Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2024
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Atsakh’

US Senator Urges The US & Israel to Stand in Support of Christian Armenia, and to Stop Supporting Muslim Azerbaijan

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on November 4, 2023

ገብርኤል ❖ ማርያም ❖ ኡራኤል ❖ ጊዮርጊስ 😇 ተክለ ሐይማኖት ❖ መርቆርዮስ ❖ ዮሴፍ ❖ መድኃኔ ዓለም

💭 የአሜሪካ ሴናተር አሜሪካ እና እስራኤል ለክርስቲያን አርሜኒያ ድጋፍ እንዲሰጡ እና ሙስሊም አዘርባጃንን መደገፍ እንዲያቆሙ አሳሰቡ።

አዎ! ልክ በኢትዮጵያም እንደምናየው በአርሜኒያም፤ እነ አሜሪካ፣ አውሮፓ እና እስራኤል ከክርስቲያኖች ጎን በመቆም ፈንታ፤ የዋቄዮአላህባፎሜትሉሲፈር ልጆች የሆኑትን የክርስቶስ ተቃዋሚ መሀመዳውያን ቱርኮች፣ አዛሪዎች፣ አረቦችና ጋላኦሮሞ ወራሪዎችን በመደገፍ ላይ ናቸው። ሴነተሩም ይህን ግልጽ እና አሳዛኝ ክስተት መጠቆማቸው ተገቢ ነው።

ሌላ የሚገርመው፤ ልክ እንደ ጋላኦሮሞዎቹ ሁሉም የኔማለት የሚወዱትና ሁሌ እየበደሉ የተበዳይነትን ካርድ መምዘዝ የሚወዱት አማሌቃውያኑ ፍልስጤማውያን “ጀነሳይድ/ የዘር ማጥፋት” የሚለውን ቃል ለመስረቅ፣ ለመውረስ እና ለራሳቸው ብቻ ለማድረግ ተግተው እየሠሩ ነው። ዛሬ ወደ ጉግል ገብተን “ጀነሳይድ” የሚለውን ቃል ብንጽፍ የሚወጣው መረጃ ሁሉ ከፍልስጤማውያን ጋር የተያያዘ ብቻ ነው።

Yes! Just as we see in Ethiopia and Armenia, The United States, Europe and Israel, instead of standing on the side of Christians, they are supporting the Antichrist Mohammedan Turkish, Azari, Arab and Gala-Oromo invaders, who are the children of Wakeyo-Allah-Baphomet-Lucifer. So, it is, absolutely appropriate for the senator to point out this obvious and tragic incident.

Another interesting thing. Just like the Galla-Oromos who love to say ‘mine’ and always abuse the card of revenge, the Amalekites, the Palestinians are working hard to steal, inherit and keep the word “genocide” for themselves. Today, if you go to Google and type the word “Genocide” all the information that comes up is related to the Palestinians.

👉 Courtesy: Never Again News

💭 Senator Sam Brownback on the Genocide of Christian Armenians

An interview with Senator Sam Brownback as he emphasizes the pivotal role of religious freedom in fostering democracy. Senator Brownback draws a compelling connection between the challenges faced by Armenia and the ongoing Israeli conflict. In a passionate call to action, he urges the United States to stand in support of Armenia, and democracy and to stop supporting the Azerbaijani military. Discover the insights and vision of a seasoned leader in this insightful conversation.

Armenia and Israel, the Middle East’s last Judeo-Christian nations On opposite ends of the geopolitical playing field

Many American Christians have probably never heard of the small nation of Armenia, but this country of 3 million people holds tremendous spiritual significance for the global church.

In A.D. 301, Armenia became the first nation to embrace Christianity (even before the Roman Empire). The gospel was originally brought to the Armenian people by the Apostles Thaddeus and Bartholomew in the first century. In addition, Mount Ararat, the focal point of Armenian culture and spirituality, is the place where Noah’s Ark landed after the flood in Genesis.

Apart from Israel, it is probably the most biblically significant nation in the world.

The similarities between Armenia and Israel do not stop there. For one, they are both Judeo-Christian democracies in a sea of Muslim authoritarian states. Armenia gained independence from the Soviet Union in 1991 and has made a concerted effort in recent years to align itself more closely with the Western world despite Russia’s best efforts to stop it from doing so.

Like Israel, the central defining characteristic of Armenia is its faith. Through centuries of war and hardship, the Armenian Church is the glue that has held Armenian society together.

Sadly, like Israelis, Armenians are no strangers to mass murder. In the 19th and 20th centuries, the Ottoman Empire (modern Turkey) waged a campaign against the empire’s Christians in which 1.5 million Armenians were slaughtered. The events, which are widely seen by scholars as the first genocide of the 20th century, are often referred to as “the forgotten genocide.” (Turkey disputes the characterization of these events as a genocide.)

Hitler, while devising his Final Solution for the Jewish people, invoked those mass murders, stating, “Who, after all, speaks today of the annihilation of the Armenians.”

While both the Armenian and Israeli people were eventually able to establish modern nation-states, the historic centers of their civilizations lie outside their current borders. The biblical heart of Israel, Judea, falls within the Palestinian West Bank. Artsakh, in many ways considered the cultural capital of Armenia, is being religiously cleansed of its Armenian Christians by Azerbaijan.

And while both nations look longingly on their ancient lands, they are also preoccupied with defending their immediate borders from hostile neighbors.

Israel is forced to contend with Hamas in the Gaza Strip and the West Bank, Hezbollah to the north, and Bashar Assad’s Syria. Armenia, on the other hand, is sandwiched between Turkey and Azerbaijan. Both countries deny that Armenians were subject to genocide and refuse to open their borders to Armenian transit. This means that the vast majority of the landlocked Armenian border is also under a blockade.

Despite their similarities, Armenia and Israel find themselves on opposite ends of the geopolitical playing field. Israel, in order to balance against Iranian influence in the region, has developed close ties with Azerbaijan, the country committing ethnic and religious cleansing against the Armenians of Artsakh. Similarly, Armenia has developed ties with Iran, a nation openly committed to Israel’s destruction, in an attempt to balance against its own existential threats, Turkey and Azerbaijan.

The sad reality is that the region’s only two Judeo-Christian nations have developed a horrible relationship, driven by the need to survive in a region dominated by hostile Muslim states.

But there is hope. Because of the two nations’ shared values and history, the gap can be overcome given the proper security structure in the region.

If Armenia had the security backing of the world’s greatest power, the United States, it could begin to wean itself off its dependence on Iran. Similarly, the United States is the only nation influential enough to persuade Israel to lessen its dependence on Azerbaijan.

It is a tragedy to see these two nations, sister nations, divided and torn apart by the existential threats of the region. The United States is the only nation capable of uniting the Middle East’s last two democratic Judeo-Christian nations.

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

US Malevolence Becomes More Apparent As Artsakh Armenians Are Cleansed

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 10, 2023

የአርትሳክ /ናጎርኖካራባክ አርመኖች ለሦስት ሺህ ዓመታት ከኖሩባት ምድራቸው ሲጸዱ የአሜሪካ ተንኮል ይበልጥ ጎልቶ ይታያል

ይህ በሰይጣን የሚገዛው ክፉ ዓለም ከክርስቲያን አርመኒያ እና ኢትዮጵያ ይልቅ ክርስቲያን ላልሆኑ መካከለኛው ምስራቅ የበለጠ ትኩረት ይሰጣል፤ በዚህ ፍርዱን ከእግዚአብሔር ኢየሱስ ክርስቶስ በቅርቡ ያገኛል።

ዓለም በአርሜኒያ እና በኢትዮጵያ ክርስቲያኖች ላይ ከተፈጸመው የዘር ማጥፋት/ማጽዳት ወንጀል ጉዳይ ላይ እንዳያተኩር በማሤር ዜናዎቹን ሁሉ በመካከለኛው ምስራቅ በእስራኤል እና ሙስሊም ሃገራት መካከል በመካሄድ ላይ ወዳለው ግጭት አዙረዋቸዋል። ይህ ዓለም ለዚህ እስከ ፍጻሜ ዘመን ድረስ ማለቂያ ለሌለው ግጭት ምን ያህል ትኩረት እየሰጠው እንደሆነ በደንብ እንታዘብ።

እንደ ከብት የሚነዱት የእኛዎቹ ሜዲያዎች እንኳን ከአርሜኒያ ክርስቲያኖች መፈናቀል ይልቅ፣ ከራሳቸው ሕዝብ ከሁሉም የከፋ አሳዛኝ እጣ ፈንታ ይልቅ፣ በሳውዲ ባርባሪያ ስለተጨፈጨፉት ከአሥር ሺህ በላይ ኢትዮጵያውያን ወገኖቻቸው ጉዳይ ይልቅ ለእስራኤልና ፍልስጤም በሃምሳ እጥፍ ትኩረት ሰጥተው ከንቱ ነገር ሲቀበጣጥሩ እያየናቸውና እየሰማናቸው ነው። ስለ ሳውዲው ዕልቂትማ፤ ክርስቲያን ብሔር እንደሌለው ያልተገነዘቡት፤ ከንቱዎቹ የእኛዎቹ አህዛባዊ ሜዲያዎች በከፍተኛ የዝምታ ሤራ ተጠምደው ያው እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ዝም ጭጭ ብለዋል፤ ግብዞች! ማፈሪያዎች! ይብላኝ ለጣዖት አምላኪዎቹ ተከታዮቻቸው!

እግዚአብሔር እማ በይበልጥ ትኩረት እየሰጣቸው ያለው ለሁለቱ ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት ለአርሜኒያ እና ለአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ መሆኑን በገሃድ እያየነው ነው።

  • በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናል
  • What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

This Satan-ruled wicked world which gives more attention to the non-Christian Middle East than to Christian Armenia & Ethiopia will soon be judged by God Jesus Christ

💭 Most crimes against humanity are not equal to the U.S. It knew about the blockade on Artsakh and still offered only lip service. Also, Armenians have been documenting the blockade and making statements about a possible ethnic cleansing.

Artyom Tonoyan, a visiting professor of global studies at Hamline University, describes the lack of action as Western “malevolent neutrality.”

“It is as simple as it sounds, and it is as damning as it sounds,” Tonoyan said.

Tonoyan designates the United States’ neutrality as malevolent because it had knowledge about Armenians being starved for nine months and has been extremely passive towards Azerbaijan.

Former Prosecutor of the International Criminal Court Luis Moreno Ocampo warned about genocide in the region before the Tom Lantos Human Rights Commission in early September, and said the U.S. may be complicit if a genocide were to occur.

The U.S. has explicitly been avoiding the ethnic cleansing question.

Samantha Power, Administrator of the U.S. Agency for International Development (USAID), visited Armenia on Sept. 25 “to affirm U.S. support for Armenia’s sovereignty, independence, territorial integrity, and democracy in helping to address humanitarian needs stemming from the recent violence in Nagorno-Karabakh.”

