Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2017
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 12th, 2017

ትውልደ ኢትዮጵያ የታበለው ኢማም በአውሮፓ መስጊዱ የከፋ ጥላቻና ግድያን በመስበኩ ታሠረ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 12, 2017

ይህ እስላማዊ መሪ ትክክለኛ ሙስሊም ያልሆኑትን የሙጥኝ በየቤታቸው እንዲቃጠሉ እና እንዲገድሉ በግልጽ ከሰበከ በኋላ ሰላማዊ ነዋሪዎችን ለግድያ በማነሳሳቱ ክስ ተመስርቶበታል።

በጥቅምት 21, 2016 ስብከት ወቀት ስብዕና የሌላቸው ወይም ጸሎት የማያደርጉ ሙስሊሞች እንዲገደሉ በመጠየቁ ነው አሁን ክስ የቀረበበት።

ትውልደ ኢትዮጵያ የሆነውና ስሙ ያልተጠቀሰው ይህ ኢማም በዙሪክ ከተማ በሚገኝ አንድ መስጊድ ባለፈው ኅዳር ወር ነበር በስዊስ ፖሊስ ተይዞ በቁጥጥር ስር የዋለው።

ግለሰቡ አስጸያፊ የሆኑ የግድያ ምስሎችን በማህበራዊ ድህረገጾች ላይ በመለጠፉና፣ ያለ ሥራ ፈቃድ በድብቅ ሥራ በመሥራቱ በሥራ ላይ በመሰማራቱ ተጨማሪ ክስ ተመስርቶበታል።

አቤት ጭካኔ፤ አቤት አረመኔነት!

ኢትዮጵያ አደራ ይህን ርጉም ሰው እንዳትቀበየው፤ መቅሰፍቱን ያመጣል!

ለማንኛውም ሃጂ ይሁን ወደ ውድ አገሩ ወደ ሳዑዲ ይሂድ!!!

ምንጭ

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: