Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • January 2018
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Archive for January 11th, 2018

ህፃናቶቻችን ከሰው በላሾቹ ኤዶማውያን የ “ኔፊሊም” / “ረዓይት” ፍጥረታት ሊተርፉ ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2018

ኢትዮጵያዊያን ጉዲፈቻ ልጆች ወደ ውጭ አገር እንዳይላኩ መንግስት ከለከለ!

ትጉሆቹ አባቶቻችን ለቸሩ እግዚአብሔር ሁሌ፡ “ለመሪዎቻችን ልቦና ስጣቸው!“ እያሉ የሚያደርሱት ጸሎት፣ የኹላችንም ጸሎት እየሠራ ነው። ተመስገን ጌታችን!

ገብርኤልንም እግዚአብሔር አለው– “በዘፋኞችና በተናቁ ሰዎች ላይ÷ በአመንዝራ ልጆች ላይም ሂድ÷ የአመንዝራዪቱን ልጀችና የትጉሃንን (መላእክት ማለት እንደሆነ ይጠቅሳሉ) ልጆች ከሰው ለይተህ አጥፋቸው፡፡” ሔኖክ 311


Ethiopia Has Banned All Foreign Adoptions Amid Concerns Over Abuse

Ethiopia has banned international adoptions in an effort to safeguard children from potential abuse.

The East African country is one of the biggest sources for adoptions to the U.S., according to State Department figures. Adoptions from Ethiopia seem to have gained popularity over the years, with celebrities like Angelina Jolie and Mary-Louise Parker adopting from the country, the Associated Press reports. Since 1999, more than 15,000 Ethiopian children have been adopted in the U.S.

But in 2013, an American couple were jailed for the death of their adopted teenage daughter from Ethiopia. The couple were also found guilty of abusing their younger son, also from Ethiopia. The case sparked outcry and debate in the country, with authorities reducing foreign adoptions that year by 90%, Associated Press reports.

Source

[የማርቆስ ወንጌል ምዕራፍ ፰ ፴፮]

ሰው ዓለምን ሁሉ ቢያተርፍ ነፍሱንም ቢያጐድል ምን ይጠቅመዋል?

______

Posted in Ethiopia, Faith, Infos | Tagged: , , , , | Leave a Comment »

ከ ፪ ዓመት በፊት በመካ ፭ሺ “ሀጂዎችን” የገደለው ፡ ከቁልቢ በቱርኮች ተሠርቆ ወደ መካ የተወሰደው የ ‘ቅ/ ገብርኤል ጽላት’ ይሆን?

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2018

ግራኝ አህመድ በቱርኮች እየተደገፈ በክርስቲያን ኢትዮጵያ ላይ ዲያብሎሳዊ ዘመቻውን ልክ ባካሄደበት የ16ኛ መቶ አጋማሽ ላይ ኦቶማን ቱርክ መላው አረቢያን ብሎም መካና መዲናን ትገዛ ነበር።

የግራኝ ዘመቻ ክርስትናን መዋጋትና ክርስቲያኖችንም ጨፍጨፍ ብቻ ሳይሆን፣ በተለይ የተደበቁ ቅርሶችንና መረጃዎችን ለማጥፋት፣ ጽላቶችን ለመስረቅ፡ በዚህም የእስልምናን ቅጥፈት እንዲሁም መሀመድን ጎበኘ የሚባለው የጂብሪልን ጋኔናዊነት ለመደበቅ መሆኑ እንደነበር አሁን የሚያጠራጥር ነገር አይደለም።

ነሐሴ ፪ሺ፯ ዓ.ም ላይ ከህንድ ወደ አዲስ አበባ ስበር በዱባይ ቀጥሎም በሳዑዲ አረቢያ በኩል ነበር ያለፍኩት፤ የሆነ ነገር ይሰማኝ ነበር። ከዓመት በፊት መስከረም ፪ሺ፮ ላይ መካኒሳ ቅ/ ሚካኤል ቤ/ ክርስቲያን በነበረኝ ቆይታዬ፤ ደመናው ላይ አፉን የከፈተ አንበሳ ወደ ሳዑዲ አቅጣጫ ነፋሱን የሚነፋ መስሎ ታየኝ (እታች በቪዲዮ አቅርቤዋለሁ በጊዜው)

ወደ ቤት እንደተመለስኩ፤ ቤተሰቦችና ጎረቤቶች በተሰባሰቡበት፤ “ሰሞኑን በመካ ከፍተኛ አደጋ ይኖራል”

አልኩ፡ እንዲያው በዝግታ። መቼም በእኛ ዘንድ ነገሮች እስኪከሰቱ ድረስ ይህን መሰል ነገር በደፈና መቀበል ስለሚቸግረን በጊዜው በቂ አትኩሮ አላገኝም ነበር።

ከጥቂት ቀናት በኋላ፡ በቅዱስ ዮሐንስ ዕለት በመካ ክሬኑ በኃይለኛ አውሎ ነፋስ ተሰባብሮ 107 ሰዎች ሲሞቱ ከሁለት ሳምንታት በኋላም 5ሺህ የሚሆኑ ሀጂዎች ህይወታቸው ሲያልፍ ዘመድ አዝማድ በሙሉ እየተገረመ ስልክ ይደውልልኝ ጀመር። እኔም ሁሉም በእጃችሁ ነው“ሂዱና ቅዱስ ሚካኤልን ወይም ቅዱስ ገብርኤልን ጠይቁ” ነበር ያልኩት።

ቁልቢ ገብርኤል ከዚህ ታሪክ ጋር ምናልባት ሊዛመድ እንደሚችል የተረዳሁት ይህ ሰውየ ያቀረበውን ቪዲዮ ከተመለከትኩ በኋላ ነበር። በጣም የሚገርም ነገር ነው፤ ብዙ ወደ ቁልቢ ገብርኤል የሚሄዱ ሰዎች እንደነገሩኝ ከሆነ በጣም ብዙ አረብ ሙስሊሞች በተለይ ለታህሣሥ ገብርኤል ወደ ቁልቢ ይሄዳሉ። ምን/ ማን ይሆን ወደዚህ ቅዱስ ቦታ እንዲጓዙ የሚገፋፋቸው? ይህ የሁላችንም የቤት ስራ ሊሆን ይገባል።

እነዚህ ትዕቢተኞች እጃቸውን ሰጥተው እስኪንበረከኩ ድረስ ገና ይንቀጠቀጣሉ!

+ የቪዲዮው ጽሑፍ በቴሌግራፍ፦

በዚህ ጉዳይ ላይ የጠለቀ ምርምር እስካሁን አልተካሄደበትም

በመጨረሻዎቹ የ 2016 .ም ወራት አንታርክቲካን በሚምለከት ብዙ ምስጢራዊነት የተሞላባቸው ወሬዎች ሲናፈሱ ይሰሙ ነበር።

ኖቬምበር 42016 .ም የወቅቱ የአሜሪካ የውጭ ጉዳይ ምኒስትር፡ ጆን ኬሪ ወደ አንታርክቲካ አመሩ።

ጆን ኬሪ የመጀመሪያው ከፍተኛ የአሜሪካ ባለሥልጣን ነበሩ የአንታርክቲካን ክፍለ ዓለም ሲጎበኙ። ጆን ኬሪ ለምን ወድዚያ እንዳመሩ ሲጠየቁ የዓየር ጥበቃ ጉዳይ አሳስቧቸው ነው በማለት መልስ ሰጥተው ነበር

ኖቬምበር 23 እና 26 ላይ በአንታርክቲካ 3ፒራሚዶች ተግኝተዋል የሚል ዜናም በየቦታው ይናፈስ ጀመር

ለዚህም ምናልባት ከምድር ክልል ውጭ የመጡ ባዕዳን ፍጥረታት በአንታርክቲካ ሳይገኙ አይቀሩም ይባል ነበር

እንዲያውም አንዳንዶቹ የጠፋችው የአትላንቲስ ከተማ ምናልባት በአንታርክቲካ ሳትገኝ አትቀርም ብለው ይናገራሉ።

የጆን ኬሪ ጉብኝት በእነዚህ ፒራሚዶች ላይ አተኩሮ ይሆን? እዚያስ ከረዓይት ወላጆች “ከወረዱት የሰማይ ልጆች መላእክት” ጋር ለመገናኘት አቅዶ ይሆን?

ኖቬምበር 28 በኑውዚላንዷ ክራይስት ቸርች (የክርስቶስ ብ/ክርስቲያን) 7.8 ዲግሪ ኃይለኛ በነበረው የመሬት መንቀጥቀጥ ተመታች።

በዚህ ወቅት ጆን ኬሪ እዚያ ነበር። ምናልባት እነዚህ ከምድር ውጭ የመጡ ፍጥረታት ጆን ኬሪን ምንም ነገር እንዳይነካ መሬቱን በማንቀጥቀጥ አስጠንቅቀውት ይሆን?

ዲሴምበር 12016 ጠፈርተኛው ኦልድሪን በሳንባ በሽታ ምክኒያት አንታርክቲካን ለቅቆ መውጣቱ ተነገረ። የ86 ዓመቱን አዛውንት ኦልድሪንን በመጀመሪያ ማን ነው ወደ እዚያ ቀዝቅዛ ክፍለ ዓለም የላከው?

ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ ዲሰምበር 6 ላይ አንድ እጅግ በጣም አስገራሚ ዜና ተሠራጨ፤ ይህም፦ በጣም አውዳሚ የሆነ ኃይል አለው ስለሚባለው ጥንታዊ የሃይማኖት ቅርስ፡ ስለ ጽላተ ገብርኤል አንድ ትልቅ ወሬ ይወራ ጀመር።

ይህ ጽላተ ገብርኤል በሳዑዲዋ መካ ለሙስሊሞች ቅዱስ ነው ተብሎ በሚነገርለት አካባቢ በመሠራት ላይ ባሉ ህንፃዎች ሥር ነው የተገኘው ይባላል።

የገብርኤልን ጽላትን ልክ እንዳገኙት ብርቱ ኃይል ያለው ነገር ነዝሮ ጽላቱን ያገኙትን 15 ሰዎች በቦታው ገደላቸው።

ከዚያም ኃይለኛ የሆነ ነፋስ የህንፃ መሥሪያ ክሬኖቹን ሰባብሮ ዋናውን የእላሞች መስጊድ ደረማመሰው፤ እዚያ የነበሩትም107ሰዎች ሞቱ።

12 ቀናት በኋላ ይህን የገብርኤልን ጽላት እንደገና ለማውጣት ሲሞክሩ በተጨማሪ የ4ሺህ ሰዎች ህይወት አለፈ።

ነገሩ ያስደነገጣቸው የመካ ታላቁ መስጊድ አስተዳዳሪዎች የሩሲያ ኦርቶዶክስ ፓትሪርክ ኪሪልን ለመገናኘት ወሰኑ።

ለዘመናት በሩሲያውያን እጅ የሚገኘውን አንድ ጥንታዊ የእስልምና ጽሑፍ በሚመለከት ነበር ሳዑዲዎቹ ወደ ሩሲያ የዞሩት።

ይህ በእንዲህ እንዳለ፡ የሩሲያው ፕሬዚደንት ፑቲን ወደ አንታርክቲካ የላኩትን መርከብ በ ሳዑዲዋ የቀይ ባህር ወደብ በጂዳ በኩል እንዲያርፍና የገብርኤልን ጽላት እንዲጭን አዘዙ።

በዚህም መልክ ሩሲያውያኑ ጽላተ ገብርኤልን ወደ ቀዝቃዛዋ አንታርክቲካ ወሰዱት።

በፌብርዋሪ 72016 .ም፡ የሮማው ጳጳስና የሩሲያ ፓትርያርክ በ አንድ ሺህ ዓመት ውስጥ ለመጀመሪያ ጊዜ ለስብስባ በኩባዋ ዋና ከተማ በሃቫና ተገናኙ።

6ቀናት በኋላ የሩሲያው ፓትርያርክ ኪሪል ወደ አንታርክቲካ በማምራት በሳዑዲ በኩል ያለፈውን የሩሲያ መርከብ ተቀበሉ።

እንደሚወራው ከሆነ የገብርኤል ጽላት ግኝት ያስከተለው አደጋ ያሳሰባቸው ጳጳስ ፍራንሲስኮ ነበሩ ከፓርትያርክ ኪሪል ጋር ለመሰባሰብ ጥሪ ያቀረቡት።

በዚህ ስብሰባ ጳጳስ ፍራንሲስኮ ለ ፓትርያርክ ኪሪል ስለ ጽላተ ገብርኤል የሚናገር አንድ ጥንታዊ የሆነ ሰንድ አበርክተውላቸው ነበር ተብሏል።

ይህ ሰነድ፡ መጽሐፈ ሄኖክ ላይ በተጠቀሱት “የወረዱት የሰማይ ልጆች መላአክት” (ተመልካቾች) የተጻፈ ነው የሚል ግምት አለ።

ፓትርያርክ ኪሪል አንታርክቲካ በሚገኝ የሩሲያ ኦርቶዶክስ ቅ/ ሥላሴ ቤ/ክርስቲያን ከጽላተ ገብርኤል ጋር ጥንታዊ የሆነ የጸሎት ሥነስርዓት አካሂደው ነበር ይባላል።

በአንታርክቲካ እንደሚነገረው አንድ ብቻ ሳይሆን 4 የካቶሊኮች እንዲሁም3 የኦርቶዶክስ ዓብያተ ክርስቲያናት ይገኛሉ።

እንደሚነገረው ከሆነ ጽላተ ገብርኤል በአንታርክቲካ ባልታወቀ ጥልቅ ጉድጉድ ውስጥ በሩሲያውያኑ ተቀብሯል።

ስለዚህ ስለ ጽላተ ገብርኤል የሚናገሩ መረጃዎችን ለማግኘት ከባድ ነው።

ይህ ጽላተ ገብርኤል ታሪክ ሦስቱን የ “አብርሃም” ሃይማኖት ቅርንጫፍ ናቸው የሚባሉትን፤

(ኦርቶዶክስ፣ ካቶሊክ እና እስላም) የሚመለከት ቢሆንም፤ አንድ አገር ብቻ ናት የአይሁድ፣ የክርስትና እና የእስልምና እምነቶች ጎን ለጎን የኖሩባት፤ ይህችም ኢትዮጵያ ብቻ መሆኗን ስረዳ፡ በኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተክርስቲያን ታሪክ ላይ ለማተኮር ወሰንኩ።

ኢትዮጵያ በከዳዊነት ከንጉስ ሰለሞን ሥርወመንግሥት ጋር የተሣሰረች ነች፤ አይህዳውያንም ከመጀመሪያ ቤተ መቀደስ ጊዜ አንስቶ በኢትዮጵያ ኖረዋል።

ኢትዮጵያ ቀዳሚ የሆኑት ክርስቲያኖች ከመጀመሪያ ምዕተ ዓመት አንስቶ ኖረውባታል። ቅዱስ ማቴዎስ በኢትዮጵያ ይሰብክ እንደነበር ይታወቃል። እስላሞቹ የመሀመድ ተከታዮችም ወደ ኢትዮጵያ ተሰደው ነበር።

ታዲያ ከሌላ ቦታ ይልቅ ይህን መሰል ኃብታም ድብልቅ ልምድ ባለባት ኢትዮጵያ ብቻ ነው የጽላተ ገብርኤልን ምስጢር ለመግለጥ የሚቻለው።

በስተምስራቅ ኢትዮጵያ ቁልቢ ገብርኤል የሚባል የኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤተ ክርስቲያን መኖሩን ተረዳሁ

ይህ ቤተክርስቲያን እ..አ በ1887 .ም ነበር የተመሠረተው።

የቁልቢ ገብርኤል ቤ/ክርስቲያን ህንፃ የተሠራው ከ 9ኛው መቶ ጀምሮ ቅዱስ እንደሆነ በሚታወቀው ቦታ ላይ ነው።

9ኛው መቶ ዮዲት ጉዲት በመባል የምትታወቀው አይሁድ ሴት በሰሜን ኢትዮጵያና በአክሱም የነበሩትን ብዙ ዓብያተክርስቲያናትን ለማጥፋት በቅታ ነበር። ጉዲት ማለትም እሳት ማለት ነው።

በዚህ ጊዜ ነበር ጽላተ ገብርኤል ከአክሱም የጉዲት ቃጠሎ ተርፎ በዝዋይ ሐይቅ ወደምትገኝ አንዲት ደሴት የመጣው ይህ ራሱ ሌላ አስደናቂ ታሪክ ነው።

ከዝዋይ ደሴቶች ነበር ጽላተ ገብርኤል በአንድ አባ ሉዊስ በሚባሉ መነኩሴ/ሄዳ ወደ ቁልቢ የተወሰደው

መነኩሴውን ቅ/ገብሬል ነበር ተገልጦላቸው ጽላቱን ወደ ቁልቢ እንዲወስዱ ያዘዛቸው።

16ኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ አህመድ ጸረክርስቶሳዊ የጥፋት ዘመቻ ወቅት ጽላቱ ከ ቁልቢ ጠፍቶ እንደነበር የሚታወቅ ነው።

ታዲያ ጽላተ ገብርኤል በ16ኛው ክፍለ ዘመን በግራኝ ተሠርቆና3ሺ ኪሎሜተር ተጕዞ ወደ መካ ተወስዶ ይሆን?

የጽላተ ገብርኤል ታሪክ ከዚህ ጋር የተያያዘ ይሆን?

መካስ ነበርን? አሁንስ አንታርክቲካ ተቀበሯል የተባለለት

እውነተኛው ጽላተ ገብርኤል ነውን? ወይስ ሌላ ነገር?

ሆነም አልሆነም፡ጽላተ ገብርኤል ወይ አንታርክቲካ ነው የሚገኘው፡ ወይም ደግሞ ከ9ኛው ክፍለዘመን ጀምሮ የጽላተ ገብርኤል ባለቤት በሆነችው በጥንታዊቷ የኢትዮጵያ ኦርቶዶክስ ተዋሕዶ ቤ/ክርስቲያን እጅ ነው የሚሆነው።

9ኛው እስከ 16ኛው ምዕተ ዓመት የተከሰቱት ታሪካዊ ክስተቶች እውነቱን እንድናውቅ ረድቶናል

እውነቱ ይህ ነው፤ በይበልጥ ለማወቅና ለመረዳት የሁላችንንም ተሳትፎና ጥረት እጠይቃለሁ።

ይህን የመሰለ ነገር በሚመለከት ቴሌቪዝን እና ሚዲያዎች ሁሉ መረጃዎችን በሚያዳላ መልክ ሲያቀርቡና የምርምር መንገዳችንንም ሲያበላሹብን ቆይተዋል።

ለማንኛውም አገራችን ኢትዮጵያ ገና ያልታወቁ የብዙ ተዓምራት ምድር ናት!

______

Posted in Curiosity, Ethiopia, Faith | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Iranian Ayatollah, an Alleged Mass Murderer, Receives Medical Aid in Hanover, Germany

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on January 11, 2018

The German government is under fire for not reversing its largely pro-regime policy and for providing humanitarian aid to an alleged Iranian mass murderer – and possible replacement as the supreme leader of the Islamic Republic – who oversaw the country’s brutal justice system for a decade.

The possible successor of Supreme Leader Ali Khamenei, Ayatollah Mahmoud Hashemi Shahroudi, is currently in a neurological center for treatment in the German city of Hanover.

The nationwide protests against the Islamist mullah regime in Iran make it obvious that the federal government’s Iran policy has reached a dead end. For decades, Germany’s Iran policy has supported an Islamist dictatorship that today can only be upheld with utmost violence against its own people. We demand an end of the collaboration with a terror-spreading regime which is rejected internally and externally, by the people of Iran and by Iran’s neighbors. We expect clear political support of the demands for freedom and democracy in Iran,” Ulrike Becker, a spokeswoman for the German-based Stop the Bomb campaign, said in a statement sent to The Jerusalem Post last week.

The anti-Iranian-regime NGO seeks to improve human rights in Iran and to end the country’s work on nuclear weapons.

Nasrin Amirsedghi, a German-Iranian dissident who has written extensively on human rights violations in the Islamic Republic, told the Post on Friday that “my enemy is a system, whose representatives have for 39 years terrorized not only the Iranian people but the entire world.”

German-Iran relations crisscross many sectors, raising questions about Chancellor Angela Merkel’s commitment to combating Iranian terrorism and its lethal antisemitic policies toward the Jewish state.

A spokesman for Merkel said on Wednesday that “Germany is still one of the most important trade partners of Iran.” German exports to Iran in 2016 – the most recent year for data – totaled €2.59 billion. In 2016, Klaus-Dieter Fritsche, a German state secretary responsible for intelligence, met with Iran’s top spy and cleric Mahmoud Alavi.

Stop the Bomb founding member Fathiyeh Naghibzadeh said on January 1: “I call on Chancellor Angela Merkel and Foreign Minister Sigmar Gabriel to take a clear stance against the dictatorship in Iran and to support the freedom-loving people. Silence or even support of the mullahs will isolate Germany and Europe in the region and worldwide.”

The Iranian dissident added, “In 2009, the West abandoned millions of Iranian people who demonstrated for months against the fundamentalist dictatorship. It has been claimed that only the middle class has demonstrated while poor people still supported the Islamist system.

Now, the uprising has started in the provinces, and the slogans of the poor against the fundamentalists are even more radical.”

A spokesman for the Merkel administration referred the Post to a January 3 briefing that said the Merkel administration is closely “watching what is happening on the ground” in Iran because the “situation remains unclear.” According to the briefing, the German government said an “improvement in the human rights situation is an important concern” and the Merkel administration acknowledged that human rights have not improved under the so-called moderate Iranian President Hassan Rouhani.

Meanwhile, in the German state of Lower Saxony, the medical treatment of Shahroudi, the former head of Iran’s infamous Justice Ministry from 1999 to 2009, prompted referral to the public prosecutor. Olef Reichert, spokesman for the state governor, wrote the Post by email on Friday, saying that the “Lower Saxony government welcomes the decision by the Lower Saxony justice minister to clarify the matter with the state prosecutor.”

The nature of the prosecutor’s investigation is unclear.

The mass-circulated German paper Bild reported that the center is treating Shahroudi for a brain tumor.

A public letter was sent to Stephan Weil, the Social Democratic governor of Lower Saxony, accusing Shahroudi of being responsible for executing adolescents. The letter said the state of Lower Saxony was harboring an “Iranian regime butcher.” The letter also stated Shahroudi “should be charged and condemned for his crimes against humanity.”

Weil’s office forwarded the letter to the Justice Ministry, which sent it to the prosecutor for investigation. The Hannoversche Allgemeine Zeitung paper in Hanover first reported on the letter and Shahroudi’s medical treatment.

Volker Beck, a Middle East expert and former Green Party lawmaker, tweeted to his nearly 90,000 followers: “A mass murderer enjoys German medicine and humanitarian protection?” On Shahroudi’s watch as justice minister he allowed the arbitrary arrests of political and human rights activists, the torture of prisoners and the closure of reform newspapers. He is a strict disciple of Khamenei and was a student of Khamenei’s predecessor, Ayatollah Ruhollah Khomeini, the revolutionary founder of the Islamic Republic of Iran.

Video footage on Twitter on Saturday showed anti-Iranian regime demonstrators protesting Shahroudi’s stay in front of the medical center.

Post press queries to Dr. Madjid Samii, the president of the International Neuroscience Institute in Hanover, where Shahroudi is being treated, were not immediately returned. Samii traveled with the German foreign minister to Iran, as part of his first 2015 business delegation to Iran after the nuclear deal was reached. Samii is considered a close ally of the ruling clerical regime.

I question how Foreign Minister Sigmar Gabriel can sleep with a good conscience after his business trip to meet with the mullahs, the enemies of the West,” Amirsedghi said about the visit.

Source

Death Judge” Is Planning On Escaping German Judiciary

While authorities are still reviewing whether top Iranian cleric, Ayatollah Mahmoud Shahroudi (69), should be prosecuted for crimes against humanity, the cleric is apparently leaving Germany!

Germany’s Dangerous Foreign Minister Sigmar Gabriel

______

Posted in Conspiracies, Infos | Tagged: , , , | Leave a Comment »

 
%d bloggers like this: