💭 የለንደን ሜት ፖሊስ ‘ግልጽ የአይሁድ‘ ረድፍ አዲስ ቪዲዮ
ሙስሊሙ ፓኪስታናዊ ከንቲባ በሆነባት በለንደን ከተማ በየሳምንቱ በሚካሄደው የፍልስጤም አሸባሪዎች የተቃውሞ ሰልፍ ወቅት አንድ ብሪታኒያዊ አይሁድ በመንገድ ላይ ሲራመድ አንድ የፖሊስ መኮኑንአቁሞት መንገዱን እንዳያቋርጥ የሚከተለውን እጅግ በጣም አሳፋሪ፣ አስደንጋጭ እና አስቆጭ ትዕዛዝ ሰጠው፤ “አንተ በግልጽ አይሁዳዊ ነህ። ይህ የፍልስጤም ሰልፍ ነው። እኔ በምንም ነገር አልከሰስህም፣ ነገር ግን እዚህ መገኘትህ ለሚሰጠው ምላሽ እጨነቃለሁ፤ መንገዱን አታቋርጥ!”
ዋይ! ዋይ! ዋይ! የዋቄዮ–አላህ–ባፎሜት–ሉሲፈር ባሪያ የሆኑ አሸባሪዎች የነገሱበት ዘመን። ያው እስማኤላውያን እና ኤዶማውያን በጋራ ተናብበው እየሠሩ ነው። በቀጠዩ ጠቆር ያለ ቆዳ ያለንን በዚህ መልክ እንደሚያዩን ምንም የሚያጠራጥር አይሆንም። በመላው ዓለም በአይሁዶች፣ ክርስቲያኖች እና ጥቁሮች ላይ ቀስ በቀስ እየታየ ያለው ጥላቻ ብዙዎቻችን ከምናየውና ከምናስበው በላይ እጅግ በጣም የከፋ ነው። ለነገሩማ ይህን ጥላቻ በሃገራችን ነው የጀመሩት። በተለይ በትግራይ ሕዝብ ላይ “ወገናችን” የምናላቸውን ጨምሮ እያሳዩት ያሉት ጥላቻ የእስማኤላውያኑ እና ኤዶማውያኑ ዓለም በአይሁዶች ላይ የሚያሳዩትን ዓይነት ጥላቻ ጋር በጣም የሚመሳሰል ነው። ለብዙ ሺህ ዓመታት አድሎውን፣ ጥላቻውንና ግድያውን ሁሉ ያሳለፉት አይሁዶችስ እራሳቸውን ለመከላከል በቂ ብቃትና ዝግጅት አድርገዋል። ሕዝባችንስ? በተለይ ከጋላ–ኦሮሞዎች እና ኦሮማራዎች በኩል ላለፉት መቶ ሰላሳ ዓመታት እየገጠሙት ያሉትን አድሎዎች፣ ጥላቻዎችና ግድያዎች እንደ እስካሁኑ በቸልተኝነት፣ ግድየለሽነት እና ይቅር ባይነት ሊቀጥልበት ይገባልን? በጭራሽ አይገባም! በይበልጥ የሚያሳዝነው ደግሞ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የተከፈተው የዘር ማጥፋት ጦረንት ሃይማኖታዊ/መንፈሳዊ ይዘት/ተልዕኮ ያለው መሆኑን ብዙዎች ዛሬም አለመንገዘባቸውና በግልጽ አለመናገራቸው ነው። ከውስጥ ሆነው የሉሲፈርን ባንዲራ እያውለበለቡ ታቦተ ጽዮን ጽዮናውያኑ ሕዝባችንን እንዳይረዳው በማድረግ ላይ ያሉት ከሃዲዎቹን ሕወሓቶች ባፋጣኝ አስወግዶ እነዚህን የዋቄዮ–አላህ–ባፎሜት–ሉሲፈር ባሪያዎች ከሁሉም አቅጣጫ በቆራጥነት ሊፋለማቸው ይገባል። ከዚህ ውጭ ምንም ዓይነት መፍትሔ ሊኖር እንደማይችል በመላው ዓለም አስራ አምስት/15 ሚሊየን ብቻ የሚሆኑ አሁዶች በተግባር እያሳዩን ነው።
👉 ቃየን vs አቤል – እስማኤል vs ይስሐቅ – ኤሳው vs ያዕቆብ / እስራኤል 👈
ያ በጣም አስፈሪ እና የሚያናድድ ነው – በለንደን ሃይድ ፓርክ ውስጥ በሚገኘው ስፒከርስ ኮርነር ተመሳሳይ የእስልምና ደጋፊ ፖሊሶች ተመሳሳይ ነገር በተደጋጋሚ ሲፈጽሙ አይተናል።
በአርሜኒያ፣ በኢትዮጵያ፣ በግብፅ፣ በናይጄሪያ፣ በሊባኖስ፣ በሶሪያ፣ በቱርክ፣ በኢራን፣ በኢራቅ፣ በፓኪስታን፣ በአውሮፓና በአሜሪካ ሳይቀር በክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለውን ስደትና የዘር ማጥፋት ዓለም ሁሉ እንዴት ችላ ሲል እያየን ነው። እኔ ራሴ ጥላቻን እና በሙስሊሞች ፊት ላይ ቅዱስ መስቀሉን አንገት ላይ ሲያዩ ታዝቤአለሁ። መላው አውሮፓ እና ሰሜን አሜሪካ፣ ላለፉት ሃያ አመታት ሙስሊሞች የፀረ አይሁዶች ጥላቻቸውን ሲተፉ ተመልክቻለሁ። በአይሁዶች እና በክርስቲያኖች ላይ መንፈሳዊው ሁኔታ የፈጠረው እስላማዊ ቁጣ ፣ ጥላቻ እና ቅናት እኛ ከምናስበው በላይ በጣም ጥልቅ ነው።
ደህና ፣ ጽሑፉ ግድግዳው ላይ ነው – “መጀመሪያ የቅዳሜ ሰዎች ፣ ከዚያ የእሁድ ሰዎች” ኢስላማዊ መግለጫ በተግባር ላይ ነው!
💭 “መጀመሪያ የመጡት ለሶሻሊስቶች ነው፤ እኔም አልተናገርኩም – ምክንያቱም እኔ ሶሻሊስት ስላልነበርኩ ነው። ከዚያም ወደ የሠራተኛ ማኅበራት መጡ፤ እኔም አልተናገርኩም፤ ምክንያቱም እኔ የሠራተኛ ማኅበር ስላልነበርኩ። ከዚያም ወደ አይሁዶች መጡ፤ እኔም አይሁዳዊ ስላልሆንኩ አልተናገርኩም። ከዚያም ወደ እኔ መጡ፤ ስለ እኔ የሚናገር ማንም አልነበረም።”— ድንቁ ጀርመናዊ ማርቲን ኒሞለር።
👉 Cain vs. Abel – Ishmael vs Isaac – Esau vs. Jacob/Israel 👈
💭 An antisemitism campaigner has called for the head of the Metropolitan Police to resign after he was called “openly Jewish” by an officer and threatened with arrest at a pro-Palestinian march in London.
This video filmed by Sky News shows Met Police officers preventing Gideon Falter from crossing a pro-Palestinian march.
In the video, an officer appears to prevent Mr Falter from crossing the road and tells him: “You are quite openly Jewish. This is a pro-Palestinian march. I am not accusing you of anything, but I am worried about the reaction to your presence.”
That is so scary and infuriating – we repeatedly saw similar pro-Islam policing at Speakers Corner in London’s Hyde Park. We are witnessing how the whole world ignores the ongoing persecution and genocide of Christians in Armenia, Ethiopia, Egypt, Nigeria, Lebanon, Syria, Turkey, Iran, Iraq, Pakistan, even Europe and America. I myself see the hatred and in the face of Muslims whenever they see The Holy Cross on my nack. All of Europe and North America, I’ve witnessed Muslims spewing their Anti Jewish hatred for the past twenty years. The spiritually conditioned Islamic anger, hatred, and jealousy towards Jews and Christians is mindbogglingly deeper we think.
Well, the Writing is on the Wall – “First the Saturday People, then the Sunday People” Islamic declaration in action!
💭 “First they came for the socialists, and I did not speak out—because I was not a socialist. Then they came for the trade unionists, and I did not speak out—because I was not a trade unionist. Then they came for the Jews, and I did not speak out—because I was not a Jew. Then they came for me—and there was no one left to speak for me.”—Martin Niemöller
______________