Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • October 2018
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for October 7th, 2018

የ፪ሺ፲፩ ደመራ ክብረ በዓል | በመስቀል አደባባይ ላይ የመስቀሉ ጠላቶች ያፈሰሱት ደም በማርያም መቀነት ታጠበ

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2018

ደመራው ተለኮሰአረንጓዴቢጫ ቀይ አበራ፤ ጨለማውም በብርሃን ተጋለጠ!

ከደመራ ሳምንት በፊት፡ ፀረኢትዮጵያ እና ፀረመስቀል አጀንዳቸውን በዱላዎቻቸው አጅበው በመስቀል አደባባይ ተገኝተው የነበሩት ፬ ሚሊየን የሚጠጉ“ኦሮሞ ነን” ባይ “ጡትነካሾች”፡ የደም መስዋዕት ማድረጋቸውን፡ ብሎም፡ ትግሉ በእግዚአብሔር አምላካችን እና በ ዋቄዮ አላህአቸው መካከል እየተካሄደ መሆኑን ኢትዮጵያውያን አሁን ለማየት በቅተዋል።

የተዋሕዶ ልጆች የሚደመሩት ከቅድስት ማርይም እና ከክቡር ልጇ ጋር ብቻ ነው!

መስቀል ኃይላችን ነው!

______

Posted in Conspiracies, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , | Leave a Comment »