ከስካራቸው በበነገታው በእራስ ምታት እስኪነቁ ድረስ እንዲህ ነው…
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 17, 2018
ከስካራቸው በበነገታው በእራስ ምታት እስኪነቁ ድረስ እንዲህ ነው…
Posted in Ethiopia, Faith, Life | Tagged: መታለል, ሞኝነት, ስሜታዊነት, ስካር, ኢትዮጵያ | Leave a Comment »
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 17, 2018
ከ ዝመና ጋር፦
የዒስላም ነብይ መሀመድ የ6 ዓመቷን አዒሻን እንዳገባ እርኩስ መጻሕፍታቸው ነግረውናል… አይሻ መሀመድ…LOL!
ከደስታ የተነሳ በመላው ዓለም ጮቤ በመርገጥ ላይ ናቸው፤ መስተዋቱ ቁልጭ ብሎ እያሳየን ነው።
አይገርምምን? መላው ምክር ቤት በአረብ ጨርቅ ተሸፍኗል።
ትናንትና ይህን ቪዲዮ በላኩት በ 10 ደቂቃ ውስጥ “ዩቱብ” ለጥቂት ሰዓታት ያህል ከኢንተርኔት ተወግዶ ነበር። ይህ ተከስቶ አያውቅም። ወዲያው የመጣለኝ ሃሳብ፡ “ሳውዲዎች የዩቱብን ሰርቨር አጥቅተውታል” የሚል ነበር። እነዚህ አረመኔዎች በቱርኮ አገር እንደ ክትፎ በቆራረጡት ጋዜጠኛ ዜጋቸው ቅሌት ምክኒያት ዩቱብን ለመዝጋት ሞክረው ይሆናል፤ አያደርጉትም አይባሉምና።
የሳዑዲ ቅሌት ተዘርዝሮ አያልቅም፤ ሙስሊም ባልሆኑት ሰዎችና በሴቶች ላይ የሚፈጽሙት በደል ተወዳዳሪ የለውም።
መሀመዳውያን “ቅዱስ አገር” በሚሏት ሳዑዲ አረቢያ፡ ሴቶች፡ እንኳን ጠመንጃ ሊይዙ፤ መኪና ማሽከርከር እንኳን አይፈቀድላቸውም፤ በኢትዮጵያ ግን የሰላም ንግስትና የጦር አበጋዚት ሆነው ይሾማሉ። ትርታውን እንደምንሰማው፡ ከኢትዮጵያ አብልጠው የሚወዷት ሳዑዲያቸውስ የመቃጠያና የመውደቂያ ቀኗ እየተቃረበ ነው፤ ግን አዲሱ የኛ ድራማ እና የሕዝበ ክርስቲያኑ ዝምታ እስከመቼ ድረስ የሚቀጥሉ ይመስሉናል?
የሙስሊሞች ቱልቱላ “አልጀዚራ” ፡ “ከአርሜኒያ ቀጥሎ በጣም ጥንታዊ የክርስቲያን አገር በሆነችው ኢትዮጵያ እንደ መሀመድ እና ሳላሃዲን ሙስሊም የጦር አበጋዝ ተመረጠች፣ ድል ተቀዳጀን” በሚል መንፈስ እንደሚከተለው ጥሩንባውን ነፍቷል፦
“Ethiopian Muslim woman becomes Minister of Defense”
Ethiopia’s Prime Minister appointed on Tuesday a hijab wearing Muslim woman as the Minister of Defense for the African nation.
Ethiopian Muslim woman becomes Minister of Defense
The decision of Ethiopia’s Prime Minister, Abiy Ahmed, to name a woman, Ayisha Mohammad, as the Minister of Defense has taken everyone, even Ethiopian citizens, aback.
Ethiopia’s new Defense Minister has majored in engineering. She is among the most famous engineers involved in building Ennahda dam, the largest dam under construction in the country.
In 2015, Ayisha was appointed as the Minister of Tourism and Culture, and in 2018 as the Construction Minister.
Following Ethiopia’s former Prime Minister, Hailemariam Desalegn, submitted his resignation on March, Ethiopia’s ruling party appointed Abiy Ahmed as the new primer.
In a bid to reshuffle the cabinet, Ethiopia’s prime minister changed 16 ministries yesterday, downsized the number of ministries from 28 to 20 and handed half of the posts to women.
The Democratic Federal Republic of Ethiopia, a landlocked country in the Horn of Africa with a population of over 100 million, is the second largest African nation in terms of population.
Following Armenia, it is the second country to declare Christianity as its official religion.
Nearly two-thirds of the population are Christian.
የኢትዮጵያ ምክር ቤት በትናንትናው እለት አዲስ ህግ በሚያጸድቅበት ክፍለ ጊዜው የአረብ ኤሚራቶች ኤምባሲ መሳተፉ ታውቋል። አዎ! ለግራኝ አህመድ ፫ ቢሊየን ዶላር የሸለሙት አረብ ኤሚራቶች!
UAE Embassy Participates in Ethiopian Parliament’s Session
Tue 16-10-2018 23:32 PM
ADDIS ABABA, 16th October, 2018 (WAM) — The UAE Embassy in Ethiopia participated, on Tuesday in the Ethiopian Parliament’s session in the presence of Ethiopia’s Prime Minister, Abiy Ahmed and representatives of the government.
Saud Ibrahim Al-Tunaiji, Second Secretary at the UAE Embassy and other representatives of missions and international organisations accredited to Ethiopia, also attended.
During the meeting, held at the Ethiopian Parliament, a new law on the executive apparatus of the Government was approved. The law was submitted by the Prime Minister of Ethiopia.
Posted in Conspiracies | Tagged: መንግስት, ሙስሊሞች, ሚንስትሮች, ምክር ቤት, ሳዑዲ አረቢያ, ኢትዮጵያ, እስላሞች, ዩቱብ, ጂሃድ, ፖለቲካ | Leave a Comment »