Addis Ethiopia Weblog

Ethiopia's World / የኢትዮጵያ ዓለም

  • July 2024
    M T W T F S S
    1234567
    891011121314
    15161718192021
    22232425262728
    293031  
  • Archives

  • Categories

  • Recent Posts

Posts Tagged ‘Blockage’

120,000 Armenian Christians Trapped and Facing Another Genocide by Azari + Turkish Muslims & Their Allies

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 24, 2023

የአዘርበጃን (አዛሪ) እና የቱርክ ሙስሊሞች በ፳፩/21ኛው ክፍለ ዘመን በ ♱ ፲፪፼/ 120,000 ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል አሁን እየፈጸሙ ነው

በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናልአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ የፕላኔታችን ሁለቱ ጥንታዊ የክርስቲያን ሃገራት/መንግስታት ናቸው።አሁን ጥያቄው ኦርቶዶክሳዊት ሩሲያ ከጭፍን ጂኦፖለቲካዊ የአውሮፓአስያ ህብረት እይታዋ የተነሳ አርሜኒያን፣ ልክ በኦርቶዶክስ ሰርቢያ እና ኢትዮጵያ ላይ ባደረገችው መንገድ አሳልፋ ትሰጣት ይሆን?

♱ Commentators say international intervention is needed immediately to allow food and necessities to get to the Armenians trapped in Artsakh/ Nagorno-Karabakh.

Since the start of the blockade in December 2022 the plight of the 120,000 Christian Armenians in Nagorno-Karabakh has steadily worsened.

Lusine Stepayan, project manager at the Catholic relief group Caritas Armenia, told CNA in February that the blockaded population includes 30,000 children, 20,000 elderly people, and 9,000 people with disabilities.

“The situation for the entire population is dire,” Maghakyan said. “They are on the brink of mass starvation. But the goal is psychological terror: to make the indigenous Armenians of Nagorno-Karabakh, who have lived in the region for 2,500 years, feel helpless and hopeless and leave at the first opportunity [when the blockade is lifted] for good.”

What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

Armenia and Ethiopia are the two most ancient Christian nations of the planet.

Now the question is, will Orthodox Russia betray Armenia in the same way that it did to Orthodox Serbia and Ethiopia due to its blind geopolitical vision of the European-Asian Union?

🔥 The War in Ukraine Shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League /UAE
  • 🔥 TURKEY
  • 🔥 AZERBAIJAN
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ SUDAN
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the ZionistTigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

[Revelation 2:13]

“I know your works, and where you dwell, where Satan’s throne is…„

🛑 World War III | Anti-Christ Turkey Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Azeri and Turkish Muslims are Committing A 21st Century Genocide Against Christians- RIGHT NOW

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 24, 2023

☪ የአዘርበጃን (አዛሪ) እና የቱርክ ሙስሊሞች በ፳፩/21ኛው ክፍለ ዘመን በ ♱ ፲፪፼/ 120,000 ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ወገኖቻችን ላይ የዘር ማጥፋት ወንጀል አሁን እየፈጸሙ ነው

በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናል

አርሜኒያ እና ኢትዮጵያ የፕላኔታችን ሁለቱ ጥንታዊ የክርስቲያን ሃገራት/መንግስታት ናቸው።

አሁን ጥያቄው ኦርቶዶክሳዊት ሩሲያ ከጭፍን ጂኦፖለቲካዊ የአውሮፓ-አስያ ህብረት እይታዋ የተነሳ አርሜኒያን፣ ልክ በኦርቶዶክስ ሰርቢያ እና ኢትዮጵያ ላይ ባደረገችው መንገድ አሳልፋ ትሰጣት ይሆን?

More than 120,000 Orthodox Christian Armenians are currently trapped, without food or medicine, behind a blockade of the Nagorno-Karabakh region maintained by the Muslim-majority nation of Azerbaijan.

Former ambassador-at-large for international religious freedom Sam Brownback, who recently returned from a fact-finding mission to Armenia, said Azerbaijan is “strangling” the Christians in the region and that the blockade is the regime’s latest attempt at “religious cleansing.”

They’re working to make it unlivable so that the region’s Armenian-Christian population is forced to leave, that’s what’s happening on the ground,” Brownback said in June.

What’s At Stake?

According to several experts who have spent time on the ground in Armenia, the Christian community in Nagorno-Karabakh is facing genocide.

The situation is extremely urgent and existential,” Robert Nicholson, president of the Catholic human rights group the Philos Project, said in June.

This is the oldest Christian nation facing again for the second time in only about a century the possibility of a genocide,” Nicholson added.

Commentators say international intervention is needed immediately to allow food and necessities to get to the Armenians trapped in Nagorno-Karabakh.

What is the Blockade About?

In 2020, with the backing of Turkey, Azerbaijan reignited the long-simmering conflict by invading Nagorno-Karabakh. A six-week conflict ended in Azerbaijan seizing control of Nagorno-Karabakh.

The war killed 6,800 combatants, displaced 90,000 people, and left over 100,000 Armenian Christians cut off from the rest of Armenia. A narrow road less than four miles long, called the “Lachin Corridor,” connects Armenia and Nagorno-Karabakh and is the only way to get food and supplies to the Armenians living there.

In December 2022 pro-government Azerbaijanis, ostensibly protesting Armenian environmental violations, began blockading the Lachin Corridor, cutting off all access to aid. In April, the protests ended after Azerbaijani troops, defying warnings from the international community, established a military checkpoint on the road, continuing the blockade.

How is the Blockade Threatening Christian Lives?

Since the start of the blockade in December 2022 the plight of the 120,000 Christian Armenians in Nagorno-Karabakh has steadily worsened.

Lusine Stepayan, project manager at the Catholic relief group Caritas Armenia, told CNA in February that the blockaded population includes 30,000 children, 20,000 elderly people, and 9,000 people with disabilities.

The situation for the entire population is dire,” Maghakyan said. “They are on the brink of mass starvation. But the goal is psychological terror: to make the indigenous Armenians of Nagorno-Karabakh, who have lived in the region for 2,500 years, feel helpless and hopeless and leave at the first opportunity [when the blockade is lifted] for good.”

What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

Armenia and Ethiopia are the two most ancient Christian nations of the planet.

Now the question is, will Orthodox Russia betray Armenia in the same way that it did to Orthodox Serbia and Ethiopia due to its blind geopolitical vision of the European-Asian Union?

🔥 The War in Ukraine Shows us:

😈 United by their Illuminist-Luciferian-Masonic-Satanist agendas The following Edomite-Ishmaelite entities, bodies and individuals are helping the genocidal fascist Oromo regime of evil Abiy Ahmed Ali:

  • ☆ The United Nations
  • ☆ The World Health Organization
  • ☆ Antonio Gutterez
  • ☆ Tedros Adhanom
  • ☆ Klaus Schwab
  • ☆ The European Union
  • ☆ The African Union
  • ☆ The United States, Canada & Cuba
  • ☆ Russia
  • ☆ Ukraine
  • ☆ China
  • ☆ Israel
  • ☆ Arab States / Arab League /UAE
  • 🔥 TURKEY
  • 🔥 AZERBAIJAN
  • ☆ Southern Ethiopians
  • ☆ Amharas
  • ☆ Eritrea
  • ☆ Djibouti
  • ☆ Kenya
  • ☆ SUDAN
  • ☆ Somalia
  • ☆ Egypt
  • ☆ Iran
  • ☆ Pakistan
  • ☆ India
  • ☆ Amnesty International
  • ☆ Human Rights Watch
  • ☆ World Food Program (2020 Nobel Peace Laureate)
  • ☆ The Nobel Prize Committee
  • ☆ The World Economic Forum
  • ☆ The World Bank & International Monetary Fund
  • ☆ The Atheists and Animists
  • ☆ The Muslims
  • ☆ The Protestants
  • ☆ The Sodomites
  • ☆ TPLF

💭 Even those nations that are one another enemies, like: ‘Israel vs Iran’, ‘Russia + China vs Ukraine + The West’, ‘Egypt + Sudan vs Iran + Turkey’, ‘India vs Pakistan’ have now become friends – as they are all united in the anti-Christian, anti-Zionist-Ethiopia-Conspiracy. This has never ever happened before it is a very curios phenomenon – a strange unique appearance in world history.

✞ With the ZionistTigray-Ethiopians are:

  • ❖ The Almighty Egziabher God & His Saints
  • ❖ St. Mary of Zion
  • ❖ The Ark of The Covenant

[Revelation 2:13]

“I know your works, and where you dwell, where Satan’s throne is…„

🛑 World War III | Anti-Christ Turkey Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

After Christian Tigray, Ethiopia, ☪ Muslims Now Block Food Aid in Orthodox Armenia ✞

ከክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያ በኋላ ☪ ሙስሊሞች አሁን በኦርቶዶክስ አርመን የምግብ እርዳታ አግደዋል ✞

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ የአዘርበጃን ሙስሊም ወታደሮች በክርስቲያን አርመናዊ እኅታችን ላይ የፈጸሙት አሰቃቂና ውርደት የተሞላበት ግድያ

Turkic /Azeri Muslim Brutality Against Orthodox Christian Armenians and Ethiopians

የቱርክ እና አዚሪ ሙስሊሞች ከፍተኛ ጭካኔ ❖ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን የአርመኒያ እና የኢትዮጵያ ሕዝቦች ላይ

Horrific Desecration of Christian Armenian Woman by Muslim Azerbaijani Soldiers

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Thousands Call on Armenian PM & WEF Stooge Pashinyan to Resign

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2023

🔥 በሺዎች የሚቆጠሩ ወገኖቻችን አርሜኒያውያን ሰላማዊ ሰልፈኞች ከሃዲው የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር እና የዓለም ኤኮኖሚ መድረክ/ጆርጅ ሶሮስ ቅጥረኛ ኒኮላ ፓሺንያን ባፋጣኝ ሥልጣን እንዲለቅ ጠሩ

  • በሪፐብሊክ አደባባይ ከነበሩት ሰልፈኞች መካከል አንዳንዶቹ “አርትሳክ! / ካራባክ” ሌሎች ደግሞ “ኒኮል ከሃዲ ነው!”
  • “ለ30 አመታት ከ30 አመታት በላይ ስንታገልለት የነበረው የአርትሳክ / ካራባክ ጉዳይ/ዓላማ ሁሉ አሁን ከንቱ ሆኖአል።”
  • “ከሃዲው ጠቅላይ ሚንስትር ይወገዳል ብለን ተስፋ እናደርጋለን በጦርነቱ የተሸነፈ መሪ ሥልጣኑን ይዞ መቀጠል የለበትም፤ መልቀቅ አለበት”

በማለት ቁጣቸውን በረሜኒያ ዋና ከተማ የሬቫን ዋና አደባባይ ላይ ቁጣቸውን ገልጸዋል።

አርሜኒያውያን ወገኖቻችን ጎበዞች! ክርስቲያን እንዲህ ነው በድፍረትና በወኔ ለሕዝቡ፣ ለሃገሩ እና ለሃይማኖቱ መቆም ያለበት።

እስኪ ከእኛ ጋር እናወዳድረው፤ አረመኔው የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝና ረዳቶቹ ባለፉት አምስት ዓመታት ከሁለት ሚሊየን በላይ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያንን ጨፍጭፏል፣ በረሃብና በሽታ ገድሏል፣ በየማጎሪያ ካምፖስ በማሰቃየት ላይ ይገኛል፣ በሚሊየኖች የሚቆጠሩ ወገኖቻችንን ለክፉ አረብ ሃገራት አሳልፎ ሸጧል፣ የሃገር ግዛትንና ድንበርን አስደፍሯል፣ በሶማሊያ እንኳን የሚገኙትን ጋላ-ኦሮሞ ያልሆኑትን ወታደሮች ከሶማሊያ አገዛዝና ከአል-ሸባብ ጋር ተመሳጥሮ በማስገደል ላይ ይገኛል…ኧረ ብዙ ‘እጅግ የሚያስቆጡና ኡ! ኡ!’ የሚያሰኙ ጉዶችን ነው የፈጸመውና እየፈጸመ ያለው። ታዲያ ይህ ሁሉ እጅግ በጣም ከባድ ክፍና ወንጀል ተፈጽሞ በተለይ አዲስ አበባ የሚገኘው ወገን ዝም ጭጭ ብሎ ዶሮ ወጡን ይመገባል፣ ካቲካልውንና ቢራውን ያሳድዳል። ማፈሪያ ትውልድ ነው። ከዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ባሪያዎች ጋር አብሮ መኖር ያው እንዲህ ነው የሚያሰንፈው፣ የሚያዳክመውና የሚያጠፋው።

