Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘የሕይወት ዛፍ’

የኢትዮጵያ ቍ. ፩ ጠላት ኦሮሞ መሠረቷን አክሱምን ለማናጋት ዘመተ፣ የውሃዋን ምንጭም በከለባት

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 25, 2022

😇 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 በፕሮጀክት ኢትዮጵያ ላይ እጅግ በጣም ጥልቅ የሆነ ጥላቻ ያለው የክርስቶስ ተቃዋሚ ‘አማሌቅ ኦሮሞ’ በሉሲፈራውያኑ ሞግዚቶቹ እንዲሁም በሕወሓቶች፣ ሻዕቢያና ፋኖ ድጋፍ ወደ አክሱም ጽዮን የዘመተው፤

  • ❖ ኢትዮጵያና ኢትዮጵያዊነትን ለመዋጋት
  • ❖ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ክርስትናን ለማዳከም
  • ❖ የሕይወት ዛፍን ለመቁረጥ (አዲስ የ’ሰው’ዘር ለመፍጠር)
  • ❖ የእጣንና ከርቤ ዛፎችን ለማጋየት (እንደ ኮሮና ላሉ ወረርሽኞች ፈውስ ስለሆኑና የፋርማ ኢንዱስቲርውን/ክትባትን እንዳይፎካከሩ)
  • ❖ የወርቅና ሌሎች ማዕድናት መገኛዎቹን ለማቆሸሽ (ዛሬ ወርቅ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ የጤፍ ዘሮችን ለማጥፋት (ዛሬ ጤፍ በጣም ተፈላጊ ነው)
  • ❖ ውሃዎቹን (ጠበሎቹን) ለመበከል ብሎም ለማድረቅ

ነው።

የጌታችንን ልደት በኮከብ ተረድተው ሰብአ ሰገል(የጥበብ ሰዎች)ማንቱሲማር፣ ሜልኩ በዲዳስፋ የተባሉ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ነገሥታት ወርቅ፣ ዕጣን ከርቤ አምጥተው የመገበራቸው(አምሐ አድርገው የመስጠታቸው)ምስጢር ዛሬ በሃገራችንና በመላው ዓለም ተገልጦ በመንጸባረቅ ላይ ይገኛል።

“እነዚህ የጥበብ ሰዎች ከምን አገኙት?” ቢሉ አዳም ከገነት ከወጣ በኋላ መላእክት ቅዱስ ሚካኤል ቅዱስ ገብርኤል እና ቅዱስ ሩፋኤል ወርቅ ዕጣን ከርቤ አምጥተው ሰጡት። እርሱ ለሔዋን ሰጣት። ሔዋን ለሴት ሰጠችው። ከሴት ሲወርድ ሲዋረድ ከኖኅ ደረሰ። ኖኅ ከመርከብ ከወጣ በኋላ ለሴም ሰጠው። ሴም መልከጼዴቅን አስጠበቀው፤ መልከጼዴቅ ለአብርሃም ሰጠው።ከአብርሃም ሲወርድ ሲዋረድ በዳዊት በሰሎሞን አድርጎ ከአካዝ ደረሰ። በሱ ዘመን ቴልጌልፌልሶር ማርኮ ወስዶ ከቤተ-መዛግብቱ አኑሮታል። አባታቸው ዥረደሽት ይባላል፤ ፈላስፋ ነበር። አንድ ቀን በቀትር ከውኃ ዳር ሆኖ ሲፈላሰፍ በሰሌዳ ኮከብ ድንግል ሕፃን ታቅፋ አየ። ያየውን በሰሌዳ ቀርጾ አስቀመጠው። ሲሞት ልጆቼ እንዲህ ያለ ኮከብ ሲወጣ ባያችሁ ጊዜ ሰማያዊ ንጉሥ ይወለዳልና ይህን ወስዳችሁ እጅ ንሱ ብሎ ሰጥቷቸዋል። አንድም በለዓም “ከያዕቆብ ቤት ኮከብ ይወጣል” ያለውን ሰምተው ይዘው መጥተዋል። [ዘኅ. ፳፡፲፯]። አንድም ትሩፋን በባቢሎን ሳሉ ነገሥተ ተርሴስ ወደ ስያት ስጦታ (ገጸ በረከት) አመጡ፤ ንግሥተ ሳባ ወዓረብ እጅ መንሻ ያመጣሉ እያሉ ሲጸልዩ ይሰሙ ነበረና ይኸን ይዘው መጥተዋል። አንድም ባሮክ አቴና ወርዶ ነበር። ያን ጊዜ ዛሬ የሀገራችሁን ንጉሥ የሚገብረውን ወርቅ ኋላ ከእኛ ወገን ንጉሥ ሲወለድ ይገብረዋል ብሎ የነገራቸውን ይዘው ነው። የተወለደ ዕለት ኮከቡን አይተው አባታችን የነገረን ደረሰ ብለው ፲፪/12 ሆነው ሠራዊቶቻቸውን አስከትለው ተነሱ።

😇 ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ ዕጣንና ከርቤ የመገበራቸው ምስጢር፡-

ወርቅ፡-

ወርቅ መገበራቸው ይኸን የምንገብርላቸው ነገሥታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ነህ፤ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ፤ አንድም ወርቅ ጽሩይ ነው፤ ጽሩየ ባሕርይ ነህ ሲሉ፤ እንዲሁም በአንተ ያመኑ ምዕመናንም ጽሩያነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ወርቅ የሃይማኖት ምሳሌ ነው። የሃይማኖት ጽሩይነቱና ግብዝነቱ የሚታወቅ መከራ ሲቀበሉበት ነውና።

ዕጣን፡-

ዕጣን መገበራቸው ይህንን የምናጥናቸው ጣዖታት ቀድሞም ፍጡራን ኋላም ኀላፍያን ናቸው። አንተ ግን ቀድሞም ያልተፈጠርህ ኋላም የማታልፍ ነህ ሲሉ። አንድም ዕጣን ምዑዝ ነው፤ አንተም በባሕርይ ምዑዝ ነህ ሲሉ እንዲሁ ደግሞ በአንተም የሚያምኑ ምእመናንን ምዑዛነ ምግባር ወሃይማኖት ናቸው ሲሉ። አንድም ዕጣን የተስፋ ምሳሌ ነው። ዕጣን ከሩቅ እንዲሸት ተስፋ ያልያዙትን እንደያዙት ያላዩትን እንዳዩት ታደርጋለችና።

ከርቤ፡-

ከርቤ መገበራቸው ምንም ቀድሞ ያልተፈጠርህ በኋላም የማታልፍ ብትሆንም በሰውነትህ መራራ ሞትን ትቀበላለህ ሲሉ፤ አንድም ከርቤ የተሰበረውን ይጠግናል፤ የተለየውን አንድ ያደርጋል። አንተም ከማኅበረ መላእክት የተለየ አዳምን አንድ ታደርገዋለህ፤ ጽንዓ ነፍስ ሰጥተህ ታጸናዋለህ ሲሉ። አንድም በዕለተ ዓርብ ያቀምሱታልና ከርቤ አመጡለት። ከርቤ የምዕመናን ምሳሌ ነው። በፍቅር አንድ ይሆናሉና። ከርቤ የፍቅር ምሳሌ ነው። ከርቤ አንድ እንዲያደርግ ፤ ፍቅርም አንድ ታደርጋለችና።

በአጠቃላይ ሰብአ ሰገል ወርቅ፣ እጣን ከርቤ የገበሩለት ሃይማኖት

👉 UPDATE

ከአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ታሪክ፣ ከንግሥት ሳባ፣ ከወርቅ፣ እጣንና ከርቤ ጋር በተያያዘ ይህን ጽሑፍ ባቀረብኩስ በሰዓታት ውስጥ ይህን ቪዲዮ ልከውታል፤

፣ ፍቅር፣ ተስፋ፣ ገንዘቦችህ ናቸው ሲሉ ነው። በሌላ መልኩ ወርቅ ለመንግሥቱ፣ ዕጣን ለመለኮቱ፣ ከርቤ ለሞቱ ምሳሌ ናቸው።

💭 በ፳፻፱/2009 ዓ.ም ላይ የተላለፈ መልዕክት

በዚህ ግሩም መልዕክት ላይ የተባለውን ነገር ትንሽ ላሻሽለውና፤ በፕሮጀት ኢትዮጵያ ላይ መፈንቅለ መንግስት የተደረገው ከዛሬ አርባና ሃምሳ ዓመታት በፊት ሳይሆን፤ ከመቶ ሰላሳ ሦስት ዓመታት በፊት ለኢትዮጵያ አንገታቸውን በሰጡላት ኢትዮጵያንም እስከዚያ ወቅት ድረስ በነፃነት ባኖሯት ታላቁ የኢትዮጵያ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ ፬ኛ ላይ ጋላው ንጉሥ አፄ ምንሊክ መፈንቅለ መንግስት ካደረጉበት ጊዜ አንስቶ ነው።

ዛሬም ከምንጫችን የሚፈልቀውን የራሳችንን ውኃ መጠጣት ከፈለግንና ምንጫችን አክሱምም ደርቆ እንዳንጠማ ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት ያህል የነገሰውን ኢትዮጵያዊ/ክርስቲያናዊ ያልሆነውን ጣዖታዊውን የጋላ ሥርዓት ለአንዴና ለመጨረሻ ጊዜ ልናጠፋው ግድ ይሆናል። የችግሮቻችን ሁሉ ምንጭ የዓለሙን ውሃ ሁሉ የመረዘው የዋቄዮ-አላህ-ሉሲፈር እርኩስ መንፈስ ነውና።

❖ ይህን ግሩምና ትንቢታዊ የሆነ ትምህርት ያካፈሉን ወንድማችን ዛሬ ከእኛ ጋር በሕይወት አለመኖራቸውን በቅርቡ ነው ከከፍተኛ ሃዘን ጋር የሰማሁት። በዚህ አጋጣሚ ከከበረ ምስጋና ጋር ✞✞✞ R.I.P ✞✞✞ ነፍሳቸውን በአብርሐም በይስሐቅ በያዕቆብ እቅፍ ያኑርልን ለማለት እወዳለሁ።

💭 ፋሺስቱ የኦሮሞ አገዛዝ በኢትዮጵያ ጽኑ መናወጥን ያመጣል፣ ይህም የአሜሪካን፣ አውሮፓንና አረቢያን ውድቀት ያስከትላል | ትንቢቱ እውን ሆኗል

💭 እንግዲህ ኢትዮጵያዊነትንና ተዋሕዶ ክርስትናን ለመቀበል የማይሹት የአባብ ገንዳ (አባ ገዳ) ኦሮሞዎች በሃገራችን ላይ ብዙ ግፍና በደል እንዲሁም የማይገባን ዓይነት ከባድ መቅሰፍት እንዳመጡብን ሁላችንም በግልጽ እያየነው!