Power took questions from reporters about the current crisis. One of them asked, “You quite literally wrote the book on ethnic cleansing. Standing surrounded by people who fled their homes, are you ready to say that’s what this is?”

In 2002, Power published “‘A Problem from Hell’: America and the Age of Genocide.” The book examines how U.S. leaders and policymakers have been reluctant to condemn mass atrocities as genocide.

Today, Power is not in the position of an academic, but a government mouthpiece.

To respond to the reporter, Power went on a convoluted tangent about how the international community needs to get access into Artsakh and essentially avoided the question. She emphasized the importance of humanitarian needs being met for the refugees.

Soon after, USAID announced that more than $11.5 million in humanitarian assistance would be provided to those in the South Caucasus region – amounting to just $115 per person for 100,000 people.

“You can’t fix bullet holes with bandaids, and that is exactly what the U.S. is trying to do,” Tonoyan said. He further explained that the U.S. is being complicit by doing nothing and choosing to look the other way.

In The Middle of Genocide, CIA affiliate USAID Boss, Samantha Power Traveled to Armenia & Ethiopia

💭 በዘር ማጥፋት መሃል የሲ.አይ.ኤ ተባባሪው የአሜሪካ ዓለም አቀፍ የልማት ድርጅት (USAID) አለቃ ሳማንታ ፓወር ወደ አርመን እና ኢትዮጵያ ተጉዛለች፤ ይህ ደግሞ በፍጹም በአጋጣሚ ሊሆን አይችልም

More importantly, the U.S. has not been killing Armenians, but rather aiding Azerbaijan. Between 2002 and 2020, the U.S. provided $808 million in assistance to Azerbaijan. About $164 million has been allocated to military resources.

The U.S. has also continually waived Section 907 of the Freedom Support Act of 1992, which bars financial assistance to Azerbaijan. Reasons given to extend this waiver of Section 907 include if it:

  • is necessary to support U.S. efforts to counter international terrorism; or
  • is necessary to support the operational readiness of United States Armed Forces or coalition partners to counter international terrorism; or
  • is important to Azerbaijan’s border security; and
  • will not undermine or hamper ongoing efforts to negotiate a peaceful settlement between Armenia and Azerbaijan or be used for offensive purposes against Armenia.

Azerbaijan has continually undermined and hampered efforts for peace, and the U.S. supplying them with aid digs them deeper in its hole of complicity.

Final thoughts

The U.S. can continue to excuse itself from “indirectly” killing Armenians all it wants. Even if this were not true, the more military aid Azerbaijan receives, the more funds they can allocate to killing Armenians – making the U.S. complicit.

“At the very least, the U.S. cannot claim ignorance,” Tonoyan said. “It knew a crime was being prepared. It knew who was preparing said crime. It had the wherewithal to prevent said crime. Yet it chose not to.”

Source

The West Has No Plans to Sanction Azerbaijan

Officials in Armenia, the European Union Parliament and a number of US Congressmen called for sanctions against Azerbaijan following its attack on Nagorno-Karabakh and the ethnic cleansing of the region’s 120,000 Armenians. While the statements are strong, officials remain mild in their actions, with no concrete plans set for holding Baku responsible.

The EU Parliament adopted a nonbinding resolution on October 5, condemning Azerbaijan’s attack and calling for “targeted” sanctions against “the individuals in the Azerbaijani government responsible for multiple ceasefire violations and violations of human rights in Nagorno-Karabakh.”

The European Parliament’s call marked the first official call for sanctions in the EU, yet with little to zero chance for the adopted document to be taken to the European Commission.

Speaking during the EU-led summit in Granada, the EU Commission head Ursula Von Der Leyen said that they have “condemned” Azerbaijan’s attack very strongly and that it is “important for them” to “support Armenia.” She avoided addressing the possibility of sanctions.

In a tweet on X (formerly Twitter), Von Der Leyen stated that the United States and the European Union were planning an “event” to support Armenia without specifying any details.

“The EU stands with Armenia”, she wrote.

Von Der Leyen has been widely criticised for praising the EU’s gas deal with Azerbaijan and calling Baku a “reliable partner” for the union. The head of the EU Commission has remained silent on the tensions between Armenia and Azerbaijan until Azerbaijan’s recent aggression against Nagorno-Karabakh.

Azerbaijan launched its full-scale attack on Karabakh on September 19, forcing the region to surrender in less than 24 hours, leaving hundreds dead and missing. The region’s authorities agreed to disband the arm and dissolve the Nagorno-Karabakh Republic.

The attack was followed by the mass exodus of the region’s population, resulting in the complete ethnic cleansing of around 120 thousand Armenians of Nagorno-Karabakh in about a week.

In an interview with Euronews, EU Council President Charles Michel stated that there are “difficulties” in the EU’s relations with Azerbaijan following the recent events but that Azerbaijan is still a partner of the European Union. Azerbaijan emerged as an energy partner for the EU since Russia’s invasion of Ukraine and is providing as little as 3% of the total gas import of the 27-state union.

“Today, it [Azerbaijan] is a partner. But does that mean that the relationship is simple? No, the relationship is not simple. Is it difficult? Yes, and these real difficulties need to be understood,” Michel said.

French President Emmanuel Macron was the only one to explicitly state that it does not plan to sanction Azerbaijan, saying that sanctions might have the opposite effect on the country. Suggesting that a “dialogue” with Azerbaijan is crucial.

“France has no problem with Azerbaijan, but Azerbaijan seems to have a problem with international law,” he said.

Speaking to Politico in September, anonymous EU officials said there was “little appetite” in the EU to punish Azerbaijan, with only Lithuania offering to have all the “options” on the table, with Hungary being the most “tricky one.” Hungary has reportedly also blocked an EU statement addressing the situation in Nagorno-Karabakh.

Several US congressmen called on the US government to impose sanctions against Azerbaijan. Yet, the Biden administration has also remained silent on the possibility of sanctions despite the previous statements that the US would not “tolerate” the use of force against Nagorno-Karabakh.

Source

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Israel under Attack: Why is Israel helping Muslim Azerbaijan and Turkey waging Jihad against Christian Ethiopia and Armenia?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 7, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 😇 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

🔥 እስራኤል በጥቃት ላይ ነች፤ ለምንድነው እስራኤል በክርስቲያን ኢትዮጵያ እና አርመኒያ ላይ ጂሃድ እያካሄዱ ያሉትን ሙስሊም አዘርባጃን እና ቱርክን የምትረዳቸው?

👉 ታች የቀረበው ዘገባ ከወጣ ከአንድ ቀን በኋላ፤ ዋው! 😲

👉 በእስራኤል የአርመን አምባሳደር አርማን አኮፒያን “በአዘርባጃን እና በቱርክ በአርመን ክርስቲያኖች ላይ እየደረሰ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል በአይሁዶች ላይ ቢደርስ ኖሮ አለም ለጉዳዩ ሌት ተቀን ትልቅ ትኩረት ይሰጠው ነበር…”

እርግጥ ነው አለም በ 24/7 ስለ መጪው ሰቆቃ ያወራል፤ ምክንያቱም በኢትዮጵያ እና በኢትዮጵያ እየደረሰ ያለውን የዘር ማጥፋት ወንጀል ትኩረቱን ወደ ሌላ አቅጣጫ ለመቀየር ታቅዷል። ሁል ጊዜ ያደርጉታል። ሥጋዊ ሃጋራውያን/እስማኤላውያን ሁል ጊዜ ራስ አፍቃሪ የትኩረት ፈላጊነት አባዜ አለባቸው። እኔ፣ እኔ፣ እኔ ብቻ!

🔥 Thousands of rockets have been fired from the Gaza Strip into Israel in a surprise attack launched by the Hamas militant group. Israel says it is in a “state of war” after reports suggested Hamas fighters had entered the country via boat, truck and paraglider.

👉 Courtesy: Sky News

❖[ትንቢተ ሕዝቅኤል ምዕራፍ ፲፪፥፳፰]❖

ስለዚህ በላቸው። ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል። የምናገረው ቃል ይፈጸማል እንጂ ከቃሌ ሁሉ ደግሞ የሚዘገይ የለም፥ ይላል እግዚአብሔር።”

❖[የሉቃስ ወንጌል ምዕራፍ ፲፰፥፯]❖

እግዚአብሔር እንኪያስ ቀንና ሌሊት ወደ እርሱ ለሚጮኹ ለሚታገሣቸውም ምርጦቹ አይፈርድላቸውምን?“

❖[Ezekiel 12:28]❖

“Therefore say to them, Thus says the Lord God: None of my words will be delayed any longer, but the word that I speak will be performed, declares the Lord God.”

❖[Luke 18:7]❖

And will not God give justice to his elect, who cry to him day and night? Will he delay long over them?”

👉 Just a day after the following report came out, wow! 😲

👉 Armenian Ambassador to Israel Arman Akopian: “If the genocide that is being carried out against Armenian Christians by Azerbaijan and Turkey had happened to Jews, the world would have paid great attention to the issue day and night…

Of course, the world will talk about the coming tragedy over there 24/7, because it has been planned to divert the attention away the genocides taking place in Ethiopia and Ethiopia. They do it all the time. Fleshly Hagarites always have narcissistic obsession with attention; only me, me, me!

🛑 “If Something Like That Happens to Jewish People…” | Armenia Asks Israel To Stop Arming Azerbaijan

❖ አርሜኒያ እስራኤል አዘርባጃንን ማስታጠቅ እንድታቆም ጠየቀች።

👉 በእስራኤል የአርመን አምባሳደር አርማን አኮፒያን፡-“ዛሬ በአርሜኒያ ክርስቲያኖች ላይ በአዘርበጃን እና በቱርክ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል በአይሁዳውያን ላይ ቢከሰት ኖሮ ዓለም ለጉዳዩ ሌት ተቀን ከፍተኛ ትኩረት በሰጠችው ነበር…”

“እየተካሄደ ያለው ክላሲክ የዘር ማጽዳት ነው። የአርሜኒያ ክልል ተወላጆች ለሶስት ሺህ/3,000 ዓመታት የኖሩ ህዝቦች ቤታቸውን እና መንፈሳዊ እና ሀገራዊ ውርሳቸውን ትተው የዘመዶቻቸውን መቃብር ጥለው ሲሰደዱ እያየን ነው። በ፳፩/21ኛው ክፍለ ዘመን ታይቶ የማይታወቅ የሰው ልጅ አሳዛኝ ክስተት እያየን ነው። አርመኖች ቅርሶቻቸውን፣ አብያተ ክርስቲያናትን፣ ገዳማትን እና የመቃብር ድንጋያቸውን ትተው ከታሪካዊ አገራቸው እየተፈናቀሉ ነው። ለነሱ ምንም ተስፋ አይታየኝም። በአዘርባጃን አምባገነናዊው አስተዳደር እስከቀጠለ ድረስ ይህንን አሳዛኝ ክስተት መመልከታችንን እንቀጥላለን።

በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናል

What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

👉 Armenian Ambassador to Israel Arman Akopian:

“What is going on is classic ethnic cleaning. We see the indigenous population of the region of Armenia, people who were there for 3,000 years, leaving their homes and their spiritual and national heritage behind, leaving the graves of their loved ones behind. We are witnessing a terrible human tragedy unprecedented in the 21st Century. Armenians are being forced out of their historic homeland, leaving their heritage, churches, monasteries, and tombstones behind. I see no hope for them. As long as Azerbaijan remains an autocracy, we will continue to witness this tragedy.”

