ከሀሪከን ጥፋት የተረፈችው ጥቁር አሜሪካዊቷ እህታችን | የኢትዮጵያ መላእክት ሁልጊዜ ይጠብቁኛል
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 30, 2017
ቢዮንሴን ወይም አንጄሊና ጆሊን ስላልመሰለች እንዳንንቃት፤ በእኔ በኩል ባራክ ና ሚሼል ኦባማን ከመሳሰሉ ከሃዲ ገለባዎች ከማዳምጥ ይህችን ምስኪን እህታችንን ማዳመጥ እመርጣለሁ፡ ብዙ ቁምነገሮችን ነው የምትናገረውና። ልብ እንበል፦ ይህ ሁሉ ጉድ በአሜሪካ፣ ቃጠሎ ሙቀት የሚከሰተው መሀመዳውያን ወደ መካ ለመጓዝ በሚዘጋጁበት ወቅት ነው። ይህ ቁልፍ ሚና ይጫወታል፡ ወደነሱ ተጠራቅሞ የሚመጣው ጥፋትና እልቂት ግን በታሪክ ታይቶ ተሰምቶ የማይታወቅ ይሆናል! ይህን እናስታውስ!
እህታችን ከሞላ ጎደል እንዲህ ትላለች፦
የኢትዮጵያ መላእክት ሁሌ በሕልሜ ይታዩኛል። እንደ ካተሪና እና ሳንዲ ከመሳሰሉት የዓውሎ ንፋሶች፡ ጥፋት ያዳኑኝ የኢትዮጵያ መላእክት ናቸው።
በሰው ልጅ የባርነት ቀንበር ያልወደቁት ኢትዮጵያውያን ብቻ መሆናቸው ያስገርመኝ ነበር። አሁን መላእክቱ ነገሩኝ። ብዙ የተሳሳቱ ክርስቲያን ነን ባዮች እዚህ አሜሪካ እንዳሉ ታሪክ አስተምሮናል፡ አሁንም እያየን ነው።
ከሌሎች ጋር ያልተቀየጡና ንጹህ ክርስትናን የሚከተሉ ሁልጊዜ ለተበደሉ ሕዝቦች ይቆረቆራሉ፡ ይታገላሉ። ብዙ ጥቁሮች ግን ተታለዋል፡ ከሚበድሏቸው ጋር አብረው መሰለፍና ለነርሱም መቆም መርጠዋል።
የኔሽን ኦፍ ኢስላም የሚባለው ድርጅት ብዙዎችን እያታለለ ነው። ባርነት ሁሌ የእስልምና አካል ነበር፤ አሁንም እስላሞች ብቻ ናቸው ባርነትን የሚያካሂዱት፤
ታዲያ የእነርሱን አምልኮ የተቀበሉትና ከእነርሱ ጋር የሚተባበሩት ጥቁሮች የወደቁት ብቻ መሆን አለባቸው። ብዙ ጥቁሮች በቩዱ ጣዖት አምልኮ ሥር ስለወደቁ ከሉሲፈራውያኑ እና ከሙስሊሞች ጋር አብረው ይጓዛሉ። ያሳዝናል!
አይሁዶች እንደሚያሸንፉና ወደክርስቶስ እንደሚመጡ ታይቶኛል፤ ታዲያ ሁሉም እስራኤልን የሚጠሉት፡ ክርስቶስ ከአይሁዶች በኩል እንደሚመጣ ሰይጣን አለቃቸው ስለሚያውቅ ነው።
ባለፈው ሳምንት የጸሀይ–ግርጆሽ ወቅት የታየኝ ነገር፤ በመሰከረም አንድ በኒዮርክ የሽብር ጥቃት ጊዜ የታየኝን ዓይነት ነገር ይመስላል። በዚያን ጊዜ፡ ትዕቢተኞች የነበሩት የኒውዮርክ ከተማ ነዋሪዎች፤ ከሽብሩ በኋላ፤ መተሳሰብና መፈቃቀር ጀምረዋል፤ ስለዚህ፣ ምናልባት አደጋው ሁሉ ለጥሩ ነገር ሊሆን ይችላል።
ዲሞክራቶችን ወይም ሌሎች ፓርቲዎችን ስለመረጥን ነፃ አንሆንም፤ መጽሐፍ ቅዱስ ነው ለነፃነታችን ቁልፍ ሚና የሚጫወተው።
በአሜሪካ ነባር ነዋሪዎች (ኢንዲያንስ) እና በጥቁሮች ላይ የደረሰው በደል ይህችን አገር እሥር አድርጓታል፤ ለእነዚህ ህዝቦች የሚደረገውን ፍትህ የሆነ እንቅስቃሴ ሊበራሎች፥ ዘረጆች፥ ፊሚንስቶችና ጂሃዲስቶች ጠልፈውታል፤ ሁሉም ሰይጣናውያን ናቸው!
ዌልፌር (የመንግስት ገንዘብ) የአውሬው ምልክት ነው! ዌልፌርን (የመንግስት ገንዘብ) አልደግፍም፡ ወንጀለኛ ያደርጋልና፣ ሂፕሆፕ ሙዚቃንም አልደግፍም ሰይጣናዊ ሙዚቃ ነውና!
አል ሻርፕተንና ኦባማን፤ ጥቁር ስለሆኑ ብቻ አልደግፋቸውም፥ ሂላሪ ክሊንተንንም ሴት ስለሆነች ብቻ አልደግፋትም።
ከጸሀይ–ግርጆሹ በኋላ የታየኝ አንድ ጥሩ ነገር አለ፦
ሁሉም ዓይነት ዘረኞች፥ ፊሚኒስቶች፥ ኢ–አማንያን ሊበራሉች፥ ጂሃዲስቶችና ሉሲፈራውያን ሁሉ ይገረሰሳሉ!!!
ዘረኞች፥ ናዚዎች፣ ወንጀለኞችና ሙስሊም ሽብርተኞች ሁሉ በቅርቡ ይፈረድባችኋል፤ ወዮላችሁ!
Leave a Reply