አባቶቻችንማ፤ ‘አንድ የኢትዮጵያ አየር መንገድ በአረቦች ተመታች’ ብለው፤ “አረብ አረቡን በለው ወገቡን!” እያሉ በመነሳሳት አገራቸውን ከጠላት በወኔ ያስከብሩ ነበር።

ይህ ትውልድ ግን ይህ ሁሉ ግፍ እየተፈጸመ በአረመኔው ጋላ-ኦሮሞ ላይ ለማመጽ ስንፍናውና ይሉኝታው አሥሮታል። ትንሽ ተስፋ ጥየባቸው የነበሩት አቶ ልደቱ አያሌው፤ “ይህ መንግስት የኦሮሞ አይደለም፣ በሰሜኑ ለተፈጸመው የዘር ማጥፋት ወንጀል ኦሮሞ ተጠያቂ አይደለም ቅብርጥሴ” እያሉ በግብዝነት፣ መሓል ሰፋሪነትና በሁሉም ልወደድ ባይነት መንፈስ ሲቅለሰለሱ ስሰማቸው በጣም አቅለሸለሸኝ፤ ‘እንግዳውስ እንደተመኙት ወደ አዲስ አበባ ተመልሰው ይሂዱና ድምጽዎ ይዘጋ!’ ለማለት አስደፈረኝ። ሕዝቡ እንዳይነቃና ለውጥ እንዳይመጣ፤ በይሉኝታ በሽታ የተለከፉትና “ጠቅላይ ሚንስትሩ፣ ዶ/ር፣ እሳቸው…” እያሉ ሕዝቡን ስልታዊ በሆነ መልክ የሚያዘናጉት እንደ እነ አቶ ልደቱ አያሌው ያሉት ወገኖች ናቸው። ጠላቶቻችን እነማን እንደሆኑማ በደንብ ስለምናውቃቸው በቀጥታ ነው የምንዋጋቸው፣ እንደነ አቶ ልደቱ ያሉት ግን እየተለሳለሱ ስቃዩና መከራው የሚቆምበትን የለውጡን ጊዜ በማራቅ ላይ ናቸው።

💭 እስኪ ያልተዳቀሉትና ከአህዛብ ጋር ተቀላቅለው የማይኖሩት አረሜኒያውያን ወገኖቻችን ላይ ያሉትን እንመልከትና ወደ እኛ እንዙር፤

በሁለቱ እኅትማማች ጥንታውያን የክርስቲያን ሃገራት በአርሜኒያ እና በኢትዮጵያ በጣም ተመሳሳይ የሆነ ነገር እንደሚካሄድ ላለፉት አሥር ዓመታት ያህል በተደጋጋሚ እየጠቆምኩ ነው። ይህም ዛሬ በግልጽ የሚታይ ክስተት ነው። በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የተፈጸመውን ግፍና ወንጀል መጠን ያህል በአርሜኒያ አልተፈጸመም፤ ሆኖም ዜጎቿ በቀጥታ፤ “ከሃዲው ጠቅላይ ሚንስትር ይወገዳል ብለን ተስፋ እናደርጋለን በጦርነቱ የተሸነፈ መሪ ሥልጣኑን ይዞ መቀጠል የለበትም፤ መልቀቅ አለበት” አሉ አረሜኒያውያኑ።

ከሃዲው የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚንስትር ኢትዮጵያው ካልሆነው አርመኔ ከግራኝ ጋር ብቻ ሳይሆን ጦርነቱን ከተሸነፉት ከከሃዲዎቹ ሕወሓቶች ከእነ ጌታቸው ረዳና ደብረ ሲዖል ጋርም ይመሳሰላል። እነዚህ ሃፍረት ቢሶች ለምንድን ነው ሥልጣን ላይ መቆየት ያለባቸው? ለምንድንስ ነው በአደባባይና በየሜዲያው መታየት ያለባቸው፤ ሁሉም እንደ አርሜኒያው ጠቅላይ ይወገዱ ዘንድ ግድ ነው።

💭 ዛሬ መስከረም ፳፩/21 አርሜኒያ ከሾቪየት ሕብረት የተነጠለችበትን የነጻነት ቀንን ታከብራለች።

በቱርኮች/ምናልባትም በሩሲያም የምትደገፈዋ አዘርበጃን በአርሜኒያ/አርትሳክ/ናጎርኖ-ካራባክ ላይ ሰሞኑን ጥቃት ለመፈጸም መወሰኗ ይህን የአርሜኒያ ነፃነት ቀን ክብረ በዓልን ለማጨለም በመሻት ነው።

💭 እስኪ በሰፊ አረሜኒያ/አርትሳክ ናጎርኖ-ካራብክ እና በሰፊ ኢትዮጵያ/ትግራይ ወልቃይት-ራያ መካከል ያሉትን ተመሳሳይ ሁኔታዎች እንመልከት፤

  • ❖ አርሜኒያ የዓለማችን ጥንታዊት የክርስቲያን ሃገር ናት
  • ❖ ኢትዮጵያ የዓለማችን ጥንታዊት የክርስቲያን ሃገር ናት
  • ❖ አርሜኒያውያን የራሳቸው ቋንቋ፣ ጽሑፍና ባሕል ያላቸው ሕዝቦች ናቸው
  • ❖ ኢትዮጵያውያን የራሳቸው ቋንቋ፣ ጽሑፍና ባሕል ያላቸው ሕዝቦች ናቸው
  • ❖ አርሜኒያ ዙሪያዋን በጠላት እስማኤላውያን የተከበበች ሃገር ናት
  • ❖ ኢትዮጵያ ዙሪያዋን በጠላት እስማኤላውያን የተከበበች ሃገር ናት

🛑 ዛሬ አርሜኒያ የምትባለዋ ትንሽ ሃገር በፊት አሁን አዘርበጃን + ቱርክ የተባሉትን ሕገ-ወጥና በወራሪ እስያውያን ሰልጁክ-ቱርኮች የተያዙትን ግዛቶች ሁሉ ታጠቃልል ነበር። ቱርክ + አዘርበጃን የሚባሉ አገሮች የሉም።

❖ አክሱማዊቷ ኢትዮጵያ እና ዛሬ ያላግባብ በጠላት ‘ትግራይ’ የሚል ስም የተሰጣት ግዛት በወራሪዎቹ ጋላ-ኦሮሞዎች + ሶማሌዎችና ኦሮማራዎች የተያዙትን ግዛቶች ሁሉ ታጠቃልል ነበር። ኤርትራ + ሶማሌ + ኦሮሞ + ሱዳን የተባሉ ግዛቶች የሉም።

🛑 ተራራማዋ አርሜኒያ የባሕር በሮቿን ሁሉ በእስማኤላውያኑ ቱርኮችና በኤዶማውያኑ እንግሊዞች ተነጥቃ ወደብ አልባ እንድትሆን የተደረገች የክርስቲያን ሃገር ናት።

❖ ተራራማዋ አክሱማዊት ኢትዮጵያ የባሕር በሮቿን ሁሉ በእስማኤላውያኑ አረቦች፣ ቱርኮች፣ ሶማሌዎች ብሎም በኤዶማውያኑ ሮማውያንና እንግሊዛውያን ተነጥቃ ወደብ አልባ እንድትሆን የተደረገች የክርስቲያን ሃገር ናት።

🛑 ከመቶ ዓመታት በፊት ሁለት ሚሊየን የሚሆኑ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን አርሜኒያውያን በመሀመዳውያኑ ኦቶማን ቱርኮች ተጨፍጭፈዋል / ጄነሳይድ ተፈጽሞባቸዋል።

❖ ከአምስት መቶ ዓመታት በፊት አሥር ሚሊየን የሚቆጠሩ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ኢትዮጵያውያን በኦቶማን ቱርኮች፣ በአረቦችና በአውሮፓውያን ተጨፍጭፈዋል / ጄነሳይድ ተፈጽሞባቸዋል።

❖ አርሜኒያውያንና ኢትዮጵያውያን በኢየሩሳሌም ገዳማት አሏቸው። እዚህም ቢሆን በተለያዩ ጊዚያት አድሎና በደል ይፈጸምባቸዋል።

🛑 አርሜኒያውያን ወደ ኢትዮጵያ ተሰድደው ይኖሩ ነበር። በቱርኮች እና ጋላ-ኦሮሞዎች ሤራ ከደርግ ጊዜ ጀምሮ ብዙ አርሜኒያውን ወገኖቻችን ኢትዮጵያን ለቅቀው እንዲወጡ ተደርገዋል። ዛሬም ግሪክ ኢትዮጵያውያንን አስመልክቶ እያየን እንዳለነው የቀሩትን ግሪኮችና አርሜኒያውያንን ሙሉ በሙሉ ከኢትዮጵያ ለማባረር ‘የቀረጥ ሤራ’ ተጥንስሶባቸዋል። ፋሺስቱ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ክፉዎቹን መሀመዳውያን ቱርኮችን እያስገቡ ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ግሪኮችንን እና አርመኖችን ከኢትዮጵያ ያባርራል።

🛑 እ.አ.አ በ መስከረም 13ቀን፣ 2020 ዓ.ም ላይ፤ በኢትዮጵያ አዲስ ዓመት ማግስት፤ በአረቦች + በምዕራባውያኑ + በሩሲያውያኑ + በዩክሬናውያኑ + በእስራኤል የሚደገፉት ቱርኮችና አዛሪዎች ልክ እንደ ዛሬው በአርሜኒያ ላይ ጥቃት መፈጸም ጀመሩ። አርትሳክ/ናጎርኖ-ካራባክን ወረሩ፣ ብዙ ጭፍጨፋዎችን፣ ደፈራዎችንና የዘር ማጽዳት ወንጀሎችን ፈጸሙ፣ ግዛቱን መውጫና መግቢያ በማሳጣት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ምግብንና ሴት ደፈራን እንደ ጦር መሳሪያ ተጠቀሙ።

❖ እ.አ.አ በ ህዳር 4ቀን፣ 2020 ዓ.ም ላይ በአረቦች + በቱርኮች + በምዕራባውያን + በሩሲያውያን + በዩክሬናውያን + በእስራኤላውያን + በሶማሌዎቹ + በአማራዎች + በጉራጌዎች + በወላይታዎች + በደቡቦች ብሎም በሕወሓትና ሻዕቢያ የሚደገው አረመኔ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ በአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን ከፈተ፣ ወልቃይትንና ራያን ተቆጣጠረ፣ ደፈራዎችንና የዘር ማጽዳት ወንጀሎችን ፈጸሙ፣ ትግራይን መውጫና መግቢያ በማሳጣት እስከ ዛሬዋ ዕለት ድረስ ምግብንና ሴት ደፈራን እንደ ጦር መሳሪያ ተጠቀሙ።

🛑 አርሜኒያ ከእግዚአብሔር አምላክና ቅዱሳኑ በቀር ማንም ወዳጅ የሆነ ሃገር/ሕዝብ/መንግስት የላትም። ኢራን አርሜኒያን ትደግፋለች የሚባለው መሀመዳውያኑ ከምዕራባውያኑ የተማሩት ሌላ ስልት ነው። ‘ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገር’ የተባለችው ሩሲያም እንደ ቀድሞው የሶቪየት ዘመንና እንደ ምዕራባውያኑ የጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ጨዋታዎችን ትጫወታለች እንጂ እንደ አርሜኒያ ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ለመርዳት አትፈጥንም። ኦርቶዶክስ ጆርጂያም እንዲሁ።

❖ ኢትዮጵያ ከእግዚአብሔር አምላክና ቅዱሳኑ በቀር ማንም ወዳጅ የሆነ ሃገር/ሕዝብ/መንግስት የላትም። ‘ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገር’ የተባለችው ሩሲያም እንደ ቀድሞው የሶቪየት ዘመንና እንደ ምዕራባውያኑ የጂኦ-ፖለቲካዊ ስትራቴጂ ጨዋታዎችን ትጫወታለች እንጂ እንደ ኢትዮጵያ ያሉትን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት ለመርዳት አትፈጥንም። ሩሲያ ድጋፏን የሰጠችው ኢትዮጵያዊ ላልሆነው አረመኔ ጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ነው። ኦርቶዶክስ ኤርትራ + አማራም እንዲሁ።

💭 ከሃዲው የአርሜኒያ መሪ ኒኮል ፓሺንያን ከከሃዲዎቹ ከእነ ግራኝ አብዮት አህመድ አሊ፣ ደብረ ሲዖል፣ ጌታቸው ረዳ ጋር በጣም ይመሳሰላል።

☆ የአርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ፓሺኒያን ወደ ሥልጣን የወጣው እ.አ.አ በ2018 ዓ.ም ላይ ነው

ልክ።

  • ☆ ግራኝ አብዮት አህመድ ሥልጣን ላይ የወጣው እ.አ.አ በ 2018 ዓ.ም ላይ ነው
  • ☆ ፓሺኒያን ጠቅላይ ሚንስትር ሲሆን ፵፪/42 ዓመቱ ነበር
  • ☆ ግራኝ አህመድ ጠቅላይ ሚንስትር ሲሆን ፵፩/41 ዓመቱ ነበር

ሁለቱም ቅጥረኞች በጥንታውያኑ ክርስቲያን አርሜናውያን እና ኢትዮጵያውያን ላይ የዘር ማጥፋት ጦርነቱን የጀመሩት በአንድ ወቅት

😈 (ነፃ ግንበኛው/ፍሬሜሰኑ ‘ክላውስ ሽቫብ‘ “የዓለም የኤኮኖሚ መድረክ” (World Economic Forum- WEF) እና የወጣት ዓለም አቀፍ መሪዎች (Young Global Leaders-YGL)። ሁለቱም ከሃዲዎች የዚህ ሉሲፈራዊ ቡድን ምልምሎች ናቸው፣ ሁለቱም ሥልጣን ላይ ሲወጡ በብዙው ሞኝ ሕዝብ ዘንድ ድጋፍ አግኝተውና ይጨበጨብላቸውም ነበር።

😈 ኢ-አማኒውና አረመኔው የሾቪየት ህብረት መሪ ጆርጂያዊው ጆሴፍ ስታሊን ነበር የአርሜኒያን እርስት የሆነችውን አርትሳክ/ናጎርኖ-ካራባክ ግዛትን ለመሀመዳውያኗ ቱርክ-አዘርበጃን ሶቪየት ሪፓብሊክ አሳልፎ የሰጣት

😈 ከሃዲው ዲቃላ ዳግማዊ ምንሊክ እና በሆራ/ደብረ ዘይት የሚገኘውን ዋቄዮ-አላህ-ባፎሜት-ሉሲፈር ጣዖትን አምላኪው አፄ ኃይለ ሥላሴ ነበሩ የአክሱማዊቷ ኢትዮጵያ ጠቅላይ ግዛቶችን በሉሲፈራውያኑ ትዕዛዝ ሆን ብለው እንደ ኣንባሻ በመቆራረሳቸው ነው ዛሬ ለምናየው የወልቃይት/ራያ አሳዛኝ ድራማ የተጋለጥነው። ከሃዲዎቹ ሕወሓቶች የአክሱማዊቷን ኢትዮጵያ ልዕልና እና ክብርና ለማስከበር ቢሞክሩ የምን የመንደር ንትርክና ግጭት አስመራን፣ ካርቱምን፣ ጁባን እና ሞቃዲሾን ባለፉት ሰላሳ ዓመታት ምንም በማያጠራጥር ለማስመለስ በቻሉ ነበር። ታላቁ ንጉሠ ነገሥት አፄ ዮሐንስ አራተኛ ይህን ነበር የሚያደርጉት።

እንግዲህ ኢትዮጵያን የማፈራረስ ሂደቱ የጀመረው ዲቃላው ዳግማዊ ምንሊክ ታላቁን አፄ ዮሐንስን አስወግደው አክሱም ጽዮናውያን በመከፋፈል ለጣልያንና አሜሪካ ሲባል “ኤርትራ” የተባለ ክፍለሃገር ከተመሠረተበት ወቅት ጀምሮ ነው። ዲቃላዎቹ ምንሊክ + ጣይቱ + ኃይለ ሥላሴ + መንግስቱ + ኦቦ ስብሃቱ + ግራኝ አብዮት አህመድ እና ከረባት አስረው ሁሌ ተመሳሳይ ነገር በመቀበጣጠር ያሉት ልፍስፍስ ውዳቂ ‘ልሂቃን’ ታሪካዊቷን ክርስቲያን ኢትዮጵያን በዚህ ሂደት አመንምነው ያጠፉ ዘንድ እንደ አርሜኒያው ጠቅላይ ሚንስትር ኒኮል ፓሺንያንና ጭፍሮቹ በሉሲፈራውያኑ የተጠሩ ቅጥረኞቻቸው ናቸው።

ለአክሱማዊት ኢትዮጵያ እንደ ታላቁ ንጉሠ ነገሥት እንደ አፄ ዮሐንስ ያለ ክርስቲያን መሪ በጣም በሚያስፈልግበት በዚህ ወቅት እነዚህ እግዚአብሔርን የካዱ ወራዶች ዛሬም ያለምንም ይሉኝታና ሃፍረት ስልጣን ላይ ለመቆየትና ካሜራ ፊት ለመቅረብ መድፈራቸው ምን ያህል ሕዝባችንን እንደናቁትና ገና ሊያጠፉት እንደሚሹ ነው የሚያሳየን። በድርቅናቸው እራሳቸውን ገድለው ለገሃነም እሳት እየተዘጋጁ መሆናቸውን ግን ማን በነገራቸው!?

እንግዲህ ይህ ሁሉ ጉድ ‘እራስን የመጥላት’ አንዱ ምልክት ነው። ማንነትን መካድ፣ እራስን መጥላትና እራስን መግደል ደግሞ ጠላታችን ዲያብሎስ በሰው ልጅ ላይ ከሚጠቀምባቸው ነፍስ የመስረቂያ የውጊያ መሳሪዎቹ መካከል ዋንኛዎቹ ናቸው።

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

An Armenian Orthodox Priest Refused To Shake Soros’ Henchman PM Nikol Pashinyan’s Hand

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 21, 2023

♱ የአርመን ኦርቶዶክስ ቄስ የሉሲፈራዊውን አሜሪካዊ/ሃንጋሪያዊ ባለኃብት የጆር ሶሮስን ሌሌይ የጠ/ሚ ኒኮል ፓሺንያንን እጅ ለመጨበጥ ፈቃደኛ አልሆኑም።

አዎ! የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚንስትር ልክ እንደኛዎቹ የዳግማዊ ምንሊክ የመጨረሻው ትውልድ መሪዎች ሕዝባቸውን ለሉሲፈራውያኑ በመሸጥ ላይ ያለ ከሃዲ ነውና። የኛዎቹ ከዚህ ይማሩ!

♱ ብጹእ አቡነ አራም ፩ኛ፤ ልክ እንደ ግራኝ በምዕራባውያኑ በእነ ጆርጅ ሶሮስ ለተመረጠው ለወስላታው የአርሜኒያ ጠቅላይ ሚኒስትር ኒኮል ፓሺንያን ከሥልጣን እንዲነሳ ጥሪ አቀረቡለት

His Holiness Aram I Calls Upon Prime Minister Nikol Pashinyan To Resign

His Holiness Aram I, Catholicos of the Great House of Cilicia, has called on Prime Minister Nikol Pashinyan to resign and allow for snap elections, in a message he issued in the presence of the Religious and Executive Councils of the Catholicosate.

“The Armenian people are in a deep crisis: the emotional state of feeling defeated has caused uncertainty and despair. Indeed, we lost most of Artsakh, which was built and flourished with the blood of our sons and daughters, despite the resistance demonstrated by our heroic army against the Turkish-Azeri troops. We also lost our national dignity and pride. We had a large number of victims, captives, wounded and refugees. There is not a single Armenian around the world who is not suffering for this huge loss of the nation. The people are demanding a comprehensive and clear accountability for this horrible tragedy.

“We are faced with uncertainty. The sons and daughters of our people in Armenia, Artsakh and the Diaspora express their just protest and ire towards such a document about the agreement between Armenia and Azerbaijan, which in addition to Artsakh also compromises the territorial integrity, the security, and the independence of Armenia. In fact, Armenia resembles a rudderless boat caught in a terrible storm.

“In these fateful conditions, the unity of our people is more than imperative. We have to refrain from attitudes and deeds that may cause polarization, create divisions, and spread the spirit of intolerance. The inner unity of our people and our collective will must be a guarantee for the powerful Armenia and Artsakh of tomorrow. The collective will of our people, the general and supreme interests of our people and homeland must stand above every consideration and be decisive in our ideas, decisions and acts.

“Driven by these principles and duties, approximately two years ago, the Prime Minister of the Republic of Armenia, Nikol Pashinyan, took charge of the government of Armenia. In these acute circumstances, we call on Prime Minister Nikol Pashinyan, based on the same principles and duties, to decide to step down, allowing the National Assembly to elect a new prime minister, following the constitutional order and process. We expect that a prompt call for snap elections will be the priority for the new interim government of accord, formed under the leadership of the newly elected prime minister.

“We pray to God most high to admit our martyrs in His heavenly kingdom, for the speedy recovery of our wounded, for the return of the prisoners and for consolation of the grieving families, and to keep our nation and homeland away from all kinds of evil and harm.”

CATHOLICOS ARAM I

GREAT HOUSE OF CILICIA

December 8, 2020

Antelias, Lebanon

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

Antichrist Turkey-Azerbaijan Launches Military Operation Against Christian Armenia

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on September 19, 2023

😈 የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ-አዘርባጃን በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ ወታደራዊ ዘመቻ ጀመረች።

ሙስሊም አዘርባጃን በክርስቲያን አርሜኒያ በአርሳክ/ናጎርኖካራባክ ክልል በዛሬው ማክሰኞ እለት ጥቃት እንደጀመረች ገልጻለች። ልክ እንደ አረመኔው አጋሯ ግራኝ ጂሃዱን፤ የፀረሽብር ተግባርብላዋለች።

😈 በአጋንንት ምርኩዝ የሚመሩት የሰይጣን ጭፍሮች ተናብበው ነው የሚሠሩት። አዎ! ጂሃዳዊ ዘመቻው በኦርቶዶክስ ክርስቲያኑ ዓለም ላይ ነው!

በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናል

What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

😈 Autocratically ruled Islamic Azerbaijan said it began “anti-terror operations” in the Artsakh / Nagorno-Karabakh region of Christian Armenia on Tuesday.

The military operations were directed against Armenian forces, Azerbaijan’s Defense Ministry said. The capital Stepanakert of the disputed region is under “intense fire,” Armenian authorities report. Azerbaijan has launched a “large-scale military offensive”.

Azerbaijan is shelling civilian residential areas of #Stepanakert This is a building next to us with no military target in vicinity.

Officials in Baku, the capital of Azerbaijan, said civilians were free to leave the area via humanitarian corridors and insisted that “the civilian population and civilian infrastructure are not targets.”

🛑 World War III | Anti-Christ Turkey Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

[Revelation 2:13]

“I know your works, and where you dwell, where Satan’s throne is…„

💭 And this is happening with the help and conspiracy of the West — the day after Ethiopian New Year’s Day – 9/11. The world is not giving enough attention to this crucial phenomenon. To this wicked world, death of the 96-year-old Queen Elizabeth II matters more than the life and fate of Armenian and Ethiopian Christian Children.

🛑 ሦስተኛው የዓለም ጦርነት | ፀረክርስቶስ ቱርክ በሁለቱ ጥንታዊ የክርስቲያን ሀገራት፤ አርመኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ የቦምብ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናት

ይህ እየሆነ ያለው ደግሞ በኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ቀን ማግስት – 9/11 ነው። ዓለም ለዚህ ወሳኝ ክስተት በቂ ትኩረት እየሰጠ አይደለም። ለዚህ ክፉ ዓለም የ፺፮/96 ዓመቷ ንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊ ሞት ከአርመንና ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ልጆች ሕይወትና ዕጣ ፈንታ የበለጠ አስፈላጊ ነው።

🛑 World War III started on Sep 27, 2020 when Turkey and Azerbaijan waged a coordinated Jihad against Christian Armenians of the Republic of Artsakh ( Nagorno-Karabakh). Even Jewish Israel supported Islamic Azerbaijan.

After Christian Tigray, Ethiopia, ☪ Muslims Now Block Food Aid in Orthodox Armenia ✞

ከክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያ በኋላ ☪ ሙስሊሞች አሁን በኦርቶዶክስ አርመን የምግብ እርዳታ አግደዋል ✞

Horrific Desecration of Christian Armenian Woman by Muslim Azerbaijani Soldiers

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ የአዘርበጃን ሙስሊም ወታደሮች በክርስቲያን አርመናዊ እኅታችን ላይ የፈጸሙት አሰቃቂና ውርደት የተሞላበት ግድያ

✞✞✞

R.I.P

ነፍስ ይማር

  • Turkic /Azeri Muslim Brutality Against Orthodox Christian Armenians and Ethiopians
  • የቱርክ እና አዚሪ ሙስሊሞች ከፍተኛ ጭካኔ ❖ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን የአርመኒያ እና የኢትዮጵያ ሕዝቦች ላይ

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »

✞ After Christian Tigray, Ethiopia, ☪ Muslims Now Block Food Aid in Orthodox Armenia ✞

Posted by addisethiopia / አዲስ ኢትዮጵያ on June 22, 2023

✞ ከክርስቲያን ትግራይ ኢትዮጵያ በኋላ ☪ ሙስሊሞች አሁን በኦርቶዶክስ አርመን የምግብ እርዳታ አግደዋል ✞

የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ሳተላይት ሙስሊም አዘርበጃን 360 ዲግሪ ዙሪያዋን አጥራ ጭፍጨፋ ባካሄደችባት የአርትሳክ/ናጎርኖ ካራባኽ የክርስቲያኖች ግዛት ምግብ እንዳይገባ በማድረግ ላይ ትገኛለች። የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ወኪል የሆነው አረመኔ የጋላ-ኦሮሞ አገዛዝ ልክ በትግራይ እንዳደረገው።

👉 በክርስቲያን አርመኒያ/ ኢትዮጵያ የሚሆነው በክርስቲያን ኢትዮጵያ /አርሜንያ ላይም ይሆናል

What happens to Christian Armenia/ Ethiopia also happens to Christian Ethiopia /Armenia

The two most ancient Christian countries, Armenia and Ethiopia are being targeted by Muslim Ishmaelites of the East + Atheist Edomities of the West.

💭 Dire food shortages hit Artsakh as Azerbaijan blocks all aid

  • Artsakh is reporting shortages of sugar and cooking oil, less than a week after Azerbaijan cut off humanitarian aid.
  • Baku accepted Yerevan’s offer to convene another meeting of their joint border delimitation commission in the near future.
  • Observers from the EU’s civilian monitoring mission visited the Lachin corridor, the only overland route between Armenia and Artsakh.
  • Don’t miss the upcoming AI Conf Armenia and BarCamp Yerevan conference this weekend, featuring discussions on the AI revolution and other trending topics.

👉 ቀደም ሲል የቀረቡ፤

🛑 “የኖቤል ሰላም ሽልማት የጀነሳይድ ቀብድ ነው | ዘንድሮ ደግሞ በረሃብ ሊቀጡን ነው”

🛑 Nobel Laureate vs Nobel Laureate | Blocking of Food Distribution in Ethiopia

👉 Originally posted on December 10, 2020

👉 የዘር ማጥፋት ጦርነቱ ልክ እንደጀመረ በቀድሞው ቻነል የተላከ

🛑 U.S. Suspends Food Aid to Ethiopia, Says it is Not Reaching Needy, Rather Diverted to Ethiopian Military Units.

💭 ዩናይትድ ስቴትስ ለኢትዮጵያ የምትሰጠውን የምግብ እርዳታ አቋርጣለች፣ ለተቸገሩ ሰዎች እየደረሰ አይደለም፣ ይልቁንም ምግቡ ወደ ኢትዮጵያ ወታደራዊ ክፍሎች ይዛወራል ያለው።

🛑 Antichrist Turkey’s Armenian & Ethiopian Genocide | የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ መንፈስ ነግሷል

😈 የክርስቶስ ተቃውሚ ቱርክ ጂሃድ፤ መጀመሪያ በክርስቲያን አርሜኒያ ቀጥሎ በክርስቲያን ኢትዮጵያ

👉 የክርስቶስ ተቃዋሚ = ቱርክ = ቀዳማዊ ግራኝ አህመድ = ዳግማዊ ግራኝ አህመድ

በክርስቲያን አርሜኒያ ላይ የሚደርሰው በክርስቲያን ኢትዮጵያም ላይ ይደርሳል

በሁለቱ እህታማሞች እና ጥንታውያን ኦርቶዶክስ ክርስቲያን ሃገራት፤ በአርሜኒያ እና ኢትዮጵያ ተመሳሳይ ክስተት ጎን ለጎን መታየቱ በአጋጣሚ አይደለም። ውጊያችን የክርስቶስ ተቃዋሚው ከሚመራቸው ከመንፈሳዊ ኃይላት ጋር ነው!

የአርሜኒያ ጭፍጨፋ በፈረንጆቹ በሚያዝያ24/ ፳፬ ጀመረ፤ የትግራይ ጭፍጨፋ በ ጥክቅምት ፳፬ (ተክለ ሐይማኖት) ጀመረ። በዚሁ ዕለት የአሜሪካው የፕሬዚደንት ምርጭ ተካሄደ፣ ዛሬ ጆ ባይድን የአርሜኒያን ጭፍጨፋ “ጭፍጨፋ/ጄነሳይድ ነው” ብለው በይፋ ለማወጅ የመጀመሪያው የአሜሪካ ፕሬዚደንት ይሆናሉ ተብሎ ይጠበቃል።

አሁን ከቱርክ ድሮኖች ገዝቶ ከደብረ ዳሞ እስከ ጣና ሐይቅ ጊሼን ማርያም የሚገኙትን ዓብያተ ክርስቲያናትን እና ገዳማትን፣ ከተሞችንና መንደሮቹን ሁሉ ለመደብደብ በመዘጋጀት ላይ ይገኛል። ባለፈው ዓመት ልክ በዚህ ጊዜ ይህን ጠቁመን ነበር።

ቱርክ በአርሜኒያውያን ላይ ድሮኖቿን እንደተጠቀመችው ግራኝም የመጀመሪያውና ዙር የድሮኖች ጭፍጨፋ በባቢሎን ኤሚራቶች አማካኝነት ከተጠቀመ በኋላ አሁን ወደ ክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ፊቱን አዙሮ ድሮኖችን በመለመን ላይ ይገኛል። ይገርማል፤ እንድምናየውና እንደምንሰማው ከሆነማ ኤሚራቶችና ቱርኮች የጠላትነት ስትራቴጂ የሚከተሉ “ተፎካካሪዎች” መሆን ነበረባቸው።

እኔ ኢትዮጵያን የሚጠላው ሰይጣን ብሆን ኖሮ ልክ አሸባሪው አብዮት አህመድ አሊ እየሠራውን ያለውን ሥራ ሁሉ ነበር የምሠራው። የዚህ ቆሻሻ ተልዕኮ ኢትዮጵያን መደቆስና ማፈራረስ፣ ኢትዮጵያውያን ማዋረድና ለባርነት ማጋለጥ ነው። ከአልሲሲ ጋር በሶቺ ሲገናኝ ሩሲያ የአደራዳሪ ፍላጎት እንዳላት ፕሬዚደንት ፑቲን ፈቃደኝነታቸውን አሳይተው ነበር፤ ነገር በማግስቱ ፊቱን ወደ አሜሪካ አዙሮ ኢትዮጵያ ከሩሲያም ከአሜሪካም ድጋፍ እንዳታገኝ አደረጋት። ተመሳሳይ ክስተት በእህት ክርስቲያን አገር በአርሜኒያም እያየን ነው፤ የአርሜኒያው መሪ ልክ እንደ አብዮት አህመድ አሊ የባለሀብቱ ጆርጅ ሶሮስ ምልምል ስለሆነ አርሜኒያን ከሩሲያ በማራቅ ወደ አሜሪካ መጠጋቱን መረጠ፤ በዚህም ሩሲያን አስኮረፈ። አሁን ከአዘርበጃን ጋር ጦርነቱ ሲቀሰቀስ አርሜኒያ የሩሲያንንም የአሜሪካንንም ድጋፍ ለማግኘት አልተቻላትም። አባታችን አባ ዘወንጌል በአንድ ወቅት እንዲህ ብለውን ነበር፦“ኢትዮጵያን በዚህ ወቅት እያስተዳደሯት ያሉት ጠላቶቿ ናቸው!”

በሉሲፈራውያኑ ጆርጅ ሶሮስ እና ባራክ ሁሴን ኦባማ እንዲሁም በአረቦች ድጋፍ የሚንቀሳቀሱት አብይ አህመድ እና ጀዋር መሀመድ ሁሉንም አብረው እንደሚያንቀሳቅሱና ሁሉንም ነገር በቅደም ተከተል እያዘጋጁ እንደሆነ ሚነሶታን ጠይቁ። የተዋሕዶ ልጆች ሆይ፡ በእነ ጀማል እና መሀመድ የሚመራው ሠራዊት አሁን ወደ ኦሮሚያ ወደተሰኘው ክልል ወታደሮች እልካለሁ ቢል አትመኑት፣ “ቤተክርስቲያንን እራሳችንን እንጠብቃለን!” ብለን መነሳሳት ስንጀምር ደንግጠው ነው፣ ማዘናጊያ ነው፤ በደሉ ሁሉ ለአንድ ዓመት ያህል ያለማቋረጠ ተፈጽሟል፤ ሠራዊቱን ሊያጠነክሩት የሚችሎትን ጄነራሎች አንድ ባንድ ገድሏል፤ ስለዚህ ዐቢይ አህመድና የጂሃድ ቡድኑ ከስልጣን መወገድ ይኖርበታል። አለቀ!

👉 ዘመነ ክህደት፤ ዘመነ ባንዳ!

.አይ.ኤ ስልጣን ላይ ያወጣሃል፣ ተቃዋሚ ይፈጥርሃል ከስልጣን ያወርድሃል ፣ ይገድልሃል

አበበ ገላው፣ ብርሃኑ ነጋ፣ ፕሮፈሰር አልማርያም፣ ብርቱካን ሚደቅሳ፣ አይሻ መሀመድ፣ ዳንኤል ክብረት፣ ዘመድኩን በቀለ፣ ደብረጺዮን ገብረ ሚካኤል፣ ደመቀ መኮንን፣ ጀዋር መሀመድ፣ ለማ መገርሳ፣ አብይ አህመድ፣ መንግስቱ ኃይለ ማርያም ሁሉም ታሪካዊቷን መንፈሳዊት ኢትዮጵያን ለምጉዳት ነፍሳቸውን የሸጡና የ666ቺፕሱን ያስቀበሩ ስጋውያን የሲ.አይ./ CIA ቅጥረኞች ናቸው! ሌሎችም አሉ! አዎ! “ኢሳት” “ኢትዮ360” ወዘተ ከመጀመሪያቸው ጀምሮ በእነ ሄንሪ ኪሲንጀርና በሲ.አይ.ኤ የሚደገፉ ከእንሽላሊቱ ባለሃብት ጆርጅ ሶሮስ ድጎማ የሚያገኙ ሜዲያዎች ናቸው። ሌሎችም ብዙዎች ተቋማት፣ ሜዲያዎችና ግለሰቦች አሉ!

🛑 World War III | Anti-Christ Turkey Bombing The World’s Most Ancient Christian Nations: Armenia & Ethiopia

[Revelation 2:13]

“I know your works, and where you dwell, where Satan’s throne is…„

💭 And this is happening with the help and conspiracy of the West — the day after Ethiopian New Year’s Day – 9/11. The world is not giving enough attention to this crucial phenomenon. To this wicked world, death of the 96-year-old Queen Elizabeth II matters more than the life and fate of Armenian and Ethiopian Christian Children.

🛑 ሦስተኛው የዓለም ጦርነት | ፀረክርስቶስ ቱርክ በሁለቱ ጥንታዊ የክርስቲያን ሀገራት፤ አርመኒያ እና ኢትዮጵያ ላይ የቦምብ ጥቃት በመፈጸም ላይ ናት

ይህ እየሆነ ያለው ደግሞ በኢትዮጵያውያን አዲስ ዓመት ቀን ማግስት – 9/11 ነው። ዓለም ለዚህ ወሳኝ ክስተት በቂ ትኩረት እየሰጠ አይደለም። ለዚህ ክፉ ዓለም የ፺፮/96 ዓመቷ ንግሥት ኤልሳቤጥ ዳግማዊ ሞት ከአርመንና ከኢትዮጵያውያን ክርስቲያን ልጆች ሕይወትና ዕጣ ፈንታ የበለጠ አስፈላጊ ነው።

🛑 World War III started on Sep 27, 2020 when Turkey and Azerbaijan waged a coordinated Jihad against Christian Armenians of the Republic of Artsakh ( Nagorno-Karabakh). Even Jewish Israel supported Islamic Azerbaijan.

Horrific Desecration of Christian Armenian Woman by Muslim Azerbaijani Soldiers

☪ የክርስቶስ ተቃዋሚ ቱርክ ጭፍራ የአዘርበጃን ሙስሊም ወታደሮች በክርስቲያን አርመናዊ እኅታችን ላይ የፈጸሙት አሰቃቂና ውርደት የተሞላበት ግድያ

✞✞✞ R.I.P ነፍስ ይማር ✞✞✞

Turkic /Azeri Muslim Brutality Against Orthodox Christian Armenians and Ethiopians

የቱርክ እና አዚሪ ሙስሊሞች ከፍተኛ ጭካኔ ❖ በኦርቶዶክስ ክርስቲያን የአርመኒያ እና የኢትዮጵያ ሕዝቦች ላይ

______________

Posted in Ethiopia, Faith, War & Crisis | Tagged: , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , , | Leave a Comment »