Israel according to the flesh allied with fleshly Hagarites/ Ishmaelites. Very sad! But,The union of Ishmael and Esau that is shaking the world will continue!

❖[Amos 9:7]❖

Are you not like the people of Ethiopia to Me, O children of Israel?” says the Lord.

❖[ትንቢተ አሞጽ ምዕራፍ ፱፥፯]❖

የእስራኤል ልጆች ሆይ፥ እናንተ ለእኔ እንደ ኢትዮጵያ ልጆች አይደላችሁምን? ይላል እግዚአብሔር።

Posted in Ethiopia, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

“If Something Like That Happens to Jewish People…” | Armenia Asks Israel To Stop Arming Azerbaijan

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 6, 2023

👉 ገብርኤል 👉 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 😇 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

❖ አርሜኒያ እስራኤል አዘርባጃንን ማስታጠቅ እንድታቆም ጠየቀች።

👉 በእስራኤል የአርመን አምባሳደር አርማን አኮፒያን፡-“ዛሬ በአርሜኒያ ክርስቲያኖች ላይ በአዘርበጃን እና በቱርክ አማካኝነት እየተካሄደ ያለው የዘር ማጥፋት ወንጀል በአይሁዳውያን ላይ ቢከሰት ኖሮ ዓለም ለጉዳዩ ሌት ተቀን ከፍተኛ ትኩረት በሰጠችው ነበር…”

“እየተካሄደ ያለው ክላሲክ የዘር ማጽዳት ነው። የአርሜኒያ ክልል ተወላጆች ለሶስት ሺህ/3,000 ዓመታት የኖሩ ህዝቦች ቤታቸውን እና መንፈሳዊ እና ሀገራዊ ውርሳቸውን ትተው የዘመዶቻቸውን መቃብር ጥለው ሲሰደዱ እያየን ነው። በ፳፩/21ኛው ክፍለ ዘመን ታይቶ የማይታወቅ የሰው ልጅ አሳዛኝ ክስተት እያየን ነው። አርመኖች ቅርሶቻቸውን፣ አብያተ ክርስቲያናትን፣ ገዳማትን እና የመቃብር ድንጋያቸውን ትተው ከታሪካዊ አገራቸው እየተፈናቀሉ ነው። ለነሱ ምንም ተስፋ አይታየኝም። በአዘርባጃን አምባገነናዊው አስተዳደር እስከቀጠለ ድረስ ይህንን አሳዛኝ ክስተት መመልከታችንን እንቀጥላለን።

በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናል

What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

💭 የእስራኤል የጦር መሳሪያዎች ሙስሊም አዘርባጃን አርትሳክን/ናጎርኖ-ካራባክን መልሳ እንድትወስድ ውስጥለውስጥ ረድተዋል፣ ይህም የክልሉን ክርስቲያን አርመኖች አስደንግጧል።

እስራኤል አዘርባጃን ናጎርኖ-ካራባክን ለመያዝ የምታደርገውን ዘመቻ ውስጥ ለውስጥ ረድታለች ፣ ባለፈው ወር አዘርበጃን ካካሄደችው ፈጣን የማጥቃት ዘመቻዋ ቀደም ብሎ ለአዘርባይጃን ኃይለኛ የጦር መሳሪያዎችን በማቅረብ የአርመን ክርስቲያኖች ወደ አርሜኒያ ሪፐብሊክ ለመሰደድ እንዲገደዱ እንዲሰደዱ አድርጓል ሲሉ ባለስልጣናት እና ባለሙያዎች ተናግረዋል።

እንግዲህ እስራኤል ዘ-ስጋም የስጋ ማንነትና ምንነት ካላቸው ሃጋራውያኑ/እስማኤላውያኑ ጋር አጋር ሆና ትቀጥል ዘንድ የተለመደውን ዲያብሎሳዊ ስልት፤ Thesis-Antithesis-Synthesis(ተሲስ ፣ ፀረ-ፀረስታ እና ውህደት/መደመር)በመጠቀም ላይ ነች። ልክ በእኛም ሃገር የፋሺስቱን ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ከአምስት ዓመታት በፊት ሥልጣን ላይ እንዳወጡት በእኅት አገር አርሜኒያም ከሃዲውን ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺኒያንን ሥልጣን ላይ አወጡት። ወዲያም ከኢራን ጋር የጠበቀ ግኑኝነት እንዲያደርግ አዘዘቱ፤ አሁን እንደምናየው የእስራኤል መንግስት፤ “ለብሔራዊ ደህነንት፣ ኢራንን ለመታገድ ወዘተ” በሚል ተልካሻ ሰበብ ለሙስሊም አዘርበጃን መሣሪያና መረጃ እያቀበሉ ክርስቲያን አርሜኒያውያንን ከታሪካዊ እርስታቸው አፈናቀሏቸው። ይህ የእስራኤል አካሄድ እንደ ኢትዮጵያ፣ ሩሲያ-ዩክሬን እና ሰርቢያ ባሉት ሃገራትም በግልጽ እየታየ ነው። የዛሬው እስራኤል ሰዶምና ግብጽ ናት፣ ሃጋራዊት እስራኤል ዘ-ስጋ ናት። ታዲያ ይህ የሃጋራውያኑ/ እስማኤላውያኑ ጂሃድ በሉሲፈራውያኑ የክርስቶስ ተቃዋሚዎች የሚመራ ፀረ-ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ዘመቻ አንዱ አካል ነው።

🔥 Israeli weapons are said to played a key role in Azerbaijan’s military campaign to retake Nagorno-Karabakh from Armenian separatists. Tel Aviv supplied powerful weapons to Baku ahead of its lightning offensive last month, the Associated Press cited officials and experts. Azerbaijani military cargo planes repeatedly flew between an Israeli airbase and an airfield near Nagorno-Karabakh, according to flight tracking data.

The Israel-Azerbaijan military cooperation has shined a light on Israel’s national interests in the restive region south of the Caucasus Mountains. Just ahead of last month’s offensive, the Azerbaijani defense ministry announced the army conducted a missile test of Barak-8.

👉 Armenian Ambassador to Israel Arman Akopian:

“What is going on is classic ethnic cleaning. We see the indigenous population of the region of Armenia, people who were there for 3,000 years, leaving their homes and their spiritual and national heritage behind, leaving the graves of their loved ones behind. We are witnessing a terrible human tragedy unprecedented in the 21st Century. Armenians are being forced out of their historic homeland, leaving their heritage, churches, monasteries, and tombstones behind. I see no hope for them. As long as Azerbaijan remains an autocracy, we will continue to witness this tragedy.”

Israel according to the flesh allied with fleshly Hagarites/ Ishmaelites. Very sad! But,The union of Ishmael and Esau that is shaking the world will continue!

❖❖❖[Amos 9:7]❖❖❖

“Are you not like the people of Ethiopia to Me, O children of Israel?” says the Lord.”

❖❖❖ [Revelation 11:8] ❖❖❖

“And their dead bodies shall lie in the street of the great city, which spiritually is called Sodom and Egypt, where also our Lord was crucified.”

❖❖❖[ Revelation 16:15]❖❖❖

“Behold, I am coming like a thief! Blessed is the one who stays awake, keeping his garments on, that he may not go about naked and be seen exposed!”

💭 Israeli Arms Quietly Helped Azerbaijan Retake Nagorno-Karabakh, to the Dismay of Region’s Armenians

Israel has quietly helped fuel Azerbaijan’s campaign to recapture Nagorno-Karabakh, supplying powerful weapons to Azerbaijan ahead of its lightening offensive last month that brought the ethnic Armenian enclave back under its control, officials and experts say.

Just weeks before Azerbaijan launched its 24-hour assault on Sept. 19, Azerbaijani military cargo planes repeatedly flew between a southern Israeli airbase and an airfield near Nagorno-Karabakh, according to flight tracking data and Armenian diplomats, even as Western governments were urging peace talks.

The flights rattled Armenian officials in Yerevan, long wary of the strategic alliance between Israel and Azerbaijan, and shined a light on Israel’s national interests in the restive region south of the Caucasus Mountains, The Associated Press said.

“For us, it is a major concern that Israeli weapons have been firing at our people,” Arman Akopian, Armenia’s ambassador to Israel, told The Associated Press. In a flurry of diplomatic exchanges, Akopian said he expressed alarm to Israeli politicians and lawmakers in recent weeks over Israeli weapons shipments.

“I don’t see why Israel should not be in the position to express at least some concern about the fate of people being expelled from their homeland,” he told AP.

Azerbaijan’s September blitz involving heavy artillery, rocket launchers and drones — largely supplied by Israel and Turkey, according to experts — forced Armenian separatist authorities to lay down their weapons and sit down for talks on the future of the separatist region.

The Azerbaijani offensive killed over 200 Armenians in the enclave, the vast majority of them fighters, and some 200 Azerbaijani troops, according to officials.

There are ramifications beyond the volatile enclave of 4,400 square kilometers (1,700 square miles). The fighting prompted over 100,000 people — more than 80% of the enclave’s ethnic Armenian residents — to flee in the last two weeks. Azerbaijan has pledged to respect the rights of ethnic Armenians. Armenia calls the exodus a form of ethnic cleansing.

Israel’s foreign and defense ministries declined to comment on the use of Israeli weapons in Nagorno-Karabakh or on Armenian concerns about its military partnership with Azerbaijan. In July, Israeli Defense Minister Yoav Gallant visited Baku, the Azerbaijan capital, where he praised the countries’ military cooperation and joint “fight against terrorism.”

Israel has a big stake in Azerbaijan, which serves as a critical source of oil and is a staunch ally against Israel’s archenemy Iran. It is also a lucrative customer of sophisticated arms.

“There’s no doubt about our position in support of Azerbaijan’s defense,” said Israel’s former ambassador to Azerbaijan, Arkady Milman. “We have a strategic partnership to contain Iran.”

Although once resource-poor Israel now has plenty of natural gas off its Mediterranean coast, Azerbaijan still supplies at least 40% of Israel’s oil needs, keeping cars and trucks on its roads. Israel turned to Baku’s offshore deposits in the late 1990s, creating an oil pipeline through the Turkish transport hub of Ceyan that isolated Iran, which at the time capitalized on oil flowing through its pipelines from Kazakhstan to world markets.

