ደመራው ተለኮሰ፣ አረንጓዴ፣ ቢጫ ቀይ አበራ፤ ጨለማውም በብርሃን ተጋለጠ!
ከደመራ ሳምንት በፊት፡ ፀረ–ኢትዮጵያ እና ፀረ–መስቀል አጀንዳቸውን በዱላዎቻቸው አጅበው በመስቀል አደባባይ ተገኝተው የነበሩት ፬ ሚሊየን የሚጠጉ“ኦሮሞ ነን” ባይ “ጡት–ነካሾች”፡ የደም መስዋዕት ማድረጋቸውን፡ ብሎም፡ ትግሉ በእግዚአብሔር አምላካችን እና በ ዋቄዮ አላህአቸው መካከል እየተካሄደ መሆኑን ኢትዮጵያውያን አሁን ለማየት በቅተዋል።
የተዋሕዶ ልጆች የሚደመሩት ከቅድስት ማርይም እና ከክቡር ልጇ ጋር ብቻ ነው!
መስቀል ኃይላችን ነው!