የኢትዮጵያና ተዋሕዶ ቍ.፩ ታሪካዊ ጠላት ፳፯ ጥንታውያን የኢትዮጵያን ነገዶችን ከምድረ ገጽ ያጠፋቸው ኦሮሞ ቢሆንም፤ የኦሮሞን ተንኮልና አረመኔነት ዛሬም ያልተረዳው አማራ ግን ቍ. ፩ የኢትዮጵያና ተዋሕዶ አፍራሽ ነው!

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

በኢትዮጵያ የተባባሰው ጦርነት የአይሁድን ማህበረሰብ አደጋ ላይ ይጥላል | ጽላተ ሙሴ?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on February 4, 2021

Worsening War in Ethiopia Endangers Jewish Community

እስራኤል የሚኖሩ ቤተ እስራኤላውያን በትግራይ ያሉት ዘመዶቻቸው ወደ እስራኤል እንዲመጡ ድምጻቸውን በማሰማት ላይ ናቸው።

በዓለም ኃያሉ ጦር ሰራዊት ጽላተ ሙሴን የያዘ ሰራዊት ነው” ይላሉ አሜሪካውያኑ ጽላተ ሙሴን አዳኞቹ ልሂቃን እና ተቋማት

የሕይወት ዛፍ ❖ ጽላተ ሙሴ ❖ ንጉሥ ቴዎድሮስ

ከሦስት ሺህ ዓመታት በፊት ጽላተ ሙሴ የአባይ ወንዝን ተከትሎ በጣና ሐይቅ በኩል ወደ አክሱም ተወሰደ። ከሰላሳ ዓምስት ዓመታት በፊት ቤተ እስራኤላውያን ከትግራይ እና ጎንደር አካባቢ በሱዳን በኩል አባይን ተክትለው ወደ እስራኤል ተወሰዱ።

ዛሬም የተወሰኑትን በቀጥታ ከአዲስ አበባ ወደ እስራኤል ከወሰዷቸው በኋል፤ የሁሉም ዓይን ወደ ትግራይ እና ሱዳን ሆኗል። እስራኤል ከሱዳን ጋር የዲፕሎማቲክ ግኑኝነት ጀመረች፣ አሜሪካ የዶላር ጆንያ የተሸከሙትን ጄነራሎቿንና ባለሥልጣናቱን ወደ ሱዳን በተደጋጋሚ ትልካለች፣ ሩሲያ የጦር ሰፈሮችን በፖርት ሱዳን ከፈተች፣ ቱርክ ለትግራይ ስደተኞች የመጠለያ ካምፖችን እሰራለሁ፤ ለሉሲፈር የተሰዋውን ሃላል ምግብ እመግባቸዋለሁ ቁር አንንም እግረ መንገዴን አከፋፍላለሁ እያለች በግራኝ አህመድ ቀዳማዊ ዘመን በሱዳን በኩል ስትሰራው የነበረውን ስራ ዛሬ እንደ እባብ ተለሳልሳ በመስራት ላይ ትገኛለች።

ግራኝ አብዮት አህመድ አሊም በፋሽስት ፋኖ በኩል የአክሱም ጽዮን ልጆች ወደ ሱዳን እንዳይሰደዱ ድንበሩን በመቆጣጠር ላይ ሱዳን ያሉትንም ካልመለስኩ እያለ ነው። ዛሬ የወጣ መረጃ የሚነግረን ኤርትራውያን የጽዮን ልጆች ሰፍረውባቸው የነበሩትን ሁለቱን አንጋፋ ካምፖስ ሆን ብሎ ያቃጠላቸው የአረመኔው አክዓብዮት አህመድ()አራዊት እንደሆነ ነው። ሃያ ሺህ ስደተኞች ጠፍተዋል!!!

ከኢትዮጵያ የሰሜን ተራሮች እየተነሱ አሜሪካን በየዓመቱ የሚያምሱት አውሎ ነፋሳት(ሃሪኬንስ)በጽላተ ሙሴ በኩል ሊቀሰቀሱ እንደሚችሉ ይገምታሉ ወይም ደርሰውበታል። መጭው ኃያሉ የኢትዮጵያ ንጉሥ ቴዎድሮስ ከዚሁ አካባቢ ሊነሳ እንደሚችልም ይገምታሉ ወይም ደርሰውብታል። የሕይወት ዛፍ + ጽላተ ሙሴ + ንጉሥ ቴዎድሮስ ሁሉም ከአክሱም አካባቢ እንደሚገኙ ይገምታሉ ወይም ደርሰውበታል።

ኢየሱስ ክርስቶስን ለመካድ የተመረጠው አስካርዮቱ ይሁዳ ከጌታችን የዘር ሃረግ የተገኘና ከአስራ ሁለቱ የጌታችን ሐዋርያት አንዱ ነበር። ኢየሱስ ክርስቶስን በቀራንዮ የሰቀሉት የጌታችን ዘመዶች የሆኑት የቅድስት ከተማ ኢየሩሳሌም ነዋሪዎች ነበሩ።

የሕይወት ዛፍ + ጽላተ ሙሴ + ንጉሥ ቴዎድሮስ የሚገኙበትን ነዋሪዎችና ቦታ ለመቆጣጠር ከዚሁ አካባቢ የተገኙትን ሰዎች መጠቀም ግድ ነው። የኢትዮጵያን መንፈሳዊ ማንነትና (ኢትዮጵያ ዘመንፈስ) ምንነት በመቆጣጠር ምሰሶዋን አክሱምን ለማናጋት ኢትዮጵያ ዘስጋ የምላቸውን ይሁዳዎች ልክ ከአደዋው ድል በኋላ በአፄ ምኒሊክ አማካኝነት የሦስተኛውን እና የመጨረሻውን ደረጃ ሥራቸውን ጀመሩ። የስጋ ማንነትና ምንነት ያላቸው ኦሮሞዎችም በዚህ ሥራ ቁልፍ የሆነ ሚና እንዲጫወቱ ተደረጉ። የአባ ዘወንጌል አሲምባ ተራሮች አካባቢ የአብዛኛዎቹ የፀረኢትዮጵያ ግራ አክራሪዎች መፈልፈያ መሆን የበቃው። የራያ አዘቦው (ኦሮሞው)ሽፍታ ኃይለ ማርያም ረዳ (ከጌታቸው ጋር ዝምድና ይኖራቸው ይሆን?) እንደ አህዛቡ ሳሞራ ዩኑስ ከህወሃት የጦር መሪዎች አንዱ እንደነበር እናስታውስ። (ኃይለማርያም ረዳ – መንግስቱ ኃይለማርያም – ኃይለማርያም ደሳለኝ – ደብረ ጽዮንጽዮን ማርያምዋው!) ከማርያም መቀነት የተገኙትን የጽዮንን ቀለማት ለማደብዘዝ የሉሲፈራውያኑ ኮከብ ያረፈበትን የቻይና ባንዲራ በብዛት የሚያውለበልቡት የዚሁ የራያ አዘቦው ሽፍታ የኃይለ ማርያም ረዳ ዘሮች ናቸው። በነገራችን ላይ ራይ አዘቦ ልክ እንደዛሬው አካባቢው በቦምብ እና ረሃብ ከተጨፈጨፈ በኋላ ነበር በጋላማራው ንጉስ በአፄ ኃይለ ሥላሴ ከትግራይ በመነጠል ከወሎ ጋር እንዲጠቃለል የተደረገው። ጋላማራዎች ወዮላችሁ! በዚሁ ጊዜ ልክ አሁን ለትግራይ እንደሚያስቡት በረሃብ የተጠቁትን የወሎና ትግራይ አካባቢዎች ለመርዳት በሚል ከብሪታኒያ፣ ጀርመን፣ ፈረንሳይና ወዘተ የተውጣጡ የናቶ ሰራዊቶች ያቀዱትን ስራ ሲሰሩ ነበር።

በቀድሞዋ የኢትዮጵያ ግዛት በኤርትራ “ቃኛው እስቴሽን” በመባል ይታወቅ የነበረውንና እ..አ ከ1943 እስከ 1977 .ም ድረስ ቀደም ሲል የነበረውን የጣሊያን የባህር ኃይል ሬዲዮ ጣቢያ ተረክቦ በማደስ እንደ የዩኤስ አሜሪካ ጦር ሬዲዮ ጣቢያ ሲሰራ የነበረውን ምስጢራዊ የስለላ እና ምርምር ጣቢያ አስታወሰኝ፡፡ ለሰላሳ አራት ዓመታት ያህል እዚያ ቆይተዋል! ዋው! ላለፉት ሰላሳ ዓመታት በኤርትራ ሕዝብ በተለይ በወጣቱ ላይ እየታየ ያለው ያልተለመደ ኢሃበሻዊ ባሕርይ ይህ ቃኛው ጣቢያ ሲሰራቸው ከነበሩት ምስጢራዊ አካባቢን እና ህሊናን የመቆጣጠሪያ ስራዎች ጋር የተቆራኘ ይሆን? ዛሬ ወደ ትግራይ ገብተው ኢሃበሻዊ ጭካኔ በመፈጸም ላይ ያሉት የኢሳያስ አፈቆርኪ ወታደሮች በዚሁ ጣቢያ ከተገኙ እንቁላሎች የተፈለፈሉ ሮቦቶች ይሆኑ?