Azerbaijan has long been suspicious of Iran, its fellow Shiite Muslim neighbor on the Caspian Sea, and chafed at its support for Armenia, which is Orthodox Christian. Iran has accused Azerbaijan of hosting a base for Israeli intelligence operations against it — a claim that Azerbaijan and Israel deny.

“It’s clear to us that Israel has an interest in keeping a military presence in Azerbaijan, using its territory to observe Iran,” Armenian diplomat Tigran Balayan said.

Few have benefited more from the two countries’ close relations than Israeli military contractors. Experts estimate Israel supplied Azerbaijan with nearly 70% of its arsenal between 2016 and 2020 — giving Azerbaijan an edge against Armenia and boosting Israel’s large defense industry.

“Israeli arms have played a very significant role in allowing the Azerbaijani army to reach its objectives,” said Pieter Wezeman, senior researcher at the Stockholm International Peace Research Institute, which tracks arms sales.

Israeli long-range missiles and exploding drones known as loitering munitions have made up for Azerbaijan’s small air force, Wezeman said, even at times striking deep within Armenia itself. Meanwhile, Israeli Barak-8 surface-to-air missiles have protected Azerbaijan’s airspace in shooting down missiles and drones, he added.

Just ahead of last month’s offensive, the Azerbaijani defense ministry announced the army conducted a missile test of Barak-8. Its developer, Israel Aerospace Industries, declined to comment on Azerbaijan’s use of its air defense system and combat drones.

But Azerbaijan has raved about the success of Israeli drones in slicing through the Armenian defenses and tipping the balance in the bloody six-week war in 2020.

Its defense minister in 2016 called a combat drone manufactured by Israel’s Aeronautics Group “a nightmare for the Armenian army,” which backed the region’s separatists during Azerbaijan’s conflict with Nagorno-Karabakh that year.

President Ilham Aliyev in 2021 — a year of deadly Azerbaijan-Armenian border clashes — was captured on camera smiling as he stroked the small Israeli suicide drone “Harop” during an arms showcase.

Israel has deployed similar suicide drones during deadly army raids against Palestinian militants in the occupied West Bank.

“We’re glad for this cooperation, it was quite supportive and quite beneficial for defense,” Azerbaijani’s ambassador to Israel, Mukhtar Mammadov told the AP, speaking generally about Israel’s support for the Azerbaijani military. “We’re not hiding it.”

At a crucial moment in early September — as diplomats scrambled to avert an escalation — flight tracking data shows that Azerbaijani cargo planes began to stream into Ovda, a military base in southern Israel with a 3,000-meter-long airstrip, known as the only airport in Israel that handles the export of explosives.

The AP identified at least six flights operated by Azerbaijan’s Silk Way Airlines landing at Ovda airport between Sept. 1 and Sept. 17 from Baku, according to aviation-tracking website FlightRadar24.com. Azerbaijan launched its offensive two days later.

During those six days, the Russian-made Ilyushin Il-76 military transport lingered on Ovda’s tarmac for several hours before departing for either Baku or Ganja, the country’s second-largest city, just north of Nagorno-Karabakh.

In March, an investigation by the Haaretz newspaper said it had counted 92 Azerbaijani military cargo flights to Ovda airport from 2016-2020. Sudden surges of flights coincided with upticks of fighting in Nagorno-Karabkh, it found.

“During the 2020 war, we saw flights every other day and now, again, we see this intensity of flights leading up to the current conflict,” said Akopian, the Armenian ambassador. “It is clear to us what’s happening.”

Israel’s defense ministry declined to comment on the flights. The Azerbaijani ambassador, Mammadov, said he was aware of the reports but declined to comment.

The decision to support an autocratic government against an ethnic and religious minority has fueled a debate in Israel about the country’s permissive arms export policies. Of the top 10 arms manufacturers globally, only Israel and Russia lack legal restrictions on weapons exports based on human rights concerns.

“If anyone can identify with (Nagorno-Karabakh) Armenians’ continuing fear of ethnic cleansing it is the Jewish people,” said Avidan Freedman, founder of the Israeli advocacy group Yanshoof, which seeks to stop Israeli arm sales to human rights violators. “We’re not interested in becoming accomplices.”

💭 Israelis Return After Emergency Landing In Saudi Arabia, PM Netanyahu Thanks Saudi Arabia

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

The 666 UN Mission Arrived in Artsakh /Nagorno-Karabakh Christian Armenian Exodus Nears End

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 3, 2023

😈 666ቱ የተባበሩት መንግስታት ተልዕኮ የክርስቲያን አርመናዊ ፍልሰት ከተጠናቀቀ በኋላ ወደ አርትሳክ /ናጎርኖ-ካራባክ ደረሰ

😈 የተባበሩት መንግስታት ተልዕኮ ወደ አወዛጋቢው አርትሳክ/ናጎርኖካራባክ ክልል ሊደርስ ነው። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ወደ ክልሉ ሲደርስ ከ፴/30 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያው ይሆናል። ባለፈው ሳምንት የአዘርባጃን ወታደራዊ ጥቃትን ተከትሎ ሁሉም ማለት ይቻላል የአርመን ብሄር ተወላጆች ወደ አርሜኒያ ሪፐብሊክ ለመሰደድ ተገድደዋል።

ልክ በሰሜን ኢትዮጵያ እንደምናየው አዘርባጃን ለአርትሳክ/ ናጎርኖ-ካራባክ አቅርቦቶችን እንዳገደችና አሁን፣ ሁሉም አርመኖች ከሞላ ጎደል ሲወጡ፣ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኩል አቅርቦቶችን እንዲያቀርቡ ይፈቅዳሉ። ታዲያ ይህ ልብ የሚነካ ሰይጣናዊ ተግባር አይደል?!

😈 ቆሻሻ የተባበሩት መንግስታት ድርጅት!

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

😈 ኤሳው እና እስማኤል በኦርቶዶክስ ክርስትያን አለም ላይ አንድ ሆነዋል 😈

😈 ሙስሊም አዘርባጃን ላለፉት ሶስት አመታት ለናጎርኖ ካራባክ የሚሆኑ አቅርቦቶችን ከልክላለች። አሁን፣ ሁሉም አርመኖች ከሞላ ጎደል ሲወጡ፣ በUN በኩል አቅርቦቶችን ይፈቅዳሉ።

በ፳/20ኛው ክፍለ ዘመን ክርስቲያንምዕራባውያን ሀገራት በኮሶቮ ለሙስሊሞች ነፃነት ለመስጠት በኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሀገር ሰርቢያ ላይ ጥቃት ሰንዝረው በቦምብ ደበደቡት፡ እ... 1999 ቢል ክሊንተን ኦርቶዶክስ ሰርቢያን በኦርቶዶክስ ፋሲካ እሁድ ላይ ባፈነዳ ጊዜ የኔቶ ሃይሎች በአንዳንድ ላይ መልካም ፋሲካብለው ጽፈዋል። ቦንቦች በዩጎዝላቪያ ላይ ተጣሉ ። አሁን ግን በ21ኛው ክፍለ ዘመን ያው የምዕራባውያን ‘ክርስቲያን’ አገሮች እና ኔቶ እስላማዊ ፋሺስት አዘርባጃንን ማጥቃትና ቦምብ ለክርስቲያኖች ነፃነት ለመስጠት አይፈልጉም።

ልብ የሚነካ ሰይጣናዊ ነገር፤ አይደል?!

🔥 ኤሳው እና እስማኤል በኦርቶዶክስ ክርስትያን ዓለም ላይ ለመዝመት አንድ ሆነዋል

የዔሳውና የእስማኤል ዘሮች በመንፈሳዊቷ እስራኤል ላይ አንድ ሆነው ሲነሱ ጥንታዊ የመጽሐፍ ቅዱስ ትንቢቶች እየተፈጸሙ መሆናቸውን እየተመለከትን ነው።

❖❖❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፹፫፥፬፡፰]❖❖❖

ኑ ከሕዝብ እናጥፋቸው፥ ደግሞም የእስራኤል ስም አይታሰብ አሉ። አንድ ሆነው በአንተ ላይ ተማከሩ፤ በአንተ ላይ ቃል ኪዳን አደረጉ፤ የኤዶማውያን ድንኳኖች እስማኤላውያንም፥ ሞዓብም አጋራውያንም፥ ጌባል አሞንም አማሌቅም፥ ፍልስጥኤማውያንም ከጢሮስ ሰዎች ጋር፤አሦርም ከእነርሱ ጋር ተባበረ፥ ለሎጥ ልጆችም ረዳት ሆኑአቸው።”

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Triumphal entry into Stepanakert in Artsakh/ Nagorno-Karabakh of the Genocidal Azerbaijani Jihadists

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 2, 2023

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 የዘር ማጥፋት ወንጀል የፈጸሙት የአዘርባጃን ጂሃዲስቶች ወደ በአርትሳክ/ ናጎርኖ-ካራባክ ዋና ከተማ ስቴፓናከርት በድል አድራጊነት መግባት

💭 Images filmed from a car driving on the road as journalists enter to the city of Khankendi, known as Stepanakert in Armenian, at the same time as Azerbaijani officials.

❖[መዝሙረ ዳዊት ምዕራፍ ፺፪፥፮፡፯]❖

“ሰነፍ ሰው አያውቅም። ልብ የሌለውም ይህን አያስተውለውም። ኃጢአተኞች እንደ ሣር ሲበቅሉ ዓመፃ የሚያደርጉ ሁሉ ሲለመልሙ፥ ለዘላለም ዓለም እንዲጠፋ ነው።”

❖[ወደ ኤፌሶን ሰዎች ምዕራፍ ፮፥፲፪]❖

“መጋደላችን ከደምና ከሥጋ ጋር አይደለምና፥ ከአለቆችና ከሥልጣናት ጋር ከዚህም ከጨለማ ዓለም ገዦች ጋር በሰማያዊም ስፍራ ካለ ከክፋት መንፈሳውያን ሠራዊት ጋር ነው እንጂ።”

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Almost All Christian Armenians Forced to Flee Artsakh / Nagorno-Karabakh

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 2, 2023

😢😢😢 ዋይ! ዋይ! ዋይ! 😠😠😠

ሁሉም ክርስቲያን አርሜናውያን ወገኖቻችን ማለት ይቻላል፤ አባቶቻቸውና እናቶቻቸው ለሁለት ሺህ ዓመታት ያህል የኖሩባትን ከአርትሳክን / ናጎርኖ-ካራባክህን ለቅቀው ለመውጣት ተገደዋል።

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

CIA Stooge PM Pashinyan: Relying on Russia Was ‘a Strategic Mistake’ For Armenia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on October 2, 2023

👉 ገብርኤል 😇 ማርያም 👉 ኡራኤል 👉 ጊዮርጊስ 👉 ተክለ ሐይማኖት 👉 መርቆርዮስ 👉 ዮሴፍ 👉 መድኃኔ ዓለም

😈 ልክ እንደእኛው ከሃዲ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ የሲአይኤ ቅጥረኛ የሆነው የእኅት ሃገር አርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን፤ “በሩስያ ላይ መታመን ለአርሜኒያ ‘ስልታዊ ስህተት’ ነበር” ይለናል።

ቪዲዮው ላይ የአርመን ዜጎች በዋና ከተማይቱ ዬሬቫን በሚገኘው የሩሲያ ኤምባሲ ላይ ቀይ ቀለም ሲያፈስሱ ይታያሉ

😈 ልክ እንደ ዩኤስ..አይ.ዲዋ ሳማንታ ፓወር በቪዲዮው ላይ የምንሰማው ዘጋቢም ወደ ዬሬቫን አርሜኒያ በግሎባሊስቶች/በሉላውያን የተላከ ቅጥረኛ ይመስላል።

😈 የተባበሩት መንግስታት ተልዕኮ ወደ አወዛጋቢው አርትሳክ/ናጎርኖካራባክ ክልል ሊደርስ ነው። የተባበሩት መንግስታት ድርጅት ወደ ክልሉ ሲደርስ ከ፴/30 ዓመታት በኋላ የመጀመሪያው ይሆናል። ባለፈው ሳምንት የአዘርባጃን ወታደራዊ ጥቃትን ተከትሎ ሁሉም ማለት ይቻላል የአርመን ብሄር ተወላጆች ወደ አርሜኒያ ሪፐብሊክ ለመሰደድ ተገድደዋል።

ልክ በሰሜን ኢትዮጵያ እንደምናየው አዘርባጃን ለአርትሳክ/ ናጎርኖካራባክ አቅርቦቶችን እንዳገደችና አሁን፣ ሁሉም አርመኖች ከሞላ ጎደል ሲወጡ፣ በተባበሩት መንግስታት ድርጅት በኩል አቅርቦቶችን እንዲያቀርቡ ይፈቅዳሉ። ታዲያ ይህ ልብ የሚነካ ሰይጣናዊ ተግባር አይደል?!

ፑቲን ከትንሿ ወደብ ከሌላት ድሃ ሃገር ከአርሜኒያ ይልቅ የክርስቶስ ተቃዋሚዋ ቱርክ መሪ ሬሴፕ ኤርዶጋን ያስፈልጉታል፤ ለዚህ እኮ ነው ሩሲያ በቱርኮች የተጨፈጨፉትን እና የሚጨፈጨፉትን አርሜኒያውን ለመርዳት ፈቃደኛ ያልሆነችው፤ ለኤርዶጋን ስትል። እብደት ነው!

እ.አ.አ በኖቬምበር 2015 ዓ.ም ላይ ቱርክ ድንበሬን ጥሶ ገብቷል ያለችውን የሩሲያን ተዋጊ ጀት መትታ መጣሏን እናስታውሳለን።

እ.ኤ.አ. በታህሳስ 19 ቀን 2016 የ ፳፪/22 ዓመቱ የቱርክ ፖሊስ መኮንን ሜቭሉት ሜርት አልቲንታሽ / Mevlut Mert Altintash በቱርክ የሩሲያ አምባሳደር የነበሩትን አንድሬ ካርሎቭን በቴሌቪዥን ካሜራዎች ፊት ገድሏል።

በጥር/ጥቁር ጥር 1990 አጋማሽ ላይ በባኩ ከተማ ሙስሊም የአዘርባጃን ተቃዋሚዎች በቀሩት ክርስቲያን አርመኖች ላይ ጥቃት ፈጸሙ። ሩሲያ ጣልቃ የገባችው ማንም የአርሜኒያ ህዝብ በባኩ ከተማ ካልቀረ በኋላ ብቻ ነው።

ሁሉም ብዙ ጊዜን፣ ገንዘብን፣ ጉልበትን፣ ርህራሄን እና የህዝብ ግንኙነትን በፍልስጤማውያን፣ ኮሶቫርስ – ሰው ሰራሽ በሆነ መንገድ የተፈጠሩ ከመቶ ዓመት በፊት “ነበሩ” ብሔራት ግን ህመሙን ለመጋራት እንኳን አይፈልጉም። እና የክርስቲያን አርመኖች እና ኢትዮጵያውያን መከራ።

ግልጽ ነው፣ የሉሲፈሪያን ግሎባሊስቶች አሁንም ጋኔናዊውን የሄግሊያን ሂደት ተሲስአንቲቴሲስሲንተሲስ (ባህል ሰርዝ)’ እየተጫወቱ ነው።

በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናል

😈 በአጋንንት ምርኩዝ የሚመሩት የሰይጣን ጭፍሮች ሁሉ ተናብበው ነው የሚሠሩት። አዎ! ጂሃዳዊ ዘመቻው በኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም ላይ ነው!

ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመርየሚለውን ኋላቀር ዲያብሎሳዊ ጨዋታ እየተጫወቱ መሆናቸውን ይህ ሌላ ጥሩ ማስረጃ ነው።

ኤዶማውያኑ እና እስማኤላውያኑ ሉሲፈራውያን ሉላውያን/ግሎባሊስቶቹ የሚመሯቸው መንግስታት፣ በተለይ፤ በአውሮፓ፣ በአሜሪካ፣ በሩሲያ፣ በዩክሬን፣ በጆርጂያ፣ በአርሜኒያ፣ በቻይና፣ በጃፓን፣ በሁለቱም ኮሪያዎች፣ በሕንድ፣ በፓኪስታን፣ በኢንዶኔዥያ፣ በቱርክ፣ በእስራኤል፣ በኢራን፣ በሳውዲ አረቢያ፣ በተባበሩት አረብ ኤሚራቶች፣ በኳታር፣ በግብጽ፣ በሞሮኮ፣ በናይጄሪያ፣ በደቡብ አፍሪቃ፣ በኬኒያ እና በኢትዮጵያ ይገኛሉ።

እነዚህ የሉሲፈራውያኑ መንግስታት የጆርጅ ሄገለን ተሲስ ፣ ፀረፀረስታ እና ውህደት/መደመርሕዝብን የመቆጣጠሪያና የሕዝብ ቁጥርን መቀነሻ ዲያብሎሳዊ ሂደት በመከተል የእግዚአብሔር ልጆች በሆኑት ሕዝቦች፤ በተለይ በክርስቶስ ቤተሰቦች ላይ እባባዊ ተንኮል በመሥራት ላይ ናቸው።

የዚህ ዲያብሎሳዊ ሂደት መተግበር ከየትም የዓለማችን ክፍል በበለጠና በከፋ መልክ በሁለቱ ጥንታውያን ክርስቲያን ሃገራት በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ በግልጽ ይታያል።

ለምሳሌ ከሦስት ዓመታት በፊት፤ እ... 2020 .ም ላይ በአርሜኒያ እና በኢትዮጵያ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን በተከታታይ ሲከፍቱ እንደ መጫወቻ ካርድ የተጠቀሙባቸው፤ በአርሜኒያ አርትሳክ /ናጎርኖካራባክን ፥ በኢትዮጵያ ደግሞ ምዕራብ (ወልቃይትና ሑመራ) እና ደቡብ ትግራይን (ራያና ቆቦ) ነው።

በአርሜኒያ አርትሳክ /ናጎርኖካራባክ ጉዳይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ክፉና ወንጀለኛ ከሆነው ከሙስሊም አዘርበጃን አገዛዝ ጎን በቀጥታ የተሰለፉት ቱርክ፣ የአውሮፓው ሕብረት፣ አሜሪካ፣ የተባበሩት መንግስታት፣ ዩክሬን፣ እስራኤል፣ ፓኪስታን፣ አረብ አገሮች፣ ወዘተ (ተሲስ፤ በዓለም አቀፉ ማሕበረሰብ ዘንድ ዕውቅና ያለው የአዘርበጃን ግዛት ነው ) ሲሆኑ ተቃዋሚና ከአርሜኒያ ጎን የቆሙ አሊያም ገላጋይ መስለው (|ፀጥታ አስከባሪእንላክ በማለት) በተዘዋዋሪ መልክ አዘርበጃንን በመርዳት የሉሲፈራውያኑን አጀንዳ ያስፈጸሙት (ፀረፀረስታ) ሩሲያ፣ ቻይና፣ ኢራን ወዘተ ናቸው። የጋራ ግባቸውም፤ የመላዋ አርትሳክ /ናጎርኖካራባክ ግዛትን 360 ዲግሪ ዘጋግቶ በድሮን ማጥቃት፣ ሰብሎችን፣ እርሻዎችንና ጫካዎችን ማውደም፣ ሕዝቡን ማስራብ፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችንና የገባያ ቦታዎችን እንዲዘጉ ማድረግ፣ የተዳከመውን ክርስቲያን የአርትሳክ ክርስቲያን ሕዝብን በድሮን በድጋሚ ጨፍጭፎ ማስደንገጥና ተስፋ ማስቆረጥ (ባለፉት ሳምንታት እስከ ፬፻/400 አርሜኒያውን ተገድለዋል) ፣ በመጨረሻም ታሪካዊ የአርሜኒያ ግዛት የሆነውን አርትሳክ/ናጎርኖካራባክን ከጥንታውያኑ አርሜኒያ ክርስቲያኖች ማጽዳት ነው (ውሕደት/መደመር) (ባለፉት ጥቂት ቀናት ብቻ 120,000አርሜኒያውያን ወደ አርሜኒያ ሪፐብሊክ ይሰደዱ ዘንድ ተገድደዋል)

በኢትዮጵያዋ ምዕራብና ደቡብ ትግራይ ጉዳይ በቀጥታም ሆነ በተዘዋዋሪ መንገድ ክፉና ወነጀለኛ ከሆነው ከሙስሊምፕሮቴስታንቱ የጋላኦሮሞ አገዛዝ ጎን በቀጥታ የተሰለፉት ኤርትራ፣ ኦሮሞ፣ አማራ፣ ደቡብ ኢትዮጵያ፣ ሶማሊያ፣ ሱዳን፣ ቱርክ፣ አረብ አገሮች፣ የተባበሩት መንግስታት፣ የአፍሪካ ሕብረት፣ የአውሮፓው ሕብረት፣ አሜሪካ፣ ዩክሬን፣ አዘርበጃን፣ እስራኤል፣ ኢራን፣ ፓኪስታን፣ አረብ አገሮች፣ ወዘተ (ተሲስ፤ በአማራ ዘንድ ዕውቅና ያለው የአማራ ግዛት ነው ) ሲሆኑ ተቃዋሚ መስሎ ከፋሺስቱ የኢትዮጵያ ጋላኦሮሞ አገዛዝ ጎን የቆመው ብቸኛው ከሃዲ ቡድን ሕወሓት ነው። “ትግራይን የጦርነት ማዕከል ለማድረግና ሕዝበ ክርስቲያኑንም እንድንጨፈጭፍ ኑ እና ውረሩን፣ እኛ ባንኩንም ታንኩንም ትተንላችሁ ከአዲስ አበባ ወደ ትግራይ ተመልሰናል እዚያም ለጭፍጨፋው ሁኔታውን እናመቻቻለን” በማለት በተዘዋዋሪ መልክ የፋሺስቱ ጋላኦሮሞ አገዛዝን በመርዳት የሉሲፈራውያኑን አጀንዳ ያስፈጸመው (ፀረፀረስታ) ከሃዲው ሕወሓት ነው። አዎ! ሕወሓት፣ ሻዕቢያ፣ ኦነግ/ብልጽግና ብአዴን ወዘተ ሁሉም በጋራ ነው ጦርነቱን የጀመሩትና ሕዝበ ክርስቲያኑን የጨፈጨፉት/ እየጨፈጨፉት ያሉት። የጋራ ግባቸውም፤ ጥንታዊውን የሰሜን ኢትዮጵያ ክርስቲያን ሕዝብ መግደል (ላለፉት ሦስት ዓመታት ብቻ እስከ ሁለት ሚሊየን ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ጨፍጭፈዋል) ፣ መላዋ የትግራይ ግዛትን 360 ዲግሪ ዘጋግቶ በድሮን ማጥቃት፣ ዓብያተ ክርስቲያናትንና ገዳማትን ማፈራረስ፣ ሰብሎችን፣ እርሻዎችንና ጫካዎችን ማውደም፣ ሕዝቡን ማስራብ፣ ትምህርት ቤቶችን፣ ሆስፒታሎችንና የገባያ ቦታዎችን እንዲዘጉ ማድረግ፣ የተዳከመውን ክርስቲያን የትግራይ ሕዝብን በድሮን በድጋሚ ጨፍጭፎ ማስደንገጥና ተስፋ ማስቆረጥ ፣ የተዳከመውን ክርስቲያን የትግራይ ሕዝብን በድሮን በድጋሚ መምታት፣ ማስደንገጥ (የፕሪቶሪያ ስምምነት የተሰኘው ጊዜ የመግዢያ ስምምነትተፈረመ ከተባለ በኋላ እንኳን ባለፉት ስምንት ወራት ብቻ እስከ ሁለት ሺህ የሚሆኑ የትግራይ ክርስቲያኖች በረሃብ አልቀዋል፣ ሌሎች ሺሆች ደግሞ በአረመኔዎቹ ጋላኦሮሞ፣ በኤርትራ እና በአማራ ጥቃት ተገድለዋል)። በመጨረሻም ታሪካዊ የአክሱማዊቷ ግዛት የሆነውን የምዕራብና ደቡብ ትግራይ ግዛቶች ከጥንታውያኑ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ክርስቲያኖች በማጽዳት፣ ግዛቶቹን ለጋላኦሮሞዎቹ እና አረቦቹ ማስረከብ (ሰሊጥ) ነው(ውሕደት/መደመር)፤ ባለፉት ሦስት ዓመታት ከምዕራብና ደቡብ ትግራይ ብቻ በጥቂቱ አንድ ሚሊየን የሚጠጉ ክርስቲያን የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ልጆች በአረመኔዎቹ ሕወሓቶች ቁጥጥ ሥር ወደሚገኙት ወደ መኻል የትግራይ ወረዳዎች ይሰደዱ ዘንድ ተገድደዋል።

❖ Armenian citizens poured red paint on the Russian Embassy in the capital, Yerevan

😈 Like USAID’s Samantha Power, the reporter in the video sounds like he was sent to Yerevan by the globalists

😈 A UN mission is set to arrive in the disputed region of Nagorno-Karabakh. It will be the world body’s first access to the region in around 30 years. Almost all of the ethnic Armenian population have now fled to Armenia, following an Azerbaijani military offensive last week

Azerbaijan blockaded supplies for Nagorno-Karabakh. Now, when almost all the Armenians had left, they will allow supplies via the UN. Mindbogglingly satanic, isn’t it?!

Putin needs Erdogan more than the small resource poor and landlocked Armenian state whose Orthodox Christian population is repeatedly genocided by the Antichrist Turks.

On 24 November 2015, Turkish jets shot down a Russian warplane. Turkey insists it was defending its territory – although Russia claims the plane was a mile inside Syria at the time.

☆ On 20 December 2016, a Turkish policeman and member of the Ankara riot police Mevlut Mert Altintas shot dead Russia’s ambassador to Turkey, Andrei Karlov,

It’s crazy, despite it, they all invest a lot of time, money, energy, sympathy and public relations in Muslim Azaris, Turks, Palestinians, Kosovars etc – artificially created nations that have “existed” less than a century ago, but they don’t even want to share the pain and sufferings of Christian Armenians and Ethiopians.

It’s obvious, that the Luciferian Globalists continue playing the demoniac Hegelian process of ‘thesis-antithesis-synthesis (Cancel Culture)’

❖ What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

😈 All the satanic forces, led by demons, are united to wage their Jihad against the Orthodox Christian world!

This is another good proof that they are playing the backwards and diabolical game of ‘Thesis – Anti-thesis – Synthesis’.

The governments led by the Edomites and Ishmaelites (Luciferian Globalists), control in particular the governments across Europe, America, Russia, Ukraine, Georgia, Armenia, China, Japan, Korea, India, Pakistan, Indonesia, Turkey, Israel, Iran, Saudi Arabia, United Arab Emirates, Qatar, Egypt, Morocco, Nigeria, South Africa, Kenya and Ethiopia.

These Luciferian governments follow the diabolical process of George Hegel’s ‘Thesis – Anti-thesis – Synthesis’ to dehumanize human beings, to control populations and to depopulate ancient Humanoid Nations – who are the children of God; They are doing vile trickery especially against the families of Christ.

The application of this diabolical process can be seen more clearly than anywhere else in the world in the two ancient Christian countries of Armenia and Ethiopia.

For example, three years ago; In the year 2020, when the Luciferians started the genocidal war in Armenia and Ethiopia they used two ‘disputed territories’ of the respective countries as a playing card. In Armenia it is Artsakh /Nagorno-Karabakh, and in Ethiopia it is West Tigray (Wolkait and Humera) and South Tigray (Raya & Kobo).

Turkey, the European Union, the United States, the United Nations, Ukraine, Israel, Pakistan, Arab countries, etc., directly or indirectly sided with the evil and criminal Muslim Azerbaijan regime in the Armenian Artsakh/Nagorno-Karabakh issue (Thesis; they all repeatedly say that Nagorno-Karabakh is internationally recognized as part of Azerbaijan but was largely populated by ethnic Armenians). On the opposite side, Russia, China, Iran, etc. who are only standing symbolically on the side of Armenia or pretending to be liberators (they send ‘peacekeepers’) are indirectly helping the Azerbaijan cause and carrying out the Luciferian agenda. Their common goal; 360-degree blockade of the entire Artsakh / Nagorno-Karabakh region and attack with drones, destroying Armenian Christian churches and holy sites, burning crops, farms and forests, starving the people, closing schools, hospitals, markets and access points, terrorizing and demoralizing the weakened Christian population of Artsakh with drones (up to 400 Armenians have been killed in the past few weeks) , and finally the ethnic cleansing of the ancient Armenian Christians of Artsakh /Nagorno-Karabakh. From theis historical Armenian state almost all, 120,000 Armenians were forced to emigrate to the Republic of Armenia in the last few days alone.

🔥 Genocide Watch has published an article about the mass exodus of Armenians from Nagorno-Karabakh titled Genocide and Forced Deportation: Nagorno-Karabakh.

Eritrea, Oromo, Amhara, Southern Ethiopia, Somalia, Sudan, Turkey, Israel, Arab countries, The United Nations, The African Union, The European Union, USA, Canada, Russia, Ukraine,China, Azerbaijan, India, Iran, Pakistan, etc. are all directly aligned with the evil and criminal Muslim-Protestant Gala-Oromo regime in its Jihad against Ethiopia’s Western and Southern Tigray. (Thesis: They repeatedly propagate that the territoriy belongs to the Amharas and it is recognized by the Amhara people). The only renegade group that stood on the side of the fascist Ethiopian Gala-Oromo regime pretending to be an opponent is the TPLF. “To make Tigray the center of war and to crush the Christian population, ‘come and invade Tigray’, we have left the bank and the tank for you and returned from Addis Ababa to Tigray, where we will prepare the conditions for the intended massacre.” Yes! TPLF, Eritrea’s EPLF/Sha’bia, OLF/Prosperity, Amhara Parties, etc. all started the war together and massacred the Christian people of Tigray. Their common goal; Extermination of the ancient Christian population of northern Ethiopia (they have massacred up to two million Christian Ethiopians in the last three years alone), blockading 360-degree of the entire Tigray region and attacking with drones, burning crops, farms and forests, starving the people, closing and destroying schools, hospitals, Christian churches and holy sites, the weakened Christian Tigray. To terrorize and demoralize the population with drones again, to terrorize the weakened Christian people of Tigray with drones (Even after the Pretoria Agreement was signed, up to two thousand Christians of Tigray died of hunger in the last eight months alone, and thousands more were killed by the barbaric Gala-Oromo, Eritrea and Amhara attacks). And finally, by clearing the historical territories of Western and Southern Tigray from the ancient Christians of Aksumite Ethiopia, handing over the territories to the Gala-Oromos and the Arabs (Synthesis) Millions of ancient Christians were forced to migrate to the central districts of Tigray under the control of the equally brutal TPLF.

🔥 HRW: Crimes against Humanity and Ethnic Cleansing in Ethiopia’s Western Tigray Zone

Posted in Ethiopia, Faith, News/ዜና, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Thousands Call on Armenian PM & WEF Stooge Pashinyan to Resign

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2023

🔥 በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን አርሜኒያውያን ሰላማዊ ሰልፈኞች ከሃዲው የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ/ጆርጅ ሶሮስ ቅጥረኛ ኒኮላ ፓሺንያን ባፋጣኝ ሥልጣን እንዲለቅ ጠሩ

  • በሪፐብሊክ አደባባይ ከነበሩት ሰልፈኞች መካከል አንዳንዶቹ “አርትሳክ! / ካራባክ” ሌሎች ደግሞ “ኒኮል ከሃዲ ነው!”
  • “ለ30 አመታት ከ30 አመታት በላይ ስንታገልለት የነበረው የአርትሳክ / ካራባክ ጉዳይ/ዓላማ ሁሉ አሁን ከንቱ ሆኖአል።”
  • “ከሃዲው ጠቅላይ ሚንስትር ይወገዳል ብለን ተስፋ እናደርጋለን በጦርነቱ የተሸነፈ መሪ ሥልጣኑን ይዞ መቀጠል የለበትም፤ መልቀቅ አለበት”

በማለት ቁጣቸውን በረሜኒያ ዋና ከተማ የሬቫን ዋና አደባባይ ላይ ቁጣቸውን ገልጸዋል።

አርሜኒያውያን ወገኖቻችን ጎበዞች! ክርስቲያን እንዲህ ነው በድፍረትና በወኔ ለሕዝቡ፣ ለሃገሩ እና ለሃይማኖቱ መቆም ያለበት።

እስኪ ከእኛ ጋር እናወዳድረው፤ አረመኔው የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝና ረዳቶቹ ባለፉት አምስት ዓመታት ከሁለት ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ጨፍጭፏል፣ በረሃብና በሽታ ገድሏል፣ በየማጎሪያ ካምፖስ በማሰቃየት ላይ ይገኛል፣ በሚሊየኖች የሚቆጠሩ ወገኖቻችንን ለክፉ አረብ ሃገራት አሳልፎ ሸጧል፣ የሃገር ግዛትንና ድንበርን አስደፍሯል፣ በሶማሊያ እንኳን የሚገኙትን ጋላ-ኦሮሞ ያልሆኑትን ወታደሮች ከሶማሊያ አገዛዝና ከአል-ሸባብ ጋር ተመሳጥሮ በማስገደል ላይ ይገኛል…ኧረ ብዙ ‘እጅግ የሚያስቆጡና ኡ! ኡ!’ የሚያሰኙ ጉዶችን ነው የፈጸመውና እየፈጸመ ያለው። ታዲያ ይህ ሁሉ እጅግ በጣም ከባድ ክፍና ወንጀል ተፈጽሞ በተለይ አዲስ አበባ የሚገኘው ወገን ዝም ጭጭ ብሎ ዶሮ ወጡን ይመገባል፣ ካቲካልውንና ቢራውን ያሳድዳል። ማፈሪያ ትውልድ ነው። ከዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር አብሮ መኖር ያው እንዲህ ነው የሚያሰንፈው፣ የሚያዳክመውና የሚያጠፋው።

አባቶቻችንማ፤ ‘አንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአረቦች ተመታች’ ብለው፤ “አረብ አረቡን በለው ወገቡን!” እያሉ በመነሳሳት አገራቸውን ከጠላት በወኔ ያስከብሩ ነበር።

ይህ ትውልድ ግን ይህ ሁሉ ግፍ እየተፈጸመ በአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ላይ ለማመጽ ስንፍናውና ይሉኝታው አሥሮታል። ትንሽ ተስፋ ጥየባቸው የነበሩት አቶ ልደቱ አያሌው፤ “ይህ መንግስት የኦሮሞ አይደለም፣ በሰሜኑ ለተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ኦሮሞ ተጠያቂ አይደለም ቅብርጥሴ” እያሉ በግብዝነት፣ መሓል ሰፋሪነትና በሁሉም ልወደድ ባይነት መንፈስ ሲቅለሰለሱ ስሰማቸው በጣም አቅለሸለሸኝ፤ ‘እንግዳውስ እንደተመኙት ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው ይሂዱና ድምጽዎ ይዘጋ!’ ለማለት አስደፈረኝ። ሕዝቡ እንዳይነቃና ለውጥ እንዳይመጣ፤ በይሉኝታ በሽታ የተለከፉትና “ጠቅላይ ሚንስትሩ፣ ዶ/ር፣ እሳቸው…” እያሉ ሕዝቡን ስልታዊ በሆነ መልክ የሚያዘናጉት እንደ እነ አቶ ልደቱ አያሌው ያሉት ወገኖች ናቸው። ጠላቶቻችን እነማን እንደሆኑማ በደንብ ስለምናውቃቸው በቀጥታ ነው የምንዋጋቸው፣ እንደነ አቶ ልደቱ ያሉት ግን እየተለሳለሱ ስቃዩና መከራው የሚቆምበትን የለውጡን ጊዜ በማራቅ ላይ ናቸው።

💭 እስኪ ያልተዳቀሉትና ከአህዛብ ጋር ተቀላቅለው የማይኖሩት አረሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ ያሉትን እንመልከትና ወደ እኛ እንዙር፤

በሁለቱ እኅትማማች ጥንታውያን የክርስቲያን ሃገራት በአርሜኒያ እና በኢትዮጵያ በጣም ተመሳሳይ የሆነ ነገር እንደሚካሄድ ላለፉት አሥር ዓመታት ያህል በተደጋጋሚ እየጠቆምኩ ነው። ይህም ዛሬ በግልጽ የሚታይ ክስተት ነው። በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የተፈጸመውን ግፍና ወንጀል መጠን ያህል በአርሜኒያ አልተፈጸመም፤ ሆኖም ዜጎቿ በቀጥታ፤ “ከሃዲው ጠቅላይ ሚንስትር ይወገዳል ብለን ተስፋ እናደርጋለን በጦርነቱ የተሸነፈ መሪ ሥልጣኑን ይዞ መቀጠል የለበትም፤ መልቀቅ አለበት” አሉ አረሜኒያውያኑ።

ከሃዲው የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚንስትር ኢትዮጵያው ካልሆነው አርመኔ ከግራኝ ጋር ብቻ ሳይሆን ጦርነቱን ከተሸነፉት ከከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ከእነ ጌታቸው ረዳና ደብረ ሲዖል ጋርም ይመሳሰላል። እነዚህ ሃፍረት ቢሶች ለምንድን ነው ሥልጣን ላይ መቆየት ያለባቸው? ለምንድንስ ነው በአደባባይና በየሜዲያው መታየት ያለባቸው፤ ሁሉም እንደ አርሜኒያው ጠቅላይ ይወገዱ ዘንድ ግድ ነው።

💭 ዛሬ መስከረም ፳፩/21 አርሜኒያ ከሾቪየት ሕብረት የተነጠለችበትን የነጻነት ቀንን ታከብራለች።

በቱርኮች/ምናልባትም በሩሲያም የምትደገፈዋ አዘርበጃን በአርሜኒያ/አርትሳክ/ናጎርኖ-ካራባክ ላይ ሰሞኑን ጥቃት ለመፈጸም መወሰኗ ይህን የአርሜኒያ ነፃነት ቀን ክብረ በዓልን ለማጨለም በመሻት ነው።

💭 እስኪ በሰፊ አረሜኒያ/አርትሳክ ናጎርኖ-ካራብክ እና በሰፊ ኢትዮጵያ/ትግራይ ወልቃይት-ራያ መካከል ያሉትን ተመሳሳይ ሁኔታዎች እንመልከት፤

  • ❖ አርሜኒያ የዓለማችን ጥንታዊት የክርስቲያን ሃገር ናት
  • ❖ ኢትዮጵያ የዓለማችን ጥንታዊት የክርስቲያን ሃገር ናት
  • ❖ አርሜኒያውያን የራሳቸው ቋንቋ፣ ጽሑፍና ባሕል ያላቸው ሕዝቦች ናቸው
  • ❖ ኢትዮጵያውያን የራሳቸው ቋንቋ፣ ጽሑፍና ባሕል ያላቸው ሕዝቦች ናቸው
  • ❖ አርሜኒያ ዙሪያዋን በጠላት እስማኤላውያን የተከበበች ሃገር ናት
  • ❖ ኢትዮጵያ ዙሪያዋን በጠላት እስማኤላውያን የተከበበች ሃገር ናት

🛑 ዛሬ አርሜኒያ የምትባለዋ ትንሽ ሃገር በፊት አሁን አዘርበጃን + ቱርክ የተባሉትን ሕገ-ወጥና በወራሪ እስያውያን ሰልጁክ-ቱርኮች የተያዙትን ግዛቶች ሁሉ ታጠቃልል ነበር። ቱርክ + አዘርበጃን የሚባሉ አገሮች የሉም።

❖ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና ዛሬ ያላግባብ በጠላት ‘ትግራይ’ የሚል ስም የተሰጣት ግዛት በወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች + ሶማሌዎችና ኦሮማራዎች የተያዙትን ግዛቶች ሁሉ ታጠቃልል ነበር። ኤርትራ + ሶማሌ + ኦሮሞ + ሱዳን የተባሉ ግዛቶች የሉም።

🛑 ተራራማዋ አርሜኒያ የባሕር በሮቿን ሁሉ በእስማኤላውያኑ ቱርኮችና በኤዶማውያኑ እንግሊዞች ተነጥቃ ወደብ አልባ እንድትሆን የተደረገች የክርስቲያን ሃገር ናት።

❖ ተራራማዋ አክሱማዊት ኢትዮጵያ የባሕር በሮቿን ሁሉ በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች፣ ሶማሌዎች ብሎም በኤዶማውያኑ ሮማውያንና እንግሊዛውያን ተነጥቃ ወደብ አልባ እንድትሆን የተደረገች የክርስቲያን ሃገር ናት።

🛑 ከመቶ ዓመታት በፊት ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን አርሜኒያውያን በመሀመዳውያኑ ኦቶማን ቱርኮች ተጨፍጭፈዋል / ጄነሳይድ ተፈጽሞባቸዋል።

❖ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አሥር ሚሊየን የሚቆጠሩ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን በኦቶማን ቱርኮች፣ በአረቦችና በአውሮፓውያን ተጨፍጭፈዋል / ጄነሳይድ ተፈጽሞባቸዋል።

❖ አርሜኒያውያንና ኢትዮጵያውያን በኢየሩሳሌም ገዳማት አሏቸው። እዚህም ቢሆን በተለያዩ ጊዚያት አድሎና በደል ይፈጸምባቸዋል።

🛑 አርሜኒያውያን ወደ ኢትዮጵያ ተሰድደው ይኖሩ ነበር። በቱርኮች እና ጋላ-ኦሮሞዎች ሤራ ከደርግ ጊዜ ጀምሮ ብዙ አርሜኒያውን ወገኖቻችን ኢትዮጵያን ለቅቀው እንዲወጡ ተደርገዋል። ዛሬም ግሪክ ኢትዮጵያውያንን አስመልክቶ እያየን እንዳለነው የቀሩትን ግሪኮችና አርሜኒያውያንን ሙሉ በሙሉ ከኢትዮጵያ ለማባረር ‘የቀረጥ ሤራ’ ተጥንስሶባቸዋል። ፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ክፉዎቹን መሀመዳውያን ቱርኮችን እያስገቡ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ግሪኮችንን እና አርመኖችን ከኢትዮጵያ ያባርራል።

🛑 እ.አ.አ በ መስከረም 13ቀን፣ 2020 ዓ.ም ላይ፤ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ማግስት፤ በአረቦች + በምዕራባውያኑ + በሩሲያውያኑ + በዩክሬናውያኑ + በእስራኤል የሚደገፉት ቱርኮችና አዛሪዎች ልክ እንደ ዛሬው በአርሜኒያ ላይ ጥቃት መፈጸም ጀመሩ። አርትሳክ/ናጎርኖ-ካራባክን ወረሩ፣ ብዙ ጭፍጨፋዎችን፣ ደፈራዎችንና የዘር ማጽዳት ወንጀሎችን ፈጸሙ፣ ግዛቱን መውጫና መግቢያ በማሳጣት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ምግብንና ሴት ደፈራን እንደ ጦር መሳሪያ ተጠቀሙ።

❖ እ.አ.አ በ ህዳር 4ቀን፣ 2020 ዓ.ም ላይ በአረቦች + በቱርኮች + በምዕራባውያን + በሩሲያውያን + በዩክሬናውያን + በእስራኤላውያን + በሶማሌዎቹ + በአማራዎች + በጉራጌዎች + በወላይታዎች + በደቡቦች ብሎም በሕወሓትና ሻዕቢያ የሚደገው አረመኔ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ከፈተ፣ ወልቃይትንና ራያን ተቆጣጠረ፣ ደፈራዎችንና የዘር ማጽዳት ወንጀሎችን ፈጸሙ፣ ትግራይን መውጫና መግቢያ በማሳጣት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ምግብንና ሴት ደፈራን እንደ ጦር መሳሪያ ተጠቀሙ።

🛑 አርሜኒያ ከእግዚአብሔር አምላክና ቅዱሳኑ በቀር ማንም ወዳጅ የሆነ ሃገር/ሕዝብ/መንግስት የላትም። ኢራን አርሜኒያን ትደግፋለች የሚባለው መሀመዳውያኑ ከምዕራባውያኑ የተማሩት ሌላ ስልት ነው። ‘ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገር’ የተባለችው ሩሲያም እንደ ቀድሞው የሶቪየት ዘመንና እንደ ምዕራባውያኑ የጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ጨዋታዎችን ትጫወታለች እንጂ እንደ አርሜኒያ ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ለመርዳት አትፈጥንም። ኦርቶዶክስ ጆርጂያም እንዲሁ።

❖ ኢትዮጵያ ከእግዚአብሔር አምላክና ቅዱሳኑ በቀር ማንም ወዳጅ የሆነ ሃገር/ሕዝብ/መንግስት የላትም። ‘ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገር’ የተባለችው ሩሲያም እንደ ቀድሞው የሶቪየት ዘመንና እንደ ምዕራባውያኑ የጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ጨዋታዎችን ትጫወታለች እንጂ እንደ ኢትዮጵያ ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ለመርዳት አትፈጥንም። ሩሲያ ድጋፏን የሰጠችው ኢትዮጵያዊ ላልሆነው አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ነው። ኦርቶዶክስ ኤርትራ + አማራም እንዲሁ።

💭 ከሃዲው የአርሜኒያ መሪ ኒኮል ፓሺንያን ከከሃዲዎቹ ከእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ ጋር በጣም ይመሳሰላል።

☆ የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ፓሺኒያን ወደ ሥልጣን የወጣው እ.አ.አ በ2018 ዓ.ም ላይ ነው

ልክ።

  • ☆ ግራኝ አብዮት አህመድ ሥልጣን ላይ የወጣው እ.አ.አ በ 2018 ዓ.ም ላይ ነው
  • ☆ ፓሺኒያን ጠቅላይ ሚንስትር ሲሆን ፵፪/42 ዓመቱ ነበር
  • ☆ ግራኝ አህመድ ጠቅላይ ሚንስትር ሲሆን ፵፩/41 ዓመቱ ነበር

ሁለቱም ቅጥረኞች በጥንታውያኑ ክርስቲያን አርሜናውያን እና ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን የጀመሩት በአንድ ወቅት

😈 (ነፃ ግንበኛው/ፍሬሜሰኑ ‘ክላውስ ሽቫብ‘ “የዓለም የኤኮኖሚ መድረክ” (World Economic Forum- WEF) እና የወጣት ዓለም አቀፍ መሪዎች (Young Global Leaders-YGL)። ሁለቱም ከሃዲዎች የዚህ ሉሲፈራዊ ቡድን ምልምሎች ናቸው፣ ሁለቱም ሥልጣን ላይ ሲወጡ በብዙው ሞኝ ሕዝብ ዘንድ ድጋፍ አግኝተውና ይጨበጨብላቸውም ነበር።

😈 ኢ-አማኒውና አረመኔው የሾቪየት ህብረት መሪ ጆርጂያዊው ጆሴፍ ስታሊን ነበር የአርሜኒያን እርስት የሆነችውን አርትሳክ/ናጎርኖ-ካራባክ ግዛትን ለመሀመዳውያኗ ቱርክ-አዘርበጃን ሶቪየት ሪፓብሊክ አሳልፎ የሰጣት

😈 ከሃዲው ዲቃላ ዳግማዊ ምንሊክ እና በሆራ/ደብረ ዘይት የሚገኘውን ዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጣዖትን አምላኪው አፄ ኃይለ ሥላሴ ነበሩ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛቶችን በሉሲፈራውያኑ ትዕዛዝ ሆን ብለው እንደ ኣንባሻ በመቆራረሳቸው ነው ዛሬ ለምናየው የወልቃይት/ራያ አሳዛኝ ድራማ የተጋለጥነው። ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ልዕልና እና ክብርና ለማስከበር ቢሞክሩ የምን የመንደር ንትርክና ግጭት አስመራን፣ ካርቱምን፣ ጁባን እና ሞቃዲሾን ባለፉት ሰላሳ ዓመታት ምንም በማያጠራጥር ለማስመለስ በቻሉ ነበር። ታላቁ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛ ይህን ነበር የሚያደርጉት።

እንግዲህ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ሂደቱ የጀመረው ዲቃላው ዳግማዊ ምንሊክ ታላቁን አፄ ዮሐንስን አስወግደው አክሱም ጽዮናውያን በመከፋፈል ለጣልያንና አሜሪካ ሲባል “ኤርትራ” የተባለ ክፍለሃገር ከተመሠረተበት ወቅት ጀምሮ ነው። ዲቃላዎቹ ምንሊክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ኦቦ ስብሃቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ እና ከረባት አስረው ሁሌ ተመሳሳይ ነገር በመቀበጣጠር ያሉት ልፍስፍስ ውዳቂ ‘ልሂቃን’ ታሪካዊቷን ክርስቲያን ኢትዮጵያን በዚህ ሂደት አመንምነው ያጠፉ ዘንድ እንደ አርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያንና ጭፍሮቹ በሉሲፈራውያኑ የተጠሩ ቅጥረኞቻቸው ናቸው።

ለአክሱማዊት ኢትዮጵያ እንደ ታላቁ ንጉሠ ነገሥት እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ ክርስቲያን መሪ በጣም በሚያስፈልግበት በዚህ ወቅት እነዚህ እግዚአብሔርን የካዱ ወራዶች ዛሬም ያለምንም ይሉኝታና ሃፍረት ስልጣን ላይ ለመቆየትና ካሜራ ፊት ለመቅረብ መድፈራቸው ምን ያህል ሕዝባችንን እንደናቁትና ገና ሊያጠፉት እንደሚሹ ነው የሚያሳየን። በድርቅናቸው እራሳቸውን ገድለው ለገሃነም እሳት እየተዘጋጁ መሆናቸውን ግን ማን በነገራቸው!?

እንግዲህ ይህ ሁሉ ጉድ ‘እራስን የመጥላት’ አንዱ ምልክት ነው። ማንነትን መካድ፣ እራስን መጥላትና እራስን መግደል ደግሞ ጠላታችን ዲያብሎስ በሰው ልጅ ላይ ከሚጠቀምባቸው ነፍስ የመስረቂያ የውጊያ መሳሪዎቹ መካከል ዋንኛዎቹ ናቸው።

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

An Armenian Orthodox Priest Refused To Shake Soros’ Henchman PM Nikol Pashinyan’s Hand

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2023

♱ የአርመን ኦርቶዶክስ ቄስ የሉሲፈራዊውን አሜሪካዊ/ሃንጋሪያዊ ባለኃብት የጆር ሶሮስን ሌሌይ የጠ/ሚ ኒኮል ፓሺንያንን እጅ ለመጨበጥ ፈቃደኛ አልሆኑም።

አዎ! የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚንስትር ልክ እንደኛዎቹ የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ መሪዎች ሕዝባቸውን ለሉሲፈራውያኑ በመሸጥ ላይ ያለ ከሃዲ ነውና። የኛዎቹ ከዚህ ይማሩ!

♱ ብጹእ አቡነ አራም ፩ኛ፤ ልክ እንደ ግራኝ በምዕራባውያኑ በእነ ጆርጅ ሶሮስ ለተመረጠው ለወስላታው የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን ከሥልጣን እንዲነሳ ጥሪ አቀረቡለት

His Holiness Aram I Calls Upon Prime Minister Nikol Pashinyan To Resign

His Holiness Aram I, Catholicos of the Great House of Cilicia, has called on Prime Minister Nikol Pashinyan to resign and allow for snap elections, in a message he issued in the presence of the Religious and Executive Councils of the Catholicosate.

“The Armenian people are in a deep crisis: the emotional state of feeling defeated has caused uncertainty and despair. Indeed, we lost most of Artsakh, which was built and flourished with the blood of our sons and daughters, despite the resistance demonstrated by our heroic army against the Turkish-Azeri troops. We also lost our national dignity and pride. We had a large number of victims, captives, wounded and refugees. There is not a single Armenian around the world who is not suffering for this huge loss of the nation. The people are demanding a comprehensive and clear accountability for this horrible tragedy.

“We are faced with uncertainty. The sons and daughters of our people in Armenia, Artsakh and the Diaspora express their just protest and ire towards such a document about the agreement between Armenia and Azerbaijan, which in addition to Artsakh also compromises the territorial integrity, the security, and the independence of Armenia. In fact, Armenia resembles a rudderless boat caught in a terrible storm.

“In these fateful conditions, the unity of our people is more than imperative. We have to refrain from attitudes and deeds that may cause polarization, create divisions, and spread the spirit of intolerance. The inner unity of our people and our collective will must be a guarantee for the powerful Armenia and Artsakh of tomorrow. The collective will of our people, the general and supreme interests of our people and homeland must stand above every consideration and be decisive in our ideas, decisions and acts.

“Driven by these principles and duties, approximately two years ago, the Prime Minister of the Republic of Armenia, Nikol Pashinyan, took charge of the government of Armenia. In these acute circumstances, we call on Prime Minister Nikol Pashinyan, based on the same principles and duties, to decide to step down, allowing the National Assembly to elect a new prime minister, following the constitutional order and process. We expect that a prompt call for snap elections will be the priority for the new interim government of accord, formed under the leadership of the newly elected prime minister.

“We pray to God most high to admit our martyrs in His heavenly kingdom, for the speedy recovery of our wounded, for the return of the prisoners and for consolation of the grieving families, and to keep our nation and homeland away from all kinds of evil and harm.”

CATHOLICOS ARAM I

GREAT HOUSE OF CILICIA

December 8, 2020

Antelias, Lebanon

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »