Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • August 2017
    M T W T F S S
     123456
    78910111213
    14151617181920
    21222324252627
    28293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for August 1st, 2017

አርቲስት ተስፋዬ ሳህሉ (አባባ ተስፋዬ) ከዚህ አለም በ94 ዓመታቸው አረፉ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 1, 2017

እግዚአብሔር ነፍሳቸውን ይማርላቸው

______

Posted in Ethiopia, Life | Tagged: , , , | Leave a Comment »

የሣምንቱ ጸረ-ክርስቶስ | ራይንስ ፕሬበስ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on August 1, 2017

የቀድሞው የኋይት ሀውስ ሠራተኞች ሃላፊ Reinhold Richard “Reince” Priebus ባለፈው ሣምንት ከሥራው ተባሯል። የአቶ ፕሬቡስ እናት ሱዳን ካርቱም የተወለደችና Lesbos ከምትባለዋ የግሪክ ደሴት የፈለሱ ሴት ሲሆኑ፡ አባትዬው ደግሞ በኢትዮጵያ (አስመራ) ተከፍቶ በነበረው የአሜሪካ ሠራዊት ቤዝ ያገለገሉ ነበር፤ ከእናትዬዋ ጋር ካርቱም ተገናኝተው አቶ ፕሬበስ ተወለዱ። እናትዬዋ እዚህ እንደገለጡት

አፍጫ ማሽተቻ ብቻ አይደልም፤ አፍንጫ ሌላ ብዙ ነገር ያሳያል። አቶ ፕሬቡስን (አፍንጫው የሚናገረውን መንፈሱን) ታች በሚታየው ዝነኛፎቶ ላይ ካለው ሰዶማዊ ጋር አይመሳሰልም? ፕሬዚደንት ትራምፕ አቶ ፕሬቡስን ከስራ ሲያባርር በተጨማሪ ትራንስጀንደር የተባሉት ሰዶማውያን በአሜሪካ ሠራዊት እንዳያገለግሉ የሚያደርግ ህግ አጽድቀዋል። በዛሬው ዕለት ደግሞ ወስላታውን ጣሊያንአሜሪካዊ ከኋይት ሀውስ ግኑኝነት ስራ አስኪያጅነት “You’re fired!’ በማለት አሰናብተዋቸዋል። ሁሉም በአንድ ሳምንት ውስጥ። ሊገነፈል የደረሰ ጠላ ተጠንስሷል፤ የአረመኔዎቹ ሰዶማውያንና ህፃናት ደፋሪዎች እጅ እንዳለበት የሚያጠራጥር አይደለም።

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: