ፕሬዚደንት፣ ጳጳስ፣ ዶክተር፣ ፈላስፋ፣ ነጭ፣ ጥቁር፣ ቢጫ፣ ኃብታም፥ ታዋቂ፣ አማራ፣ ትግሬ፣ ኦሮሞ ብትሆን ፍቅር ግን ከሌለህ ከንቱ ነህ!!!
Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 24, 2018
እጅግ በጣም ኃይለኛና ልብን ኩምሽሽ የሚያደርግ ጥቅስ ነው፤ ዋውውው! እህታችን ጥቅሱን የምታነብበት ድምጽና እስትንፋስ ይህን በደንብ ይገልጹታል።
በዚህ አጋጣሚ፡ የክርስቶስ ልጆች፡ በተለይ ውጭ ያለነው፡ በያዝናቸው ቀናት አጥብቀን ልንጠነቀቅ ይገባናል! ከጃንዋሪ 10 እስከ ፌብርዋሪ 10 አካብቢ ባሉት ቀናት አጋንንት በብዛት የተለቀቁበት ግዜ ነው፤ ሥራ ቦታ፣ ትምህርት ቤት፣ በየጎረቤቱና መንገዱ እንዲሁም በሶሺያል ሜዲያ ላይ ጋኔን ተሸካሚዎቹ ፀረ–ክርስቶሳውያን በጣም ይፈታተኑናልና በተቻለ መጠን ከእነርሱ መራቅ፣ አለማናገሩና ቸል ማለቱ ይመረጣል።
መንፈስ ቅዱስ ሁሌም ከእኛ ጋር ይሁን!
Leave a Reply