Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • June 2024
    M T W T F S S
     12
    3456789
    10111213141516
    17181920212223
    24252627282930
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for June 7th, 2024

The Destruction of Christian Armenian Heritage in Artsakh by EU-NATO Allies, Antichrist Turkey-Azerbaijan

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2024

የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ቱርክ እና አዘርበጃን በአርትሳክ/ናጎርኖ ካራባኽ የሚገኙት የክርስቲያን የአርሜኒያ ቅርሶች በማወድም እና በማበላሸት ላይ ናቸው

የ2024 የዩናይትድ ስቴትስ የአለም አቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ኮሚሽን (USCIRF) አመታዊ ሪፖርት በአርትሳክ/ናጎርኖ ካራባኽ የአርመን ክርስቲያናዊ ቅርሶች ላይ አዘርባጃን ብዙ ጥፋት እያደረሰች መሆኑን አመልክቷል። ይህ የሆነው USCIRF የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ መስሪያ ቤት አዘርባጃንን እንደ አንድ “አሳሳቢ አገር”(ሲፒሲ)ብሎ እንዲሰየም፣ በአለም አቀፍ የሃይማኖት ነፃነት ህግ (IRFA) ስር ስያሜ እንዲሰጠው ሲመክረው ነው፤ እሱም “ስልታዊ፣ ቀጣይነት ያለው እና ከባድ የመብት ጥሰቶችን ለሚፈጽሙና የሃይማኖት ነፃነትን ለሚነፍጉ ሀገራት የሚሰጥ ነው።

የዩኤስሲአርኤፍ ዘገባ አሁን ወደ አዘርባጃን የተዋሃደውን በአርትሳክ ሹሺ ግዛት ውስጥ ሶስት ታሪካዊ የአርሜኒያ ቅርሶችን ጠቅሷል። እ.ኤ.አ. በጥቅምት እና ህዳር 2023 አዘርባጃን በ1838 ሜግሬስቶት የእግዚአብሔር እናት ቤተክርስቲያን ፣ የሬቫን በር መቃብር እና በጋዛንቸትሶት መቃብር ላይ የአርኪኦሎጂ ቅሪቶችን አበላሽታለች። በኮርኔል ዩኒቨርሲቲ የሚደገፈው የምርመራ ተቋም በ’ካውካሰስ ሄሪቴጅ ዎች’ የታተመው የሳተላይት ምስል ያሳያል። በተመሳሳይ፣ ኢንተርናሽናል ክርስቲያን አሳቢነት (አይሲሲ) በቅርቡ በአዘርባጃን በሹሺ አውራጃ ውስጥ በአዘርባጃን ቤተ ክርስቲያን እና በአጠቃላይ መንደር ላይ የደረሰውን ውድመት ዘግቧል።

ይህ የሚያሳየው አዘርባጃን የአርመን ሃይማኖታዊ፣ ባህላዊ እና ታሪካዊ ቅርሶችን ለመደምሰስ ዲያብሎሳዊ ተግባሯን መቀጠሏን ነው። በሴፕቴምበር 2023 ከአርትሳክ በመሀመዳውያኑ ቁጥጥር ሥር መሆን በኋላ የዘር ማጥፋትን ወንጀል አጋላጩ ዩኤስ አሜሪካ መንግስታዊ ያልሆነ ድርጅት፤ ‘የሌምኪን የዘር ማጥፋት መከላከል ኢንስቲትዩት’፤ አዘርባጃን “በአርመኖች እና በተለይም በአርትሳክ አርሜናውያን ላይ የዘር ማጥፋት ዓላማ እንዳላት” ጠቁሞ ፣ የአርሜኒያ አብያተ ክርስቲያናትን እና ሌሎች ታሪካዊ ቅርሶችን በአርትሳክ ማውደም በክልሉ ውስጥ የአርሜኒያ ቅርሶችን “ታሪካዊ መገኘትን ለማጥፋት” በማሰብ “የባህላዊ የዘር ማጥፋት” ነው ብሏል።

አይሲሲ የአዘርባጃን ዘመቻ በአርትሳክ እና በኦቶማን ፖሊሲ መካከል ያለውን ግንኙነት ከመቶ አመት በፊት በግዛቱ ውስጥ ያለውን የክርስቲያን ህዝቦች ለማጥፋት ያለውን ግንኙነት የሚያጋልጥ የትንታኔ አጭር መግለጫ አሳትሟል። በተጨማሪም “የአርትሳክ በመሀመዳውያኑ እጅ መውደቅ ለብዙ መቶ ዘመናት በክርስቲያኖች ላይ ያነጣጠረ እስላማዊ ጂሃድና የአርመን ክርስቲያኖችን ንብረታቸው ከተፈናቀሉ በኋላ በክርስትና ላይ ባደረገው የረዥም ጊዜ ታሪክ ውስጥ ሌላው ምዕራፍ ነው” ሲል አክሏል።

The 2024 annual report of the United States Commission on International Religious Freedom (USCIRF) underlined the ongoing Azerbaijani destruction of Armenian Christian heritage in Artsakh. This comes as USCIRF recommended that the State Department name Azerbaijan as a “Country of Particular Concern” (CPC), a designation under the International Religious Freedom Act (IRFA), which applies to “countries that commit systematic, ongoing, and egregious violations of religious freedom.”

The USCIRF report cited three historic sites of Armenian heritage in the Shushi province of Artsakh, which has now been reintegrated into Azerbaijan. In October and November 2023, Azerbaijan damaged the archeological remains of the 1838 Meghretsots Holy Mother of God Church, the Yerevan Gate Cemetery, and the Ghazanchetsots cemetery, according to satellite imagery published by Caucasus Heritage Watch, an investigative institution supported by Cornell University. Likewise, International Christian Concern (ICC) recently reported on the Azerbaijani destruction of a church and an entire village also in the Shushi province of Artsakh.

This shows that Azerbaijan has continued its push to erase the presence of Armenian cultural and historical monuments. After the fall of Artsakh in September 2023, the Lemkin Institute for Genocide Prevention — a U.S.-based non-governmental organization (NGO) — denounced that Azerbaijan indicated it had “genocidal intent against Armenians and particularly against Armenians in Artsakh” and called the continuing destruction of Armenian churches and other historical monuments in Artsakh a “cultural genocide” intending “to erase the historical presence” of Armenian heritage in the region.

ICC published an analytical brief exposing the connection between the Azerbaijani campaign in Artsakh and the Ottoman policy to eradicate the Christian peoples within its empire more than a century ago. Further, it added that “the fall of Artsakh is another chapter in a long history of Islamic belligerence against Christianity, following centuries of Islamic persecution and dispossession of Armenian Christians.”

The Union of Ishmael and Esau that is shaking the world continues!

🛑 Antichrist Turkey’s Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል

😈 የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ ጂሃድ፤ መጀመሪያ በክርስቲያን አርሜኒያ ቀጥሎ በክርስቲያን ኢትዮጵያ

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

በሁለቱ እህታማሞች እና ጥንታውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት፤ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

🛑 ከሳምንታት በፊት፤ እ.አ.አ ግንቦት 17 ቀን 2024: የአርመን እና የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ክርስትያን ዘር አጥፊዎች በባኩ አዘርበጃን ተገናኙ። የአዘርባጃን ሪፐብሊክ ጠቅላይ ሚንስትር አሊ አሳዶቭ ከወንጀለኛው ኦሮማራ ዘር አጥፊ የፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ምክትል ጠቅላይ ሚኒስትር ተመስገን ጥሩነህ ጋር ተገናኝቶ ነበር

  • After Christian Tigray, Ethiopia, ☪ Muslims Now Block Food Aid in Orthodox Armenia ✞
  • ከክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያ በኋላ ☪ ሙስሊሞች አሁን በኦርቶዶክስ አርመን የምግብ እርዳታ አግደዋል ✞

