Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

WHO’s Dr. Tedros – “Happy To Meet With My Friend Melinda ‘Depopulation’ Gates

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 23, 2023

💭 የዓለም ጤና ድርጅት ዋና ኃላፊ ዶ/ር ቴዎድሮስ – “ከጓደኛዬ ሜሊንዳ ጌትስ ጋር በመገናኘቴ ደስተኛ ነኝ። አዎ! ሜሊንዳ ከቀድሞው ባሏ ከቢል ጌትስ ጋር በተለይ በአፍሪቃ የህዝብ ቁጥር ቅነሳ አጀንዳን ስታራምድና ዛሬም የምታራምድ የሉሲፈራውያኑ ወኪል ናት።

💭 ዶር/ ቴዎድሮስ በትዊተር ገጻቸው፤ ከጓደኛዬ ሜሊንዳ ጌትስ ጋር ለመገናኘት እና ለአዲስ አለምአቀፍ የፋይናንስ ስምምነት በፓሪስ ስብሰባ ላይ ስለ እድገቶች ለመወያየት እድል በማግኘቴ ደስተኛ ነኝ። ተስማምተናል ጤና የአየር ንብረት እርምጃ ፋይናንስ አካል መሆን አለበት። ሜሊንዳን ለዓለም የጤና ድርጅት ለምታደርገው ቀጣይ ድጋፍ አመሰግናታለሁ።

💭 Happy for the opportunity to meet with my friend Melinda Gates and discuss developments at the Paris Summit for a New Global Financing Pact. We agree – health must be part of Climate Action financing. I thanked her for her continued support to WHO.

💭 So, Dr. Tedros who’s from the world’s most war-Torn region of Ethiopia is in Paris sharing the same auditorium with the evil genocider Abiy Ahmed Ali who massacred his people and may be close family members? Isn’t this another proof that they are all in the same boat?!

💭 አይ አይ አይ! ታዲያ በዛሬዋ ዓለማችን በጦርነትና በረሃብ በእጅጉ ከሚታመሰው የኢትዮጵያ ክልል የተገኙት ዶ/ር ቴዎድሮስ ፓሪስ ላይ ህዝቡን ከጨፈጨፈውና የቅርብ የቤተሰብ አባላቸው ምናልባት ከገደለውእርኩስ ዘር አጥፊ ጋላኦሮሞ ከግራኝ አብዮት አህመድ አሊ ጋር በፓሪስ ተመሳሳይ አዳራሽ እንዴት ሊካፈሉ ቻሉ? ሁሉም በአንድ ጀልባ ውስጥ መሆናቸውን የሚያሳይ ይህ ሌላ ማስረጃ አይደለምን?!

እየወረደ የመጣው የርዕዮት ሜዲያው ቴዎድሮስ ፀጋዬም አካሄድ አላማረኝም፤ እርሱም አሁን አውሮፓ ነው የሚገኘው። እርሱም በትግራይ ጀነሳይድ ተጠያቂ ከሆኑት ሰዎች መካከል አንዱ ከሆነው ከእባቡ ጋላኦሮሞ ከኤርምያስ ለገሰ ጋር አብሮ ይሠራል። በትናንትናው ዕለት እስኪ ልያቸው በማለት የሚመለከተውን ጽሑፍ በቻት ሳጥኑ ላይ ልኬላቸው ነበር፤ ነገር ግን አፍነውታል አላወጡትም።

👉 እንዲህ ብያቸው ነበር፤

ከሃዲው ኢሳያስ አፈቆርኪ በሰላሳ ዓመታት የወሰደበትን አረመኔ ጋላኦሮሞን ለማንገስ እየሠሩ ያሉት ከሓዲዎቹ በሁለት ዓመት ብቻ ፈጽመው ከ፩ሚሊየን በላይ የትግራይን ክርስቲያን ወጣት ጨርሰውታል!

በኤርትራ በኩል ሳንዱች እናድርጋቸው!” አይይ…ይህንም አጀንዳ ቀያያሪ ከንቱ ቻነል ሳንሱር የሚያደርገው ወንጀለኛው ጋላ ኤርሚያስ ለገሰ ነውን? በኦሮማራ360 ግዴታውን ተውጥቶ ከጨረሰ በኋላ ሞኙን ቴድሮስን ብሎም ማርያማዊትን ሊነድፋቸው ወደትግራይ ካምፕ ዞረ። እንግዲህ እኛም ለፍርድ እስክትቀርቡ ድረስ ሞኒተር እናደርጋችኋለን፤ በሉሲፈራውያኑ ቁጥጥር ሥር ሆናችሁ ሕዝባችንን ከምታስጨርሱት መካከል ናችሁና!

አይይ ቴዎድሮስ ፀጋየ፤ የታላቁን አፄ ዮሐንስን ሰንደቅ አውርደህ ኢሉሚናቲውን የስዊስን ባንዲራ ሰቀልክ? የሉሲፈርን ቻያናን/ሕወሓትን አስቀያሚ ባንዲራስ መቼ ይሆን የምትሰቅለው? ለመሆኑ ወደ ስዊስ ባንክ ገንዘብ ላኩልህ? ቴዲ ወርድሃል! ስለ ኤርትራውያንና አማራዎች ብዙ ትቀባጥራለህ፤ ስለ ጨፍጫፊውና ሴት-ደፋሪው ክፉ ጋላ ግን ትንፍሽ አትልም።”

💭 ለማንኛውም እነ ዶ/ር ቴዎድሮስን በተመለከተ ከሦስት ዓመታት በፊት እነዚህን ጽሑፎችና ቪዲዮዎች አቅርቤ ነበር፤

👉 “አቡነ ማትያስ + /ር ቴዎድሮስ + /ር ሊያ ታደሰ + አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ካልዘገየ የስልጣን ወንበራቸውን ባፋጣኝ እንዲያስረክቡ ትግራዋያን ወገኖቼ መጠየቅ አለባችሁ! የትግራይን ሕዝብ ለሚመጣው ጥፋት ተጠያቂ ለማድረግ ነው ያስቀመጧቸውና!”

💭 “W.H.O. Head Dr. Tedros Adhanom Carries Olympic Torch at Beijing Winter Games”

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 ዮሴፍ 😇 መድኃኔ ዓለም

👨‍⚕️ የአለም ጤና ድርጅት. ርዕሰ መስተዳድሩ ዶ/ር ቴዎድሮስ አድሃኖም በቤጂንግ የክረምት ጨዋታዎች የኦሎምፒክ ችቦ ተሸክመዋል 🔦

/ር ቴድሮስ የቻይና ወዳጅ ናቸው ፥ ቻይና ግን ትግራይን ክዳ ከፋሺስቱ ኦሮሞ አገዛዝ ጋር አብራ ትሠራለች። ሕወሓት የሉሲፈርን/ቻይናን ባንዲራ ለማንገስ በሚሊየን የሚቆጠሩ ጽዮናውያንን በማሰዋት ላይ ነው ፥ ቻይና ግን ለግራኝ አብዮት አህመድ ድሮኖችን እያቀበለች ከአረቦች፣ ኢራኖችና ቱርኮች ጋር ሆና የትግራይን ከተሞች በማስደብደብ ላይ ናት። የተገለባበጠባት አረመኔና ክፉ ዓለም!

👉 የሚከተለውን ጽሑፍ ከሁለት ዓመታት በፊት ነበር ያቀረብኩት፤

💭 እነ አቡነ ማትያስ፣ ዶ/ር ቴድሮስ አድሃኖም፣ ዶ/ር ሊያ ታደሰ እና አቶ ተወልደ ገብረ መድኅን በቦምብና በጥይት፣ በረሃብና በበሽታ በማለቅ ላይ ላለው የትግራይ ሕዝብ ምን ያደረጉለት በጎ ነገር አለ? አዲስ አበባ ያሉ ጽዮናውያን ምን እየጠበቁ ነው? የአክሱማውያን አስቴር እና መርዶክዮስ የት ናቸው?

It is very serious and curious; preparing for The # TigrayGenocide evil Abiy Ahmed and his Luciferian overlords brought Tigrayans to occupy key positions nationally and internationally:

  • 👉 Mr Tewolde Gebre Mariam Tesfay, Chief Executive Officer of Ethiopian Airlines
  • 👉 His Holiness Abune Mathias, Patriarch of the Ethiopian Orthodox Tewahedo Church
  • 👉 Dr. Lia Tadesse Gebremedhin, Minister of Health of the Federal Democratic Republic of Ethiopia
  • 👉 Dr. Tedros Adhanom Ghebreyesus. Director-General of the World Health Organization

💭 /ር ቴዎድሮስ አድሃኖምን የአለም ጤና ድርጅት ሃላፊ አርገው መሾማቸው በተለይ በኢትዮጵያውያን ላይ ያዘጋጁት ተንኮል ስላለ ነው።

https://addisabram.wordpress.com/tag/ዶ-ር-አድሃኖም/

🔥 “የጦር ወንጀል | ግራኝ አህመድ የተከዜን ግድብ አፈረሰው፥ ቀጣዩ የሕዳሴው ነው | ወላሂ! ወላሂ!”

👉 ከሦስት ቀን በፊት ታይቶኝ የነበረው ይህ ነበር፦

የጦር ወንጀለኛውና አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ ከብዙ የግድያ ወንጀሎች በኋላ በወለጋ አማራ ኢትዮጵያውያንን በአሰቃቂ ሁኔታ ትምህርት ቤት ውስጥ እንደ ሂትለር ጨፈጨፋቸው፣ ዓለም አትኩሮት መስጠት ስትጀምር በትግራይ ላይ ጦርነት በፌስ ቡክ አወጀ፣ መብራት፣ ስልክ እና ኢንተርኔት ቆረጠ። ብዙም ሳይቆይ “አማራ” ያላቸውን ንጹሐንን ጨፍጭፎ “ተጨፈጨፉ! ኡ!ኡ!” አለና ለአምንስቲ ኢንተርናሽናል ደውሎ፤ “እኔ ነኝ፤ የኖቤል ሰላም ሽልማት የተሸለምኩት የኢትዮጵያ ገዢ ነኝ፤ ባካችሁ ሀወሀት አማራ ንጹሐንን ጨፈጨፉ ብላችሁ ጩኹሉኝ” አላቸው። ከዚያ ተከዜን ሄዶ መታው፣ የዚህን የጦር ወንጀል ተግባር ለመሸፈንና የሜዲያ አትኩሮትን ለመቀየር በባሕር ዳር ቦምብ አፈነዳ! ይህን ስጽፍ በጎንደርም የተኩስ ልውውጥ ሲካሄድ እየተሰማ ነው ተብሏል። አይገርመንም የአማርን ልዩ ኃይል ወደ ትግራይ ልኮ ካስጨፈጨፈ በኋላ ለ፴፫/33 ዙር የሰለጠነው የጋሎቹ ሰራዊት አማራ ወደተባለው ክልል “ኬኛ!” እያለ ሰተት ብሎ ለመግባት አቅዶ ይሆናል። እነ ጄነራል አሳምነው እኮ ከመገደላቸው በፊት “ተከብበናል” ብለው ተናገረው ነበር። አብዮት አህመድ የተባለው ሰይጣን በሚቀጥሉት ጥቂት ቀናት ውስጥ ካልተጠረገ፤ የሕዳሴውን ግድብ በግብጽ ያስመታና፤ አሁንም ህዋሀት ናት” ይላል። ግብጽ ከፈረንሳይ በቅርቡ የገዛቸውን አውሮፕላን ተሸካሚ መርከብ ወደ ፖርት ሱዳን ልካለች።

አቡነ ማትያስ + /ር ቴዎድሮስ + /ር ሊያ ታደሰ + አቶ ተወልደ ገ/ማርያም ካልዘገየ የስልጣን ወንበራቸውን ባፋጣኝ እንዲያስረክቡ ትግራዋያን ወገኖቼ መጠየቅ አለባችሁ! የትግራይን ሕዝብ ለሚመጣው ጥፋት ተጠያቂ ለማድረግ ነው ያስቀመጧቸውና!

💭 Bill Gates is 66 Today On 6/6 | What Was He Doing in Ethiopia 12 Years Ago?

💭 የግራኝ አብዮት አህመድ ፋሺስት ኦሮሞ አገዛዝና ዩክሬይኑ መሪ ሉሲፈራውያን ሞግዚቶች

______________

Leave a comment