ኒው ዮርክ ታይምስ” አንድ ማንነቱ እንዲደበቅለት የፈለገንውን የምዕራባዊ ባለሥልጣንን ንግግር ዋቢ በማድረግ እንዲ ብሏል፤“አቶ አቢይ ከኤርትራ ጋር ያደረገውን የ 2018 የሰላም ስምምነት እስከፈረመበት ዕለት ድረስ ከኤርትራ መሪ እና ለብዙ አስርት ዓመታት የኢትዮጵያ ቀንደኛ ጠላት ከሆነው ከኢሳያስ አፍወርቂ ጋር በትግራይ ላይ ያደረሰውን ጥቃት አስቀድሞ አስተባብሮት እንደነበር ይታመናል። (ትክክል! ገና ስልጣን ላይ እንደወጣ እኮ አስቀድሞ ወደ ኤርትራ ተመላለሰ + አሜሪካ ሄዶ አቡነ መርቆርዮስን አመጣቸው፤ አሁን በትግራይ ጭፍጨፋውን እንደጀመረም ፈጥኖ አክሱምን እና አዲግራትን ማጥቃት ፈለገ። አዎ! አዲግራት አካባቢ የአባ ዘ-ወንጌል አሲምባ ተራሮች አሉ፤ ባቅራቢያውም በተልይ ቱርኮች ከፍተኛ አትኩሮት የሰጡትና የመጀመሪያዎቹ መሀመዳውያን በወረራ ገብተው ንጉሥ አርማህን ያታለሉበት ቦታ ይገኛል።)

👉 አክሱም ጽዮን 👉 አሲምባ መስቀለ ኢየሱስ (አባዘወንጌል) 👉ተንቤን 👉ውቅሮ

ዋው! ልክ በ1666 ዓመቱ የ666ቱ ወኪሎች ግራኝ አብዮት አህመድ እና ኢሳያስ አፈቆርኪ በውቅሮ ውቅር ዓብያተ ክርስቲያናት ላይ ዘመቱ። በዚህ አካባቢ ላይ ለመዝመት መወሰናቸውን እንዲህ መጣደፋቸው። ዋው!

ወገኖች መጨፍጨፋቸው ቅርስ መውደሙ እጅግ በጣም ያስቆጣል። የሚበቀል አምላካችን ይበቀላቸዋል።

👉 ዴር ሽፒገል/Der Spiegel የተሰኘው ታዋቂ መጽሔት ነው ይህን መረጃ ያወጣው።

“ቦንቦች በውቅሮ ሰሜናዊው ጠርዝ ላይ በሚገኘው ታዋቂው የውቅር ቤተክርስቲያን ጨርቆስ ላይ እንደፈነዳ ዓለም ሀዱሽ የወደፊት ሕይወቱን አጣ፡፡ “ባለቤቴ ነፍሰ ጡር ነበረች ፡፡ የመጀመሪያውን ልጃችንን እንጠብቅ ነበር። አሁን ሁለቱም ሞተዋል ”ሲል በስልክ ይናገራል፡፡ ከሳምንታት በኋላ አዲስ አበባ የቴሌኮሙኒኬሽን ግንኙነቶችን ከትግራይ ክልል ክፍሎች ጋር እንደገና ፈቅዳለች፡፡ የኤርትራ መትረየስ ከተማችንን በደበደበ ጊዜ ባለቤቴ ሞተች፡፡ የኤርትራ ኃይሎች ስድስት ጓደኞቹን እንዴት እንደገደሉ የውቅሮ ነዋሪው ተናግሯል ይተርካል።

☆ ሌላው አስገራሚና አሳዛኙ ጉዳይ፤ መቼም ሰይጣን ከቤተ ክርስቲያን አይርቅምና ከሺህ አራት መቶ ዓመታት በፊት ሐሰተኛው ነብይ መሀመድ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያንን ለመፈታተን ወደዚህ ቦታ ነበር ተከታይ ጂሃዳውያኑን በስደት መልክ የላካቸው። ሙስሊሞች ዛሬ “አል-ነጃሽ” የተሰኘ መስጊድ ሰርተዋል። የጀርመኑ መጽሔት አክሎ እንዳወሳው ውቅሮ በሚገኘው “አል-ነጃሺ”መስጊድ ውስጥ የነበሩ ሰማንያ አንድ ሙስሊሞች በግራኝ እና አፈወርቂ ቦምብ ተገድለዋል። በከተማዋ ብዙ ጭፍጨፋ እንደተካሄደ ነዋሪዎች በስልክ ተናግረዋል።

❖ በታሪካዊቷ ውቅሮ ከተማ በአብረሐ እና አጽበሐ ዘመን ከአለት ተፈልፍለው ከተሠሩት ድንቃድንቅ ዓብያተ ክርስቲያናት መካከል ውቅሮ ጨርቆስ አንዱ ነው።

ውቅሮ ጨርቆስ ቤ/ክርስቲያን ከአንድ ወጥ ድንጋይ ተፈልፍሎ የተሰራ ውቅር ቤተክርስቲያን ነው። ከተማዋም “ውቅሮ” የሚለውን ስም ከዚህ ሳይሆን አይቀርም ያገኘችው)

ሉሲፈራውያኑ “አሳውን ለማጥመድ ባሕሩን ማድረቅ” እንደሚሉት የአክሱምንና አካባቢዋን ነዋሪዎች በማዳከም፣ በመበታተንና በመጨፍጨፍ የሕይወት ዛፍን ❖ ጽላተ ሙሴን ❖ ንጉሥ ቴዎድሮስን መቆጣጠር እንችላለን የሚል ዕቅድና ተልዕኮ አላቸው። በትግራይ ላይ የተከፈተው ጦርነት የመጨረሻው ዋና ዓላማ ይህ ነው።

በግራኝ አክዓብዮት የጋላማራዎች ሰራዊት፣ በኢሳያስ አፈቆርኪ የሮቦቶች ሰራዊት፣ በራያ ክንፍ የሚመራው የህወሃቶች ሰራዊት፣ በሶማሌዎች ሰራዊት፣ በአረቦችና ቻይናዎች ድሮኖች፣፣ በአሜሪካ ሳተላይቶች እየተደገፈ በትግራይ ላይ ወረራውን በማካሄድ ላይ ያለው የሉሲፈራውያኑ ኃይል የሕይወት ዛፍን + ጽላተ ሙሴን + ንጉሥ ቴዎድሮስን ለመቆጣጠር ላለፉት መቶ ዓመታት ከፍተኛ ዝግጅት በማድረግ የተጠራ ኃይል ነው።

አንድ ሺህ ተዋሕዶ ምዕመናንን በአክሱም ጽዮን በመጨፍጨፍ ለሰማዕትነት እንዲበቁ ያደረጋቸው አሰቃቂ ድርጊት የዚህ የሕይወት ዛፍን ❖ ጽላተ ሙሴን ❖ ንጉሥ ቴዎድሮስን ለመቆጣጠር የሚደረገው ዘመቻ አካል ነው። በአክሱም ጽዮን የተፈጸመውን ከፍተኛ ወንጀል ያልተረዳና የጉዳዩን አጅግ በጣም አሳሳቢነትና ክብደት ያልተረዳ ወገን ትልቅ ፈተና ላይ የሚገኝ ዘላለማዊ ሕይወት ምን እንደሆነ ለማወቅ ያልቻለ ወገን ብቻ ነው። በየቀኑ 24/7 በጥልቁ ልንነጋገርበትና ከፍተኛ ትኩረት ልንሰጠው የሚገባን ጉዳይ ቢኖር ይህ ጉዳይ ነው። ዛሬ በአዲሱ ኪዳን የምንኖር ግን ይህንን የተዘጋጀውን ዘላለማዊ ሕይወት እግዚአብሔርን እንዲሁም የላከውን ክርስቶስን በማወቅ ከማግኘት ይልቅ በኤደን ገነት እንደተከናወነው ያልተፈቀደልንን እና የማይጠቅመንን በማወቅ እና በመመራመር እውነተኛ ከሆነው የእግዚአብሔር ሃሳብ ስንስት እና ስንወጣ እናያለን። ቀደም ሲል አባ ዘወንጌል “ዋ! ፀረትግራዋይ የሆነ አቋም እንዳይኖራችሁ!” ብለው ያስጠነቀቁን በምክኒያት ነበር። እግዚአብሔር ማስተዋልን ይስጠን!

____________________________________

Posted in Conspiracies, Curiosity, Ethiopia, Faith, Life | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 4, 2016

... jun 3/ 2014 Belgium / European Union HQ / Brussels

G8 አገራት የመሪዎች ጉባኤ

በዚያችው ብራሰልስ ከተማ መለስ ዜናዊን ለመስዋዕትነት ተጠቅመውባቸው ይሆን?”

የሳጥናኤል ጎል ኢትዮጵያከሚለው የ ፍስሐ ያዜ ካሣ መጽሐፍ (2007) የተወሰደ

በእውነት፡ ይህን በመሳሰሉት መጻሕፍት ሕፃናቶቻች ትምህርት ቤት ሊማሩና ተኮትኩተው ሊያድጉ ይገባል!

ከሰላምታ፡ አክብሮትና ምስጋና ጋር

PDF ለማንበብ እዚህ ይጫኑ

G8scoreCard

40ኛው የG 8 ዓመታዊ ስብሰባ ይካሄድ የነበረው ከ ጁን 4 እስከ 5 2014 ..አ ቢሆንም፤ መሪዎቹ ግን አንድ ቀን ቀደም ብለው የግል ዝግ ጉባኤያቸውን ያደረጉት ጁን 3 / 2014 ምሽት ላይ ነበር። ማረጋገጫ የሆነውን ልዩና ረቂቅ የሆነ የኤክስሬይ ምርመራቸውን ሁሉም በየጀርባቸው እየተጋደሙ አረጋገጡና ወደ ቀዩ ሚስጥራዊ አዳራሽ አቅንተው ቦታ ቦታቸውን ያዙ።

ተሰብሳቢዎቹ በጥቁር ሱፍና በቀይ ከረባት አጊጠዋል። የአሜሪካው ጥቁር ፕሬዚደንት ላፕቶፑዋን መድረኩ ላይ ባለችው የቁም ጠረጴዛ ላይ አስቀምጦ መድረኩን ለቀቀና ወደ መሰሎቹ ተሰብሳቢዎች አምርቶ ተቀመጠ። እንደተቀመጠም ከፍተኛ የሆነ ብርሀን ያለው መብራት ቦግ አለና አዳራሹን ሌላ ውበት ሰጠው።

በአንዳቸውም ላይ የመረበሽና የመደንገጥ ሁኔታ አይስተዋልም። ሁሉም በፈገግታ ፈክተዋል። የጉባኤውን መጀመር በጉጉት እየተጠባበቁ ያሉም ይመስላል።

መሪ ነው! የእያንዳንዱን ተሰብሳቢ አይምሮና አስተሳሰብ፤ ብሎም እቅድና የእውነት ተገዥነቱን ማጣራትና ማወቅ ይችላል። የሹማምንቱን ብቻም ሳይሆን የሁሉንም ተራ አባላት የአይምሮ ዳታ ማንበብ ይችላል። አንዴ አምነውበትና ተቀብለውት ራሳቸውን በፈቃደኝነት አሳልፈው ሰጥተውታልና፤ የመጣል፣ የማንሳት፣ የመግደልና የማዳን፤ እንዲሁም የማበልፀግ፤ በጥቅሉ ሁሉንም የማድረግ መብት የተጎናፀፈ ልዑል ነው! ለልጆቹ፣ ለወዳጆቹ፣ ለተከታዮቹ በግልፅ ቅልጭ ብሎ ይታያል። ጥበብን ይገልጣል! የሚሹትን ሁሉ በለጋስነት ይሰጣል! ታማኝነቱ እስከ ዘላለም ነው! ሁሉን በእጁ ይዟል! የያዘውን ለተከታዮቹ ይሰጣል! ባለ ድል ነው! ያሸንፋል! ልዑል ነው! በድል አድራጊነት ይነግሳል! የሰው ልጅ ሁሉ በደስታ ይገዛለታል!” የሚል አስገምጋሚ ድምፅ አዳራሹን ናጠው።

መሪዎቹ ገና መናገር እንደጀመረ ነበር ተነስተው በደስታ ማጨብጨብ የጀመሩት። አዳራሹ ውስጥ ከስምንቱ መሪዎች ውጪ ለጊዜው ማንም አልነበረም። ተናጋሪውም ከመሪዎቹ አንዱ አልነበረም። መድረኩ ላይም ማንም የለም። መሪዎቹ ግን ማን እየተናገረ እንዳለ ያወቁ ይመስላል። ግራ የመጋባት ሁኔታም አልተስተዋለባቸውም።

baphomet1

ክብር ለልዑሉ!” ሲል፤ መሪዎቹም በአንድ ድምጽ

አሜን!” ሲሉ ተደመጡ።

ክብር ለኃያሉ!”

አሜን!”

ክብር ለባለ ድል አብዮተኛችን!”

አሜን!”

ከወደ ጣራው በኩሉ ኮሽታ ድምፅ ሳያሰማ ስፍፍፍፍእያለ ወረደና በዝግታ መድረኩ ላይ እርፍፍፍአለ። ግዙፍ የሆነ ርዝመት አለው። ግዙፍ የሆነ ውፍረትም አለው። ያማረና የተዋበ የፊት ገፅታም አለው። በሰዎች አገላለፅ የወንድ ቆንጆ፣ ፀጉረ ዞማ፣ የሚያማልሉ አይኖች፣ ከበረዶ የነፁ ጥርሶች፣ እንጆሪ የመሰሉ ከናፍርቶች አሉት። ቅላቱና የፊቱ ልስላሴ ሊገልፁት የሚከብድ ነው። እንዲህ ሆኖ የሚታየው ግን ከአንገቱ በላይ ብቻ ነው።

ፊቱ የሰው ነው። ከአንገቱ በታች ሲታይም የሰው ቅርፅና የሰው የሰውነት ክፍሎችን ሁሉ ያካተተ ተክለ ቁመና ያለው ነው። ነገር ግን አጠቃላይ አቋሙና ግዝፈቱ ሰው እንዳልሆነ የሚያስታውቅ ነው። የቆመው እንደ ሰው በእግሮቹ ነው፤ ነገር ግን ሁለቱ እግሮቹ በጣም ወፋፍራምና አብረቅራቂ ቆዳ ያላቸው ዘንዶዎች ናቸው።

G8 አገራት መሪዎችም መጥቶ ከቆመባት ጊዜ ጀምሮ ነው ቆመው ማጨብጨብ፣ በአንዳች በሚያርገፈግፍ የደስታ ስሜት ውስጥ ሆነው መጮህ፣ እልልልልልል የሚል ዓይነት ድምፅ ማሰማትና በደስታ መዝለል የጀመሩት።

ሂደቱ በዚህ ዓይነት እንደቀጠለ በነበረ ጊዜም ይህ ምንነቱ ያልለየ ነገር በመጣበት አኳኋን፤ ኮሽታ ድምፅ ሳያሰሙ ሀይማኖታዊ ልብሳቸውን እንደለበሱና በአንድ እጃቸው የወርቅ መቋሚያቸውን እንደጨበጡ፤ ያንን ከእንቁና ከወርቅ የተሰራ የራስ አክሊላቸውን እንደደፉ በቀይ ካባ አጊጠው የቫቲካኑ ዋና ጳጳስ ከተፍ አሉ።

2016-09-04_164022

ጳጳሱ አንድ እጃቸውን አንስተው የተቀመጡ ምልክት አሳዩዋቸው። የG8 አገራት መሪዎችም በድንፋታ የታጀበ ምስጋናቸውን ደምድመው በየወንበሮቻቸው ቁጭ አሉ። የቫቲካኑ ጳጳስም ተሰብሳቢዎችን አስቀምጠው በተለየ ቋንቋና ለማንም ባልተሰማ ሹክሹክታ ለዚያ ቀድሟቸው ለመጣው ዘንዶ ለበስ ሰው ጎንበስ ብለው አነበነቡና እጅ ነስተው ቀና አሉ። ይህንን አድርገውም ሌላ ቃል ሳይናገሩ በመጡበት አኳኋን ወደ ላይ ተነሱና ተንሳፈው ሄዱ። ኮርኒሱና ጣራው ክፍትም ክድንም ሳይል እንዲሁ አሳለፈቸው። ጳጳሱ ከሄዱ በኋላ እንዲሁ ባረፈበት ቦታ እንደቆመ እንደ ሞዴሊስት ተገትሮ በልዩ ፈገግታ በጎንዮሽ ተሰብሳቢዎችን በማየት ብቻ ተወስኖ የነበረው ሰው መሳይ አካል በዝግታ መድረኩ ላይ መንጎማለል ጀመረ። ወዲያውም አስገምጋሚ ድምፅ ከአንደበቱ ወጣ። የሚናገረው በጠረአ እንግሊዝኛ ነው።

ክብር ለኃያሉ አባቴ!” ሲል በከባድ ድምጽ ጀመረ።

አሜን!” የሚል የጋራ ጩኸት አሰሙ።

ተናጋሪው መድረኩ ላይ ወዲያ ወዲህ ሲል ቆየና አዳራሹ በፀጥታ እንደተዋጠ በቄንጥ ሽክርክር አለና፤ ወደ ተሰብሳቢዎች ዞረ። ከዚያም እነዚያን የሚያማምሩና ሙሉ በሙሉ የሰው የመሰሉ ዓይኖቹን ለአፍታ ጨፈን አድርጎ ገለጣቸው። ይህን እንዳደረገ ልዩ አርማዉ የሆኑት ሁለት ጥቋቁር ወንዶች በግንባሩ ግራና ቀኝ በቅፅበት ወጡ።

በዚህም የተገረመ ተሰብሳቢ አልነበረምና የተለመደ ክስተት መሆኑን ለማወቅ ተቻለ።

የወደፊቷ ድንቅና አጓጊ አዲስ ዓለም ዜጎች እንኳን በደህና መጣችሁ!” ብሎ ሲጀምር፤ በተሰብሳቢዎች በኩል ያልተጠበቀ የማጉረምረም ድምፅ ተሰማ። ሁሉም፤ እንዴት ነው ዜጎች የምንባለው? ያልተለመደ አጠራር የሆነውስ ለምንድን ነው?” ዓየነት ማጉረምረም ነበር ያስደመጡት። እሱ ግን በደስታ የተዋጠ ፊቱን ለተሰብሳቢዎች እያሳየና በዘንዶ ቆዳ የተለበጡ የሚመስሉ ሁለት ረጃጅም እጆቹን ግራና ቀኝ እየዘረጋ፤ አትፍሩ የተለወጠ ነገር የለም። ዜጎች በሚል እንግዳ ስም የጠራኋችሁ በምክንያት ነው። የአዲሲቷ ዓለም ሹማምንት ያላልኩት ኃያል ጌታ ከሆነው ከአባቴ አዲስ መመሪያ ስለተቀበልኩ ነው። ይህ እንደ ቀድሞው አይነት የሆነ የእናንተን የሹማምንቱን ጉዳይ የሚመለከት ጉባኤ አይደለም። በናንተ ውስጥ ስላሉትና ወደፊትም በእናንተ አማካኝነት በጥቁር እሳት ተጠምቀው ዜጎቻቸው ስለሚሆኑት ስለሌሎች የአዲሲቷ ዓለም ዜጎች የሚመለከት ጉባኤ ስለሆነ ነው!” ሲል፤ የተሰብሳቢዎች ፈገግታ መለስ አለና እርጋታ ሰፈነ። እሱም ቀጠለ።

እንኳን ደስ ያላችሁ! የዘመኑን መቅረብ ከአባቴ ተረዳሁ! ዘመኑ ሲቃረብ ደግሞ የበለጠ ዘመናዊ ጥበብ ወደ እናንተ ትመጣለች። ዛሬም የተሰጣችሁን እሰጣችሁ ዘንድ መጣሁ! ያለ ውጣ ውረድ ዜጎቻችሁን የምትመለምሉበትና የምታጠምቁበት አዲስ መንገድ! የፍፃሜው መጀመሪያ እንዲሁም መደምደሚያ!” ዜማዊ ቅላፄን በተላበስ ድምፀት ነበር የሚናገረው።

nwo-money-changers-rape

ሁላችሁም በአንድነት ውጪያችሁን አብሩ!” አላቸው። ሁሉም በአንድነት ዓይኖቻቸውን ለስድስት ሴኮንድ ያህል ጨፍነው ቆዩና ገለጡ። ሲገልጡም የተለመዱት ጥቋቁርና ጥምዝ የሆኑ አጫጭር ቀንዶቻቸው በየግንባሮቻቸው ግራና ቀኝ ወጡ። በዚህ ባለመገረማቸውም ይህ ነገር ለነሱ የተለመደና አዲስ አለመሆኑን መረዳት ተቻለ። ሁሉም አባላት ውጪያቸውን በሚያበሩ ጊዜ ሁለቱ ትናንሽ ጥቁር ቀንዶች በግንባሮቻቸው ግራና ቀኝ ይበቅላሉ። ያልተለመደው አዲስ ነገር ቀጣዩ ትዕዛዝና ተግባር ነበር።

ቀጠለ፤ አሁን ደግሞ ውስጣችሁን ለማብራት ተመሳሳይ ነገር በእጥፍ አድርጉ!” ሲል፤ ታዳሚዎች ለአስራሁለት ሴኮንድ ያህል አይኖቻቸውን ጨፍነው ገለጡ። ሆኖም ያዩት አዲስ ነገር አልነበረም። ወዲያው ግን፤

እርስ በርሳችሁ ተያዩሲላቸውና ሲተያዩ፤ በጉጉት ይጠብቁት የነበረው ነገር በየግንባሮቻቸው ላይ ተፅፎባቸው ተፅፎባቸው አዩ። በአብረቅራቂ የኩል ቀለም 666 የሚል ምልክት ተፅፎባቸው ሲያዩ ማመን አቃታቸው።

አመስግኑ! አባቴን አመስግኑ!” ተባሉ።

አስገራሚ ነገር ነበር፤ የምድራችን ባለ ስልጣናት ሆነው ስንት ነገር ሲያደርጉና ሲከብሩ ባየ አያናችን እነዚህን ሰዎች አሁን ያሉበትን ሁኔታ መልሰን ስናይ ፍፁም የማይታመንና የሚዘገንኑ ሰዎች ሆነው ነው የምናገኛቸው። ልብሳቸውን አውልቀው ወለል ላይ እየተንከባለሉ በአንድ አይነት ድምፅ፣ በጋራ ረጅምና ከባድ አስገምጋሚ ጩኸት በተቀላቀለበት አንደበት መሳቅ፣ ማሽካካት ጀመሩ። ለረጅም ደቂቃዎችም ወደ መድረኩ ቀርበው ወለሉ ላይ እየተንከባለሉ አመሰገኑት።

ዘመኑ ደረስ! ሹመታችን መጣ! በጉን እናርዳለን! አንተም ኃያላችን ስልጣን ሰጠኸን! ለአሸናፊ አለቃችን! ንግስና ላንተ! ጌትነት ላንተ! የምድር ነብሶች ሁሉ ላንተ!…” በማለት እየተንከባለሉ አመስግነው አበቁና እርስ በርስ በደስታ ተቃቅፈው እየተሳሳሙ ወደየቦታቸው ተመለሱ።

አሁን የነካችሁት፣ የዳሰሳችሁት፤ የፈለጋችሁት ሁሉ የአዲሲቷ ዓለም ዜጋ ይሆናል፤ አባቴንም ያከብራል! የተሰጠውን ጥበብም ጌታውን ለማክበር ይጠቀምበታል! እናንተም በክብር ትሾማላችሁ! ሞትና መውጊያውን በትብብር እንነጥቃለን! ለዚህም ይረዳን ዘንድ ኃይሉ አባቴ ያለውን ጥበብ ሁሉ ይጠቀማል! ያንንም ለናንተ ይሰጣል! ክብር ለታላቁ አባቴ! ክብር ለአመፀኛው እውነተኛ አለቃየ! ሹመት ለአዲሲቷ ዓለም ንጉሰ ነገስት! ሃሃሃ ሃሃሃ ሃሃሃ ሃሃሃካካ ካካ ካካ ካካ ሃሃሃ ሃሃሃ…” ለጆሮ የሚሰቀጥጥ የጋራ ሳቅ

G20Members

አሁንሲል እንደገና ጀመረ። አሁን ሌሎችን የG20 አገራት መሪዎችን ሰብስቡና፤ ከስረ መሰረቱ ጀምሩና ሂደቱን፤ እንዲሁም ያማረ ሰልሚሆነው ፍፃሜና ጎል አብራሩላቸው፡ አንዳች ሙግት አይገጥማችሁም። ካሁን በኋላ ምንም ሚስጥርና ድብቅ ነገር የለም። ይህ ዘመን በአባቴ ተዋጅቷልና እንደገና ደስስስስስይበላችሁ! ሁሉም በእጃችን ሆኗልና ሐሴት አድርጉ! የተዋጀውን ዘመን ደጋግማችሁ ዋጁት! ጥሯቸውና አብስሯቸው! ያሸናፊ ልጆች ሆይ! የንጥቂያ ዘመን አሁን ነው! ንጥቂያ ይቅለልላችሁ፤ ብየ ባረክኋችሁ! የአዲሲቷን የኛን ዓለም ምስረታ ገንቡ! ጠንክራችሁ ስሩ። ጠንክራችሁም ተናጠቁ። የገንዘብ፣ የኢኮኖሚ፣ የጦር መሳሪያና፤ የቴክኖሎጂ የበላይነትን ተጎናጽፋችኋልና ማንም ሊያቆማችሁ እንደማይችል ተረድታችኋል። ምድር ካለችበት የጭለማ ተስፋ ወጥታ ወደ ዘላለማዊ ህልውናዋ መመለስ አለባት። ያኔያኔ አባቴ፣ እኔ፣ እናንተና የእናንተ ሹሞች ለዘላለም እንነግሳለንና ሁልጊዜ ደስ ይበላችሁ! ስለምታደርጉት ነገር አታስቡ! ስለምትጠየቁት ጥያቄ አትጨነቁ። እኔ በሁሉም ውስጥ አድሬ ማላሽ እሰጥላችኋለውና! ይላል ልዑላችን! ደግሞም ማንም መውጫን ማምለጫ የለውምና ደስ ይበላችሁ! ውድቀት ለሚታረደውና ለታረደው በግ! ድል ለአሸናፊዎች የአዲሲቷ ዓለም ንጉሰ ነገስትና ነገስታት!

ንግግሩ ሞቅ እያለ ሲሄድ እነዚያ የሰው አይኖቹ ወደ ደምነት ተለወጡ። ያ ያማረ የራስ ቅሉ በድንገት ሶስት ማዕዘን ቅርጽ ወዳለው የፒራሚድ ገጽታ ተለወጠ። ተናፍሎ ወደ ጀርባው የተደፋው ወርቃማው ፀጉሩም ብን ብሎ ጠፋና ማዕዘን መላጣ ሆነ። ከዚህ መላጣ ቅርፅ ውስጥም ሌሎች ሁለት ቀንዶች በቀሉ። ከአንገቱ በታች የነበረው ቅርፅ ግን አልተለዋወጠም ነበር። የሹመታችሁ ማረጋገጫ ተሰጣችሁ! አሁን የቀረ ነገር የለም! ትናፍቁት የነበረው ነገር ሁሉ ደረሰላችሁ! የአባቴና የአባታችሁ የድል ዘመን ደረሰ! አሁኑኑ አብስሯቸው ይህን ድንቅ ጥበብ ለግሱና በሀሴት አጥለቅልቋቸው! በድል አድራጊነት አሰማሯቸው! አመስግኑ! አመስግኑ! አመስግኑ! አመስግኑ! አመስግኑ! አመስግኑ!” ድምፁ በጣም እየጋለ እየጋለ ሄደ።

20 ዎቻችሁ ሁኑና በተመሳሳይ ስልጣን ሙሉ ሂደቱን አሳውቁ! እናንተም ተጨማሪውን መመሪያ ተቀበሉ። በነፃነት ተሞልታችሁ ሁሉንም ነገር እወቁ አሳውቁ! መነሻና መድረሻችሁን ልታውቁ ነውና ደስ ይበላችሁ! የመጨረሻዋና ተሸሽጋ የነበረችው ሚስጥርና ትዕዛዝ ዘመኗን ጠብቃ ከ አባቴ ዘንድ መጣች! ተገለች! ሐሴትም አደረግሁ! ክብር ለኃያሉ ልዑል!”

አሜን!”

አሜን!”

አሉ ተሰብሳቢዎቹ ሁሉ በጋራ። የአሜሪካውን ጥቁር መሪ ጨምሮ ሁሉም በላብ ተዘፍቀው ነበር።

ይህ ሰው መስሎ ስልጣን የያዘና አሜሪካን በፕሬዘዳንትነት እየመራ ያለውን ጥቁር መሪ አሁን ባለበት ሁኔታ ሌላ የማያውቅ ሰው ቢያየው ሊገጥመው የሚችለው ድንጋጤ እጅግ ከባድ እንደሚሆን ጥርጥር የለኝም። ያን ከባድ ድንጋጤ ግን ቀድሜ ልደነግጠውና ልጋፈጠው የቻልኩት እኔ ሆንኩ!

የምስጋናው ጪኸት ጋብ እንዳለና ተሰብሳቢዎችም እንደተቀመጡ የአሜሪካው መዐሩ ንግግር ማድረግ ጀመረ።

በድጋሚ እንኳን ደስ ያለን ማለት እፈልጋለሁ!” ሲል፤ የጋራ ጭብጨባ ተስተጋባለት፡ አሁን ውጪና ውስጣችን እናጥፋ!” ሲል ደግሞ ሁሉም አይኖቻቸውን ጨፍነው ገለጡ። እሱም ተመሳሳይ ነገር አደረገና የሁሉም ቀንዶች ወደ ውስጥ ጠለሙ። የቁጥር ምልክቱም ከግንባራቸው ጠለመና ነፃ ግንባር ሆነላቸው። ሰው ሆኑ፣ ወይም መሰሉ።

ቀጣዩ አስቸኳይ ዝግ ጉባኤ በኔ የሚመራና ከG20 አገራት መሪዎች ጋር የምናደርገው ነው የሚሆነው። ላሁኑ ግን ቀሪውን አንድ ሰዓት ለጋራ ውይይታችን ተጠቅመንበት ነው የምንለያየው። ይህ ስል ምን ማለቴ ነውከልዑላችን ጋር ባልተያያዙ በተራ የሽፋን ነጥቦች ዙሪያ ማለቴ ነውአለና ብርማዋን ላፕቶፕ አጥፍቶ ዘጋት። በዚያች አንድ ሰዓት ምን እንደተነጋገሩ ከነሱ በቀር ያወቀ የለም።

..Jun 21/2014

New York / ኒው ዮርክ

በይፋ የሚታወቀው የ2014ቱ የG20 አገራት መሪዎች ዓመታዊ ስብሰባ November 15, 2014 በአውስትራሊያ ነበር የሚካሄደው። ነገር ግን ከላይ ያየነው አስቸኳይ መልዕክት ስለተነገራቸው ዋናው የመሰብሰቢያ ጊዜ ከመድረሱ 4 ወር አስቀድሞ በተጠቀሰው እለት ምሽት ላይ ዋናውን ዝግ ጉባኤ አካሂደው ነበር።

ጉባኤው የተካሄደው የሉሲፌል / የሳጥናኤል ምክትል/ ዋና መቀመጫ ከተማ በሆነችው በአሜሪካ ኒዮርክነበር። በዚህ ወቅት ከዋናው የሉሲፌል መንፈሳዊ መሪ ቀጥሎ ጉባኤውን የሰበሰበውና የመራው የአሜሪካው ጥቁር ፕሬዘዳንት የነበረ ሲሆን፤ ማልሽ ሰጭው ግን እኒያ መሰሪው የቫቲካን ሊቀ ጳጳስ ነበሩ። ጉባኤውም ሙሉ ሌሊት የፈጀ ሆኗል።

ወደ ታላቋ የልዑላችን ከተማ ወደሆነችው ወደ ኒዮርክ እንኳን በደህና መጣችሁ!”

ሲል ጀመረ ጥቁሩ የአሜሪካ ፕሬዘዳንት።

ObDev2ይህ አስቸኳይ ጉባኤ የተጠራው አስቸኳይና አስደሳች ዜናን መሰረት አድርጎ ነው! 11ያህል ሹሞች የምታውቁትና በሚስጥር ጠብቃችሁ እንድታቆዩት የተነገራችሁ የአዲሲቷ ዓለም አገነባብ ዘዴና ሁኔታ ነበር። አሁ ግን የመጨረሻው ጎል ሊነገራችሁ የሚገባበት እለት ደርሷልና ተጠርታችኋልሲል ድንገተኛ የሆነ ከባድ የጋራ ጭብጨባ ተስተጋባ። የአሜሪካው መሪ ቀጠለ፤

ይህን ጥበብ የምተረዱበት ንቁ አእምሮ ያስፈልጋችኋል። ይህንንም በኃያላችን የማመስገኛ ፀሎት አሁን ትታደሉታላችሁ!” አለ በደስታ እየፈነደቀ።

ፀሎት ጀመሩ። የአሜሪካው መሪና ሌሎች የG8 አገራት መሪዎች ቀንዶቻቸው ሲበቅሉ ያስተዋሉትና የበታች ሆነው የቆዩት መሪዎች በከፍተኛ ደስታ ውስጥ ሰጠሙበደስታም አሽካኩተንከባለሉአመሰገኑ። ከዚያም ሁሉም የG20 አገራት መሪዎች የሁለት አጫጭርና ጥቋቁር ቀንዶች ባለቤት ሆኑ። እርስ በርሳቸው ሲተያዩም ግምባራቸው ላይ 666 የሚለው የሰው ቁጥር በጥቁር ደማቅ ኩል ታትሞባቸው አዩ። ፍፁም ያልጠበቁትና ይጓጉለት የነበረ ነገር ነውና በእጅጉ ተደሰቱ።

ጥቁሩ ፕሬዘዴንት ቀጠሉ፤

የልዑላችን አባላት ዓላማ አንድና አንድ ነው። እሱም የወደፊቷን አዲስ የምድር መንግስት መመስረት፤ አንድ ህዝብ፣ አንድ ዓለም፣ አንድ ዘላለማዊ መንፈሳዊ ነገር፣ አንዲት ዘላለማዊ ነብስና ህይወት ነው፤ አንድና አንድ ብቻ!!

ሉሱፊል ዘላለማዊ የበላይ ጠባቂያችን ይሆናል፤ ነፃነትን አጎናጽፎ ዘላለማዊ ህይወት ይሰጠናል። ደስታና ጥልቅ ሀሴት በሱ ዘንድ ብቻ ይገኛል። ጥበብም እንደዚያው፤ እኛ አባላቱ ደግሞ የዚህ ሁሉ ወራሽ ሆነን በሹመት አጊጠን እንኖራለን፤ ያ ይሆን ዘንድም የመጨረሻው መጀመሪያ አሁን ሆነ! ለዚህም ሰፊ የቤት ስራ አለብን። ዛሬ ለሁላችሁም ግልጽ ይደረጋል።

የሰው ልጅ የተባለው ፍጡር ከመከሰቱ አስቀድሞ የኛ የነፃነት አብዮተኛ የሆነው የጨለማው ልዑል ለነፃነቱና ለነፃነታችን ሲል ራሱን አሳልፎ ሰጥቷል። ከሰው በፊት የተከሰተውና አልገዛም ባዩ አሸናፊያችን ዘመኑ እስኪደርስ ጠበቀ እንጂ አልተሸነፈም። አሁን ግን የማሸነፊያው ወቅት ደርሷል። እኛ ሁላችን ደግሞ የዚህ ልዑል ተገዥ የክብር ወታደሮቹ ነን።

የእስከዛሬውን ሳይንሳዊ የሰው ልጅ አመጣጥ ትንታኔን ሙሉ በሙሉ ከአይምሯችሁ አውጡት። ያ የሰው ልጅ የተባለው ደካማ ፍጡር ከመፈጠሩ በፊት የነበረው የዚችን ዩንቨርስ ዕድሜና አመጣጥ ለመግለፅ የተሞከረበት ዘዴ ነው። ያ አይነቱ ትንታኔ ባሁኑ ሰዓት ለኛ አስፈላጊ አይደለም።

አዳም ከተባለው የአፈር ስሪት ከሆነው ፍጡር በፊት የኛ ልዑልና ወንድሞቹ ነበሩ። እናም ሌሎች ሁሉ ከወግ አጥባቂው አለቃቸው ጎን ተሰለፉና እኛን ተውን። የኛ ልዑል ግን ለኛ ሲል የላዕላይ ክብሩን ጥሎ የታህታዩን ውርደት መረጠ። እንደ ዱር አውሬ እራሳችንን ሳናውቅ እንድንኖር የተፈረደብንን ያን ፍርድ ተቃውሞ የመጀመሪያው አብዮተኛ ሆነ። ስለ ፍትህ ሲልም ተዋጋቸው፤ አመፀም፡ እናም እነሱና ጌታቸው ተባብረው የነፈጉንን ማንነት የኛ ልዑል ለኛ ሰጠን። ዓይኖቻንን አብርቶ፣ ጥበብን ገልጦ፣ አሰልጥኖ፣ ነፃነትን አላብሶ ዛሬ ድረስ አቆየን።

በዚያን ወቅት የተረዳው አልነበረምና ከብዙ መሰሎቹ ጋር ብቻውን ለኛ ሲል ተዋጋ። ላናውቀው አወቀንና ተሟገተልን። ነገር ግን ለጊዜው ድል የተቀናቃኞች ሆነችና ከነ ክብሩ ወደኛ መጣ፡ አጋዥ ጄኔራል አልነበረውም፤ ስለዚህም የነበሩትን ጥቂት የሰላም ወታደሮች ይዞ መከታችን ሆነ።

ጦርነቱ ከላይ ጀምሮ እስከ ምድር የደረስ ነበር። ከዚያም በቀጠሮ ተለያዩ። አሁን ቀጠሮው ደረሰ። የእስካሁኑን ጊዚያዊና አላፊ ተብሎ የተወሰነውን የሰው ልጅ ተፃነት ዘላለማዊ ሊያደርገው የሚችልበት ጊዜ መጣ። እኛም የሱ አጋሮች ሆንን። ያኔ ያፈገፈገው ሀይል አጥሮት፡ ጥበብ ጎድሎት አልነበረም። ነገር ግን እኛ የሰው ልጆች እስክንረዳው ድረስ መጠበቅ ስለነበረበት ነው።

ዛሬ አይምሯችን በስሎ እውነቱን ተረዳነውና ከሱ ጎን ሆንን። በዚህም ደስ ተሰኝ። ይህ ደስታውም ዘላለማዊ ደስታ እንዲሆነለታና እንዲሆንልን ታጥቆ ተነሳ። በኢፍትሀዊነት የተወሰደብንን የህይወት ዛፍ በእጁ ሊይስገባውና ለኛ ለባለቤቶቹ መልሶ ሊሰጠን ጥቂት ጊዜ ቀርቶታል።…”አሁንም የጋለ ጭብጨባ ተስተጋባ።

የህይወትን ዛፍ ለመቀዳጀት ትግሉ የተጀመረው የዚያኑ ዕለት ነበር። በሂደትም በግብፅ ፍርኦናት ዘመን ቀጥሎ፤ ትግሉ እየተደራጀ በአባላቱ እየተጠናከረ ቆይቶ የነበረ ቢሆንም፤ በዘመናዊ መንገድና በተደራጀ መልኩ እደሳ ተደርጎለት ዝግጅቱ መጧጧፍ የጀመረው ግን በኛ በሰው ልጆች አቆጣጠር በ1770 .. ነበር። ከዚያን ጊዜ ጀምሮ የማህበሩ አባላት ከፍተኛ ስራ ሲሰሩ ቆዩ። በ200 ዓመታት ውስጥም እኛን የመሰሉና አሁን ለጊዜው ሞት በተባለው ኢፍትሐዊ ነገር የተነጠቁ፤ ነገር ግን ወደ ፊት ከነ ዘላለማዊ ህልውናቸው የምናገኛቸው ወንድሞችን አፈሩ። ሂደቱ በዚህ መልኩ ቀጥሎ ቆየና ዛሬ ሁሉንም ነገር ተቆጣጥረን ለመጨረሻው ውጊያ ተሰናዳን። የልዑላን ልዑል የሆነውን ታላቁን ዘንዷችንን የምናመልክበት ብቻ ሳይሆን የምናግዝበት ዘመን ደረሰ። እገዛችንም ለድል እንደሚያበቃው ነገረን። የመጨረሻው ጎላችን ምን ሆነ?” ሲል በስሜት ጠየቀ።

የህይወት ዛፍ!” ሲሉ በአንድነት መለሱ።

TreeOfLife

የአሜሪካው መሪ ቀጠለ፤ አዎን! የህይወት ዛፍ! ያኔ የተገመጠው ፍሬ ይህ ነበር!” በማለት፤ የፌዝ ፈገግታውን እየጋበዘ የላፕቶፑን የጀርባ አርማ አሳያቸው። የ አፕልማርክ ወይም አርማ የተገመጠ ፍሬ ነውና። ይቺ የአፕል ማርክ ያላት ብርማ ላፕቶፕ በየስብሰባው የሚካሄደውን ውይይትና አጠቃላይ ክንውኖችን እየተዟዟረች የምትመዘግብና ቃለ ጉባዔ የምትይዝ ስትሆን፤ የአሜሪካው መሪ ከእጁ አይለያትም። የምትዘጋና የምትከፍተውም በራሱ የእጅ አሻራ ነበር።

ህልውናችንና ሙሉ ክብራችን በቅርቡ ይመለሳል! ዓላማችን የህይወት ዛፍን መልሶ ማግኘት ከሆነ፡ የመጀመሪያው ስራችን የሚሆነው ደግሞ የህይወት ዛፍ ያለችበትን ቦታ መቆጣጠር ይሆናል ማለት ነው! የህይወት ዛፍ ሲባል ይሄን ፍሬና ዛፍን ማሰብ የለባችሁም። ወይም ፍሬ በመግመጥ የሚመጣ ዘላለማዊነት ያለ አድርጋችሁ እንዳታስቡ። ያ ምሳሌው ነው። ባጭሩ ለመግለፅ የመጨረሻው ጦርነት የሚካሄደው ለሌላ ለምንም ተብሎ ሳይሆን፤ ያችን ቦታ መቆጣጠር ሲባል ብቻ ነው። የህይወት ዛፍ ያለችበትን ቦታ የመጨረሻውን ጦርነት አሸንፎ የያዘው አካል የዚች ምድር ሙሉ ባለስልጣን ይሆንና ላመነበትና ላመነባቸው ይሁንበምትል አንዲት ቃል ብቻ በሁሉም የሰው ልጆች ነብስ ውስጥ በያሉበት ማስረፅ ይችላል። ይህ ልዑላችንና የበላይ አካሉ የተስማሙበትና ለመጨረሻው ጦርነት በቀጠሮ የተለያዩበት ነጥብ ነው! ድሉ የልዑላችን ነው! ምድራዊ ሰዎችን ዘላለማዊ የማድረግ ስልጣን የልዑላችን ይሆናል!!

ያችን ቦታአዎን! ያችን ቦታ ተቆጣጥሮ መቆየት የሁላችንም የመጨረሻ ግብ ነው! ወዳጆች! እስቲእባካችሁበተሰጣችሁ ልዩ የዛሬ ጥበብ ተጠቀሙና አይምሯችሁን ክፍታችሁ ያችን መናገሻችንን እዩዋት!” በማለት ትእዛዝ ሰጠና ግድግዳው ላይ ያለውን ሰፊና ዘመናዊ የጠራ ስክሪን ከፈተው።

በዚያች ቅፅበት በሁሉም አይምሮ ውስጥ እንድትንፀባረቅ የተደረገችው ምድር፤ ገነት ቁልጭ ብላ ታየቻቸው። በአብረቅራቂ ክብ ብርሃን ደምቃለች። ማንም በሰውኛ አይምሮ አስቦትም፤ ስሎትም፤ አይቶትም፤ አልሞትም፤ የማያውቅ አዲስ ዓለም!

እነሱ በየአይምሯቸው ያዩትን አይተዋል። የሚያዩት ነገር ግን በስክሪኑ ላይም እንዳለ ሆኖ፤ በአዳርሹ ህዋ ላይ ደግሞ ተንሳፎ በሚቀመጥና በሚታይ ሳምፕል ልንለው በምንችለው ዓይነት መልኩ ተዘጋጅቶ ቀርቦ በግልፅ ይታያል። ለምሳሌ ማንም ሰው ህዋ ላይ ቴሌቪዥንም ተራምዶት በውስጡ ሲያልፍ ይችላል። ይህ ዓይነቱ ቴክኖሎጂ ላይ ስለተደረሰ። ነገር ግን ህዋ ላይ ተንሳፎ የሚቀር ወይም የሚቆም አንድ አነስተኛ ከተማና ወንዝ፤ ሀይቅና ጅረት፤ ዛፍ፤ አትክልት፣ ሳርወዘተታይቶ አይታወቅም። ስዕል ካልሆነ በቀር። አሁን በአዳራሹ መሃል ህዋው ላይ በእውን እየታየች ያለችው ነገር ግን የተባሉትን ነገሮች ሁሉ ያካተተችና በንፁህ ሀይቅ የተከበበች፣ ፍፁም ያማረችና የለመለመች፥ የውሀዎቹ ድምፅ ሳይቀር እየተሰማባት ያለች ከተማ ናት። ከሌላ ድንቅ ከተማ ጋር አወዳድረው ሊገልፁዋት የምትከብድ ውብና ትንሽየ ክብ ዓለም ናት። ሳምፕሉ ያረፈበት ቦታ በግምት 25 ካሬ ሜትር ይደርሳል። እነሱ በየአይምሯቸው እንዲያዩት የተደረገውም ይህንኑ ነው ሊሆን የሚችለው።

አይናቸውን እንደጨፈኑ ሁሉም ተደነቁ፤ ጭንቅላቶቻቸውን እያርገፈገፉ በመደነቅ ተሞልተው ታዩ። ወዲያውም ገነት ከየአይምሯቸው ተሰልባ ጠፋችና በገዛ ራሳቸው ያበሩት ውስጥ ያለነሱ ፈቃድ ጠፋና ወደ ሰውኛ ማንነታቸው እየተርገፈገፈ ተመለሱ። ሳምፕሉም በራሱ ጊዜ ወደ ወለሉ ዝቅ ብሎ ጠረጴዛ ወንበር ሳያግደው፣ አንድም ጓጓታ ሳያሰማ፣ የአዳራሹን ምቹ ምንጣፍ አልፎ ምድር ውስጥ ሰጠመ፤ ወይም ተሰለበ። የአሜሪካው መሪም፤ ድንቅ ነው ወንድሞች፤ ድንቅ አዲስ ዓለም!” ካለ በኋላ፤ የተሰብሳቢዎች አይምሮ ከመደነቅ ዓለም ሳይወጣ ንግግሩን ቀጠለ።

ያያችኋት የወደፊት ዓለማችን የታላቁ ገዢያችንና እኛን ከወዲሁ መሾምና መሸለም የጀመረው የጌታችን መናገሻ ከተማ ናት። ዓለምን ሁሉ ለኛ ይተውና የህወትን ዛፍ ለኛ ያጎናፅፍና እርሱ በዚያ ያርፋል። ይቺ አገር የታላቁ ወንዝ የግዮን ምንጭ ናት። በዛሬው አጠራር ኢትዮጵያ ተሰኛለች!” ሲል፤ ያልተጠበቀ የሆነባቸው እንግዳ ተበካዮች በድንጋጤ፡ WHAT! ሲሉ ተደመጡ።

አዎ ኢትዮጵያ ናት!አለ ረገጥ አድርጎ።

Waterfall_Rainbow

የዛሬ ጉባኤያችንም በዋናነት የሚያጠነጥነው ኢትዮጵያ ስለተባለችው ምስኪን መሳይ ታላቅ ምድር ይሆናል። ይህ ከባድ እውነትና ሚስጥር በእናንተ ዘንድ በጥልቅ መታወቅና መጠበቅ አለበት። በዚህ መሠረት በተለይ ዛሬ ወደ መጨረሻው የታላቅነት ሹመት ለተቀላቀላችሁት ወንድሞች ከመጀመሪያው ጀምሮ እስከ ሂደቱና እስከ ወደፊቱ እቅድ የማስረዳት ግዳጅ ነውና የተሰጠኝ በአጭሩ አብራራላችኋለሁ። ክብር ለታላቁ ጥበበኛና የነፃነት አብዮተኛችን ይሁን! አሜን!?” “አሜን!”

ከተሰበሰቡት የ20 አገራት መሪዎች ውስጥ ቁንጮውን የሉሲ ፌልተሿሚ የአሜሪካውን መሪ ጨምሮ፤ የኢጣሊያው፣ የፈረሳዩ፣ የእንግሊዙ፣ የሩሲያው፣ የጀርመኑ፣ የጃፓኑ፣ የካናዳው፣ የአውስትራሊያውና የቻይናው መሪዎች ከጥቂት ጊዜ በፊት ጎላቸው የትኛዋ ምድር እንደነበረች ያውቁ ነበር። ነገር ግን የአርጀንቲና፣ የብራዚል፣ የህንድ፣ የኢንዶኒዥያ፣ የሪፐብሊክ ኦፍ ኮሪያ፣ የሜክሲኮ፣ የሳኡዲ አረቢያ፣ የቱርክና የደቡብ አፍሪካ መሪዎች ፈፅሞ ፍንጩ አልነበራቸውምና፡ ኢትዮጵያየሚለውን ስም ሲሰሙ በከፍተኛ መደነቅ፤

ይህ እንዴት ይሆናል?” በማለት እርስ በእርስ እየተያዩ በሹክሹክታ ተጠያየቁ።

ሰው መሳዩና የሰው ስጋ ለብሶ ከፒራሚድ የወጣው የአሜሪካው ጥቁ መሪም፤ ገለፃውን ቀጠለ።

ያልተጠበቀ ነገር እንደሚሆንባችሁ ይገባናል። እኛም በአንድ ወቅት ተመሳሳይ ስሜት አድሮብን ስለነበር እንዲሁ ተገርመን ነበር። ሆኖም ታሪኩ እንዲህ ነውበሚል መነሻ ጀምሮ ባጭሩ ይተነትንላቸው ገባ።

የሚባለውን ትሰሙና ታስተውሉ ዘንድ አዳምጣችሁ ትረዱ ዘንድ ውስጥና ውጪያችሁን አብሩ። ያ ሲሆን ታላቁ ልዑላችን የመረዳትን ጥበብ ይሰጠናልና። ምክንያቱም በማይረባውና ኋላ ቀር በሆነው ሰውኛ አይኪዋችን (IQ) ልንረዳውና ልንስለው የሚከብደን ነገር ሊኖር ይችላልናሲል፤ ታዳሚዎች በከፍተኛ ጉጉት ውስጥ ሆነው ውስጥና ውጪያቸውን አብርተው ማዳመጥ ጀመሩ። ተደጋግሞ እንደሚስተዋለው ይህ ውጪና ውስጥ ማብራት የሚሉት ነገር ቀንዶቻችሁን አውጡ፣ ምልክታችሁንም በግንባራችሁ እንዲታይ አድርጉ የሚል መመሪያ ሲሆን፤ አይኖቻቸውን ለጥቂት ሰከንዶች ጨፍነው በመግለጥ የሚያበሩትና ማጥፋትም ሲፈልጉ በተመሳሳይ አይናቸውን ጨፍነው በመግለጥ ማጥፋት የሚችሉት ነገር ነው። እናም እንደተባሉት አደረጉ።

የአሜሪካው መሪ በስክሪኑ ላይ የሚታየውን ተንቀሳቃሽ ምስል እየጠቆመና ወዲያ ወዲህ እያለ ትንተናውን ቀጠለ፤

የቀድሞዋ ኢትዮጵያ የሰው ፍጡር ብቻ መኖሪያ አልነበረችም። የሌላ ቀደምትና ስልጡን ፍጡራን መኖሪያ ምድርም ነበረች። እነዚያ ከሰው የቀደዐሙ ስልጡንና ኃያላን ፍጡራን በሰማይ የራሳቸው የሆነ ስፍራ የነበራቸው ቢሆኑም፤ ሰው በምድር መኖር ከጀመረበት ጊዜ አንስቶ ግን እንደ ሁለተኛ መኖሪያቸው አድርገዋት ነበር። በምድራችን ውስጥ ለነዚያ ፍጡራን መኖሪያ ትሆን ዘንድ የተፈቀደችውና ምቹ የሆነችው ብቸኛዋ አገርም ኢትዮጵያ ነበረች። አየሯም ለነሱ ተስማሚ ነበር። በዚያ ዘመን ወደ ሌላ ምድር አልፈው ሄደው መኖር እንዳይቻሉ የሚተነፍሱት ንፁህ አየር አልነበረም። አየሩ አለ ሆኖም ግን ከባድና ለነሱ የማይመች አይነት ንበር።

እነዚህ ፍጡራን የአስተሳሰብና የጥበብ አድማሳቸው ከኛ ከሰው ልጆች በ5ሺ እጥፍ የሚበልጥ ነው። በአየር ላይ መብረር የሚችሉ የረቂቅ ክንፍ ባለቤቶችም ነበሩ። ይህ ረቂቅ ስልጣኔያቸውም ሁሉንም የማድረግ ሃይል አላብሷቸው ነበር። የበላያቸውና የኛ ተቀናቃኝ የሆነው አካል ወታደሮችም ነበሩ። የምለክና የቅርፃቸው ነገር በዚህ ስክሪን ላይ ከነእንቅስቃሴያቸው እንደምታዩት በኛ ዘንድ ያለተለመደና የማናውቀው አይነት ነው። ከፊሉ ጥቃቅን፣ ሌላው ግዙፍ፣ የቀረው በአሞራና በተሳቢ እንስሳ ቅርፅ ተመስሎ የተፈጠረ ነው። መልከ መልካሞችም አሉ። በጥንቱ ዘመን ማለትም ሰው በተፈጠረ ማግስት የዚች ፕላኔት ጠባቂዎች እነሱ ነበሩ። የሚጠብቁት ነገር ባይኖርም ከላይኛው ስፍራቸው ወደዚች ምድር እየመጡ በነፋሻማው አየር ሐሴት ያደርጉ ነበር። ለጥቂት አመታት ብቻ። የኛ ልዑልም በታማኝነት ያገለግለው የነበረው አካል በነሱ ላይ ሙሉ ስልጣን ሰጥቶት ነበርና የልዑላችን ታዛዦች ነበሩ። የሰው ልጅ ተፈጥሮ ፍትህ ከመፋለሱ በፊት ልዑላችን የነሱ አካል ነበርና። እነዚያ ረቂቅ ፍጡራን ኔፊልም ይሰኛሉ።

ከዚያም ከ7500 አመት በፊት ውናው አካል ወደዚች ምድር መጥቶ ከመካከለኛው ምስራቅ አፈር የመጀመሪያውን ሰው አበጀ። ሰው የተባልነውን ወይም የተባለውን ፍጡር የበላዩ አካል ከግዮን /ከኢትዮጵያ/ ውሐ፣ ከአዜብ /ከኢትዮጵያ/ ነፋስ፣ ከኮሬብ /ከኢትዮጵያ ምስራቅ/ እሳተ ገሞራ፤ እንዲሁም ከመካከለኛው ምስራቅ የበሰለ አፈር አጣምሮ በመቀየጥ ሰውን ሰራ። የስውን ልጅም ከገዛ ራሱ ኦክስጅን ሰጠውና ህልውና ኖሮት ቆሞ መራመድ፣ መተንፈስ፣ ድምፅ ማውጣትና ማውራት፣ መኖርና ማደግ ጀመረ።

ይህ ከሆነ በኋላ የመጀመሪያው ሰው ወደ አገሩ ሄዶ እንዲኖር ነው የተደረገው። አገሩ ደግሞ ምንም እንኳን አፈሩ ከመካከለኛው ምስራቅ ቢሆንም ሶስቱ ግብዓቶች የኢትዮጵያ ናቸውና አገሩ ኢትዮጵያ ነበረች። ገነትም ኢትዮጵያ ናት።

በዚያች በለመለመች ገነት የሰው ልጅ መኖር ቢጀምርም ኑሮው ግን ሙሉ አልነበረም። በብዙ መልኩ እገዳ የበዛበት ነፃነት አልባ ኑሮ ሆነ። ያኔውኑ በላይኛው ፕላኔት የነፃነት ጥያቄ ተነሳ። ይህን ጥያቄ ያነሳው የኛ ልዑል ነው!

ሰው በነፃነት መኖር ካልቻለ ለምን ተፈጠረ?” ሲል ወቅታው፣ ተገቢና ትክክለኛ ጥያቄ አነሳ። እናም ይህ ጥያቄ እየሰፋ ሄዶ የከፍተኛ ፀብ መነሻ ሆነ።

በሰማይም በዚሁ ጉዳይ ላይ ያተኮረ የመጀመሪያው ታላቅ የመላዕክታን ጉባኤ ተካሄደ። ሙሉ ጉባኤውን በረቀቀ የመገናኛ ዘዴያቸው ይከታተሉ የነበሩት በኢትዮጵያ ምድር የሚኖሩትና የሰውን ልጅ እያዩ ይደነቁ የነበሩት ኔፊሊሞች ሙሉ ክርክሩን ተከታተሉ። ጉባኤው ባለመግባባት ሲበተንም ከንፊሊሞቹ ውስጥ ገሚሶቹ ጄኔራላችን ልክ ነው!” በማለት ደገፉት። ከፊሎቹ ደግሞ ተቃወሙ። በዚያን ጊዜም ታላቁና የሁሉም የበላይ አዛዥ የነበረው ልዑላችን አምፆ ነፍጥ አነሳ! በላይም በታችም የነበሩትን ተከታይ ወታደሮቹን እውነታውን አስረድቶ ከጎኑ አሰለፈ። ጎን ለጎንም የነበረውንና ያለውን ጥበቡን ተጠቅሞ የሰው ልጅ አይምሮ እንዲከፈትና ራሱን አውቆ በነፃነት እንዲኖር አደረገ። ይህን ያደረገው በራሱ ስልጣን ሲሆን፣ ዓላማውም የሰው ልጅ በነፃነት መኖር አለበት የሚል ነው።

የተከለከለውን የዕውቀት ዛፍ በግልፅ ጋብዞ አስገመጣቸው። ከዚያች ቅፅበት ጀምሮ ሰው ራሱን ያወቀ ብልህ ፍጡር ሆነ። ዋንው አካልም በቀድሞ ጄኔራሉ አመፅና ተግባር በእጅጉ ተበሳጨ። ባደረገው ነገርም አዘነ። የሰው ልጅ ከኛ እንደ አንዱ ሆነሲል ተፀፀተና በስው ልጅ ላይ የዕድሜ ገደብ አበጀ። ወደ ዱዳሌብ አፈርነቱ እንዲመለስም አወጀ። ሰውም ከ ገነት ወጥቶ በርሐማ በሆነው በመካከለኛው ምስራቅ እንዲኖር ተደረገ። በዚያን ጊዜ የኛ ልዑል በላይ ሆኖ ሲሟገት ሳለም የሱን አቋም ይደግፉ የነበሩት ኔፊሊሞች ሌላ አመፅ አነሱ። የሰው ልጅን እንዲህ ውብ አድርጎ በመስራት አድልቷልና!” በሚል መነሻም በሰው ልጆች ላይ ወሲባዊ ግኑኝነት እየፈፀሙባቸው ነበር የጠበቁት።

ይህ በሚሆንበት ጊዜም የኛ ልዑል የላይኛው ሹመቱና ክብሩ እንደተገፈፈ ተነግሮት ነበርና ቦታውን ለቆ ወደ ምድር በመምጣት መቀመጫውን በኢትዮጵያ ምድር አድርጎ የሰው ልጅ አፅናኝና አይዞህ ባይ ሆኖ መቀጠል የሚችልበትን ሁኔታ ሲያንሰላስል ቆየ። ወዲያውም ዋናው አካል የተሻረውን ጄኔራል የምትደግፉ እዚያው ቅሩ፤ የማትደግፉ ወደ ቦታችሁ ተመለሱየሚል ትዕዛዝ አስተላለፈ። ብዙዎች የኛን ልዑል ደግፈው ቀሩ፤ ጥቂቶች ወደ ዋናው አካል ወደ ቀድሞ ቦታቸው ተመለሱ። አሁንም የበላይ አካሉ እሱን ባልደገፉትና ባልተመለሱት ላይ በመበሳጨቱ ኔፊሊሞችም ሆኑ ከሰው የተደቀሉት ልጆቻቸው የገነትን ክልል ለቀው ወደ ሌላ አቅጣጫ ይሄዱ ዘንደ ጠንካራ ማስጠንቀቂያ ሰጣቸው። ገነትም ያኔውኑ እንዳትገኝ ሆና ተደበቀች። በገነት ውስጥ ደግሞ ከሞት ወደ ህይወት የምትመልሰው ዛፍና ፍሬ አለች። እንዳልኩት ያችን ቦታ በእጁ ያደረገ ሐይል ብቻ ለሰው ልጅ ዘላለማዊ ህይወት መስጠት ይችላል። እደግመዋለሁ፤ ፍሬውን በመብላት አይደለም ሰዎች ወደ ህይወት የሚመለሱት። ወይም ዛፉን ቅጠሉን ቀንጥበው በማስተት አይደለም ዘላለማዊ የሚሆኑት። ነገር ግን የቦታዋ የበላይ መሆኑን ያረጋገጠና ባለ ድል የሆነው አካል በመንፈሳዊ ጥበቡ ይሁን በማለት ብቻ በሁሉም ውስጥ ትሰረፅ ዘነድ ካዘዛት ሁሉም ህያዋን ይሆናሉ። ይህ ስለሆነና ዋናው አካል ግን የሰው ልጅ የህይወት ዛፍ ህልም ሆና እንድትቀርበት፣ ህያው እንዳይሆኑ፣ ስለፈለገና ስለነፈጋቸው እሱ የነፈጋቸውን ልዑላችን መልሶ መስጠት እንዳለበት በማመኑ ያችን ቦታ አልለቅም አለ።

ይቀጥላል

__

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , | 14 Comments »