Horrific Desecration of Christian Armenian Woman by Muslim Azerbaijani Soldiers

  • ☪ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ የአዘርበጃን ሙስሊም ወታደሮች በክርስቲያን አርመናዊ እኅታችን ላይ የፈጸሙት አሰቃቂና ውርደት የተሞላበት ግድያ
  • Turkic /Azeri Muslim Brutality Against Orthodox Christian Armenians and Ethiopians

የቱርክ እና አዚሪ ሙስሊሞች ከፍተኛ ጭካኔ ❖ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን የአርመኒያ እና የኢትዮጵያ ሕዝቦች ላይ

  • 🛑 Mass Exodus from Artsakh/ Nagorno-Karabakh: Ethnic Armenians Flee Amid Ethnic Cleansing Fears

Armenian & Ethiopian Christians Should Revive ‘Operation Nemesis’ | The World Doesn’t Care About Us

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Armenia: A Giant Mushroom Fireball Exploded Over The Capital Yerevan

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2024

🔥 አርሜኒያ፤ ግዙፍ እንጉዳይ የእሳት ኳስ የሠራ ፍንዳታ የዋና ከተማዋ የ የሬቫንን አካባቢ አናወጠው

😈 አዘርባጃን እና ቱርክ ማለቂያ የሌላቸውን ቅናሾችንከአርሜኒያ በመጠየቅ ላይ ናቸው።

የቱርክ ወኪል የሆነው የአዘርባጃን ፕሬዝዳንት ኢልሃም አሊቪየቭ፤ “ ከእኛ ጋር የሰላም ስምምነት ለመፈራረም አርሜኒያ ህገ-መንግስቷን መለወጥ አለበት” ብሏል። ይህንም የቱርክንን እና አዘርበጃንን ፍላጎት ለማሟላት እንደ እኛዎቹ የሉሲፈራውያኑ ወኪል የሆነው የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺኒያን በውስጥ እንደተስማማ አርሜኒያውያኑ ይናገራሉ።

ጂሃዳዊው የአዘርበጃን አምባገነን አሊየቭ “የአርሜኒያ ህገ-መንግስት እና ሌሎች ሰነዶች ከተቀየሩ ሰላም ማምጣት ይቻላል” ብሏል። በአርሜኒያ የነፃነት መግለጫ አርትሳክ ወይንም ናጎርኖ ካራባክ ግዛት ወደ አርሜኒያ መጠቃለሉን የአርሜኒያ ህገ-መንግስትም ይህንን ሰነድ ይጠቅሳል።

እ.ኤ.አ. በ 1990 ተቀባይነት ያገኘው መግለጫ በሶቪዬት አርሜኒያ እና በያኔው ናጎርኖ-ካራባኽ ገለልተኛ ክልል የ 1989 ውክልናዊ ድርጊትን ይጠቁማል። በተጨማሪም የ 1915ቱን በክርስቲያን አርሜኒያኖች ላይ በምዕራብ አርሜኒያ ኦቶማን ቱርኮች የፈጸሙትን የዘር ማጥፋት ዘመቻ በሕገ-መንግስቱ ተቀምጧል።

ስለዚህ ነው ጨፍጫፊዎቹ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች ቱርኮች እና አዘርበጃኖች አሁን ይህ የአርሜኒያ ሕገ-መንግስት እንዲቀየርላቸው የሚፈልጉት።

እነዚህ ቆሻሾች፤ የዲያብሎስ ጭፍሮች። በሃገራችን ከሚታየው ጂሃዳዊ የዘር ማጥፋት ድራማ ጋር በጣም የሚመሳሰል አይደለምን? በደንብ እንጂ! የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች የቀደሙትን አርሜንያውያን ወገኖቻችንን ፈለግ በመከተል መላዋ ኢትዮጵያን ከተቆጣጠርን እና ጠላቶቻችንን ሁሉ ጠራርገን ካስወጣን በኋላ በአዲስ ሕገ መንግስት በትግራይ የተፈጸመውን የዘር ማጥፋት ወንጀል የሚያወሳውን አንቀጽ በሕገ መንግስት ውስጥ እንጽፈዋለን።

💭 ለዚህም ነው የአርመናውያን ወገኖቻችንን “ የፍትሕ ክወና / ኦፕሬሽን ኔሜሲስን የመሰለ ክወና ጀምረን ሁሉም የሚያውቃቸውን ጠላቶቻችንን ባፋጣኝ አንድ በአንድ መጠራረግ የሚገባን!

💭 Armenian & Ethiopian Christians Should Revive ‘Operation ‘ | The World Doesn’t Care About Us


😈 Azerbaijan And Turkey To Demand ‘endless’ Concessions From Armenia, Expert Says

Armenia must change its constitution in order to make peace with Azerbaijan, Azerbaijani President Ilham Aliyev said stoking Armenian opposition claims that Prime Minister Nikol Pashinian has already agreed to make such a concession to Baku.

“In case of changing Armenia’s constitution and other documents, peace could be achieved,” Aliyev said. “Armenia’s Declaration of Independence contains direct call for uniting Azerbaijan’s Karabakh region to Armenia and infringing on Azerbaijan’s territorial integrity. Armenia’s constitution cites that document.”

Pashinian stated on January 18 that Armenia must adopt a new constitution reflecting the “new geopolitical environment” in the region. Critics believe he first and foremost wants to get rid of the current constitution’s preamble that makes reference to the declaration cited by Aliyev.

The declaration adopted in 1990 in turn cites a 1989 unification act by the legislative bodies of Soviet Armenia and the then Nagorno-Karabakh Autonomous Oblast. It also calls for international recognition of the 1915 genocide of Armenians “in Ottoman Turkey and Western Armenia.”

Azerbaijan and Turkey are going to demand more concessions from Armenia allegedly needed for the signing of a peace deal, says Varuzhan Geghamyan, an expert on the Middle East and the South Caucasus.

In a social media post on Friday, he highlighted that Azerbaijani President Ilham Aliyev set out two new demands in the past 10 days, saying Armenia had to recognize the so-called “Khojaly genocide” and change its constitution.

“The fulfillment of these demands will cause devastating consequences for all of us,” Geghamyan wrote.

“As I’ve repeatedly stated, Azerbaijan and Turkey have endless demands to impose on Armenia in return for the signing of a “peace treaty”. No deal will be concluded. Instead, new and more extreme demands will constantly be put forward,” the expert said.

Geghamyan urged all to join a rally in Yerevan on 9 June to stop Armenia’s policy of concessions.

Azerbaijan’s Foreign Minister Jeyhum Bayramov on Wednesday said those territorial claims contained within the Armenia’s Constitution were directly from Azerbaijan.

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Israel’s Prime Minister Netanyahu Delivers a Speech at Memorial Day For Ethiopian Jews

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 7, 2024

💭 የእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ኔታንያሁ ለኢትዮጵያውያን አይሁዶች የመታሰቢያ ቀን ንግግር አደረጉ

የእስራኤል ጠቅላይ ሚንስትር ቤንያሚን ኔታንያሁ በሱዳን በኩል ወደ እስራኤል በመጓዝ ላይ እያሉ ህይወታቸውን ላጡ ኢትዮጵያውያን አይሁዶች የመታሰቢያ ቀን በተዘጋጀው የአይዲኤፍ፣ ሲአይኤ እና ሌሎች እ.አ.አ በ1980ዎቹ ‘ኦፕሬሽን ሙሴ’ ተብሎ በሚጠራው የትብብር ዘመቻ ንግግር አድርገዋል።

የኛዎቹ ግን በሰሜን ኢትዮጵያ፣ በሳሃራ በርሃ፣ በሊቢያ፣ በአረቢያ ወዘተ ለተጨፈጨፉት በብዙ ሚሊየን የሚቆጠሩ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች እንኳን የመታሰቢያ ቀን ሊያዘጋጁ ሰብዓዊ እና ተፈጥሯዊ የፍትሕና ተጠያቂነት ጥያቄ እንኳን ማንሳት በጭራሽ አይፈልጉም።

የኛዎቹ ‘ግድይለሾች’ ባለፉት አራት ዓመታት ብቻ ለተሰውት ከሚሊየን በላይ ለሚሆኑ ክርስቲያኖች የመታሰቢያ ቀን ለማወጅ ፍላጎትም ጉብዝናም እንደሌላቸው አሳይተውናል፤ ግን ለመሆኑ ለምንድን ነው ቤተ ክህነት፣ አገልጋዮቿ እና ምዕመናን በአክሱም ጽዮን ቤተ ክርስቲያን፣ በደብረ ዳሞ፣ ደብረ አባይ፣ ማርያም ደንገላት፣ ዋልድባ፣ በዝቋላ አቡነ ገብረ መንፈስ ቅዱስ፣ በውቕሮ አማኑኤል፣ ዛላምበሳ ጨርቆስ፣ በአሩሲ፣ በሐረር፣ በአዲስ አበባ፣ በወለጋ ወዘተ በሚገኙ ዓብያተ ክርስቲያናት እና ገዳማት ወዘተ የተፈጸሙትን ጭፍጨፋዎች እና ውድመቶች ገለልተኛ ምርመራዎች እስካሁን ድረስ ያልተካሄዱት? ይህ እኮ የእያንዳንዱ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ አማኝ ግዴታ እና ፍላጎት መሆን ነበረበት። መርማሪዎች፣ ደራሲዎች፣ ጋዜጠኞች፣ ፊልም ሠሪዎች ወዘተ እኮ ስለ ኢራኑ መሪ ግድያ ሌት ተቀን ከሚዘግቡ በአክሱም ጽዮን የተፈጸመውን ጭፍጨፋ በተከታታይ ሊዘግቡበት፣ ሊጽፉበትና ፊልም ሊሰሩበት ይገባል። እስካሁን ድረስ ጳጳሱም፣ መምህሩም፣ ምዕመኑም ዝም! ጭጭ! እንዴ ምን ዓይነት ቅሌት ነው? ከፋሺስቱ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር በሉሲፈራውያኑ የተሰጣቸውን በሕዝበ ክርስቲያኑ ላይ የሚያካሂዱትን ዲያብሎሳዊ አጀንዳ በጋራ የፈጸሙት ከሃዲዎቹ ሕወሓቶችስ የጭፍጨፋው አካል ስለሆኑ ሁኔታዎችንና ነገሮችን ሁሉ እያረሳሱ ጊዜ በመግዛት ላይ ናቸው፤ በዚህም የዓለም አቀፉ ማህበረሰብ ትኩረቱን ሁሉ ወደ ዩክሬን እና መካከለኛው ምስራቅ በማድረግ ‘ጀነሳይድ’ የተሰኘው ቃል ለአሸባሪ ፍልስጤሞች እንዲሰጥ አስተዋጽዖ በማበርከት ላይ፣ በትግራይ የተፈጸመን ጀነሳይድ አስመልክቶ መረጃዎች እንዳይገኙ የአረመኔውን ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ እና ሞግዚቶቹን በመርዳት ላይ ናቸው። እኛ ግን ከራሳችን የተውጣጡ ገለልተኛ መርማሪ ቡድኖችንና ግለሰቦችን ለመላክ በእነዚህ አረመኔዎች ላይ ጫና መፍጠር አለብን። አሊያ ግን በእግዚአብሔር ዘንድ ሁላችንም ተጠያቂዎች ነው የምንሆነው።

እስራኤልን፣ ሩሲያን፣ ዩክሬንን፣ ቱርክን፣ ኢራንን፣ አረቢያን፣ አውሮፓን እና አሜሪካን ጨምሮ ከአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ጋር አብራ በመሥራት በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጀነሳይድ እንዲፈጸም የፈለገች/ያደረገች እያንዳንዷ ሃገር የታቦተ ጽዮን እሳት እይወረደባትት መሆኑን ዛሬ በግልጽ እያየን ነው። ለዋቄዮ-በኣል-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጭፍሮች ሁሉ አሁን የፍትሕና በቀል አምላክ እግዚአብሔር፤’በቃችሁ!’ እያላቸው ነው።

በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ ጋላ-ኦሮሞዎቹ እንዲሁም ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ አጋሮቻቸው እየፈጸሙት ያሉት ይህ ጄነሳይድ በደረጃ 1400/ 500/ 130/ 4 ዓመታት ሆኖታል። ይህ ጀነሳዳዊ ጂሃዳቸው በጥንታውያኑ የክርስቲያን ሕዝቦች ላይ ነው። በዘመናችን እንኳን የኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት በሆኑት በኢትዮጵያ(ሱዳንንም ያካትታል)፣ በአርሜኒያ፣ በጆርጅያ፣ በኢራቅ፣ በሶሪያ፣፣ በቆጵሮስ ግሪክ፣ በሰርቢያ፣ በሩሲያ እና በዩክሬን የክርስቶስ ተቃዋሚዎቹ ሃገራት ጂሃዳቸውን እያጧጧፉ መሆኑን እያየነው ነው። የሚያሳዝነው ይህን ግልጽ የሆነ ክስተት መዝግቦ የኦርቶዶክሱን ዓለም ሊያስተባብር የሚችል አንድም ፓትርያርክ፣ ጳጳስ፣ መምህር፣ የቤተ ክርስቲያን አገልጋይ፣ ድርጅት/ተቋም እና ሜዲያ አለመኖሩ ነው።

💭 Israel’s Prime Minister Benjamin Netanyahu delivers a speech at the Memorial Day for Ethiopian Jews who perished on their way to Israel via Sudan, in a cooperative evacuation operation between the IDF, the CIA and others in the 1980s known as ‘Operation Moses’.

😈 Erdogan’s Ramadan Rage: I Will Send Netanyahu To Allah | Use Anger to Come Closer to Hellah

  • 😈 የቱርኩ ኤርዶጋን የረመዳን ቁጣ፤ ‘ኔታንያሁን ወደ አላህ እልከዋለሁ’| በረመዳን ወደ አላህ ለመቅረብ ቁጣን ተጠቀም

☪ አላህ = ሰይጣን 👹

✡️ ኤርዶጋን በእስራኤል ጠቅላይ ሚኒስትር ቤንጃሚን ኔታንያሁ ላይ ይህን ከተናገረ በኋላ እስራኤል ቱርክን በጽኑ ነቅፋለች። በምላሹም የእስራኤል የውጭ ጉዳይ ሚኒስትር በቴል አቪቭ የሚገኘውን የቱርክ ምክትል አምባሳደርን ጠርተውታል።

👉 ይሄውልህ!

ያልተቀደሰው የረመዳን ወር መጥቷል! ሙስሊሞች እንዲህ እየጾሙ ነው፣ የሚመስላቸውን ቅድስናን እና ልባቸውን በዚህ መልክ እየገለጹ ነው! ፍሬያቸውን ተመልከት! የእስልምና እምነት ፍሬዎችን እይ! ሙስሊሞችን እውነቱን በመንገር ብቻ እወቅ! ይህ ነው እስልምና!

❖ ክርስቲያኖች በጌታቸው በኢየሱስ ክርስቶስ ዘንድ ተቀባይነት ያለው እና በጣም ደስ የሚያሰኝ ጾም ለመጾም ይሞክራሉ። እውነተኛ ጾም ከምግብ ብቻ መቆጠብ ሳይሆን፤ አንደበት ራስን በመግዛት ከክፋት መራቅ፣፣ ከቁጣ መራቅ፣ ከምኞት መራቅ፣ ከስም ማጥፋት፣ ከውሸትና ጸያፍ ነገር ከመናገር መቆጠብ እውነተኛው ጾም ነው። በጨለማ እና ብርሃን መካከል ያለው ትልቅ ልዩነት ይህ ነው!

☪ Allah = Satan 👹

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »