት ሉሲፈራውያን መካከል አንዱ ናቸው።

👉 ቀደም ሲል ያቀረብኩት፤

  • Corona = ዘውድ
  • ቀለማቱን ተመልከቱ

ዶ/ር ቴዎድሮስ ለዚህ ሤራ ነበር የተመረጡት

የዓለም የጤና ድርጅት ዋና ዳይሬክተር ዶክተር ቴዎድሮስ አድሃኖም የኮሮና ወረርሽኝ ያለበት ደረጃ ዓለም አቀፍ የጤና ስጋት ሆኗል፤ በአንዳንድ አገራት ውስጥ በዋናነት ከሰው ወደ ሰው የታየው የበሽታው ስርጭት አሳስቦናል” ብለዋል።

ዶ/ር አድሃኖም ገና እንደተመረጡ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።” ለማለት ተገድጄ ነበር።

https://addisabram.wordpress.com/tag/ዶ-ር-አድሃኖም/

🔥 DISTURBING: The Moment The Texas Mall Mass Shooter Got Out of His Damn Car & Started Killing

👑 On Coronation Day of King Charles and Queen Camilla 👑

🔥 Nine people died and seven others were injured on Saturday after a gunman opened fire at an outdoor mall north of Dallas, Texas, officials said.

The alleged gunman, who died after a confrontation with police, was among the seven people who were killed at the Allen Premium Outlets.

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

💭 Texas & Tegray (Ethiopia) Massacres + Tedros (TE) & The Queen | ትግራይና ቴክሳስ + ቴድሮስ & ንግሥቲቱ

👉 Continue reading/ሙሉውን ለማንበብ

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Ukrainian Soldiers Take Pleasure In Murdering Civilian With Drone As He Begs For His Life

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on May 1, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 😇 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 የዩክሬን ወታደሮች ለህይወቱ ሲለምን ሲቪል ሰውን በድሮን ሲገድሉ ተደስተው ነበር

🔥 The Ukrainian Nazi nationalist thugs take pleasure in murdering people for sport, as can be seen in a video that popped up recently showing a civilian being murdered by a drone as he begs for his life.

የዩክሬን ፋሺስት ብሄረተኛ ወሮበላ ዘራፊዎች ሰዎችን ለስፖርታዊ ጨዋታ ሲሉ በመግደል ይደሰታሉ። በቅርቡ የወጣው ይህ ቪዲዮ እንደሚያሳየው አንድ ሰላማዊ ሰው ህይወቱን ሲለምን በዚህ መልክ በድሮን ተጨፍጭፎ ተገድሏል።

💭 የጋላ-ኦሮሞ ወሮበላ ዘራፊዎችም በተመሳሳይ መልክ ነበር በወሮበላ ከሃዲዎቹ ሻዕቢያዎችና ሕወሓቶች እርዳታና ጥቆማ እንዲሁም በታሪካዊ የኢትዮጵያ ጠላት ቱርኮች፣ አረቦችና ኢራናውያን ድሮኖች የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያን ንጹሐንን የጨፈጨፈው።

ሤራው በትግራይ ከተፈጸመው ግፍና ወንጀል ትኩረት ለመለወጥ ታቅዶ ይመስላል።

አሁን ፋሺስቱ የጋላ ኦሮሞ አገዛዝ ፊቱን አል-ማር ባይና ከንቱዎች ወደ ሆኑት ‘አማራዎች’ ላይ በማዞር ላይ ነው። እንግዲህ እስከ አምስት ሚሊየን ንጹሐንን በ ድሮን ለመጨፍጨፍ ብሎም በረሃብና በሽታ ለመቁላት ዝግጅቱን ጨርሷል።

‘መሳፍንት’ ቅብርጥሴ የተባሉት አስመሳይ ‘መሪዎች/አርበኞች’ አማራውን በየቦታው ሰብስበው በድሮን ለማስበላት በጋላ-ኦሮሞዎቹ የተመለመሉ ኦሮማራ ቅጥረኞች ናቸው። እንግዲህ በትግራይ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ዘመቻ ከመጀመሩ ከዓመታት በፊት ይህን በተደጋጋሚ ስንጠቁም ነበር። በእኔ በኩል ያልምንም መጠራጠር መናገር እችላለሁ፤ ወይ ይህን መሳፍንት የተሰኘ ጉረኛ አረመኔው ዘንዶ ግራኝ ይበላዋል፤ አልያ ደግሞ፤ “በድርድር ተስማምተናል፤ ሰላም ሰላም!” ብሎ ወደ አዲስ አበባ ያመጣዋል። ለማየት ያብቃን!

ዛሬም ደግሜ ደጋግሜ የምጠይቀው፤ ‘አማራ’ ተብዬው እንዴት ነው ከጋላዎቹ በኩል እየመጣበት ያለውን ከባድና አደገኛ ነገር ሁሉ ማየት የተሳነው? መንፈሳዊ ዓይኑ ምን ያህል ቢታወር ነው?

👉 እንግዲህ፤

  • ❖ ግዛቶቹን/አውራጃዎቹን/ከተሞቹን/ሰፈሮቹን እየነጠቀ የጋላ-ኦሮሞ መጠሪያ የሚሰጣቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ጠላት እየጋበዘ የሚያስጨፈጭፈውና በየጦርነቱም የእሳት ራት የሚያደርገው ጋላው ነው።
  • ❖ “’ቀይ ሽብር’ ‘ነጭ ሽብር’” እያለ ወጣቶቹንና ልሂቃዎቹን የጨፈጨፈበት ጋላው ነው።
  • ❖ በተደጋጋሚ በረሃብና በበሽታ የፈጀው ጋላው ነው።
  • ❖ አማራው ተሰድዶ እንዲያልቅ፣ ሴቶቹንም የአረብ ሃገራት ባሪያዎች እንዲሆኑ ያደረፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ምስኪን ሴት ልጆቹን ከደምቢዶሎ ዩኒቨርሲቲ አግቶ በመውሰድ ለአኖሌ ኃውልት ፊት በጭካኔ ጡቶቻቸውን እየቆረጠ ያረዳቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ እነ ጄነራል አሳምነውና ዶ/ር አምባቸው ያሉትን መሪዎቹን ገድሎ ሬሳቸውን መንገድ ለመንገድ የጎተተው ጋላው ነው።
  • ❖ ቀሳውሱትንና ካህናቱን በድንጋይ ወግሮ የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ ቤተ ክርስቲያንና ገዳማት ውስጥ ገብቶ በአስለቃሽ ጭስ ምዕመናንን የሚያቃጥለው ጋላው ነው።
  • ❖ ንጹሐንን በአዳራሽ ሰብስቦ በጥይት የሚጨፈጭፋቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እርጉዞቹን እናቶች ማሕጸናቸውን በሜንጫ እየቀደደ በጭካኔ የሚገድለው ጋላው ነው።
  • ❖ ህገ-ወጥ ከሆነው የኦሮሞ ክልል ‘አማራ ነህ’ እያለ በማፈናቀል ላይ ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ እኅቶች ከአረብ አገር በባረነት ደሞዝ አጠራቅመው የሠሩትን ቤቶች እያፈረሰባቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ ግማሽ ሚሊየን እኅቶችን ለሳውዲ አረቢያ በባርነት ለመሸጥ የወሰነው ጋላው ነው።
  • ❖ ተማሪዎች የጋላ-ኦሮሞ ሰይጣናዊ መዝሙር ካልዘመራችሁ፣ ባንዲራ ካላውለበለባችሁ ተብለው ከትምህርት ቤት የሚያባርራቸው ብሎም የሚገድላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ የአክሱም ጽዮናዊቷን ሰንደቅን ‘ማውለብለብ አትችልም!’ የሚለው ጋላው ነው።
  • ❖ ለአማራዎች ‘ወደ አዲስ አበባ አትገቧትም!’ የሚላቸው ጋላው ነው።
  • ❖ እንደ ኮንዶም ተጠቅሞ ካሽቀነጠራቸው በኋላ “አሸባሪ!” እያላቸው ያለው ጋላው ነው።
  • ❖ በሚሊየን የሚቆጠሩ ልጆቹን ሊጨፈጭፋቸው በመዘጋጀት ላይ ያለው ጋላው ነው።

ታዲያ ይህ ሁሉ ጉድ እየተፈጸመበት ነው፤ አማራው፤ በተደጋጋሚ ‘የኦሮሞ ደም ደሜ ነው!’ በማለት ለጋላ-ኦሮሞዎች ሲል ለመቶ ዓመታት ያህል እየተዋረደና ደሙን በከንቱ እያፈሰሰ ያለው። እንግዲህ አሁን አንድም ጋላ-ኦሮሞ “የአማራ ደም ደሜ ነው!” ብሎ ከጎኑ እንደማይሰለፍ እያየነው ነው። ለመሆኑ አማራው፤ “የትግሬ ደም ደሜ ነው!” ብሎ በብዙ ጦርነቶች ሲፋለምና ለብዙ የረሃብ ዘመቻዎች ሲጋለጥ ከነበረው የትግራይ ሕዝብ ጎን ለመቆም የተነሳበት ጊዜ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ይታወቃልን? እኔ በጭራሽ አላውቅም። ለዚህም እኮ ነው በአክሱም ጽዮናውያን ላይ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት በጋላ-ኦሮሞዎች ስለተፈጸሙት ግፎችና ወንጀሎች አንድም መጽሐፍና ድርሰት ያልተጻፈው፣ አንድም ፊልምና ድራማ ተሰርቶ ያላየነው። ይህ ትልቅ ታሪካዊ ስህተት መሆኑን በተደጋጋሚ የሚፈጸሙት ጥቃቶች ይጠቁሙናል። ዛሬም ይህን ግፍና መከራ ለማስረሳትና ለማረሳሳት ከከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ጀምሮ ሁሉም አካላት እይሠሩበት ነው። እኛ ግን በጭራሽ አንረሳውም፤ ወንጀለኞቹ ጋላ-ኦሮሞዎችና አጋሮቻቸው ለሺህ ዓመታት ያህል ያፍሩበትና ይዋረዱበትዝ ዘንድ አንድ በአንድ በመጽሐፍ፣ በፊልምና በድምጽ እናቆየዋለን።

አሁን የምጠይቀው፤ ከዚህ ሁሉ የጥፋት ዘመን በኋላ ታዲያ ለምንድን ነው አማራው ዛሬም በስውር ከጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እያበረ ያለው? ከጋላ ጋር ሆኖ በትግራይ ከፈጸመው ግፍና ወንጀል እራሱን ለማሸሽ? እንደው ከእግዚአብሔር ማምለጥ ወይንም አምላክን ማታለል ይቻላልን?

ጋላ-ኦሮሞዎችና አማራዎች በሜዲያ እንኳን እንዴት እንደሚተባበሩ እያየናቸው ነው። የአማራ ሜዲያዎች፤ “አማራ! አማራ!” ከሚሉት ከእባብ ጋላ-ኦሮሞዎች ጋር እንጂ ከትግሬዎች ጋር በጭራሽ አብረው ሲሠሩ ወይንም ለመሥራት ሲሞክሩ በጭራሽ አይታዩም። አንዳንዴ እንዲያውም ‘አማራ’ የተባለው ጋላ-ኦሮሞ ሳይሆን አይቀርም። እርግጠኛ መሆን የምችለው ግን አብዛኛው አማራ የአህዛብን ፈለግ የተከተለ፣ የአረማውያንን ዓይነት ተግባር የሚፈጽምና፤ አውቆትም ሆነ ሳያውቀው፤ እግዚአብሔር አምላክን ሳይሆን ዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈርን የሚያመልክ ነገድ መሆኑን ነው። ልክ የእስማኤላውያን ማንነት ያላቸው ሻዕቢያዎች፣ ኢ-አማኒያኑ ሕወሓቶችና ጣዖት አምላኪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች እየሠሩ እንዳሉት በዚህ ነገድ ዙሪያ ነው የአማራ ልሂቃኑም ዛሬ፤ ‘አማራ አማራ’ እያሉ አዲስ ማንነትና ምንነት ለመፍጠር በመፍጨርጨር ላይ ያሉት።

‘አማራው’ በድጋሚ ከመዋረዱ በፊት ከወልቃይትና ራይ ያለምንም ቅድመ ሁኔታ ወጥቶ እግሩን እየበላው ያለውን የጋላ-ኦሮሞ ዘንዶ በመታገል የአክሱም ጽዮንን በረከት እንደገና ለማግኘት ጥረት ማድረግ ነበረበት። ይህን ግዴታ መሆን የሚገባውን ምክር ለመምከር ዝግጁ የሆነ አንድም “አባት” እንኳን የለም። በጣም ያሳዝናል! ለመሆኑ ምን የሚጎድልበት ነገር ይኖራል በአክሱም ጽዮናውያን ላይ የዘረጋውን የእልህ፣ የቅናት፣ የምቀኝነትና የጥላቻ መንገድ ቢተው? እንዴ፤ ይህን መተው ሲችልና እራሱን ለይቅርታ ሲያዘጋጅ ብቻ ነው ነፍሱንና ‘እርስቱን’ ማዳን የሚችለው። ያውም በሑመራ፣ ወልቃይትና ራያ እጅግ ከባባድ ወንጀሎችን ከፈጸመ በኋላ ተጸጽቶ፣ አዝኖና ደም እንባ አልቅሶ፤ “በቃን!” በማለት እራሱን ለንሰሐ ማዘጋጀት ነበረበት። በአንድ ማሕበረሰብ ላይ ወንጀል የፈጸመ ኃይል እኮ እንኳን ግዛትን ሌሎችም ብዙ ነገሮችን ሲያጣ ወይንም ሲነጠቅ ነው የምናውቀው። ጃፓን፣ ጀርመን፣ ቱርክ ጣልያን ወዘተ የቀድሞ ግዛቶቻቸውን ያጡት ጎረቤታማ የሆኑ ሕዝቦችን ወርረው ለማጥፋት በመሞከራቸው ነው።

ግን ምን ዓይነት መርገም ቢሆን ነው በግልጽ የሚታየውን ነገር ሁሉ ለአማራው ሊጠቁም የሚችል ካህን፣ ዲያቆን፣ መምህር፣ ፖለቲከኛ ወይም ጋዜጠኛ የጠፋው? ከባድ ሃጢዓት? የዲቃላው ጋላ-ኦሮሞ ምንሊክ መተት። የአክሱም ጽዮናውያን ቁጣ? የእነ አፄ ዮሐንስና ራስ አሉላ እርግማን ይሆን? ? በነገራችን ላይ ከመንፈሳዊ መነጸር ሲታዩ ዳግማዊ ምንሊክ የጋላ-ኦሮሞ ወዳጅ፣ ግን የኢትዮጵያ፣ የተዋሕዶ ክርስትናዋ፣ የአክሱም ጽዮናውያን/የአማራም ጠላት ናቸው። ይህን ነው አማራው ማየት የተሳነው!

______________

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »